ሚሊኒየም አዳራሽ በአዲስ መልክ ሊገነባ መሆኑ ተጠቆመ፣ በቀጣይ አመት አጋማሽ ግንባታው ይጀመራል ተብሏል!
በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሥር የሚገኘው ሚሊኒየም አዳራሽ በመባል የሚታወቀው አዲስ ፓርክና ማኔጅመንት ከታህሳስ 2018 ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ፈርሶ በአዲስ መልኩ እንደሚገነባ ተገለጸ፡፡በ2000 ዓ.ም. አገልግሎት መስጠት የጀመረው ግዙፉ አዳራሽ፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ታላላቅ አዳራሾች ግንባር ቀደሙ ነው።
ካፒታል እንደዘገበው፤ አዲሱ ግንባታ የአዳራሹን አቅምና ዘመናዊነት ይበልጥ ያሳድጋል የተባለ ሲሆን፤ ለግንባታው የሚወጣው ኢንቨስትመንት መጠንና የስራ ተቋራጩ ማንነት በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግ ተጠቁሟል።ሚሊኒየም አዳራሽ በ20 ሺህ ስኩዌር ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ ሲሆን፤ በአንድ ጊዜ እስከ 25 ሺ ሰዎችን የማስተናገድ አቅም አለው።
ባለፈው ሰኔ ወር 2017 ዓ.ም ምሽት ላይ ሚሊኒየም አዳራሽ የተለመደውን አገልግሎት እየሰጠ በነበረበት ወቅት ድንገተኛ የእሳት አደጋ እንደገጠመው ታውቋል።የእሳት አደጋው መንስኤ በሚመለከተው አካል እየተጣራ እንደሆነና ጊዜው ሲደርስ ይፋ እንደሚደረግ ተገልጾ እንደነበር ይታወሳል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሥር የሚገኘው ሚሊኒየም አዳራሽ በመባል የሚታወቀው አዲስ ፓርክና ማኔጅመንት ከታህሳስ 2018 ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ፈርሶ በአዲስ መልኩ እንደሚገነባ ተገለጸ፡፡በ2000 ዓ.ም. አገልግሎት መስጠት የጀመረው ግዙፉ አዳራሽ፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ታላላቅ አዳራሾች ግንባር ቀደሙ ነው።
ካፒታል እንደዘገበው፤ አዲሱ ግንባታ የአዳራሹን አቅምና ዘመናዊነት ይበልጥ ያሳድጋል የተባለ ሲሆን፤ ለግንባታው የሚወጣው ኢንቨስትመንት መጠንና የስራ ተቋራጩ ማንነት በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግ ተጠቁሟል።ሚሊኒየም አዳራሽ በ20 ሺህ ስኩዌር ሜትር ቦታ ላይ ያረፈ ሲሆን፤ በአንድ ጊዜ እስከ 25 ሺ ሰዎችን የማስተናገድ አቅም አለው።
ባለፈው ሰኔ ወር 2017 ዓ.ም ምሽት ላይ ሚሊኒየም አዳራሽ የተለመደውን አገልግሎት እየሰጠ በነበረበት ወቅት ድንገተኛ የእሳት አደጋ እንደገጠመው ታውቋል።የእሳት አደጋው መንስኤ በሚመለከተው አካል እየተጣራ እንደሆነና ጊዜው ሲደርስ ይፋ እንደሚደረግ ተገልጾ እንደነበር ይታወሳል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
❤17👀3👎2😁1
ከተወዳጁ የሂል ሳይድ መንደር ውስጥ ለሽያጭ የመጨረሻ በሆነው የዲያስፓራ ብሎክ ቁጥር 3 ላይ ከስቱድዮ እስከ ባለ አራት መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች
🏡በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ
የቤቱን 60% ደግሞ እየኖሩበት ወይም አከራይተውት በ20 አመት ቀስ ብለው መክፈል የሚችሉት
🏫ከስቱድዮ እስከ ባለ 4 መኝታ
💎 ባለ 1 መኝታ በ 487,000 ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 825,982 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 854,221 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,157,787 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🛍️🛒ሱቆች ከ 70 ካሬ ጀምሮ ይምጡ የግሎ ያድርጉ
- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው
ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!
☎️0900025097
#telegram (@SamuelDMCRealtor)
#whatsapp
🏡በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ
የቤቱን 60% ደግሞ እየኖሩበት ወይም አከራይተውት በ20 አመት ቀስ ብለው መክፈል የሚችሉት
🏫ከስቱድዮ እስከ ባለ 4 መኝታ
💎 ባለ 1 መኝታ በ 487,000 ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 825,982 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 854,221 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,157,787 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🛍️🛒ሱቆች ከ 70 ካሬ ጀምሮ ይምጡ የግሎ ያድርጉ
- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው
ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!
☎️0900025097
#telegram (@SamuelDMCRealtor)
❤6
የኢትዮጵያ ነዳጅ ማደያዎች ማህበር ነዳጅ ምርት ሀገር ውስጥ ለማስገባት የሎጀስቲክ ችግር መኖሩን ገለጸ
በሀገር አቀፍ ደረጃ የነዳጅ አቅርቦት እና ፍላጎት መመጣጠን እንዳልቻለ እና ችግሩ እንዲከሰት ያደረገው ደግሞ በዘርፉ የሚስተዋለው ከፍተኛ የሎጀስቲክ ችግር መሆኑን የኢትዮጵያ ነዳጅ ማደያዎች ማህበር አስታውቋል፡፡
ማህበሩ በዚህም ምክንያት ግዢ የተፈፀመበትን ነዳጅ ሙሉ ለሙሉ ወደ ሀገር ለማስገባት መቸገሩን ለአሐዱ ገልጿል።
የማህበሩ የቦርድ አመራር ኤፍሬም ተስፋዬ አማራጭ ወደብ አለመኖሩ በሚፈለገው ልክ ነዳጅ ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ተግዳሮት እየሆነ እንደሚገኝ የገለጹ ሲሆን፤ ወደብ ላይ የተገነባው ተርሚናልም ከተገነባ ከረጅም ጊዜ ማስቆጠሩን በማንሳት የፋይናንስ ችግርም በዘርፉ እያጋጠመ መሆኑን ገልጸዋል።
የነዳጅ ምርትን ሀገር ውስጥ ለማስገባት ከባንክ የብድር አገልግሎት በሚጠየቅበት ወቅት፤ ተገቢው የብድር አገልግሎት ለማግኘት አስቸጋሪ ስለመሆኑም ተናግረዋል።
"የነዳጅ መግዣ እያደገ በሚሄድበት ወቅት ከፍተኛ የሆነ አቅም ያስፈልጋል፡፡ እነዚህ ችግሮች በዘርፉ በቂ የሆነ የነዳጅ አቅርቦት እንደ ሀገር ማቅረብ እንዳንችል አድርጓል" ሲሉም አስረድተዋል።
አክለውም የነዳጅ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ፍቃድ ጋር ተያይዞ የሚስተዋል ችግር መኖሩን አንስተው፤ "ይህ ችግር እንዲፈታ በተደጋጋሚ ጥያቄ ብናቀርብም ችግሩን መፈታት አልቻለም" ብለዋል።እነዚህ በዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮች መንግሥት በስፋት የሚያውቃቸው ቢሆንም፤ ችግሩ እስካሁን እንዳልተፈታ ጨምረው አስታውቀዋል።
ችግሩን ለመፍታት በሀገሪቱ አጎራባች ሀገሮች የወደብ አገልግሎቱን እንዲኖር ማድረግ እንዳለበት ተናግረዋል።
"የነዳጅ ምርት ዋጋ መንግሥት እንደሚወስን አስታውሰው፤ ይህ መሆኑ በራሱ ነዳጅ አቅራቢ ማደያዎች ላይ ተፅዕኖ አለው" ሲሉም ገልጸዋል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
በሀገር አቀፍ ደረጃ የነዳጅ አቅርቦት እና ፍላጎት መመጣጠን እንዳልቻለ እና ችግሩ እንዲከሰት ያደረገው ደግሞ በዘርፉ የሚስተዋለው ከፍተኛ የሎጀስቲክ ችግር መሆኑን የኢትዮጵያ ነዳጅ ማደያዎች ማህበር አስታውቋል፡፡
ማህበሩ በዚህም ምክንያት ግዢ የተፈፀመበትን ነዳጅ ሙሉ ለሙሉ ወደ ሀገር ለማስገባት መቸገሩን ለአሐዱ ገልጿል።
የማህበሩ የቦርድ አመራር ኤፍሬም ተስፋዬ አማራጭ ወደብ አለመኖሩ በሚፈለገው ልክ ነዳጅ ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ተግዳሮት እየሆነ እንደሚገኝ የገለጹ ሲሆን፤ ወደብ ላይ የተገነባው ተርሚናልም ከተገነባ ከረጅም ጊዜ ማስቆጠሩን በማንሳት የፋይናንስ ችግርም በዘርፉ እያጋጠመ መሆኑን ገልጸዋል።
የነዳጅ ምርትን ሀገር ውስጥ ለማስገባት ከባንክ የብድር አገልግሎት በሚጠየቅበት ወቅት፤ ተገቢው የብድር አገልግሎት ለማግኘት አስቸጋሪ ስለመሆኑም ተናግረዋል።
"የነዳጅ መግዣ እያደገ በሚሄድበት ወቅት ከፍተኛ የሆነ አቅም ያስፈልጋል፡፡ እነዚህ ችግሮች በዘርፉ በቂ የሆነ የነዳጅ አቅርቦት እንደ ሀገር ማቅረብ እንዳንችል አድርጓል" ሲሉም አስረድተዋል።
አክለውም የነዳጅ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ፍቃድ ጋር ተያይዞ የሚስተዋል ችግር መኖሩን አንስተው፤ "ይህ ችግር እንዲፈታ በተደጋጋሚ ጥያቄ ብናቀርብም ችግሩን መፈታት አልቻለም" ብለዋል።እነዚህ በዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮች መንግሥት በስፋት የሚያውቃቸው ቢሆንም፤ ችግሩ እስካሁን እንዳልተፈታ ጨምረው አስታውቀዋል።
ችግሩን ለመፍታት በሀገሪቱ አጎራባች ሀገሮች የወደብ አገልግሎቱን እንዲኖር ማድረግ እንዳለበት ተናግረዋል።
"የነዳጅ ምርት ዋጋ መንግሥት እንደሚወስን አስታውሰው፤ ይህ መሆኑ በራሱ ነዳጅ አቅራቢ ማደያዎች ላይ ተፅዕኖ አለው" ሲሉም ገልጸዋል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
❤21
የ #ፋኖ ኃይሎች በ #ኦሮሚያ ክልል ተደራጅተው እንደሚንቀሳቀሱ ገለፁ፤
ይሁን እንጂ በክልሉ በቅርቡ በሰላማዊ ሰዎች ላይ በተፈጸመው ግድያ ላይ "እጃችን የለበትም" ሲሉ አስተባብለዋል
የፋኖ ታጣቂዎች በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን፣ ኖኖ ወረዳ፣ ቆንዳላ ቀበሌ ሐምሌ 4 ቀን 2017 ዓ/ም የስድስት ወር ሕፃን ጨምሮ ከ16 በላይ ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ በተባለው ጥቃት ላይ "እጄ የለበትም" ሲል አስተባበለ።
በክልሉ በምዕራብ ሸዋ ዞን፣ ኖኖ ወረዳ፣ ቆንዳላ ቀበሌ ሐምሌ 4 ቀን ከ16 በላይ ሰላማዊ ሰዎች “በፋኖ ታጣቂዎች” መገደላቸውን የአከባቢው ነዋሪዎችና የኖኖ ወረዳ ፖሊስ አዛዥ በወቅቱ ለአዲስ ስታንዳርድ ገልፀዋል።
በጉዳዩ ላይ ለአዲስ ስታንዳርድ ማብራሪሪያ የሰጡት አንድ የፋኖ አመራር፣ “በኦሮሚያ ክልል የሚኖሩ የአማራ ተወላጆች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል” የፋኖ አደረጃጀት በክልሉ ታህሳስ 7 ቀን በይፋ ተመስርቶ እንቅስቃሴ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ:
https://addisstandard.com/Amharic/?p=8628
ይሁን እንጂ በክልሉ በቅርቡ በሰላማዊ ሰዎች ላይ በተፈጸመው ግድያ ላይ "እጃችን የለበትም" ሲሉ አስተባብለዋል
የፋኖ ታጣቂዎች በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን፣ ኖኖ ወረዳ፣ ቆንዳላ ቀበሌ ሐምሌ 4 ቀን 2017 ዓ/ም የስድስት ወር ሕፃን ጨምሮ ከ16 በላይ ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ በተባለው ጥቃት ላይ "እጄ የለበትም" ሲል አስተባበለ።
በክልሉ በምዕራብ ሸዋ ዞን፣ ኖኖ ወረዳ፣ ቆንዳላ ቀበሌ ሐምሌ 4 ቀን ከ16 በላይ ሰላማዊ ሰዎች “በፋኖ ታጣቂዎች” መገደላቸውን የአከባቢው ነዋሪዎችና የኖኖ ወረዳ ፖሊስ አዛዥ በወቅቱ ለአዲስ ስታንዳርድ ገልፀዋል።
በጉዳዩ ላይ ለአዲስ ስታንዳርድ ማብራሪሪያ የሰጡት አንድ የፋኖ አመራር፣ “በኦሮሚያ ክልል የሚኖሩ የአማራ ተወላጆች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል” የፋኖ አደረጃጀት በክልሉ ታህሳስ 7 ቀን በይፋ ተመስርቶ እንቅስቃሴ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ:
https://addisstandard.com/Amharic/?p=8628
Addis standard
የፋኖ ኃይሎች በኦሮሚያ ክልል ተደራጅተው እንደሚንቀሳቀሱ ገለፁ፤ ይሁን እንጂ በክልሉ በቅርቡ በሰላማዊ ሰዎች ላይ በተፈጸመው ገድያ ላይ "እጃችን የለበትም" ሲሉ አስተባብለዋል - Addis standard
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16/2017 ዓ/ም:- የፋኖ ታጣቂዎች በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን፣ ኖኖ ወረዳ፣ ቆንዳላ ቀበሌ ሐምሌ 4 ቀን 2017 ዓ/ም የስድስት ወር ሕፃን ጨምሮ ከ16 በላይ ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ በተባለው ጥቃት ላይ “እጄ የለበትም” ሲል አስተባበለ። በክልሉ በምዕራብ ሸዋ ዞን፣ ኖኖ ወረዳ፣ ቆንዳላ ቀበሌ ሐምሌ 4 ቀን ከ16 በላይ ሰላማዊ ሰዎች “ከመካከለኛው ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ…
❤17😁1
አይ ኤም ኤፍ ኢትዮጵያ የጳጉሜን ወር እንድታስወግድ መናገሩ ተሰማ
13ኛውን ወር - ጳጉሜን ሙሉ በሙሉ ስለማያስፈልግ እንድታስወግድ አይኤምኤፍ አሳስቧል።
አንድ የአይኤምኤፍ ባለስልጣን “በአመት ውስጥ አስራ ሶስት ወራት ቅንጦት ነው ማንም በማደግ ላይ ያለ ኢኮኖሚ አቅም የለውም። ብለዋል
የአይኤምኤፍ የማክሮ ኢኮኖሚ ሞዴል ጳጉሜን "በቀን መቁጠሪያ ላይ የተመሰረተ የዋጋ ግሽበት ከባህል ጋር የተቆራኘች ናት" በማለት ተናግረዋል
እናንተስ ምን ትላላችሁ ?
@Yenetube @Fikerassefa
13ኛውን ወር - ጳጉሜን ሙሉ በሙሉ ስለማያስፈልግ እንድታስወግድ አይኤምኤፍ አሳስቧል።
አንድ የአይኤምኤፍ ባለስልጣን “በአመት ውስጥ አስራ ሶስት ወራት ቅንጦት ነው ማንም በማደግ ላይ ያለ ኢኮኖሚ አቅም የለውም። ብለዋል
የአይኤምኤፍ የማክሮ ኢኮኖሚ ሞዴል ጳጉሜን "በቀን መቁጠሪያ ላይ የተመሰረተ የዋጋ ግሽበት ከባህል ጋር የተቆራኘች ናት" በማለት ተናግረዋል
እናንተስ ምን ትላላችሁ ?
@Yenetube @Fikerassefa
👎173😁63❤19👍6👀1
🚨 ሩሲያ ዓለም አቀፍ የሴጣናዊነት ንቅናቄን አገደች
የሩሲያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ ከአቃቤ ሕግ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት እና ከፍትሕ ሚኒስቴር በጋራ የቀረበለትን ክስ ተከትሎ "ዓለም አቀፍ የየሰይጣናዊነት ንቅናቄን" ጽንፈኝነትን ያስፋፋል በሚል አግዷል፡፡
ንቅናቄው የሰው መስዋዕት ማቅረብ፣ ሰው በላነት፣ አስገድዶ መድፈር እና የመቃብር ብርበራን ከመሳሰሉ የተለመዱ የሰይጣናዊ ወንጀሎች ጋር የተያያዘ ነው።
ከየካቲት 2022 በኋላ ሰይጣናውያን የዩክሬን ጦርን በግልጽ ደግፈዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የሩሲያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ ከአቃቤ ሕግ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት እና ከፍትሕ ሚኒስቴር በጋራ የቀረበለትን ክስ ተከትሎ "ዓለም አቀፍ የየሰይጣናዊነት ንቅናቄን" ጽንፈኝነትን ያስፋፋል በሚል አግዷል፡፡
ንቅናቄው የሰው መስዋዕት ማቅረብ፣ ሰው በላነት፣ አስገድዶ መድፈር እና የመቃብር ብርበራን ከመሳሰሉ የተለመዱ የሰይጣናዊ ወንጀሎች ጋር የተያያዘ ነው።
ከየካቲት 2022 በኋላ ሰይጣናውያን የዩክሬን ጦርን በግልጽ ደግፈዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
❤132👍23👎3🔥2
ክሬን ይዘው 54 ሚሊዮን ብር የሚገመት የኤሌክትሪክ ኬብል ሊዘርፉ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ!
በአዲስ አበባ ቦሌ ቡልቡላ ልዩ ስሙ 40/60 ኮንዶሚኒየም በተባለው አካባቢ 54 ሚሊዮን ብር የሚገመት የኤሌክትሪ ኬብል ሊዘርፉ የነበሩ ግለሰቦች በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ፖሊስ አስታዉቋክ፡፡የቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የቡልቡላ ፖሊስ ጣቢያ መርማሪ ዋና ሳጀን ጌትነት አየለ ተጠርጠሪያቹ ሀሰተኛ ሰነዶችን በማዘጋጀት ለመዝረፍ ያደረጉት ሙከራ እንዳይሳካ የተደረገው ርብርብ ምሳሌ ሊሆን እንደሚችልም ገልጸዋል፡፡
በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ቦሌ ቡልቡላ 40/60 ኮንዶሚኒየም ግምቱ 54 ሚሊየን ብር የሚገመት የኤሌትሪክ ኃይል ማሰራጫ የመዳብ ሽቦ ሀሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀት ሊዘርፉ ሲሉ መያዛቸው ተገልፆል፡፡በወቅቱም መጫኛ ክሬን እና ከኤሌትሪክ አገልግሎት የተጻፈ የሚመስል ሀሰተኛ ደብዳቤ በመያዝ ለኮንደሚኒየሙ ኮሚቴዎች በማቅረብ ለማጭበርበርም ሙከራ አድርገዋል፡፡
የመሬት ውስጥ የኤሌትሪክ ኬብሉ ለነዋሪዎቹ ከተዘረጋ በኃላ የተረፈ ሲሆን፤ ወደሌላ ፕሮጀክት ለማዘዋወር በሒደት ላይም እንደነበር ፖሊስ መረጃ እንዳለው አሳውቋል። ከዝርፊያ ሙከራ ጋር በተያያዥነት 5 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያደረገ መሆኑን የቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የቡልቡላ ፖሊስ ጣቢያ መርማሪ ዋና ሳጀን ጌትነት አየለ ገልጸዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ቦሌ ቡልቡላ ልዩ ስሙ 40/60 ኮንዶሚኒየም በተባለው አካባቢ 54 ሚሊዮን ብር የሚገመት የኤሌክትሪ ኬብል ሊዘርፉ የነበሩ ግለሰቦች በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ፖሊስ አስታዉቋክ፡፡የቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የቡልቡላ ፖሊስ ጣቢያ መርማሪ ዋና ሳጀን ጌትነት አየለ ተጠርጠሪያቹ ሀሰተኛ ሰነዶችን በማዘጋጀት ለመዝረፍ ያደረጉት ሙከራ እንዳይሳካ የተደረገው ርብርብ ምሳሌ ሊሆን እንደሚችልም ገልጸዋል፡፡
በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ቦሌ ቡልቡላ 40/60 ኮንዶሚኒየም ግምቱ 54 ሚሊየን ብር የሚገመት የኤሌትሪክ ኃይል ማሰራጫ የመዳብ ሽቦ ሀሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀት ሊዘርፉ ሲሉ መያዛቸው ተገልፆል፡፡በወቅቱም መጫኛ ክሬን እና ከኤሌትሪክ አገልግሎት የተጻፈ የሚመስል ሀሰተኛ ደብዳቤ በመያዝ ለኮንደሚኒየሙ ኮሚቴዎች በማቅረብ ለማጭበርበርም ሙከራ አድርገዋል፡፡
የመሬት ውስጥ የኤሌትሪክ ኬብሉ ለነዋሪዎቹ ከተዘረጋ በኃላ የተረፈ ሲሆን፤ ወደሌላ ፕሮጀክት ለማዘዋወር በሒደት ላይም እንደነበር ፖሊስ መረጃ እንዳለው አሳውቋል። ከዝርፊያ ሙከራ ጋር በተያያዥነት 5 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያደረገ መሆኑን የቦሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የቡልቡላ ፖሊስ ጣቢያ መርማሪ ዋና ሳጀን ጌትነት አየለ ገልጸዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
❤26😁6😭3
የትራምፕ አስተዳደር አሜሪካን በድጋሚ ከዩኔስኮ አባልነት አስወጣ!
አሜሪካ፤ የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅትን (ዩኔስኮ) "ከፋፋይ ባህላዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮችን" ይደግፋል በማለት ከስሳ፤ ኤጀንሲውን ለቅቃ እንደምትወጣ አስታወቀች።
የዩኔስኮ ዋና ዳይሬክተር ኦድሬ አዙሌይ ውሳኔውን "የሚያሳዝን" ሲሉ የገለጹት ሲሆን ነገር ግን "የሚጠበቅ" እንደነበረ ተናግረዋል።
ይህ እርምጃ የትራምፕ አስተዳደር አሜሪካ ከዓለም አቀፍ አካላት ጋር ያላትን ግንኙነት ለማቋረጥ የወሰደው አዲስ እርምጃ ሆኑ ተመዝግቧል።
የፕሬዝዳንቱ አስተዳደር ከዚህ ቀደም ሀገሪቱን ከዓለም የጤና ድርጅት አባልነት እና ከፓሪስ የአየር ንብረት ስምምነት ፈራሚነት ያስወጡ ሲሆን ለውጭ የእርዳታ ጥረቶች የሚደረገውን ድጋፍም ቀንሷል።
በዓለም ዙሪያ 194 አባል ሀገራት ያሉት ዩኔስኮ፤ የዓለም ቅርስ ቦታዎችን በመመዝገብ ስራው ይበልጥ ይታወቃል። ይህ የአሜሪካ ውሳኔ ከታህሳስ 2026 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሆን ተገልጿል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
አሜሪካ፤ የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅትን (ዩኔስኮ) "ከፋፋይ ባህላዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮችን" ይደግፋል በማለት ከስሳ፤ ኤጀንሲውን ለቅቃ እንደምትወጣ አስታወቀች።
የዩኔስኮ ዋና ዳይሬክተር ኦድሬ አዙሌይ ውሳኔውን "የሚያሳዝን" ሲሉ የገለጹት ሲሆን ነገር ግን "የሚጠበቅ" እንደነበረ ተናግረዋል።
ይህ እርምጃ የትራምፕ አስተዳደር አሜሪካ ከዓለም አቀፍ አካላት ጋር ያላትን ግንኙነት ለማቋረጥ የወሰደው አዲስ እርምጃ ሆኑ ተመዝግቧል።
የፕሬዝዳንቱ አስተዳደር ከዚህ ቀደም ሀገሪቱን ከዓለም የጤና ድርጅት አባልነት እና ከፓሪስ የአየር ንብረት ስምምነት ፈራሚነት ያስወጡ ሲሆን ለውጭ የእርዳታ ጥረቶች የሚደረገውን ድጋፍም ቀንሷል።
በዓለም ዙሪያ 194 አባል ሀገራት ያሉት ዩኔስኮ፤ የዓለም ቅርስ ቦታዎችን በመመዝገብ ስራው ይበልጥ ይታወቃል። ይህ የአሜሪካ ውሳኔ ከታህሳስ 2026 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሆን ተገልጿል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
❤28👀2
👀👀👀👀👀👀👀👀👀👀
"አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ"
ቀን 17/11/17 የወጣ
0997473781/ 0997470384
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:ነርስ ጂፒ ዶክተር ነርስ,ላብራቶሪ ቴክኒሻን
♦️ት/ት ደረጃ:diploma/degree
♦️ልምድ:0-5
♦️ደሞዝ:በድርጅቱ እስኬል
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #አካዉንታንት ለ ድርጅቶች እና ሆቴሎች ላይ /ለአስመጭ/ለፍብሪካ
♦️የት/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎማ
♦️የስራ ልምድ'0-6ዓመት
♦️ደሞዝ' 6000-15000
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅NGO
♦️የት/ት ደረጃ ኤኒ ዲግሪ /ዲፕሎማ
♦️የስራ ልምድ 0አመት
♦️ደሞወዝ 25000 30000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራመደብ: ስልክ ኦፕሬተር በፈረቃ
♦️ት/ት ደረጃ:10/12/ዲፕሎማ
♦️ልምድ: 0አመት
♦️ደሞዝ: 9800 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
የስራ መደብ: የሽልማት አስተባባር
♦️የት/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎ
♦️የስራ ልምድ '0አመት
♦️ደሞወዝ 13500
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:# ጥፍር እና አይላሽ
♦️ት/ት ደረጃ: 10
♦️ልምድ: 0አመት
♦️ደሞወዝ 12000 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #አየር መንገድ ውስጥ ሽያጭ
♦️የት/ደረጃ' 10/ ዲፕሎማ/ዲግሪ
♦️የስራ ልምድ' 0 ዓመት
♦️ደሞዝ' 10,000 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #Reception ለሆቴል ,ድርጅቶች እና ለ ገስት ሀውስ/ለክሊኒክ/ሆስፒታል/ለድርጅት
♦️የት/ደረጃ 10/ degree/dip
♦️ፃታ' /ሴ
♦️የስራ ልምድ'0~1 ዓመት
♦️ደሞዝ' 7000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ ሆስተስ
♦️የት/ደረጃ' 10+
♦️ፆታ' /ሴ
♦️ደሞዝ' 15000/ 20000
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:# ሹፌር ህ1/ደረቅ1
♦️ት/ት ደረጃ 8/10
♦️ልምድ:የሰራ
♦️ደሞዝ:11.000
♦️ፆታ:ሴት
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:#ካሸር ለድርጅት እና ለትለያዩ ተቁአማት##ለሆቴል#ለሱፕርማርኬት
♦️የት/ደረጃ' 10-ዲግሪ
♦️ልምድ:0-1
♦️ፆታ' ሴ
♦️ደሞዝ' 5500-10000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #በያጅ GMF
♦️የት/ደረጃ'/10/ሰርተፉኬት
♦️ልምድ: የሰራ
♦️ደሞዝ' ማራኪ
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ: ጉዳይ አስፈፃሚ
♦️የት/ደረጃ' 10+
♦️የስራ ልምድ '0አመት
♦️ፆታ' ወ/ሴት
♦️ደሞዝ: 10500
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
⭐️የስራ መደብ:#የእሸጋ ሰራተኛ
✨የት/ት ደረጃ:10/ሰርተፍኬት
✨ልምድ:0አመት
✨ደሞዝ:በስምምነት
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
☎️ አድራሻ መገናኛ መተባበር
ህንጻ 4 ፎቅ ቢሮ ቁ B421
📞 0997470384
📞 0997473781
"አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ"
ቀን 17/11/17 የወጣ
0997473781/ 0997470384
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:ነርስ ጂፒ ዶክተር ነርስ,ላብራቶሪ ቴክኒሻን
♦️ት/ት ደረጃ:diploma/degree
♦️ልምድ:0-5
♦️ደሞዝ:በድርጅቱ እስኬል
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #አካዉንታንት ለ ድርጅቶች እና ሆቴሎች ላይ /ለአስመጭ/ለፍብሪካ
♦️የት/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎማ
♦️የስራ ልምድ'0-6ዓመት
♦️ደሞዝ' 6000-15000
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅NGO
♦️የት/ት ደረጃ ኤኒ ዲግሪ /ዲፕሎማ
♦️የስራ ልምድ 0አመት
♦️ደሞወዝ 25000 30000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራመደብ: ስልክ ኦፕሬተር በፈረቃ
♦️ት/ት ደረጃ:10/12/ዲፕሎማ
♦️ልምድ: 0አመት
♦️ደሞዝ: 9800 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
የስራ መደብ: የሽልማት አስተባባር
♦️የት/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎ
♦️የስራ ልምድ '0አመት
♦️ደሞወዝ 13500
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:# ጥፍር እና አይላሽ
♦️ት/ት ደረጃ: 10
♦️ልምድ: 0አመት
♦️ደሞወዝ 12000 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #አየር መንገድ ውስጥ ሽያጭ
♦️የት/ደረጃ' 10/ ዲፕሎማ/ዲግሪ
♦️የስራ ልምድ' 0 ዓመት
♦️ደሞዝ' 10,000 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #Reception ለሆቴል ,ድርጅቶች እና ለ ገስት ሀውስ/ለክሊኒክ/ሆስፒታል/ለድርጅት
♦️የት/ደረጃ 10/ degree/dip
♦️ፃታ' /ሴ
♦️የስራ ልምድ'0~1 ዓመት
♦️ደሞዝ' 7000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ ሆስተስ
♦️የት/ደረጃ' 10+
♦️ፆታ' /ሴ
♦️ደሞዝ' 15000/ 20000
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:# ሹፌር ህ1/ደረቅ1
♦️ት/ት ደረጃ 8/10
♦️ልምድ:የሰራ
♦️ደሞዝ:11.000
♦️ፆታ:ሴት
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:#ካሸር ለድርጅት እና ለትለያዩ ተቁአማት##ለሆቴል#ለሱፕርማርኬት
♦️የት/ደረጃ' 10-ዲግሪ
♦️ልምድ:0-1
♦️ፆታ' ሴ
♦️ደሞዝ' 5500-10000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #በያጅ GMF
♦️የት/ደረጃ'/10/ሰርተፉኬት
♦️ልምድ: የሰራ
♦️ደሞዝ' ማራኪ
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ: ጉዳይ አስፈፃሚ
♦️የት/ደረጃ' 10+
♦️የስራ ልምድ '0አመት
♦️ፆታ' ወ/ሴት
♦️ደሞዝ: 10500
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
⭐️የስራ መደብ:#የእሸጋ ሰራተኛ
✨የት/ት ደረጃ:10/ሰርተፍኬት
✨ልምድ:0አመት
✨ደሞዝ:በስምምነት
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
☎️ አድራሻ መገናኛ መተባበር
ህንጻ 4 ፎቅ ቢሮ ቁ B421
📞 0997470384
📞 0997473781
❤18
የ5 ሚሊየን ቅናሽ ተደረገ 😳😳
📍አሚስኮ ሪልስቴት(AMISCO RealEstate)
ለቡ ሙዚቃ ሰፈር
👍👍ለ 5 ቤት ብቻ የተደረገ ልዩ ቅናሽ
☎️09-89-26-43-80
🏠🏠 በካሬ 75ሺ ብር ብቻ (በከፊል ማጠናቂያ)
✅ 100% ለሚከፍል በካሬ=65ሺብር
📌ባለ 3መኝታ 183.7ካሬ
👍ጠቅላላ = 13,777,500 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,133,250ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =11.9ሚሊየን ብር
📌ባለ 3መኝታ 192.69ካሬ
👍ጠቅላላ = 14,451,750 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,335,525ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =12.5ሚሊየን ብር
ሳይቱ የሚያሟላቸው ነገሮች
👉B+G+12+terrace
👉 90% የተጠናቀቀ
👉በ6 ወር የምትረከቡት
👉 ምቹ መኖሪያ ሰፈር
👉የተሟላ እና በቂ ፓርኪንግ
👉 የጋራ አዳራሽ
👉 የደህንነት መጠበቂያ ካሜራ
👉 የከርሰ ምድር ውሃ
👉 ዋና ገንዳ
👉 የልጆች መጫወቻ
👉 ደህንነቱ የተጠበቀ የመኖሪያ መንደር
👉 የቆሻሻ ማስወገጃ
👉እሳት አደጋ ማጥፊያ
👉 ተጠባባቂ ጀነሬተር
👉 ሊፊት
👉ሰፊ ቴራስ
👉6500 ካሬ ላይ ያረፈ ጊቢ
👉ግሪን ጋርደን
👉በ100ሜ ርቀት የእምነት ተቋማት
የሚያስፈልግዎትን ሁሉ በአቅራቢያዎ የሚያገኙበት
እድሉን ለመጠቀም
☎️09-89-26-43-80
Whatsup: 09-89-26-43-80
Telegram: @fiyami11
Email:hiwottadi22@icloud.com
📍አሚስኮ ሪልስቴት(AMISCO RealEstate)
ለቡ ሙዚቃ ሰፈር
👍👍ለ 5 ቤት ብቻ የተደረገ ልዩ ቅናሽ
☎️09-89-26-43-80
🏠🏠 በካሬ 75ሺ ብር ብቻ (በከፊል ማጠናቂያ)
✅ 100% ለሚከፍል በካሬ=65ሺብር
📌ባለ 3መኝታ 183.7ካሬ
👍ጠቅላላ = 13,777,500 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,133,250ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =11.9ሚሊየን ብር
📌ባለ 3መኝታ 192.69ካሬ
👍ጠቅላላ = 14,451,750 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,335,525ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =12.5ሚሊየን ብር
ሳይቱ የሚያሟላቸው ነገሮች
👉B+G+12+terrace
👉 90% የተጠናቀቀ
👉በ6 ወር የምትረከቡት
👉 ምቹ መኖሪያ ሰፈር
👉የተሟላ እና በቂ ፓርኪንግ
👉 የጋራ አዳራሽ
👉 የደህንነት መጠበቂያ ካሜራ
👉 የከርሰ ምድር ውሃ
👉 ዋና ገንዳ
👉 የልጆች መጫወቻ
👉 ደህንነቱ የተጠበቀ የመኖሪያ መንደር
👉 የቆሻሻ ማስወገጃ
👉እሳት አደጋ ማጥፊያ
👉 ተጠባባቂ ጀነሬተር
👉 ሊፊት
👉ሰፊ ቴራስ
👉6500 ካሬ ላይ ያረፈ ጊቢ
👉ግሪን ጋርደን
👉በ100ሜ ርቀት የእምነት ተቋማት
የሚያስፈልግዎትን ሁሉ በአቅራቢያዎ የሚያገኙበት
እድሉን ለመጠቀም
☎️09-89-26-43-80
Whatsup: 09-89-26-43-80
Telegram: @fiyami11
Email:hiwottadi22@icloud.com
❤7😭1
በሩን ይክፈቱ ችግረወን
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
ይፍቱ ህመምወን ይዳኑ
ዐሊንኩን ይጫኑ ይቀላቀሉ
https://vm.tiktok.com/ZMSqDLvo7/
https://vm.tiktok.com/ZMSqD4rLk/
ሙሉ አድራሻ አዲስ አበባ ባሕርዳር
0912718883
0917040506
❤4
የማይክሮሶፍት ሰርቨሮች በቻይና የበይነ መረብ ጠላፊዎች ተጠልፏል ሲል ግዙፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ አስታወቀ
የቻይና የበይነ መረብ ጠላፊዎች የማይክሮሶፍት ሼር ፖይንት ሰነድ ሶፍትዌር ሰርቨሮችን ሰብረው የንግዶቹን መረጃ በመጠቀም ላይ ያነጣጠሩ መሆናቸውን ኩባንያው ገልጿል።በቻይና በመንግስት የሚደገፈው የሊነን ቲፎን እና ቫዮሌት ቲፎን እንዲሁም በቻይና ላይ የተመሰረተው ስትሮም 2603 በድርጅቶች ጥቅም ላይ የሚዉሉ ነገር ግን ክላዉድን መሰረት ባደረገ አገልግሎት ውስጥ ያለዉን ተጋላጭነቶችን ተጠቅመዋል ተብሏል ።
የዩናይትድ ስቴትስ የቴክኖሎጂ ግዙፍ ድርጅት በምላሹ የደህንነት መስፈርትን ሰዎች እንዲጠቀሙ አሳስቧል፡፡ማይክሮሶፍት በሰጠው መግለጫ በሌሎች ግብረ አበሮች ላይ የሚደረገው ምርመራ አሁንም እንደቀጠለ ነው ብሏል።ኩባንያው እንዳስታወቀዉ የበይነ መረብ ጠላፊዎቹ የደህንነት ማሻሻያ ባላደረጉ ስርዓቶች ኢላማ ማድረግ እንደሚቀጥሉ አስጠንቅቋል፡፡
ምርመራውን በተመለከተ የድረ-ገፁን ብሎግ ከተጨማሪ መረጃ ጋር ማሻሻያ እንደሚያደርግ አክሏል።በብሉምበርግ ኒውስ የተገመገመው የሳይበር ደህንነት ድርጅት ዘገባ እንደገለጸው ጠላፊዎቹ መቀመጫውን አሜሪካ ያደረገውን የጤና እንክብካቤ አቅራቢውን ስርዓት በመጣስ በደቡብ ምስራቅ እስያ የሚገኘውን የህዝብ ዩኒቨርሲቲን ኢላማ አድርገዋል። ሪፖርቱ የትኛውንም አካል በስም አይለይም፣ ነገር ግን ጠላፊዎቹ ብራዚል፣ ካናዳ፣ ኢንዶኔዥያ፣ ስፔን፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ስዊዘርላንድ፣ ዩናይትድ ኪንግደም እና አሜሪካን ጨምሮ የሼርፖይንት ግልጋሎትን ለመጣስ ሞክረዋል ብሏል።
በስምኦን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል
የቻይና የበይነ መረብ ጠላፊዎች የማይክሮሶፍት ሼር ፖይንት ሰነድ ሶፍትዌር ሰርቨሮችን ሰብረው የንግዶቹን መረጃ በመጠቀም ላይ ያነጣጠሩ መሆናቸውን ኩባንያው ገልጿል።በቻይና በመንግስት የሚደገፈው የሊነን ቲፎን እና ቫዮሌት ቲፎን እንዲሁም በቻይና ላይ የተመሰረተው ስትሮም 2603 በድርጅቶች ጥቅም ላይ የሚዉሉ ነገር ግን ክላዉድን መሰረት ባደረገ አገልግሎት ውስጥ ያለዉን ተጋላጭነቶችን ተጠቅመዋል ተብሏል ።
የዩናይትድ ስቴትስ የቴክኖሎጂ ግዙፍ ድርጅት በምላሹ የደህንነት መስፈርትን ሰዎች እንዲጠቀሙ አሳስቧል፡፡ማይክሮሶፍት በሰጠው መግለጫ በሌሎች ግብረ አበሮች ላይ የሚደረገው ምርመራ አሁንም እንደቀጠለ ነው ብሏል።ኩባንያው እንዳስታወቀዉ የበይነ መረብ ጠላፊዎቹ የደህንነት ማሻሻያ ባላደረጉ ስርዓቶች ኢላማ ማድረግ እንደሚቀጥሉ አስጠንቅቋል፡፡
ምርመራውን በተመለከተ የድረ-ገፁን ብሎግ ከተጨማሪ መረጃ ጋር ማሻሻያ እንደሚያደርግ አክሏል።በብሉምበርግ ኒውስ የተገመገመው የሳይበር ደህንነት ድርጅት ዘገባ እንደገለጸው ጠላፊዎቹ መቀመጫውን አሜሪካ ያደረገውን የጤና እንክብካቤ አቅራቢውን ስርዓት በመጣስ በደቡብ ምስራቅ እስያ የሚገኘውን የህዝብ ዩኒቨርሲቲን ኢላማ አድርገዋል። ሪፖርቱ የትኛውንም አካል በስም አይለይም፣ ነገር ግን ጠላፊዎቹ ብራዚል፣ ካናዳ፣ ኢንዶኔዥያ፣ ስፔን፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ስዊዘርላንድ፣ ዩናይትድ ኪንግደም እና አሜሪካን ጨምሮ የሼርፖይንት ግልጋሎትን ለመጣስ ሞክረዋል ብሏል።
በስምኦን ደረጄ
#ዳጉ_ጆርናል
❤14👍1😭1
በቻይና ያጋጠመው የሙቀት መጨመር የአየር ማቀዝቀዣዎች ሽያጭ እንዲጨምር ማድረጉ ተሰማ
አንድ አንድ ቻይናውያን ከፍተኛ ሙቀቱን ለመቋቋም አነስተኛ የአየር ማቀዝቀዣዎችን ይዘው በመንገድ ላይ ሲንቀሳቀሱ ተስተውለዋል።
ቻይና ከመጋቢት ወር አጋማሽ ጀምሮ ያሳለፈቻቸው ከፍተኛ ሙቀት የተመዘገበባቸው ቀናት ብዛት በጣም በርካታ መሆናቸውን የቻይና ሚቲዎሮሎጂ አስተዳደር ባለስልጣን ገልፆል። አስተዳደሩ ረቡዕ ዕለት እንደገለፀው ከሆነ በቻይና ውስጥ ያሉ 152 ብሄራዊ የአየር ሁኔታ ታዛቢዎች ከሀምሌ ወር አጋማሽ ጀምሮ ከ 40 ዲግሪ ሴልሺየስ በላይ የሙቀት መጠን መዝግበዋል።
እንዲሁም ሰዎች ወደ አየር ማቀዝቀዣ እና የአየር ሙቀት መጨመርን ለመቋቋም የሚያስችሉ መሳሪያዎች ግዢ ፊታቻን ያዞሩ ሲሆን በዚህም የኃይል ፍጆታን ለመቆጣጠር ወቅታዊ እርምጃዎችን እንዲወስድ ለሀገሪቱ የኃይል ኢንዱስትሪ ማስጠንቀቂያ ልኳል። ባለፈው ሳምንት ከ200 ሚሊዮን በላይ ህዝብ የሚኖርባትን አካባቢ ሸፍኖ፣ በደቡብ ምዕራብ ከምትገኘው ቾንግቺንግ ከተማ አንስቶ እስከ ጓንግዙ የባህር ዳርቻ ድረስ ከፍተኛ ሙቀት ተመዝግቧል።
በሃቤይ እና ሁናን ማእከላዊ አውራጃዎችም የሙቀት መጠኑ እስከ 50 ዲግሪ ሴንትግራድ እንደሚደርስ ተንብዮ ነበር። በደቡባዊ ጂያንግዚ እና ጓንግዶንግ ግዛቶችም ተመሳሳይ የሙቀት መጠን ይጠበቃል።በቻይና ውስጥ የተከተሰተው ከፍተኛ መቀት የህይወትን ምቾት ከማሳጣት፣ የእርሻ መሬቶችን ከማቃጠል እና የእርሻ ገቢን ከመሸርሸር በተጨማሪ ከፍተኛ የአየር ሙቀት መጨመሩ የማምረቻ ማዕከላትን ሊጎዳ እና በቁልፍ ወደቦች ላይ ስራዎችን ሊያስተጓጉል ይችላል ተብሎ የተሰጋ ሲሆን የጤና አጠባበቅ አገልግሎቶችንም ሊጎዳ ይችላል ተብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
አንድ አንድ ቻይናውያን ከፍተኛ ሙቀቱን ለመቋቋም አነስተኛ የአየር ማቀዝቀዣዎችን ይዘው በመንገድ ላይ ሲንቀሳቀሱ ተስተውለዋል።
ቻይና ከመጋቢት ወር አጋማሽ ጀምሮ ያሳለፈቻቸው ከፍተኛ ሙቀት የተመዘገበባቸው ቀናት ብዛት በጣም በርካታ መሆናቸውን የቻይና ሚቲዎሮሎጂ አስተዳደር ባለስልጣን ገልፆል። አስተዳደሩ ረቡዕ ዕለት እንደገለፀው ከሆነ በቻይና ውስጥ ያሉ 152 ብሄራዊ የአየር ሁኔታ ታዛቢዎች ከሀምሌ ወር አጋማሽ ጀምሮ ከ 40 ዲግሪ ሴልሺየስ በላይ የሙቀት መጠን መዝግበዋል።
እንዲሁም ሰዎች ወደ አየር ማቀዝቀዣ እና የአየር ሙቀት መጨመርን ለመቋቋም የሚያስችሉ መሳሪያዎች ግዢ ፊታቻን ያዞሩ ሲሆን በዚህም የኃይል ፍጆታን ለመቆጣጠር ወቅታዊ እርምጃዎችን እንዲወስድ ለሀገሪቱ የኃይል ኢንዱስትሪ ማስጠንቀቂያ ልኳል። ባለፈው ሳምንት ከ200 ሚሊዮን በላይ ህዝብ የሚኖርባትን አካባቢ ሸፍኖ፣ በደቡብ ምዕራብ ከምትገኘው ቾንግቺንግ ከተማ አንስቶ እስከ ጓንግዙ የባህር ዳርቻ ድረስ ከፍተኛ ሙቀት ተመዝግቧል።
በሃቤይ እና ሁናን ማእከላዊ አውራጃዎችም የሙቀት መጠኑ እስከ 50 ዲግሪ ሴንትግራድ እንደሚደርስ ተንብዮ ነበር። በደቡባዊ ጂያንግዚ እና ጓንግዶንግ ግዛቶችም ተመሳሳይ የሙቀት መጠን ይጠበቃል።በቻይና ውስጥ የተከተሰተው ከፍተኛ መቀት የህይወትን ምቾት ከማሳጣት፣ የእርሻ መሬቶችን ከማቃጠል እና የእርሻ ገቢን ከመሸርሸር በተጨማሪ ከፍተኛ የአየር ሙቀት መጨመሩ የማምረቻ ማዕከላትን ሊጎዳ እና በቁልፍ ወደቦች ላይ ስራዎችን ሊያስተጓጉል ይችላል ተብሎ የተሰጋ ሲሆን የጤና አጠባበቅ አገልግሎቶችንም ሊጎዳ ይችላል ተብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
❤22👍2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
49 ሰዎችን አሳፍሮ የነበረ የሩሲያ አዉሮፕላን ተከሰከሰ!
43 መንገደኞችንና 6 ሠራተኞችን አሳፍሮ ይበር የነበረ አንድ የሩሲያ የመንገደኞች አዉሮፕላን ሩሲያን ከቻይና ጋር በሚያውስነዉ ድንበር አካባቢ ተከሰከሰ።አንቶኖቭ 24 (A-24) የተባለዉ አዉሮፕላን ዛሬ ጧት ሩሲያን ከቻይና ጋር ከሚያዋስነዉ ድንበር ላይ ከምትገኘዉ ብላጎቬሽሼንስክ ከተባለችዉ ከተማ ትይንዳ ወደተባለች ሌላ ከተማ መብረር ላይ ነበር።
አዉሮፕላኑ አሳፍሯቸዉ ከነበሩት ሰዎች በሕይወት የተረፈ መኖሩ ብዙ አጠራጥሯል።አዉሮፕላኑ በወደቀበት አካባቢ ቀድመዉ የደረሱ የአደጋ ሠራተኞች በእሳት የተቃጠለ የአዉሮፕላኑን ሥብርባሪ ማግኘታቸዉን አስታዉቀዋል።አዉሮፕላኑ ይበር በነበረበት አካባቢ «አስቸጋሪ» የዓየር ሁኔታ ነበር ከመባሉ በስተቀር የአደጋዉ ትክክለኛ መንስኤ አልታወቀም።
@YeneTube @FikerAssefa
43 መንገደኞችንና 6 ሠራተኞችን አሳፍሮ ይበር የነበረ አንድ የሩሲያ የመንገደኞች አዉሮፕላን ሩሲያን ከቻይና ጋር በሚያውስነዉ ድንበር አካባቢ ተከሰከሰ።አንቶኖቭ 24 (A-24) የተባለዉ አዉሮፕላን ዛሬ ጧት ሩሲያን ከቻይና ጋር ከሚያዋስነዉ ድንበር ላይ ከምትገኘዉ ብላጎቬሽሼንስክ ከተባለችዉ ከተማ ትይንዳ ወደተባለች ሌላ ከተማ መብረር ላይ ነበር።
አዉሮፕላኑ አሳፍሯቸዉ ከነበሩት ሰዎች በሕይወት የተረፈ መኖሩ ብዙ አጠራጥሯል።አዉሮፕላኑ በወደቀበት አካባቢ ቀድመዉ የደረሱ የአደጋ ሠራተኞች በእሳት የተቃጠለ የአዉሮፕላኑን ሥብርባሪ ማግኘታቸዉን አስታዉቀዋል።አዉሮፕላኑ ይበር በነበረበት አካባቢ «አስቸጋሪ» የዓየር ሁኔታ ነበር ከመባሉ በስተቀር የአደጋዉ ትክክለኛ መንስኤ አልታወቀም።
@YeneTube @FikerAssefa
😭17❤16
ኢትዮ ቴሌኮም ባለፈው የበጀት ዓመት 162 ቢሊዮን ብር ገቢ ማስመዝገቡን አሰታወቀ!
ኢትዮ ቴሌኮም በቅርቡ ባጠናቀቀው የበጀት ዓመት 162 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ገቢ በማስመዝገብ የእቅዱን 99% ማሳካቱን አስታወቀ። ይህ ካለፈው የበጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ72.9% ዕድገትን ያሳያል።
ኩባንያው ይህንን ያስመዘገበው የተለያዩ የንግድ አማራጮችን በመተግበር፣ የደንበኞችን ቁጥር በማሳደግና በማቆየት እንዲሁም ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ የፈሰሰባቸውን የመሠረተ ልማት ዝርጋታዎች በማስፋፋትና በማጠናከር መሆኑን ጠቁሟል።
ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ በአጠቃላይ 213.6 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ማግኘቱን አስታውቋል፤ ይህም የእቅዱን 84.3% ያሳካ ነው። ይህ አፈፃፀም ካለፈው የበጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አንጻር የ15.44 ሚሊዮን ዶላር (7.8%) ጭማሪ አሳይቷል።
ከተገኘው የውጭ ምንዛሪ ውስጥ 193.11 ሚሊዮን ዶላር ከአለም አቀፍ አገልግሎት የተገኘ ሲሆን፣ 66.6 ሚሊዮን ዶላር ከአለም አቀፍ የትራንዚት ትራፊክ፣ 5.62 ሚሊዮን ዶላር ከመሠረተ ልማት ማጋራት ኪራይ (Infrastructure sharing) የተገኘ ሲሆን፣ ከ14.42 ሚሊዮን ዶላር በላይ ደግሞ በቴሌብር ዓለም አቀፍ የሐዋላ አገልግሎት አማካኝነት ወደ ሀገር ውስጥ የገባ የውጭ ምንዛሪ መሆኑ ተገልጿል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮ ቴሌኮም በቅርቡ ባጠናቀቀው የበጀት ዓመት 162 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ ገቢ በማስመዝገብ የእቅዱን 99% ማሳካቱን አስታወቀ። ይህ ካለፈው የበጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ72.9% ዕድገትን ያሳያል።
ኩባንያው ይህንን ያስመዘገበው የተለያዩ የንግድ አማራጮችን በመተግበር፣ የደንበኞችን ቁጥር በማሳደግና በማቆየት እንዲሁም ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ የፈሰሰባቸውን የመሠረተ ልማት ዝርጋታዎች በማስፋፋትና በማጠናከር መሆኑን ጠቁሟል።
ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ በአጠቃላይ 213.6 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ማግኘቱን አስታውቋል፤ ይህም የእቅዱን 84.3% ያሳካ ነው። ይህ አፈፃፀም ካለፈው የበጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አንጻር የ15.44 ሚሊዮን ዶላር (7.8%) ጭማሪ አሳይቷል።
ከተገኘው የውጭ ምንዛሪ ውስጥ 193.11 ሚሊዮን ዶላር ከአለም አቀፍ አገልግሎት የተገኘ ሲሆን፣ 66.6 ሚሊዮን ዶላር ከአለም አቀፍ የትራንዚት ትራፊክ፣ 5.62 ሚሊዮን ዶላር ከመሠረተ ልማት ማጋራት ኪራይ (Infrastructure sharing) የተገኘ ሲሆን፣ ከ14.42 ሚሊዮን ዶላር በላይ ደግሞ በቴሌብር ዓለም አቀፍ የሐዋላ አገልግሎት አማካኝነት ወደ ሀገር ውስጥ የገባ የውጭ ምንዛሪ መሆኑ ተገልጿል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
❤17👎10
🎁ከተወዳጁ የሂል ሳይድ መንደር ውስጥ ለሽያጭ የመጨረሻ በሆነው የዲያስፓራ ብሎክ ቁጥር 3 ላይ ከባለ አንድ እስከ ባለ አራት መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች
🏡በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ
የቤቱን 60% ደግሞ እየኖሩበት ወይም አከራይተውት በ20 አመት ቀስ ብለው መክፈል የሚችሉት
💎 ባለ 1 መኝታ በ 487,000 ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 825,982 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 854,221 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,157,787 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🛍️🛒ሱቆች ከ 70 ካሬ ጀምሮ ይምጡ የግሎ ያድርጉ
- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው
-እንዲሁም በ ግሩፕ ሆነው ለሚመጡ ደንበኞች ዳጎስ ያለ ቅናሽ አዘጋጅተን እየጠበቅኖት ነው
ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!
☎️0900025097
#telegram (@SamuelDMCRealtor)
#WhatsApp
🏡በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ
የቤቱን 60% ደግሞ እየኖሩበት ወይም አከራይተውት በ20 አመት ቀስ ብለው መክፈል የሚችሉት
💎 ባለ 1 መኝታ በ 487,000 ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 825,982 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 854,221 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,157,787 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🛍️🛒ሱቆች ከ 70 ካሬ ጀምሮ ይምጡ የግሎ ያድርጉ
- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው
-እንዲሁም በ ግሩፕ ሆነው ለሚመጡ ደንበኞች ዳጎስ ያለ ቅናሽ አዘጋጅተን እየጠበቅኖት ነው
ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!
☎️0900025097
#telegram (@SamuelDMCRealtor)
❤10