ከአንብላንስ ያመለጠው ግለሰብ ከኮሮና ቫይረስ ነፃ ሆነ።
ከዚህ ቀደም አንድ ከሳውዲ አረብያ መጥቶ የኮቪድ-19 ምልክቶች አሳይቶ ወደ ለይቶ ማቆያ ሊወሰድ ሲል አምልጦ ደቡብ ወሎ ውስጥ መያዙን መግለጻችን ይታወሳል፡፡ አሁን በደረሰን መረጃ መሰረት ግለሰቡ ከቫይረሱ ነጻ መሆኑ በላቦራቶሪ ምርመራ ተረጋግጧል፡፡
#EPHI
@YeneTube @Fikerassefa
ከዚህ ቀደም አንድ ከሳውዲ አረብያ መጥቶ የኮቪድ-19 ምልክቶች አሳይቶ ወደ ለይቶ ማቆያ ሊወሰድ ሲል አምልጦ ደቡብ ወሎ ውስጥ መያዙን መግለጻችን ይታወሳል፡፡ አሁን በደረሰን መረጃ መሰረት ግለሰቡ ከቫይረሱ ነጻ መሆኑ በላቦራቶሪ ምርመራ ተረጋግጧል፡፡
#EPHI
@YeneTube @Fikerassefa
የኮሮና ቫይረስ በሽታ(ኮቪድ-19) አስመልክቶ ጥቆማ ለመስጠትና መረጃ ለማግኘት በእነዚህ የነፃ ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ።
#MoHE
#EPHI
@YeneTube @FikerAssefa
#MoHE
#EPHI
@YeneTube @FikerAssefa
የኮሮና ቫይረስ በሽታን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠር የሚያስችል ከ700 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ግብዓቶች መሰብሰብ መቻሉን የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል።
በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ በሽታን ለመቆጣጠር መጠነ ሰፊ ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ ኢንስቲትዩቱ አስታውቋል።እስከ ዛሬ ሰኔ 20/2012 ዓ.ም ድረስም ግዢ የተፈፀመባቸውን እና በመጓጓዝ ሂደት ላይ ያሉትን ሳይጨምር ለሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ግምታቸው ከ700 ሚሊዮን ብር በላይ የሆኑ የህክምና ግብዓቶች ማሰባሰብ እና ማሰራጨት መቻሉን ገልጿል፡፡ከዚህም ውስጥ 60 በመቶ የሚሆነው በመንግስት ሲሸፈን ቀሪው 40 በመቶ በተለያዩ አጋር አካላት የተሸፈነ ነው ተብሏል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ እስካሁን ከተሰባሰቡት ግብዓቶች መካከል ከ513 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ወጪ ያላቸው የህክምና ግብዓቶች ወደ ክልል እና የተለያዩ ማዕከላት መሠራጨታቸውን የገለጸው ኢንስቲትዩቱ ከዚህም የግል ደኅንነት መከላከያ ከፍተኛውን ድርሻ ይይዛል ብሏል።ከዚህም በተጨማሪ ከ13 ሚሊዮን ሊትር በላይ ኦክስጅን ማቅረብ የሚያስችሉ 3 ሺህ 600 የኦክስጅን ሲሊንደሮችን እና 1 ሺህ 100 በህሙማን ደም ውስጥ ያለውን የኦክስጅን መጠን ለመለካት የሚያስችሉ መሳሪያዎች ለክልሎች እና ለሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የህክምና ማዕከላት ተሰራጭቷል።
#EPHI
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ በሽታን ለመቆጣጠር መጠነ ሰፊ ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ ኢንስቲትዩቱ አስታውቋል።እስከ ዛሬ ሰኔ 20/2012 ዓ.ም ድረስም ግዢ የተፈፀመባቸውን እና በመጓጓዝ ሂደት ላይ ያሉትን ሳይጨምር ለሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ግምታቸው ከ700 ሚሊዮን ብር በላይ የሆኑ የህክምና ግብዓቶች ማሰባሰብ እና ማሰራጨት መቻሉን ገልጿል፡፡ከዚህም ውስጥ 60 በመቶ የሚሆነው በመንግስት ሲሸፈን ቀሪው 40 በመቶ በተለያዩ አጋር አካላት የተሸፈነ ነው ተብሏል።
በሀገር አቀፍ ደረጃ እስካሁን ከተሰባሰቡት ግብዓቶች መካከል ከ513 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ወጪ ያላቸው የህክምና ግብዓቶች ወደ ክልል እና የተለያዩ ማዕከላት መሠራጨታቸውን የገለጸው ኢንስቲትዩቱ ከዚህም የግል ደኅንነት መከላከያ ከፍተኛውን ድርሻ ይይዛል ብሏል።ከዚህም በተጨማሪ ከ13 ሚሊዮን ሊትር በላይ ኦክስጅን ማቅረብ የሚያስችሉ 3 ሺህ 600 የኦክስጅን ሲሊንደሮችን እና 1 ሺህ 100 በህሙማን ደም ውስጥ ያለውን የኦክስጅን መጠን ለመለካት የሚያስችሉ መሳሪያዎች ለክልሎች እና ለሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የህክምና ማዕከላት ተሰራጭቷል።
#EPHI
@YeneTube @FikerAssefa
የጤና ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት የኮሮና ቫይረስ በሽታ ለመከላከልና በልዩ ትኩረት በሽታውን ለመቆጣጠር የሚያስችል ማህበረሰብ ንቅናቄ እና ምርመራ (ማንም) ዘመቻ፡ 'ምክንያት አልሆንም' በሚል መሪ ቃል ይፋ አድርገዋል፡፡
የ “ምክንያት አልሆንም!” ዋነኛ አላማ ማንኛውም ሰው ለቫይረሱ መስፋፋት ምክንያት ላለመሆን ራሱን የሚከላከልበት፣ ከራሱ አልፎ ቤተሰቡንና አካባቢውን የሚጠብቅበት እንዲሁም በተሰማራበት ሙያ ሁሉ ሃላፊነት በመውሰድ በእኔነት ስሜት ለራሱ ቃል የሚገባበት ነው፡፡
#EPHI
@YeneTube @FikerAssefa1
የ “ምክንያት አልሆንም!” ዋነኛ አላማ ማንኛውም ሰው ለቫይረሱ መስፋፋት ምክንያት ላለመሆን ራሱን የሚከላከልበት፣ ከራሱ አልፎ ቤተሰቡንና አካባቢውን የሚጠብቅበት እንዲሁም በተሰማራበት ሙያ ሁሉ ሃላፊነት በመውሰድ በእኔነት ስሜት ለራሱ ቃል የሚገባበት ነው፡፡
#EPHI
@YeneTube @FikerAssefa1