በኢትዮጵያዊነቱ የማይደራደረው ወጣቱ ሚስጥሩ ሲሳይ ድረሱልኝ ይላል‼️
#Share_This_if_You_Care
#ሚስጥሩ_ሲሳይ በቴፒ ከተማ ነዋሪ ነው፡፡ ባለፈው ወጣቶችን ለአመፅና ሁከት አነሳስተሃል በሚል ለእስራት ተዳርጎ ነበር፡፡ ከእስር ከተፈታ በኋላ ወደ አዲስ አበባ መጥቶ የነበረ ሲሆን ወደሚኖርባት ቴፒ ከተማ እየተጏዘ ሳለ #ጅማ ከተማ ላይ ካረፈበት ሆቴል በደቡብ #ልዩ_ፖሊስ ታፍኖ ተወስዷል፡፡ ከዚያን ግዜ ጀምሮ በማሻ ማረሚያ ቤት ታስሮ ይገኛል፡፡ በልዩ ፖሊስ አባላት በደረሰበት ተደጋጋሚ ድብደባ ምክንያት አንድ ኩላሊቱ ከጥቅም ውጪ ሆኗል፡፡ "እዚሁ ትበሰብሳታለህ፣ ምንም አታመጣም!!" እያሉ እስካሁን ድረስ ያለ ምንም የክስ ማስረጃ በእስርና በድብደባ እየተሰቃየ ይገኛል፡፡ የሚመለከታችሁ ወገኖች በሙሉ ስለ #ፍትህ ብላችሁ ለሚስጥሩ ሲሳይ ልትደርሱለት ይገባል፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
#Share_This_if_You_Care
#ሚስጥሩ_ሲሳይ በቴፒ ከተማ ነዋሪ ነው፡፡ ባለፈው ወጣቶችን ለአመፅና ሁከት አነሳስተሃል በሚል ለእስራት ተዳርጎ ነበር፡፡ ከእስር ከተፈታ በኋላ ወደ አዲስ አበባ መጥቶ የነበረ ሲሆን ወደሚኖርባት ቴፒ ከተማ እየተጏዘ ሳለ #ጅማ ከተማ ላይ ካረፈበት ሆቴል በደቡብ #ልዩ_ፖሊስ ታፍኖ ተወስዷል፡፡ ከዚያን ግዜ ጀምሮ በማሻ ማረሚያ ቤት ታስሮ ይገኛል፡፡ በልዩ ፖሊስ አባላት በደረሰበት ተደጋጋሚ ድብደባ ምክንያት አንድ ኩላሊቱ ከጥቅም ውጪ ሆኗል፡፡ "እዚሁ ትበሰብሳታለህ፣ ምንም አታመጣም!!" እያሉ እስካሁን ድረስ ያለ ምንም የክስ ማስረጃ በእስርና በድብደባ እየተሰቃየ ይገኛል፡፡ የሚመለከታችሁ ወገኖች በሙሉ ስለ #ፍትህ ብላችሁ ለሚስጥሩ ሲሳይ ልትደርሱለት ይገባል፡፡
@YeneTube @Fikerassefa