#ወለጋ_አዲስ_ነገር_የለም
በምዕራብ ኦሮሚያ ለወራት ተቋርጦ የቆየው የቴሌኮም አገልግሎት ከኮሮናቫይረስ ክስተት ጋር በተያያዘ እንዲከፈት እየቀረበ ባለው ጥያቄ ዙሪያ እስካሁን የተለየ ነገር እንደሌለ የኢትዮቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ለቢቢሲ ገለጹ።
"እንደሚታወቀው ቀደም ብሎ አገልግሎቱ የተዘጋው በዚህ ምክንያት አይደለም። ስለዚህ የተለየ የወሰድነው እርምጃ የለም፤ የተለየ ነገር ካለ እናሳውቃለችኋለን"
Via:- BBC
@Yenetube @Fikerassefa
በምዕራብ ኦሮሚያ ለወራት ተቋርጦ የቆየው የቴሌኮም አገልግሎት ከኮሮናቫይረስ ክስተት ጋር በተያያዘ እንዲከፈት እየቀረበ ባለው ጥያቄ ዙሪያ እስካሁን የተለየ ነገር እንደሌለ የኢትዮቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ለቢቢሲ ገለጹ።
"እንደሚታወቀው ቀደም ብሎ አገልግሎቱ የተዘጋው በዚህ ምክንያት አይደለም። ስለዚህ የተለየ የወሰድነው እርምጃ የለም፤ የተለየ ነገር ካለ እናሳውቃለችኋለን"
Via:- BBC
@Yenetube @Fikerassefa
ለአረጋዊያን አልኮል በነፃ እንሰጣለን
/
እንደዚህ አይነት ኢትዮጵያዊያን አሉ
/
ፋርማሲ ቤቶች ከማሪዛ ፋርማዚ ትምህርት ወሰዱ
/
እናመሰግናለን !!
@Yenetube @Fikerassefa
/
እንደዚህ አይነት ኢትዮጵያዊያን አሉ
/
ፋርማሲ ቤቶች ከማሪዛ ፋርማዚ ትምህርት ወሰዱ
/
እናመሰግናለን !!
@Yenetube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መስማት የተሳናቸው ሰዎች በአካባቢያችሁ ካሉ ይህንን ቪዲዮ አሳዩዐቸው።
መረጃው ይደርሳቸው ዘንድ እባካችሁ ይህን ቪዲዮ ሼር አድርጉላቸው።
@Yenetube @Fikerassefa
መረጃው ይደርሳቸው ዘንድ እባካችሁ ይህን ቪዲዮ ሼር አድርጉላቸው።
@Yenetube @Fikerassefa
#ሶማልያ_ኮሮና_ቫይረስ
ጎሮቤት ሀገር ሱማልያ የመጀመሪያ በኮሮና ቫይረስ ተጠቂ እንደተገኘ በጤና ሚንስትሯ በኩል ይፋ አድርጋለች።
@Yenetube @Fikerassefa
ጎሮቤት ሀገር ሱማልያ የመጀመሪያ በኮሮና ቫይረስ ተጠቂ እንደተገኘ በጤና ሚንስትሯ በኩል ይፋ አድርጋለች።
@Yenetube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች ህብረት የመማር ማስተማር ሂደቱ እንዲቆም ጠይቋል።
አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ከ45000 በላይ ተማሪዎች ያሉት ሲሆን ከነዚህ ውስጥ ከ 25% በላይ የሚሆኑት የአዲስ አበባ ልጆች ናቸው።
@YeneTube @Fikerassefa
አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ከ45000 በላይ ተማሪዎች ያሉት ሲሆን ከነዚህ ውስጥ ከ 25% በላይ የሚሆኑት የአዲስ አበባ ልጆች ናቸው።
@YeneTube @Fikerassefa
ግብፅ አየር መንገድ አለም አቀፍ በረራ አቆመ!!
የግብፅ አየር መንግድ በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት ኢንተርናሽናል በረራዎችን አገደች።
ግብፅ ከ110 ሰው በላይ በኮሮና ቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች መኖራቸው ይታወቃል።
@Yenetube @Fikerassefa
የግብፅ አየር መንግድ በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት ኢንተርናሽናል በረራዎችን አገደች።
ግብፅ ከ110 ሰው በላይ በኮሮና ቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች መኖራቸው ይታወቃል።
@Yenetube @Fikerassefa
ከአንብላንስ ያመለጠው ግለሰብ ከኮሮና ቫይረስ ነፃ ሆነ።
ከዚህ ቀደም አንድ ከሳውዲ አረብያ መጥቶ የኮቪድ-19 ምልክቶች አሳይቶ ወደ ለይቶ ማቆያ ሊወሰድ ሲል አምልጦ ደቡብ ወሎ ውስጥ መያዙን መግለጻችን ይታወሳል፡፡ አሁን በደረሰን መረጃ መሰረት ግለሰቡ ከቫይረሱ ነጻ መሆኑ በላቦራቶሪ ምርመራ ተረጋግጧል፡፡
#EPHI
@YeneTube @Fikerassefa
ከዚህ ቀደም አንድ ከሳውዲ አረብያ መጥቶ የኮቪድ-19 ምልክቶች አሳይቶ ወደ ለይቶ ማቆያ ሊወሰድ ሲል አምልጦ ደቡብ ወሎ ውስጥ መያዙን መግለጻችን ይታወሳል፡፡ አሁን በደረሰን መረጃ መሰረት ግለሰቡ ከቫይረሱ ነጻ መሆኑ በላቦራቶሪ ምርመራ ተረጋግጧል፡፡
#EPHI
@YeneTube @Fikerassefa
ኤርትራ ዜግቿን እንቅስቃሴያቸውን እንዲገድብ አሳስባለች!!
ምንም እንኳ ኮሮናቫይረስ በኤርትራ ሪፖርት ባይደረግም፤ የአገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚንስቴር የበሽታውን ስርጭት ቀድሞ ለመከላከል በማሰብ ዜጎች በሚያደርጉት እንቅስቃሴ ላይ ገደብ እንዲያደርጉ አሳስቧል።
የኤርትራ ዜጋም ሆነ ነዋሪ፤ አስቸኳይ ካልሆነ በቀር በአገር ውስጥም ሆነ ከአገር ውጪ ከሚደረጉ ጉዞዎች እንዲቆጠቡ ጤና ጥበቃ ሚንስቴሩ አሳስቧል።
ከዚህ በተጨማሪም፤ ሰዎች ከሚሰበሰቡባቸው ስፍራዎች ዜጎች እራሳቸውን እንዲያርቁ ምክር አዘል ማሳሰቢያዎች ተላልፈዋል።
Via:- BBC
@Yenetube @Fikerassefa
ምንም እንኳ ኮሮናቫይረስ በኤርትራ ሪፖርት ባይደረግም፤ የአገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚንስቴር የበሽታውን ስርጭት ቀድሞ ለመከላከል በማሰብ ዜጎች በሚያደርጉት እንቅስቃሴ ላይ ገደብ እንዲያደርጉ አሳስቧል።
የኤርትራ ዜጋም ሆነ ነዋሪ፤ አስቸኳይ ካልሆነ በቀር በአገር ውስጥም ሆነ ከአገር ውጪ ከሚደረጉ ጉዞዎች እንዲቆጠቡ ጤና ጥበቃ ሚንስቴሩ አሳስቧል።
ከዚህ በተጨማሪም፤ ሰዎች ከሚሰበሰቡባቸው ስፍራዎች ዜጎች እራሳቸውን እንዲያርቁ ምክር አዘል ማሳሰቢያዎች ተላልፈዋል።
Via:- BBC
@Yenetube @Fikerassefa
👍1
በአዲስ አበባ ያሉ ሆቴሎች ኮቪድ-19ን ለመከላከል :-
- ሃያት ሪጀንሲ ሳንታይዘር ለሆቴሉ ደንበኞች በሎቢ ጭምር አስቀምጧል
- ሃርመኒ የሴኪዩሪቲ ሰራተኞቹ እና አስተናጋጆች ጓንት እንዲያደርጉ አድርጓል
- ጁፒተር በመታጠቢያ ቦታዎች ማሳሰቢያዎች ለጥፏል
@YeneTube @Fikerassefa
- ሃያት ሪጀንሲ ሳንታይዘር ለሆቴሉ ደንበኞች በሎቢ ጭምር አስቀምጧል
- ሃርመኒ የሴኪዩሪቲ ሰራተኞቹ እና አስተናጋጆች ጓንት እንዲያደርጉ አድርጓል
- ጁፒተር በመታጠቢያ ቦታዎች ማሳሰቢያዎች ለጥፏል
@YeneTube @Fikerassefa
ፓርላማው ስብሰባውን ሰረዘ❗️
ፓርላማው ስብሰባውን ሰረዘ። የተወካዮች ምክር ቤት ነገ መጋቢት 8 ሊያካሂደው የነበረው መደበኛ ስብሰባ እንደማይካሄድ አስታወቀ። ፓርላማው በነገው ውሎው የትራንስፖርት ሚኒስቴር የ7 ወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርትን ለማዳመጥ አጀንዳ ይዞ ነበር።
Via:- ተስፋዓለም ወልደየስ
@Yenetube @Fikerassefa
ፓርላማው ስብሰባውን ሰረዘ። የተወካዮች ምክር ቤት ነገ መጋቢት 8 ሊያካሂደው የነበረው መደበኛ ስብሰባ እንደማይካሄድ አስታወቀ። ፓርላማው በነገው ውሎው የትራንስፖርት ሚኒስቴር የ7 ወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርትን ለማዳመጥ አጀንዳ ይዞ ነበር።
Via:- ተስፋዓለም ወልደየስ
@Yenetube @Fikerassefa
የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር መግለጫ።
- ተማሪዎች ከተለያየ ሀገር የመጡ ሰለ ሆነ በትምህርት ተዘቶ ወደ ሀገራቸው በሚመለሱበት ወቅት ለቫይረሱ ተጠቂ ይሆናሉ።
-የፊት ለፊት ትምህርት ይቀር እና በhandout እንዲማሩ እንዲሁም አስተማሪዎች በemail ከተማሪዎች እንዲገናኙ
- ተማሪዎች ከተለያየ ሀገር የመጡ ሰለ ሆነ በትምህርት ተዘቶ ወደ ሀገራቸው በሚመለሱበት ወቅት ለቫይረሱ ተጠቂ ይሆናሉ።
-የፊት ለፊት ትምህርት ይቀር እና በhandout እንዲማሩ እንዲሁም አስተማሪዎች በemail ከተማሪዎች እንዲገናኙ
የግል ኮሌጅ እና ዩንቨርስቲ
የግል ኮሌጆች በተመለከተ የቻናላችን ቤተሰቦች ያነሳችሁትን ጥያቄ ለመመለስ የተለያዩ የግል ኮሌጆች እና የአጭር ጊዜ ትምህርት የሚሰጡ ትምህርት ቤቶች ዛሬ በአካል ለመሄድ ሞክረናል።
የተሰጠን መልስ ዛሬ ከሰዐት ላይ የተለመደው ትምህርት እያካሄድን ነው ነገር ግን ቦርዱን ሰብስበን የሚወሰን ነው የሚሆነው ተብለናል።
የግል ዩንቨርስቲ ተማሪዎች በዩንቨርስቲ በኩል የሚገለፅላችሁ ሰለሆነ በትግዕት እንድትጠብቁ ተብሏችዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የግል ኮሌጆች በተመለከተ የቻናላችን ቤተሰቦች ያነሳችሁትን ጥያቄ ለመመለስ የተለያዩ የግል ኮሌጆች እና የአጭር ጊዜ ትምህርት የሚሰጡ ትምህርት ቤቶች ዛሬ በአካል ለመሄድ ሞክረናል።
የተሰጠን መልስ ዛሬ ከሰዐት ላይ የተለመደው ትምህርት እያካሄድን ነው ነገር ግን ቦርዱን ሰብስበን የሚወሰን ነው የሚሆነው ተብለናል።
የግል ዩንቨርስቲ ተማሪዎች በዩንቨርስቲ በኩል የሚገለፅላችሁ ሰለሆነ በትግዕት እንድትጠብቁ ተብሏችዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ዩኒቲ ዩንቨርስቲ
ለዩኒቲ ዩንቨርስቲ አዳማ ካምፓስ ተማሪዎች በሙሉ የኮሮና ስርጭትን ለመከላከል ከዛሬ ጀምሮ ለ15 ቀን ትምህርት እንደማይኖር ወስኗል።
ትምህርት መጋቢት 23 የሚጀምር ይሆናል።
@Yenetube @Fikerassefa
ለዩኒቲ ዩንቨርስቲ አዳማ ካምፓስ ተማሪዎች በሙሉ የኮሮና ስርጭትን ለመከላከል ከዛሬ ጀምሮ ለ15 ቀን ትምህርት እንደማይኖር ወስኗል።
ትምህርት መጋቢት 23 የሚጀምር ይሆናል።
@Yenetube @Fikerassefa
#አዲስ_አበባ_ዩንቨርስቲ
አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ከነገ ጀምሮ ትምህርት የፊት ለፊት ትምህርት እንደማይኖር ፕሮፌሰር ጣሳው ወልደሀና ጠቅሰው የአዲስ አበባ ዩንቨርስት በፌስቡክ ገፁ አስታውቋል።
አዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ከነገ ጀምሮ ትምህርት የፊት ለፊት ትምህርት እንደማይኖር ፕሮፌሰር ጣሳው ወልደሀና ጠቅሰው የአዲስ አበባ ዩንቨርስት በፌስቡክ ገፁ አስታውቋል።
ለሁሉም ግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አስቸኳይ መልዕክት
ጉዳዩ፡- ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ በሁሉም የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት መወሰድ ያለባቸው እርምጃዎች እና ጥንቃቄዎችን ይመለከታል፡፡
መጋቢት 7 ቀን 2012 ዓ.ም የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ሚኒስትር ክብርት ፕሮፌሰር ሂሩት ወ/ማርያም ለሁሉም የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከመጋቢት 8/2012 ዓ.ም ጀምሮ ለ2 ሳምንታት ቀጣይ አቅጣጫ እስከሚሰጥ ደረስ በክፍል ውስጥ የሚሰጡ ትምህርትና ስልጠናዎች እንዲቋረጡ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥተዋል፤ ይህን መነሻ በማድረግ የከፍተኛ ትምህርት አግባብነት እና ጥራት ኤጀንሲ ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚከተለውን ማሳሰቢያ አስተላልፏል፡፡
የኮሮና ቫይረስ ከተከሰተበት ጊዜ አንስቶ በዓለም አቀፍ ደረጃ የጤና ስጋት መሆኑ ይታወቃል፡፡ በሀገራችንም እስከ አሁን አምስት ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸዉ ተረጋግጦ ህክምና እየተደረገላቸዉ እንደሆነና በመልካም ጤንነት ላይ እንደሚገኙ የጤና ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል፡፡
በአሁኑ ጊዜ የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከልና ለመግታት መንግስት መጠነ ሰፊ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል፡፡ የዓለም የጤና ድርጅትም በሽታው ወረርሽኝ መሆኑን ካወጀበት ጊዜ አንስቶ ለጥንቃቄ ይጠቅማሉ ብሎ ካስቀመጣቸው መፍትሄዎች መካከል የሰዎች መሰባሰብን የሚሹ ጉዳዮችን ማስቀረት ይገኝበታል፡፡
ይህን መሰረት በማድረግ ለኮረና ቫይረሱ መስፋፋት ጥንቃቄ ሲባል የግል ከፍተኛ ትምህርት የመደበኛ፣ የማታ እንዲሁም የቅዳሜ እና እሁድ ትምህርትና ስልጠና ለሁለት ሳምንታት እንዲቋረጥ ማድረጉ አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበታል፡፡
በመሆኑም የሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች፣ አካዳሚክ እና የአስተዳራዊ ሰራተኞች በሙሉ ለ2 ሳምንታት በየቤታቸው እንዲቆዩ እየገለጽን በቆይታቸው ባሉበት ሆነው ከጤና ሚኒስቴርና ከኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሚሰጡ መመሪያዎችን ተከትለው ጥንቃቄ በማድረግ በመምህራኖቻቸው የሚሰጡ ንባቦችን እያካሄዱ ለ2 ሳምንታት የሚቆዩ መሆኑን እናሳስባለን፡፡
ፊት ለፊትና በክፍል የሚሰጡ ትምህርቶችን በማስቀረት ለተማሪዎች handout, reference books, online, soft copy materials ወ.ዘ.ተ በበቂ ደረጃ በማቅረብ እና ሌሎች ዘዴዎችን በመጠቀም በግላቸዉ/ በቤታቸው ሆነዉ እንዲያነቡ ይደረግ፣ ለዚህም የግል ተቋማቱ ባለቤቶች፤ ኃላፊዎች እና መምህራን በኢሜይል፣ በቴሌግራም እና በተለያዩ የመገናኛ መንገዶች የመማር ማስተማሩን ስራ ሊተኩ የሚችሉ ድጋፎችን እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
በተጨማሪም መልዕክቱ በከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ በኩል ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተወካዮች በኢሜል አድራሻ የተላከ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
ጉዳዩ፡- ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ በሁሉም የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት መወሰድ ያለባቸው እርምጃዎች እና ጥንቃቄዎችን ይመለከታል፡፡
መጋቢት 7 ቀን 2012 ዓ.ም የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ሚኒስትር ክብርት ፕሮፌሰር ሂሩት ወ/ማርያም ለሁሉም የመንግስትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከመጋቢት 8/2012 ዓ.ም ጀምሮ ለ2 ሳምንታት ቀጣይ አቅጣጫ እስከሚሰጥ ደረስ በክፍል ውስጥ የሚሰጡ ትምህርትና ስልጠናዎች እንዲቋረጡ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥተዋል፤ ይህን መነሻ በማድረግ የከፍተኛ ትምህርት አግባብነት እና ጥራት ኤጀንሲ ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚከተለውን ማሳሰቢያ አስተላልፏል፡፡
የኮሮና ቫይረስ ከተከሰተበት ጊዜ አንስቶ በዓለም አቀፍ ደረጃ የጤና ስጋት መሆኑ ይታወቃል፡፡ በሀገራችንም እስከ አሁን አምስት ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸዉ ተረጋግጦ ህክምና እየተደረገላቸዉ እንደሆነና በመልካም ጤንነት ላይ እንደሚገኙ የጤና ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል፡፡
በአሁኑ ጊዜ የቫይረሱን ስርጭት ለመከላከልና ለመግታት መንግስት መጠነ ሰፊ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል፡፡ የዓለም የጤና ድርጅትም በሽታው ወረርሽኝ መሆኑን ካወጀበት ጊዜ አንስቶ ለጥንቃቄ ይጠቅማሉ ብሎ ካስቀመጣቸው መፍትሄዎች መካከል የሰዎች መሰባሰብን የሚሹ ጉዳዮችን ማስቀረት ይገኝበታል፡፡
ይህን መሰረት በማድረግ ለኮረና ቫይረሱ መስፋፋት ጥንቃቄ ሲባል የግል ከፍተኛ ትምህርት የመደበኛ፣ የማታ እንዲሁም የቅዳሜ እና እሁድ ትምህርትና ስልጠና ለሁለት ሳምንታት እንዲቋረጥ ማድረጉ አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበታል፡፡
በመሆኑም የሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች፣ አካዳሚክ እና የአስተዳራዊ ሰራተኞች በሙሉ ለ2 ሳምንታት በየቤታቸው እንዲቆዩ እየገለጽን በቆይታቸው ባሉበት ሆነው ከጤና ሚኒስቴርና ከኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሚሰጡ መመሪያዎችን ተከትለው ጥንቃቄ በማድረግ በመምህራኖቻቸው የሚሰጡ ንባቦችን እያካሄዱ ለ2 ሳምንታት የሚቆዩ መሆኑን እናሳስባለን፡፡
ፊት ለፊትና በክፍል የሚሰጡ ትምህርቶችን በማስቀረት ለተማሪዎች handout, reference books, online, soft copy materials ወ.ዘ.ተ በበቂ ደረጃ በማቅረብ እና ሌሎች ዘዴዎችን በመጠቀም በግላቸዉ/ በቤታቸው ሆነዉ እንዲያነቡ ይደረግ፣ ለዚህም የግል ተቋማቱ ባለቤቶች፤ ኃላፊዎች እና መምህራን በኢሜይል፣ በቴሌግራም እና በተለያዩ የመገናኛ መንገዶች የመማር ማስተማሩን ስራ ሊተኩ የሚችሉ ድጋፎችን እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
በተጨማሪም መልዕክቱ በከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ በኩል ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተወካዮች በኢሜል አድራሻ የተላከ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
የግል ዩንቨርስቲን በተመለከተ
የኮረና ቫይረስ መስፋፋትን ተከትሎ በሁሉም ግል እና የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለሁለት ሳምንት በክፍል ውስጥ የሚሰጥ ትምህርት ስልጠና እንዲቋረጥ ማሳሰቢያ ተሰጠ።
@YeneTube @Fikerassefa
የኮረና ቫይረስ መስፋፋትን ተከትሎ በሁሉም ግል እና የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለሁለት ሳምንት በክፍል ውስጥ የሚሰጥ ትምህርት ስልጠና እንዲቋረጥ ማሳሰቢያ ተሰጠ።
@YeneTube @Fikerassefa