#ወለጋ_አዲስ_ነገር_የለም
በምዕራብ ኦሮሚያ ለወራት ተቋርጦ የቆየው የቴሌኮም አገልግሎት ከኮሮናቫይረስ ክስተት ጋር በተያያዘ እንዲከፈት እየቀረበ ባለው ጥያቄ ዙሪያ እስካሁን የተለየ ነገር እንደሌለ የኢትዮቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ለቢቢሲ ገለጹ።
"እንደሚታወቀው ቀደም ብሎ አገልግሎቱ የተዘጋው በዚህ ምክንያት አይደለም። ስለዚህ የተለየ የወሰድነው እርምጃ የለም፤ የተለየ ነገር ካለ እናሳውቃለችኋለን"
Via:- BBC
@Yenetube @Fikerassefa
በምዕራብ ኦሮሚያ ለወራት ተቋርጦ የቆየው የቴሌኮም አገልግሎት ከኮሮናቫይረስ ክስተት ጋር በተያያዘ እንዲከፈት እየቀረበ ባለው ጥያቄ ዙሪያ እስካሁን የተለየ ነገር እንደሌለ የኢትዮቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ ለቢቢሲ ገለጹ።
"እንደሚታወቀው ቀደም ብሎ አገልግሎቱ የተዘጋው በዚህ ምክንያት አይደለም። ስለዚህ የተለየ የወሰድነው እርምጃ የለም፤ የተለየ ነገር ካለ እናሳውቃለችኋለን"
Via:- BBC
@Yenetube @Fikerassefa