በኢትዮጵያ የውጭ ዜጎች በሊዝ የመሬት ባለይዞታ እንዲሆኑ የሚፈቅድ የአዋጅ ረቂቅ በነገው ዕለት ለፓርላማ ሊቀርብ ነው!
የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ መሬትን በሊዝ በባለቤትነት መያዝ የሚያስችላቸው የአዋጅ ረቂቅ፤ በነገው ዕለት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሊቀርብ ነው። ኢትዮጵያዊ ዜግነት የሌላቸው ግለሰቦች በኢትዮጵያ መሬትን፣ የመኖሪያ ቤትን ወይም ተያያዥ ግንባታዎችን በባለቤትነት ለመያዝ፤ ቢያንስ 150 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ሊመድቡ እንደሚገባ በአዲሱ አዋጅ ተደንግጓል።
የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የማይንቀሳቀስ ንብረት “ባለቤት” ወይም “ባለይዞታ” የሚሆኑበትን አግባብ ለመደንገግ የወጣውን ይህን አዋጅ፤ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ተወያይቶ ለፓርላማ የመራው ከሁለት ሳምንት በፊት ነበር። አዋጁ የተዘጋጀው “የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሚሆኑበት” ወይም “ለመኖሪያ ቤት ግንባታ የሚውል መሬት የሚያገኙበትን” ህጋዊ አሰራር ለመዘርጋት እንደሆነ በመግቢያው ላይ ሰፍሯል።
“መኖሪያ ቤት” ማለት “ለግለሰብ ወይም ለቤተሰብ መኖሪያነት የሚያገለግል፤ ለንግድ ዓላማ ማዋል የማይፈቀድ ቤት” እንደሆነ በአዋጅ ረቂቁ የትርጓሜ ክፍል ላይ ተቀምጧል። ሆኖም ይህን መሰሉን ቤት “ለመኖሪያነት ዓላማ የማከራየት መብት የተጠበቀ” መሆኑን አዋጁ አመልክቷል።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ መሬትን በሊዝ በባለቤትነት መያዝ የሚያስችላቸው የአዋጅ ረቂቅ፤ በነገው ዕለት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሊቀርብ ነው። ኢትዮጵያዊ ዜግነት የሌላቸው ግለሰቦች በኢትዮጵያ መሬትን፣ የመኖሪያ ቤትን ወይም ተያያዥ ግንባታዎችን በባለቤትነት ለመያዝ፤ ቢያንስ 150 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ሊመድቡ እንደሚገባ በአዲሱ አዋጅ ተደንግጓል።
የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የማይንቀሳቀስ ንብረት “ባለቤት” ወይም “ባለይዞታ” የሚሆኑበትን አግባብ ለመደንገግ የወጣውን ይህን አዋጅ፤ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ተወያይቶ ለፓርላማ የመራው ከሁለት ሳምንት በፊት ነበር። አዋጁ የተዘጋጀው “የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሚሆኑበት” ወይም “ለመኖሪያ ቤት ግንባታ የሚውል መሬት የሚያገኙበትን” ህጋዊ አሰራር ለመዘርጋት እንደሆነ በመግቢያው ላይ ሰፍሯል።
“መኖሪያ ቤት” ማለት “ለግለሰብ ወይም ለቤተሰብ መኖሪያነት የሚያገለግል፤ ለንግድ ዓላማ ማዋል የማይፈቀድ ቤት” እንደሆነ በአዋጅ ረቂቁ የትርጓሜ ክፍል ላይ ተቀምጧል። ሆኖም ይህን መሰሉን ቤት “ለመኖሪያነት ዓላማ የማከራየት መብት የተጠበቀ” መሆኑን አዋጁ አመልክቷል።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
👎50👍17❤3😁1
ሶስት ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል ሆነው ተሾሙ!
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የፕላን እና ልማት ሚኒስትሯን ፍፁም አሰፋን (ዶ/ር)፣ የፍትህ ሚኒስትሯን ወ/ሮ ሃና አርአያሰላሴን እና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር የሆኑትን ዘለቀ ተመስገንን (ዶ/ር) የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል አድርጎ መሾሙን ዛሬ አስታውቋል።
ተቋሙ በሰጠው መግለጫ እነዚህ ሶስት ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በመንግስት፣ በልማት እና በኢንቨስትመንት ዘርፎች ያካበቱት ሰፊ ልምድና አመራር፣ ኢትዮጵያ በስትራቴጂካዊ እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ኢንቨስትመንቶች እንዲሁም በፖርትፎሊዮ አስተዳደር የኢኮኖሚ ለውጥን በማፋጠን ረገድ ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ገልጿል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የፕላን እና ልማት ሚኒስትሯን ፍፁም አሰፋን (ዶ/ር)፣ የፍትህ ሚኒስትሯን ወ/ሮ ሃና አርአያሰላሴን እና የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር የሆኑትን ዘለቀ ተመስገንን (ዶ/ር) የዳይሬክተሮች ቦርድ አባል አድርጎ መሾሙን ዛሬ አስታውቋል።
ተቋሙ በሰጠው መግለጫ እነዚህ ሶስት ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት በመንግስት፣ በልማት እና በኢንቨስትመንት ዘርፎች ያካበቱት ሰፊ ልምድና አመራር፣ ኢትዮጵያ በስትራቴጂካዊ እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ኢንቨስትመንቶች እንዲሁም በፖርትፎሊዮ አስተዳደር የኢኮኖሚ ለውጥን በማፋጠን ረገድ ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት ገልጿል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
😁14👍13❤4🔥1
የጤና ባለሙያዎች ሙሉ ለሙሉ የስራ ማቆም አድማ መጀመራቸውን ተከትሎ በአዲስ አበባና በተለያዩ ከተሞች በሚገኙ ሆስፒታሎች የህክምና አገልግሎት መቋረጡ ተገለጸ!
በመላ ሀገሪቱ የተጀመረው የጤና ባለሙያዎች የስራ ማቆም አድማ ስድስተኛ ቀኑን በያዘበት በዛሬው ዕለት ግንቦት 11 ቀን 2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች ንቅናቄ ሙሉ በሙሉ የስራ ማቆም ጥሪ ማስተላለፉን ተከትሎ በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች በሚገኙ አንዳንድ ሆስፒታሎች የህክምና አገልግሎቶች መስጠት ማቆማቸው ተገለጸ።
#በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ፍቼ ከተማ በሚገኘው የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚሰሩ አንድ የጤና ባለሙያ ለአዲስ ስታንዳርድ እንደተናገሩት በሆስፒታሉ የሚገኙ አጠቃላይ ሐኪሞች "ሙሉ በሙሉ የስራ ማቆም አድማውን እየተሳተፉ ነው ሌሎች የሰራተኛ አባላት ግን አሁንም እየሰሩ ናቸው" ብለዋል።
አዲስ ስታንዳርድ በዛሬው ዕለት ማለዳ ላይ በሶስት ዋና ዋና ሆስፒታሎች ማለትም በዳግማዊ #ምኒልክ ሪፈራል ሆስፒታል፣ #በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል እና #የካቲት 12 ሜዲካል ኮሌጅ ሆስፒታል ባደረገው ጉብኝት የአገልግሎት መስተጓጎል በስፋት ያስተዋለ ሲሆን የተወሰኑ የድንገተኛ ህክምና ክፍሎች ብቻ ስራቸውን ሲቀጥሉ ለመታዘብ ተችሏል።
በተያያዘ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኀበራዊ ፍትሕ (#ኢዜማ) ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ መንግስት “የጤና ባለሙያዎቹን ጥያቄያቸውን ለመፍታት ፍላጎት እንዳለው ለማሳየት ሙከራ እንኳ አላደረገም” ሲል ተችቷል “ማስፈራሪያ አዘል አቅላይ መንገድን መከተሉ ሃላፊነትን በአግባቡ ካለመወጣት የሚመነጭ የመንግስት ስህተት ነው” ብሏል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጠቀሙ :-
https://addisstandard.com/Amharic/?p=7822
በመላ ሀገሪቱ የተጀመረው የጤና ባለሙያዎች የስራ ማቆም አድማ ስድስተኛ ቀኑን በያዘበት በዛሬው ዕለት ግንቦት 11 ቀን 2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች ንቅናቄ ሙሉ በሙሉ የስራ ማቆም ጥሪ ማስተላለፉን ተከትሎ በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች በሚገኙ አንዳንድ ሆስፒታሎች የህክምና አገልግሎቶች መስጠት ማቆማቸው ተገለጸ።
#በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ፍቼ ከተማ በሚገኘው የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚሰሩ አንድ የጤና ባለሙያ ለአዲስ ስታንዳርድ እንደተናገሩት በሆስፒታሉ የሚገኙ አጠቃላይ ሐኪሞች "ሙሉ በሙሉ የስራ ማቆም አድማውን እየተሳተፉ ነው ሌሎች የሰራተኛ አባላት ግን አሁንም እየሰሩ ናቸው" ብለዋል።
አዲስ ስታንዳርድ በዛሬው ዕለት ማለዳ ላይ በሶስት ዋና ዋና ሆስፒታሎች ማለትም በዳግማዊ #ምኒልክ ሪፈራል ሆስፒታል፣ #በዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል እና #የካቲት 12 ሜዲካል ኮሌጅ ሆስፒታል ባደረገው ጉብኝት የአገልግሎት መስተጓጎል በስፋት ያስተዋለ ሲሆን የተወሰኑ የድንገተኛ ህክምና ክፍሎች ብቻ ስራቸውን ሲቀጥሉ ለመታዘብ ተችሏል።
በተያያዘ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኀበራዊ ፍትሕ (#ኢዜማ) ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ መንግስት “የጤና ባለሙያዎቹን ጥያቄያቸውን ለመፍታት ፍላጎት እንዳለው ለማሳየት ሙከራ እንኳ አላደረገም” ሲል ተችቷል “ማስፈራሪያ አዘል አቅላይ መንገድን መከተሉ ሃላፊነትን በአግባቡ ካለመወጣት የሚመነጭ የመንግስት ስህተት ነው” ብሏል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጠቀሙ :-
https://addisstandard.com/Amharic/?p=7822
Addis standard
የጤና ባለሙያዎች ሙሉ ለሙሉ የስራ ማቆም አድማ መጀመራቸውን ተከትሎ በአዲስ አበባና በተለያዩ ከተሞች በሚገኙ ሆስፒታሎች የህክምና አገልግሎት መቋረጡ ተገለጸ - Addis standard
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11/ 2017 ዓ/ም፦ በመላ ሀገሪቱ የተጀመረው የጤና ባለሙያዎች የስራ ማቆም አድማ ስድስተኛ ቀኑን በያዘበት በዛሬው ዕለት ግንቦት 11 ቀን 2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች ንቅናቄ ሙሉ በሙሉ የስራ ማቆም ጥሪ ማስተላለፉን ተከትሎ በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች በሚገኙ አንዳንድ ሆስፒታሎች የህክምና አገልግሎቶች መስጠት ማቆማቸው ተገለጸ። በአርሲ ዞን አሰላ ከተማ የሚገኘው…
👍108😭21❤8😁5
በ490,000 ቅድመ ክፍያ በመሀል ካዛንቺስ የቤት ባለቤት ይሁኑ ‼️
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
❤3👍1
🟢 SAMSUNG M16 5G 🟢
✔️storage 128gb
✔️Ram 6gb
✔️Dual
💵Price 25,000 Birr
🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺
😀 0942405669
✈️@Endalk4240
Join channel https://tttttt.me/phonestore_22
(NEW)
✔️storage 128gb
✔️Ram 6gb
✔️Dual
💵Price 25,000 Birr
🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺
😀 0942405669
✈️@Endalk4240
Join channel https://tttttt.me/phonestore_22
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
900,000 ብር ምን መግዛት ይችላል?
መኪና? ቤት?
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለሁለት ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
ለበለጠ መረጃ (Direct/ Whatsapp) ፦ በ
0909253426 / 0940407294 ይደውሉ
መኪና? ቤት?
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለሁለት ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
ለበለጠ መረጃ (Direct/ Whatsapp) ፦ በ
0909253426 / 0940407294 ይደውሉ
👍4❤1👎1
📒 ውድ የ International Student Community እና Refocus Africa ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ 🎉
International Student Community ከ Refocus Afrika ጋር በመተባበር የፊታችን 🗓 May 24 እና 25 ( ግንቦት 16 እና 17) ልዩ የ Cultural Exchange እንዲሁም የ Scholarship Process Guidance 🎆ይዞላችሁ መቷል !!!
🗺️ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 6 kilo Alamudin ህንፃ አዳራሽ 🏚️
⏰ከ ጠዋቱ 2:00 እስከ 11:00 ሰአት
ትምህርታቹን ውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ የዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችሁአል።
፨ በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ በማስተርስ እንዲሁም በዶክተሬት ዲግሪ👨🏾🎓
በዕለቱ ሲገኙ ፦
📕ፓስፖርት/ የልደት ሰርተፍኬት
📝ትራንስክሪፕት ይዘው መምጣት እንዳይረሱ
🌍የዚህ እድል ተሳታፊ በመሆን የወደፊት የትምህርት ጉዞዎን ይጀምሩ✈️
ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ ፧‼️
ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ #ይጫኑ 👇👇
https://forms.gle/SJ6nzXdNAixTptGv5
Join our telegram channel
➡️ https://tttttt.me/isc_italy
International Student Community ከ Refocus Afrika ጋር በመተባበር የፊታችን 🗓 May 24 እና 25 ( ግንቦት 16 እና 17) ልዩ የ Cultural Exchange እንዲሁም የ Scholarship Process Guidance 🎆ይዞላችሁ መቷል !!!
🗺️ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 6 kilo Alamudin ህንፃ አዳራሽ 🏚️
⏰ከ ጠዋቱ 2:00 እስከ 11:00 ሰአት
ትምህርታቹን ውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ የዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችሁአል።
፨ በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ በማስተርስ እንዲሁም በዶክተሬት ዲግሪ👨🏾🎓
በዕለቱ ሲገኙ ፦
📕ፓስፖርት/ የልደት ሰርተፍኬት
📝ትራንስክሪፕት ይዘው መምጣት እንዳይረሱ
🌍የዚህ እድል ተሳታፊ በመሆን የወደፊት የትምህርት ጉዞዎን ይጀምሩ✈️
ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ ፧‼️
ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ #ይጫኑ 👇👇
https://forms.gle/SJ6nzXdNAixTptGv5
Join our telegram channel
➡️ https://tttttt.me/isc_italy
👍4❤1
"የጤና ባለሙያዎች ጥያቄ የሕዝብም ጥያቄ ነውና ትኩረት ይሰጠው!"
(በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከመኢአድ፣ ኢሕአፓ፣ እናት ፓርቲና ዐማራ ግዮናዊ ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ)
@YeneTube @FikerAssefa
(በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከመኢአድ፣ ኢሕአፓ፣ እናት ፓርቲና ዐማራ ግዮናዊ ንቅናቄ የተሰጠ መግለጫ)
@YeneTube @FikerAssefa
👍77❤3👎3🔥1😁1
የትግራይ እና ኦሮሚያ ጤና ማህበራት ለጤና ባለሙያዎች ጥያቄ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ ጠየቁ፣ የጤና ባለሙያዎች የጀመሩት የስራ ማቆም አድማ ስምንተኛ ቀኑን ይዟል!
የጤና ባለሙያዎች የጀመሩት የስራ ማቆም አድማ ስምንተኛ ቀኑን በያዘበት በአሁኑ ወቅት የትግራይ እና ኦሮሚያ ክልሎች ጤና ማህበራት ለጤና ባለሙያዎች ጥያቄ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ ጠየቁ።
የትግራይ ህክምና ማህበር ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም ለጤና ሚኒስቴር በጻፈው ደብዳቤ መንግሥት ለጤና ባለሙያዎች ጥያቄና መብት ተገቢውን ትኩረትና ምላሽ ከመስጠት ይልቅ በአንዳንድ የአገሪቱ አካባቢዎች የጤና ባለሙያዎችን ጥያቄ እየጣሰ ተገቢ ያልሆነ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታውቋል።
እነዚህ የሞያ አጋሮቻችን እንዲፈቱ አስፈላጊውን ጫና እንዲደረግ ሲል ለጤና ሚኒስቴር አሳስቧል፤ ሁሉም የሞያ ማህበራት እና ጤና ባለሞያዎች ችግሮቹን መፍትሄ ለማበጀት ግልፅ እና ሁሉን ያሳተፈ ውይይት እንዲደረግ ሲልም ጠይቋል።
በተመሳሳይ የኦሮሚያ ሐኪሞች ማኅበር በበኩሉ ትናንት ግንቦት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ "የጤና ባለሙያው የሚገባውን ለመስጠት የሀገሪቱ ኢኮኖሚ አይፈቅድም ቢባል እንኳን እየተራበ እንዳያገለግል እየተጠማ እንዳይማር እየታመመ ማስታገሻ እንዳያጣ የሚያደርግ የኑሮ ሁኔታ እንዲፈጠርለት ሲታገል ቆይቷል" ሲል አውስቷል።
አክለውም አሁን ላይ በጤና ባለሙያዎቹ እየተነሱ የሚገኙ ጥያቄዎችን እንደሚደግፍ ገልጾ እየተፈጠረ ያለው ሁኔታ ተባብሶ ጉዳት ከማስከተሉ በፊት ውይይቶች እንዲደረጉና እርምጃዎች እንዲወሰዱ ጠይቋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
የጤና ባለሙያዎች የጀመሩት የስራ ማቆም አድማ ስምንተኛ ቀኑን በያዘበት በአሁኑ ወቅት የትግራይ እና ኦሮሚያ ክልሎች ጤና ማህበራት ለጤና ባለሙያዎች ጥያቄ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ ጠየቁ።
የትግራይ ህክምና ማህበር ግንቦት 10 ቀን 2017 ዓ.ም ለጤና ሚኒስቴር በጻፈው ደብዳቤ መንግሥት ለጤና ባለሙያዎች ጥያቄና መብት ተገቢውን ትኩረትና ምላሽ ከመስጠት ይልቅ በአንዳንድ የአገሪቱ አካባቢዎች የጤና ባለሙያዎችን ጥያቄ እየጣሰ ተገቢ ያልሆነ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታውቋል።
እነዚህ የሞያ አጋሮቻችን እንዲፈቱ አስፈላጊውን ጫና እንዲደረግ ሲል ለጤና ሚኒስቴር አሳስቧል፤ ሁሉም የሞያ ማህበራት እና ጤና ባለሞያዎች ችግሮቹን መፍትሄ ለማበጀት ግልፅ እና ሁሉን ያሳተፈ ውይይት እንዲደረግ ሲልም ጠይቋል።
በተመሳሳይ የኦሮሚያ ሐኪሞች ማኅበር በበኩሉ ትናንት ግንቦት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ "የጤና ባለሙያው የሚገባውን ለመስጠት የሀገሪቱ ኢኮኖሚ አይፈቅድም ቢባል እንኳን እየተራበ እንዳያገለግል እየተጠማ እንዳይማር እየታመመ ማስታገሻ እንዳያጣ የሚያደርግ የኑሮ ሁኔታ እንዲፈጠርለት ሲታገል ቆይቷል" ሲል አውስቷል።
አክለውም አሁን ላይ በጤና ባለሙያዎቹ እየተነሱ የሚገኙ ጥያቄዎችን እንደሚደግፍ ገልጾ እየተፈጠረ ያለው ሁኔታ ተባብሶ ጉዳት ከማስከተሉ በፊት ውይይቶች እንዲደረጉና እርምጃዎች እንዲወሰዱ ጠይቋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
👍35❤1
የውጭ ሀገር ተጓዦች ማግኘት የሚችሉት የውጭ ምንዛሪ መጠን በእጥፍ አደገ!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወደ ውጭ ሀገር የሚሄዱ የግል ተጓዞች እንዲያገኙ የሚፈቀድላቸውን የውጭ ምንዛሪ መጠን ከአምስት ሺህ የአሜሪካ ዶላር ወደ 10 ሺህ ዶላር አሳደገ።ባንኮች ለሚሰጧቸው የውጭ ምንዛሪ አገልግሎቶች የሚያስከፍሉት የገንዘብ መጠንም "ከአራት በመቶ እንዳይበልጥ" እንዲሁም "ጥቃቅን የአገልግሎት ወጪዎችን እንዲያስቀሩ" መወሰኑንም አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በውጭ ምንዛሪ ገበያ ሥርዓቱ ላይ እነዚህን ማሻሻያዎች መውሰዱን ያስታወቀው ዛሬ ማክሰኞ ግንቦት 12/2017 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ ነው። ብሔራዊ ባንክ ይፋ ያደረጋቸው የውጭ ምንዛሪ ሥርዓት አስተዳደር ማሻሻያዎች ሦስት ናቸው።
የመጀመሪያው ለውጥ፤ አስመጪዎች መፈጸም የሚችሉት ቅድመ ክፍያ (አድቫንስ ፔይመንት) ላይ የተጣለውን ገደብ ከፍ ያደረገ ነው። ከዚህ ቀደም በነበረው አሠራር ሸቀጦችን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት የሚፈልጉ አስመጪዎች መፈጸም የሚችሉት ቅድመ ክፍያ አምስት ሺህ የአሜሪካ ዶላር እንደነበር መግለጫው ያስረዳል።ይህ ገደብ "የቆየ" እና "ለብዙ ዓመታት ለውጥ ሳይደረግበት የቆየ" አሠራር እንደሆነም ጠቅሷል። በአዲሱ አሠራር መሠረት አምስት ሺህ ዶላር የነበረው ገደብ በአስር እጥፍ አድጓል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወደ ውጭ ሀገር የሚሄዱ የግል ተጓዞች እንዲያገኙ የሚፈቀድላቸውን የውጭ ምንዛሪ መጠን ከአምስት ሺህ የአሜሪካ ዶላር ወደ 10 ሺህ ዶላር አሳደገ።ባንኮች ለሚሰጧቸው የውጭ ምንዛሪ አገልግሎቶች የሚያስከፍሉት የገንዘብ መጠንም "ከአራት በመቶ እንዳይበልጥ" እንዲሁም "ጥቃቅን የአገልግሎት ወጪዎችን እንዲያስቀሩ" መወሰኑንም አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በውጭ ምንዛሪ ገበያ ሥርዓቱ ላይ እነዚህን ማሻሻያዎች መውሰዱን ያስታወቀው ዛሬ ማክሰኞ ግንቦት 12/2017 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ ነው። ብሔራዊ ባንክ ይፋ ያደረጋቸው የውጭ ምንዛሪ ሥርዓት አስተዳደር ማሻሻያዎች ሦስት ናቸው።
የመጀመሪያው ለውጥ፤ አስመጪዎች መፈጸም የሚችሉት ቅድመ ክፍያ (አድቫንስ ፔይመንት) ላይ የተጣለውን ገደብ ከፍ ያደረገ ነው። ከዚህ ቀደም በነበረው አሠራር ሸቀጦችን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት የሚፈልጉ አስመጪዎች መፈጸም የሚችሉት ቅድመ ክፍያ አምስት ሺህ የአሜሪካ ዶላር እንደነበር መግለጫው ያስረዳል።ይህ ገደብ "የቆየ" እና "ለብዙ ዓመታት ለውጥ ሳይደረግበት የቆየ" አሠራር እንደሆነም ጠቅሷል። በአዲሱ አሠራር መሠረት አምስት ሺህ ዶላር የነበረው ገደብ በአስር እጥፍ አድጓል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
👍28❤4😁4😭3
🟥📣የመጨረሻ ዲያስፓራ ቁ3 ብሎክ
🏫ከስቱድዮ እስከ ባለ 4 መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች
💸ቅድመ ክፍያ
💎ባለ 1 መኝታ በ 431 ሺ ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 619 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 751 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,051,626 ብር
🛍️🛒ሱቆች ከ 43 ካሬ ጀምሮ
🏦60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸው (እየኖሩበት ወይም አከራይተውት እስከ 20 አመት ቀስ ብለው የሚከፍሉት)
➡️በ 8% ቅድመ ክፍያ
➡️እስከ 30% በሚደርስ ቅናሽ ዋጋ (ለውስን ቤቶች) በመጠቀም
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ
➡️☎️ 09 72 42 75 95
➡️@Tirsit9 (telegram)
➡️Whatsapp Link-
https://whatsapp.com/dl/code=gsXOc8ttJB?mode=tac
🏫ከስቱድዮ እስከ ባለ 4 መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች
💸ቅድመ ክፍያ
💎ባለ 1 መኝታ በ 431 ሺ ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 619 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 751 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,051,626 ብር
🛍️🛒ሱቆች ከ 43 ካሬ ጀምሮ
🏦60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸው (እየኖሩበት ወይም አከራይተውት እስከ 20 አመት ቀስ ብለው የሚከፍሉት)
➡️በ 8% ቅድመ ክፍያ
➡️እስከ 30% በሚደርስ ቅናሽ ዋጋ (ለውስን ቤቶች) በመጠቀም
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ
➡️☎️ 09 72 42 75 95
➡️@Tirsit9 (telegram)
➡️Whatsapp Link-
https://whatsapp.com/dl/code=gsXOc8ttJB?mode=tac
👍8❤5
Forwarded from YeneTube
በ490,000 ቅድመ ክፍያ በመሀል ካዛንቺስ የቤት ባለቤት ይሁኑ ‼️
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
👍4
Forwarded from YeneTube
🟢 SAMSUNG M16 5G 🟢
✔️storage 128gb
✔️Ram 6gb
✔️Dual
💵Price 25,000 Birr
🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺
😀 0942405669
✈️@Endalk4240
Join channel https://tttttt.me/phonestore_22
(NEW)
✔️storage 128gb
✔️Ram 6gb
✔️Dual
💵Price 25,000 Birr
🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺
😀 0942405669
✈️@Endalk4240
Join channel https://tttttt.me/phonestore_22
❤1👍1
Forwarded from YeneTube
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
900,000 ብር ምን መግዛት ይችላል?
መኪና? ቤት?
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለሁለት ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
ለበለጠ መረጃ (Direct/ Whatsapp) ፦ በ
0909253426 / 0940407294 ይደውሉ
መኪና? ቤት?
በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።
እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።
ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።
ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።
ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።
ለሁለት ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።
ፈጥነው ይደውሉ!
ለበለጠ መረጃ (Direct/ Whatsapp) ፦ በ
0909253426 / 0940407294 ይደውሉ
Forwarded from YeneTube
📒 ውድ የ International Student Community እና Refocus Africa ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ 🎉
International Student Community ከ Refocus Afrika ጋር በመተባበር የፊታችን 🗓 May 24 እና 25 ( ግንቦት 16 እና 17) ልዩ የ Cultural Exchange እንዲሁም የ Scholarship Process Guidance 🎆ይዞላችሁ መቷል !!!
🗺️ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 6 kilo Alamudin ህንፃ አዳራሽ 🏚️
⏰ከ ጠዋቱ 2:00 እስከ 11:00 ሰአት
ትምህርታቹን ውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ የዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችሁአል።
፨ በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ በማስተርስ እንዲሁም በዶክተሬት ዲግሪ👨🏾🎓
በዕለቱ ሲገኙ ፦
📕ፓስፖርት/ የልደት ሰርተፍኬት
📝ትራንስክሪፕት ይዘው መምጣት እንዳይረሱ
🌍የዚህ እድል ተሳታፊ በመሆን የወደፊት የትምህርት ጉዞዎን ይጀምሩ✈️
ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ ፧‼️
ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ #ይጫኑ 👇👇
https://forms.gle/SJ6nzXdNAixTptGv5
Join our telegram channel
➡️ https://tttttt.me/isc_italy
International Student Community ከ Refocus Afrika ጋር በመተባበር የፊታችን 🗓 May 24 እና 25 ( ግንቦት 16 እና 17) ልዩ የ Cultural Exchange እንዲሁም የ Scholarship Process Guidance 🎆ይዞላችሁ መቷል !!!
🗺️ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 6 kilo Alamudin ህንፃ አዳራሽ 🏚️
⏰ከ ጠዋቱ 2:00 እስከ 11:00 ሰአት
ትምህርታቹን ውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ የዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችሁአል።
፨ በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ በማስተርስ እንዲሁም በዶክተሬት ዲግሪ👨🏾🎓
በዕለቱ ሲገኙ ፦
📕ፓስፖርት/ የልደት ሰርተፍኬት
📝ትራንስክሪፕት ይዘው መምጣት እንዳይረሱ
🌍የዚህ እድል ተሳታፊ በመሆን የወደፊት የትምህርት ጉዞዎን ይጀምሩ✈️
ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ ፧‼️
ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ #ይጫኑ 👇👇
https://forms.gle/SJ6nzXdNAixTptGv5
Join our telegram channel
➡️ https://tttttt.me/isc_italy
👍6
የውጭ ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት እንዲሆኑ የሚያስችላቸው አዋጅ “ጊዜውን የጠበቀ አይደለም” በሚል ተተቸ
የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የማይንቀሳቅስ ንብረት ባለቤት እና ባለይዞታ እንዲሆኑ የሚያስችላቸው አዋጅ “ጊዜውን የጠበቀ አይደለም” በሚል በፓርላማ አባላት ተተቸ። ትችቱ የቀረበው ዛሬ ማክሰኞ ግንቦት 12፤ 2017 በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ነው።
በአራት ክፍሎች እና በ20 አንቀጾች የተከፋፈለው የአዋጅ ረቂቅ፤ የውጭ ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት ወይም ባለይዞታ ለመሆን ማሟላት ስለሚጠበቅባቸው ቅድመ ሁኔታዎች፣ የፈቃድ አሰራሮች፣ ገደቦች፣ መብቶች እና ግዴታዎች አካትቶ ይዟል። የህግ ረቂቁ በዝርዝር እንዲታይ ለተወካዮች ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ከመመራቱ አስቀድሞ በተደረገ ውይይት ላይ፤ ሁለት የፓርላማ አባላት ትችት አዘል ጥያቄዎችን ሰንዝረዋል።
የአዋጁ ዋና ዓላማ “የውጭ ካፒታል ወደ ሀገር ውስጥ ማምጫ” እና “የውጭ ምንዛሬ ማግኛ እንደሆነ” መገንዘባቸውን የገለጹት የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የፓርላማ ተወካዩ ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ፤ በህግ ረቂቁ ላይ ያላቸውን ስጋቶች እና አስተያየቶች በዝርዝር አቅርበዋል። የፓርላማ አባሉ ለስጋታቸው በምክንያትነት ካስቀመጧቸው ጉዳዮች አንዱ የሀገሪቱ የነፍስ ወከፍ ገቢ እና ደመወዝ በአለም አቀፍ ደረጃ ካለው ሲነጻጸር ያለውን ልዩነት ነው።
🔴 ዝርዝሩን ለማንበብ➡️ https://ethiopiainsider.com/2025/15990/
🔴 የፓርላማ አባላቱን አስተያየት ለማድመጥ ➡️ https://youtu.be/0WW5cfnTOJc
የውጭ ዜጎች በኢትዮጵያ የማይንቀሳቅስ ንብረት ባለቤት እና ባለይዞታ እንዲሆኑ የሚያስችላቸው አዋጅ “ጊዜውን የጠበቀ አይደለም” በሚል በፓርላማ አባላት ተተቸ። ትችቱ የቀረበው ዛሬ ማክሰኞ ግንቦት 12፤ 2017 በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ነው።
በአራት ክፍሎች እና በ20 አንቀጾች የተከፋፈለው የአዋጅ ረቂቅ፤ የውጭ ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት ወይም ባለይዞታ ለመሆን ማሟላት ስለሚጠበቅባቸው ቅድመ ሁኔታዎች፣ የፈቃድ አሰራሮች፣ ገደቦች፣ መብቶች እና ግዴታዎች አካትቶ ይዟል። የህግ ረቂቁ በዝርዝር እንዲታይ ለተወካዮች ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ከመመራቱ አስቀድሞ በተደረገ ውይይት ላይ፤ ሁለት የፓርላማ አባላት ትችት አዘል ጥያቄዎችን ሰንዝረዋል።
የአዋጁ ዋና ዓላማ “የውጭ ካፒታል ወደ ሀገር ውስጥ ማምጫ” እና “የውጭ ምንዛሬ ማግኛ እንደሆነ” መገንዘባቸውን የገለጹት የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የፓርላማ ተወካዩ ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ፤ በህግ ረቂቁ ላይ ያላቸውን ስጋቶች እና አስተያየቶች በዝርዝር አቅርበዋል። የፓርላማ አባሉ ለስጋታቸው በምክንያትነት ካስቀመጧቸው ጉዳዮች አንዱ የሀገሪቱ የነፍስ ወከፍ ገቢ እና ደመወዝ በአለም አቀፍ ደረጃ ካለው ሲነጻጸር ያለውን ልዩነት ነው።
🔴 ዝርዝሩን ለማንበብ➡️ https://ethiopiainsider.com/2025/15990/
🔴 የፓርላማ አባላቱን አስተያየት ለማድመጥ ➡️ https://youtu.be/0WW5cfnTOJc
👍19❤3
እንግሊዝ ፈረንሳይ እና ካናዳ እስራኤልን አስጠነቀቁ
እንግሊዚ፤ፈረንሳይ እና ካናዳ እስራኤል በጋዛ ላይ እየፈጸመች ያለዉን ጥቃት እንድታቆም አስጠንቅቀዋል፡፡
የሃገራቱ መሪዎች እስራኤል በጋዛ የምታካሂደዉን ጦርነትን በተመለከተ ማስጠንቀቂያ የሰጡ ሲሆን በተለይም እስራኤል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ጋዛን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር እያደረገች ያለችዉን ዘመቻ እንድታቆም አሳስበዋል፡፡
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ነታንያሁ እስራኤል መላ ጋዛን እንደምትቆጣጠር ትላንት ማስጠንቀቃቸው አይዘነጋም፡፡
አዲስ ዘመቻ መጀመሩን ባለፈው አርብ ያስታወቀው የእስራኤል ጦር የደቡባዊ ካን ዩኑስ ነዋሪዎች በአስቸኳይ አካባቢውን ለቀው በመውጣት ወደ ባህር ዳርቻ እንዲሄዱ አሳስቧል።
በአሁኑ ጊዜ ጋዛን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር መጠነ ሰፊ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑን በቪድዮ መልዕክታቸው የተናገሩት ነታንያሁ በዘመቻው ሀማስ እስካሁን ጋዛ ውስጥ የያዛቸውን 58 ታጋቾችን ማስለቀቅና የፍልስጤም ተዋጊ ሚሊሽያዎች ቡድንን በማጥፋት ሙሉ ድል መቀዳጀትን እናሳካለን ብለዋል።
ይሁን እና መሪዎቹ እስራኤል እየፈጸመች ያለዉን መጠነሰፊ ዉድመትና ግድያ ካላቁመች፡፡ እንዲሁም ወደ ግዛቲቱ እንዳይገቡ የታገዱት የሰባአዊ እርዳታ ካልተለቀቁ እርምጃዎችን እንደ ሚወስዱ አስጠንቅቀዋል ሲል ሮይተርስ ነዉ ሮይተርስ ዘግቧል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
እንግሊዚ፤ፈረንሳይ እና ካናዳ እስራኤል በጋዛ ላይ እየፈጸመች ያለዉን ጥቃት እንድታቆም አስጠንቅቀዋል፡፡
የሃገራቱ መሪዎች እስራኤል በጋዛ የምታካሂደዉን ጦርነትን በተመለከተ ማስጠንቀቂያ የሰጡ ሲሆን በተለይም እስራኤል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ጋዛን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር እያደረገች ያለችዉን ዘመቻ እንድታቆም አሳስበዋል፡፡
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ነታንያሁ እስራኤል መላ ጋዛን እንደምትቆጣጠር ትላንት ማስጠንቀቃቸው አይዘነጋም፡፡
አዲስ ዘመቻ መጀመሩን ባለፈው አርብ ያስታወቀው የእስራኤል ጦር የደቡባዊ ካን ዩኑስ ነዋሪዎች በአስቸኳይ አካባቢውን ለቀው በመውጣት ወደ ባህር ዳርቻ እንዲሄዱ አሳስቧል።
በአሁኑ ጊዜ ጋዛን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር መጠነ ሰፊ ውጊያ እየተካሄደ መሆኑን በቪድዮ መልዕክታቸው የተናገሩት ነታንያሁ በዘመቻው ሀማስ እስካሁን ጋዛ ውስጥ የያዛቸውን 58 ታጋቾችን ማስለቀቅና የፍልስጤም ተዋጊ ሚሊሽያዎች ቡድንን በማጥፋት ሙሉ ድል መቀዳጀትን እናሳካለን ብለዋል።
ይሁን እና መሪዎቹ እስራኤል እየፈጸመች ያለዉን መጠነሰፊ ዉድመትና ግድያ ካላቁመች፡፡ እንዲሁም ወደ ግዛቲቱ እንዳይገቡ የታገዱት የሰባአዊ እርዳታ ካልተለቀቁ እርምጃዎችን እንደ ሚወስዱ አስጠንቅቀዋል ሲል ሮይተርስ ነዉ ሮይተርስ ዘግቧል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
👍31😁13❤3
በትግራይ የሚገኙ የተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው ለመመለስ ትኩረት ሰጥተው እንደሚሰሩ አምባሳደር ማሲንጋ አስታወቁ፣ ከህወሓትና ከሰራዊቱ አመራሮች ጋርም መክረዋል
በትግራይ የሚገኙ የተፈናቃዮች ጉዳይ ግዜ የማይሰጠው እና አስቸኳይ መፍትሔ የሚያስፈልገው በመሆኑ ወደ ቀያቸው ለመመለስ ትኩረት ሰጥተው እንደሚሰሩ በኢትዮጵያ #የአሜሪካን አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ አስታወቁ፤ ከህወሓትና ከሰራዊቱ አመራሮች ጋርም መምከራቸው ተገልጿል።
በኢትዮጵያ የአሜሪካን አምባሳደር ማሲንጋ ትላንት ግንቦት 12 ቀን 2017 ዓ.ም በሽሬ የሚገኙ የተፈናቃይ መጠለያ ካምፖችን ጎብኝተዋል፤ “ለተፈናቃዮች የሚደረገው ድጋፍ ዘላቂ መፍትሄ አይደለም፣ ዘላቂው መፍትሔ በአፋጣኝ ተፈናቃዮቹ ወደ መኖሪያ ቤታቸው እንዲመለሱ ማድረግ ነው ሲሉ ገልጸዋል”።
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አማኒኤል አሰፋ በበኩላቸው ከአምባሳደር ማሲንጋ እና ልዑካቸው ጋር የተደረገው ውይይት ዋና ትኩረታችን በተፈናቃዮች መመለስ ላይ ነበር ብለዋል።
“ከአንድ ሚሊየን በላይ ተፈናቃዮች በልመና መልክ ከሚገኝ ድጋፍ ከማኖር እነዚህ አንድ ሚሊየን አርሶ አደሮች እና ነጋዴዎች እያረሱና እየነገዱ ወደሚኖሩበት ቀያቸው መልሶ ማኖር ነው የሚቀለው፤ ስለዚህ ዋነኛ መፍትሔው የዚህ ጉዳይ ወደ ቀያቸው መመለስ መሆኑን አስምረንበታል” ብለዋል።
https://addisstandard.com/Amharic/?p=7832
በትግራይ የሚገኙ የተፈናቃዮች ጉዳይ ግዜ የማይሰጠው እና አስቸኳይ መፍትሔ የሚያስፈልገው በመሆኑ ወደ ቀያቸው ለመመለስ ትኩረት ሰጥተው እንደሚሰሩ በኢትዮጵያ #የአሜሪካን አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ አስታወቁ፤ ከህወሓትና ከሰራዊቱ አመራሮች ጋርም መምከራቸው ተገልጿል።
በኢትዮጵያ የአሜሪካን አምባሳደር ማሲንጋ ትላንት ግንቦት 12 ቀን 2017 ዓ.ም በሽሬ የሚገኙ የተፈናቃይ መጠለያ ካምፖችን ጎብኝተዋል፤ “ለተፈናቃዮች የሚደረገው ድጋፍ ዘላቂ መፍትሄ አይደለም፣ ዘላቂው መፍትሔ በአፋጣኝ ተፈናቃዮቹ ወደ መኖሪያ ቤታቸው እንዲመለሱ ማድረግ ነው ሲሉ ገልጸዋል”።
የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አማኒኤል አሰፋ በበኩላቸው ከአምባሳደር ማሲንጋ እና ልዑካቸው ጋር የተደረገው ውይይት ዋና ትኩረታችን በተፈናቃዮች መመለስ ላይ ነበር ብለዋል።
“ከአንድ ሚሊየን በላይ ተፈናቃዮች በልመና መልክ ከሚገኝ ድጋፍ ከማኖር እነዚህ አንድ ሚሊየን አርሶ አደሮች እና ነጋዴዎች እያረሱና እየነገዱ ወደሚኖሩበት ቀያቸው መልሶ ማኖር ነው የሚቀለው፤ ስለዚህ ዋነኛ መፍትሔው የዚህ ጉዳይ ወደ ቀያቸው መመለስ መሆኑን አስምረንበታል” ብለዋል።
https://addisstandard.com/Amharic/?p=7832
👍18❤4😁2
YeneTube
Photo
የቀድሞዉ የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጠቅላይ ሚኒስትር በ10 ዓመታት የጉልበት ስራ እንዲቀጡ ተወሰነባቸው
የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር የህዝብን ሃብት በማጭበርበር የ10 አመት ከባድ የጉልበት ቅጣት ተፈርዶባቸዋል። የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኦገስቲን ማታታ ፖንዮ ጨምሮ ሌሎች ተከሳሾች የቀድሞ የማዕከላዊ ባንክ ገዥ ሙዋና ኒምቦ እና ደቡብ አፍሪካዊው ነጋዴ እና የአፍሪኮም ምርቶች ዋና ስራ አስፈፃሚ ክሪስቶ ግሮብለር እያንዳንዳቸው የአምስት አመት እስራት ተቀጥተዋል። ክሱ በቀድሞው ፕሬዝደንት ጆሴፍ ካቢላ ስር ለተጀመረው ዋና ፕሮጀክት ለቡካንጋሎዞ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ ከተመደበው 285 ሚሊዮን ዶላር የህዝብ ገንዘብ ጋር በተያያዘ ያለአግባብ መበዝበዝ ተፈፅሟል በሚል ነው።
የማታታ ፖንዮ የፓርላማ አባል ቢሆኑም፣ የሕገ መንግሥት ፍርድ ቤት በጉዳዩ ላይ ስልጣን እንዳለው ወስኗል። የፍርድ ቤቱ ፕሬዝደንት ያለመከሰስ መብት የሚመለከተው ለግለሰቡ ሳይሆን ለቢሮ ተግባር መሆኑን በመግለጽ የማታታ ፖንዮ የፓርላማ ምርጫ ህጋዊ ሂደቱ ከተጀመረ በኋላ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል። ይህ አቋም የፓርላማውን ያለመከሰስ መብት በሚመለከት የመከላከያውን ክርክር ውድቅ አድርጎታል። የፍርድ ቤቱ አቋም ተቋማዊ ውጥረትን ቀስቅሷል። የብሔራዊ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ቪታል ካመርሄ ውሳኔውን ሕገ መንግሥታዊ ጥሰት ሲሉ አውግዘዋል፣ ማንኛውም የፓርላማ አባል ያለመከሰስ መብቱ ሳይነሳ ሊዳኝ እንደማይችል አስረድተዋል።
ካመርሄ አለመግባባቱን ለመፍታት እና የሕጉን ትርጓሜ ለማስተካከል ከህገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤት አመራር ጋር ስብሰባ እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል።በምላሹም የሕገ መንግሥት ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዲዩዶን ካሙሌታ ባዲባንጋ የሕግ አውጪው አካል በፍትህ ጉዳዮች ውስጥ ጣልቃ እንዳይገባ የሚከለክለውን የሕገ-መንግሥቱን አንቀጽ 151 በመጥቀስ የዳኝነት ነፃነትን አረጋግጠዋል። ጉዳዩ የዓቃቤ ሕግ ፈቃድ ከሚያስፈልገው ደረጃ ያለፈ መሆኑን በመግለጽ የሥልጣን ክፍፍል እንዲከበር ጠይቀዋል። ማታታ ፖንዮ ክሱ ከፖለቲካ ጋር የተያያዘ ነው በማለት አውግዘዋል። ከገዥው ጥምረት ጋር ለመቀላቀል ፈቃደኛ ባለመሆኔ እና የፖለቲካ ፍላጎቴን ለማደናቀፍ፣ አዲስ ፓርቲ ለማቋቋምና ለፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር የማደርገውን ጥረት ለማበላሸት ነው ሲሉ ተደምጠዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር የህዝብን ሃብት በማጭበርበር የ10 አመት ከባድ የጉልበት ቅጣት ተፈርዶባቸዋል። የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኦገስቲን ማታታ ፖንዮ ጨምሮ ሌሎች ተከሳሾች የቀድሞ የማዕከላዊ ባንክ ገዥ ሙዋና ኒምቦ እና ደቡብ አፍሪካዊው ነጋዴ እና የአፍሪኮም ምርቶች ዋና ስራ አስፈፃሚ ክሪስቶ ግሮብለር እያንዳንዳቸው የአምስት አመት እስራት ተቀጥተዋል። ክሱ በቀድሞው ፕሬዝደንት ጆሴፍ ካቢላ ስር ለተጀመረው ዋና ፕሮጀክት ለቡካንጋሎዞ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ ከተመደበው 285 ሚሊዮን ዶላር የህዝብ ገንዘብ ጋር በተያያዘ ያለአግባብ መበዝበዝ ተፈፅሟል በሚል ነው።
የማታታ ፖንዮ የፓርላማ አባል ቢሆኑም፣ የሕገ መንግሥት ፍርድ ቤት በጉዳዩ ላይ ስልጣን እንዳለው ወስኗል። የፍርድ ቤቱ ፕሬዝደንት ያለመከሰስ መብት የሚመለከተው ለግለሰቡ ሳይሆን ለቢሮ ተግባር መሆኑን በመግለጽ የማታታ ፖንዮ የፓርላማ ምርጫ ህጋዊ ሂደቱ ከተጀመረ በኋላ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል። ይህ አቋም የፓርላማውን ያለመከሰስ መብት በሚመለከት የመከላከያውን ክርክር ውድቅ አድርጎታል። የፍርድ ቤቱ አቋም ተቋማዊ ውጥረትን ቀስቅሷል። የብሔራዊ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ቪታል ካመርሄ ውሳኔውን ሕገ መንግሥታዊ ጥሰት ሲሉ አውግዘዋል፣ ማንኛውም የፓርላማ አባል ያለመከሰስ መብቱ ሳይነሳ ሊዳኝ እንደማይችል አስረድተዋል።
ካመርሄ አለመግባባቱን ለመፍታት እና የሕጉን ትርጓሜ ለማስተካከል ከህገ-መንግሥታዊ ፍርድ ቤት አመራር ጋር ስብሰባ እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል።በምላሹም የሕገ መንግሥት ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዲዩዶን ካሙሌታ ባዲባንጋ የሕግ አውጪው አካል በፍትህ ጉዳዮች ውስጥ ጣልቃ እንዳይገባ የሚከለክለውን የሕገ-መንግሥቱን አንቀጽ 151 በመጥቀስ የዳኝነት ነፃነትን አረጋግጠዋል። ጉዳዩ የዓቃቤ ሕግ ፈቃድ ከሚያስፈልገው ደረጃ ያለፈ መሆኑን በመግለጽ የሥልጣን ክፍፍል እንዲከበር ጠይቀዋል። ማታታ ፖንዮ ክሱ ከፖለቲካ ጋር የተያያዘ ነው በማለት አውግዘዋል። ከገዥው ጥምረት ጋር ለመቀላቀል ፈቃደኛ ባለመሆኔ እና የፖለቲካ ፍላጎቴን ለማደናቀፍ፣ አዲስ ፓርቲ ለማቋቋምና ለፕሬዚዳንትነት ለመወዳደር የማደርገውን ጥረት ለማበላሸት ነው ሲሉ ተደምጠዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
😁20👍15❤2👀2