የጀርመን መንግስት ለኢትዮጵያ የ352 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ማድረጉ ተገለፀ።
ከገንዘብ ድጋፉም 110 ሚሊየን ዩሮ በቀጥታ ለመንግስት በጀት ድጋፍ የሚውል መሆኑም ታውቋል።የጀርመን የኢኮኖሚ እና ልማት ትብብር ሚኒስትር ገርድ ሙለር የተመራ ልኡካን ቡድን በኢትዮጵያ የአራት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት እያደረገ ነው።ልኡኩ በዛሬው እለትም ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ጋር ተገናኝቶ ተወያይቷል።በውይይቱ ወቅትም የጀርመን መንግስት ያደረገው የገንዘብ ድጋፍ ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለውን የሪፎርም ስራዎች ለመደገፍ የሚውል መሆኑ ተገልጿል።ከዚህ ባለፈም የጀርመን መንግስት የግብርና ስራን ለመደገፍ ከ100 በላይ የግብርና መሳሪያዎች ድጋፍ እንደሚያደርግም አስታውቀዋል።
Via Fana
@YeneTube @FikerAssefa
ከገንዘብ ድጋፉም 110 ሚሊየን ዩሮ በቀጥታ ለመንግስት በጀት ድጋፍ የሚውል መሆኑም ታውቋል።የጀርመን የኢኮኖሚ እና ልማት ትብብር ሚኒስትር ገርድ ሙለር የተመራ ልኡካን ቡድን በኢትዮጵያ የአራት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት እያደረገ ነው።ልኡኩ በዛሬው እለትም ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ጋር ተገናኝቶ ተወያይቷል።በውይይቱ ወቅትም የጀርመን መንግስት ያደረገው የገንዘብ ድጋፍ ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለውን የሪፎርም ስራዎች ለመደገፍ የሚውል መሆኑ ተገልጿል።ከዚህ ባለፈም የጀርመን መንግስት የግብርና ስራን ለመደገፍ ከ100 በላይ የግብርና መሳሪያዎች ድጋፍ እንደሚያደርግም አስታውቀዋል።
Via Fana
@YeneTube @FikerAssefa
ለ30 ሺሕ ሰዎች ነፃ የህክምና አገልግሎት ሊሰጥ ነው!
ከኅዳር 22 እስከ 24 በሚሊኒየም አዳራሽ በሚከናወነው ዓለም አቀፍ የጤና ኤግዚቢሽን እና ኮንፍረንስ ከ 30 ሺሕ ለሚበልጡ የከተማዋ ነዋሪዎች ነፃ የህክምና አገልግሎት እንደሚሰጥ ተገለፀ።የአዲስ አበባ የግል የጤና ተቋማት አሠሪዎች ማኅበር ባዘጋጀው በዚህ ኤግዚቢሽን ላይ፣ የልብ እና የደም ግፊት ምርመራ፣ የስኳር፣ የዐይን እና የጥርስ ህክመና እንዲሁም የኤ.ች አይ. ቪ ምርመራ ከአገር ውስጥ የግል የጤና ተቋማት እና ከተለያዩ የውጪ አገራት በመጡ ባለሙያዎች እንደሚሰጥ ተገልጿል።
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
ከኅዳር 22 እስከ 24 በሚሊኒየም አዳራሽ በሚከናወነው ዓለም አቀፍ የጤና ኤግዚቢሽን እና ኮንፍረንስ ከ 30 ሺሕ ለሚበልጡ የከተማዋ ነዋሪዎች ነፃ የህክምና አገልግሎት እንደሚሰጥ ተገለፀ።የአዲስ አበባ የግል የጤና ተቋማት አሠሪዎች ማኅበር ባዘጋጀው በዚህ ኤግዚቢሽን ላይ፣ የልብ እና የደም ግፊት ምርመራ፣ የስኳር፣ የዐይን እና የጥርስ ህክመና እንዲሁም የኤ.ች አይ. ቪ ምርመራ ከአገር ውስጥ የግል የጤና ተቋማት እና ከተለያዩ የውጪ አገራት በመጡ ባለሙያዎች እንደሚሰጥ ተገልጿል።
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
ዜና እረፍት!
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የቀድሞው ፕሬዚዳንት አቶ ተገኔ ጌታነህ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።አቶ ተገኔ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው እለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ከጠቅላይ ፍርድ ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።አቶ ተገኔ ለረጅም አመታት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት በመሆን ሲያገለግሉ መቆየታቸው ይታወሳል።
ምንጭ: ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የቀድሞው ፕሬዚዳንት አቶ ተገኔ ጌታነህ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።አቶ ተገኔ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በዛሬው እለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ከጠቅላይ ፍርድ ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።አቶ ተገኔ ለረጅም አመታት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት በመሆን ሲያገለግሉ መቆየታቸው ይታወሳል።
ምንጭ: ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በእነ አቶ አብዲ መሃመድ የክስ መዝገብ የአቃቤ ህግ ምስክርን ለመስማት ቀጠሮ ሰጠ!
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የወንጀል ችሎት በቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዝደንት በእነ አቶ አብዲ መሃመድ ኡመር የክስ መዝገብ የአቃቤ ህግ ምስክርን ለመስማት ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡በዚህም መሰረት ከጥር 14 እስከ ጥር 22 2012 ዓም ድረስ የአቃቤ ህግ ምስክርን ለመስማት ነው ፍርድ ቤቱ ቀጠሮ የሰጠው፡፡በተጨማሪም በዚህ መዝገብ ክስ ተመስርቶባቸው በፖሊስ መጥሪያና በጋዜጣ ጥሪ ያልቀረቡ አስር ተከሳሾች ጉዳያቸው በሌሉበት እንዲታይ ፍርድ ቤቱ በዛሬው ችሎት ወስኗል፡፡
ከዚህ ቀደም በነበረው ችሎት የሶማሌ ክልል ፖሊስ ለሶስት ተከሳሾች መጥሪያ እንዲያደርሳቸው ፍርድ ቤቱ ያዘዘ ሲሆን የክለሉ ፖሊስ ባደረገው አሰሳ ሁለቱ ከሃገር መውጠታቸውንና የተቀረውን አንድ ተከሳሽ በመያዝ ለፌዴራል ፖሊስ ማስረከቡን በጻፈው ደብዳቤ አሳውቋል፡፡ፍርድ ቤቱም ከሃገር የወጡት ተከሳሾች የጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግላቸው ትእዛዝ ያስተላለፈ ሲሆን ፌደራል ፖሊስ ደግሞ የተረከበውን ተከሳሽ በቀጣይ ችሎት እንዲያቀርብ፤ ካልተረከበም ቀርቦ እንዲያሳውቅ አዟል፡፡
Via Walta
@YeneTube @FikerAssefa
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የወንጀል ችሎት በቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዝደንት በእነ አቶ አብዲ መሃመድ ኡመር የክስ መዝገብ የአቃቤ ህግ ምስክርን ለመስማት ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡በዚህም መሰረት ከጥር 14 እስከ ጥር 22 2012 ዓም ድረስ የአቃቤ ህግ ምስክርን ለመስማት ነው ፍርድ ቤቱ ቀጠሮ የሰጠው፡፡በተጨማሪም በዚህ መዝገብ ክስ ተመስርቶባቸው በፖሊስ መጥሪያና በጋዜጣ ጥሪ ያልቀረቡ አስር ተከሳሾች ጉዳያቸው በሌሉበት እንዲታይ ፍርድ ቤቱ በዛሬው ችሎት ወስኗል፡፡
ከዚህ ቀደም በነበረው ችሎት የሶማሌ ክልል ፖሊስ ለሶስት ተከሳሾች መጥሪያ እንዲያደርሳቸው ፍርድ ቤቱ ያዘዘ ሲሆን የክለሉ ፖሊስ ባደረገው አሰሳ ሁለቱ ከሃገር መውጠታቸውንና የተቀረውን አንድ ተከሳሽ በመያዝ ለፌዴራል ፖሊስ ማስረከቡን በጻፈው ደብዳቤ አሳውቋል፡፡ፍርድ ቤቱም ከሃገር የወጡት ተከሳሾች የጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግላቸው ትእዛዝ ያስተላለፈ ሲሆን ፌደራል ፖሊስ ደግሞ የተረከበውን ተከሳሽ በቀጣይ ችሎት እንዲያቀርብ፤ ካልተረከበም ቀርቦ እንዲያሳውቅ አዟል፡፡
Via Walta
@YeneTube @FikerAssefa
"ከጀርመን ፌደራል የኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስትር ጌርድ ሙለር እና ከፌደራል ሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚንስትር ሁበርተስ ሄል ጋር ዛሬ ጠዋት ተገናኝተን ጥሩ ዉይይት አካሂደናል።
የጀርመን መንግሥት የለውጡን ሂደት ለመደገፍ ቃል በገባው መሠረት 352.5 ሚሊዮን ዩሮ ለመስጠት ስምምነት በመፈረሙ ያለኝን ደስታ እገልጻለሁ"
ጠ/ር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር)
@Yenetube @Fikerassefa
የጀርመን መንግሥት የለውጡን ሂደት ለመደገፍ ቃል በገባው መሠረት 352.5 ሚሊዮን ዩሮ ለመስጠት ስምምነት በመፈረሙ ያለኝን ደስታ እገልጻለሁ"
ጠ/ር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር)
@Yenetube @Fikerassefa
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በግጭት ሳቢያ ጥለው የወጡ ተማሪዎችን ከአዲስ አበባና አካባቢው ለመመለስ አውቶቡስ አዘጋጅቷል። ነገር ግን ነገ ከአዲስ አበባ ወደ ድሬዳዋ የሚጓዘው አውቶቡስ በመሙላቱ ያልተመዘገቡ በግላቸው ወጪ እንዲመለሱ ተነግሯቸዋል።
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
Via Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
በኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ የተመራ ከፍተኛ የመንግስት ልዑክ በአሜሪካ ጉብኝት እያደረገ ነው።
በኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ የተመራ ከፍተኛ የመንግስት ልዑክ በአሜሪካ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል።በመከላከያ ሚኒስትሩ የተመራው ልዑክ በዛሬው እለት ዋሽንግተን ዲ.ሲ መግባቱን በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ አስታውቀዋል።ጉብኝቱም የኢትዮጵያ እና የአሜሪካን የሁለትዮሽ የመከላከያ ትብብር ለማጠናከር ያለመ መሆኑን አምባሳደር ፍጹም ገልፀዋል።
ምንጭ: ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
በኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ የተመራ ከፍተኛ የመንግስት ልዑክ በአሜሪካ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል።በመከላከያ ሚኒስትሩ የተመራው ልዑክ በዛሬው እለት ዋሽንግተን ዲ.ሲ መግባቱን በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ አስታውቀዋል።ጉብኝቱም የኢትዮጵያ እና የአሜሪካን የሁለትዮሽ የመከላከያ ትብብር ለማጠናከር ያለመ መሆኑን አምባሳደር ፍጹም ገልፀዋል።
ምንጭ: ፋና
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
😍ለጫማ አድናቂዎች😍
ለወንድም ለሴትም ሚሆኑ አዳዲስ ጫማዎችን እነሆ ብለናል::
💥ማስታወሻ:ተደራሽነታችን በአዲስ አበባ እንዲሁም ሁሉንም የክልል ከተምችን ያካትታል
🎯አድራሻ:-ገርጂ መብራት ሀይል ዊዝደም ህንፃ ፊት
ስልክ:-0900628132
0116296465
በቴሌግራም ለማግኘት ሊንኩን ተጭነው ይቀላቀሉን👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
ለወንድም ለሴትም ሚሆኑ አዳዲስ ጫማዎችን እነሆ ብለናል::
💥ማስታወሻ:ተደራሽነታችን በአዲስ አበባ እንዲሁም ሁሉንም የክልል ከተምችን ያካትታል
🎯አድራሻ:-ገርጂ መብራት ሀይል ዊዝደም ህንፃ ፊት
ስልክ:-0900628132
0116296465
በቴሌግራም ለማግኘት ሊንኩን ተጭነው ይቀላቀሉን👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
Forwarded from YeneTube
#አስደሳች ዜና ለሞባይል መለዋወጫ ሱቆች
በስክሪን ኘሮቴክተር መሰቃየት ቀረ
አንዴ ገዝተው እስከ ሁል ጊዜ ከጥሩ ትርፍ ጋር ለሁሉም አይነት ስልክ የሚያገለግል።
በ 12000 ብር ብቻ
አሁኑኑ በ 0911522626
0953120011
ይደውሉ። ወይም በ @natyendex መልእክት ያስቀምጡ።
For more @natcomputers
በስክሪን ኘሮቴክተር መሰቃየት ቀረ
አንዴ ገዝተው እስከ ሁል ጊዜ ከጥሩ ትርፍ ጋር ለሁሉም አይነት ስልክ የሚያገለግል።
በ 12000 ብር ብቻ
አሁኑኑ በ 0911522626
0953120011
ይደውሉ። ወይም በ @natyendex መልእክት ያስቀምጡ።
For more @natcomputers
Forwarded from YeneTube
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
💥ማስታወቂያ💥
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
School of American English
📌ቻይንኛ
📌ፈረንሳይኛ
📌ጀርመንኛ
📌ጣልያንኛ
📌አፋን ኦሮሞ
📌አረብኛ
አንቱታን ባተፈሩ መምህራን እናስተምራለን
አድራሻዎቻችን ⬇️
ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ +251919913021
ፒያሳ ፒያሳ ገበያ ማዕከል +251919913023
22 ጎላጎል ህንፃ 6ተኛ ፎቅ +251919913022
💥💥💥10% Discount 💥💥💥💥
ቅናሹን ለመጠቀም
ይህንን ፓስት screenshot አድርገው መያዝና ስመጡ ማሣየት ይኖርብዎታል
T.me/SCHOOLOFAMERICAN
ጃዋር - DW
የኦሮሞ ፖለቲካ አቀንቃኝ ጀዋር መሐመድ በቅርቡ በሚደረገው ምርጫ እንደ ፖለቲከኛ እንዴት እንደሚወዳደር እስካሁን እንዳልወሰነ አስታወቀ።
ጀዋር ለዶቼቬለ በሰጠው ቃለ ምልልስ የራሱን ፓርቲ መስርቶ ወይም ከሌሎች የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተጣምሮ መወዳደርን በተመለከተ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች እና ከገዥ ፓርቲ አመራሮች ጋር ተወያይቶ እንደሚወስን ተናግሯል።
የኢህአዴግ አባል ድርጅቶችን ውህደትንም የፌደራል ስርዓቱን የሚሸረሽር ሲል ተችቷል።
#መሉ_ቃለ ምልልሱን እንደደረሰን እናደርሳችኃለን።
@Yenetube @Fikerassefa
የኦሮሞ ፖለቲካ አቀንቃኝ ጀዋር መሐመድ በቅርቡ በሚደረገው ምርጫ እንደ ፖለቲከኛ እንዴት እንደሚወዳደር እስካሁን እንዳልወሰነ አስታወቀ።
ጀዋር ለዶቼቬለ በሰጠው ቃለ ምልልስ የራሱን ፓርቲ መስርቶ ወይም ከሌሎች የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተጣምሮ መወዳደርን በተመለከተ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች እና ከገዥ ፓርቲ አመራሮች ጋር ተወያይቶ እንደሚወስን ተናግሯል።
የኢህአዴግ አባል ድርጅቶችን ውህደትንም የፌደራል ስርዓቱን የሚሸረሽር ሲል ተችቷል።
#መሉ_ቃለ ምልልሱን እንደደረሰን እናደርሳችኃለን።
@Yenetube @Fikerassefa
ሲአን! ሲዳማ ዞንን የሚመራው አካል አዲሱን ሲዳማ ክልል መረከብ የለበትም አለ!!
ሲዳማ ዞንን የሚመራው አካል አዲሱን ሲዳማ ክልል መረከብ የለበትም ሲል የሲዳማ አርነት ንቅናቄ ለሸገር ተናግሯል፡፡ ክልሉን የመምራት ሃላፊነት የሚወስደው እንደ አዲስ ለሚሰባሰቡ የሕዝብ ወኪሎች ብቻ ናቸው ብሏል፡፡
የዞኑ አስተዳደር ግን ሲዳማ ክልልን ለመምራት የ5 ዐመት ዕቅድ እና ረቂቅ ሕገ መንግሥት ማዘጋጀቱን ይናገራል፡፡
Via:- Wazema
@Yenetube @Fikerassefa
ሲዳማ ዞንን የሚመራው አካል አዲሱን ሲዳማ ክልል መረከብ የለበትም ሲል የሲዳማ አርነት ንቅናቄ ለሸገር ተናግሯል፡፡ ክልሉን የመምራት ሃላፊነት የሚወስደው እንደ አዲስ ለሚሰባሰቡ የሕዝብ ወኪሎች ብቻ ናቸው ብሏል፡፡
የዞኑ አስተዳደር ግን ሲዳማ ክልልን ለመምራት የ5 ዐመት ዕቅድ እና ረቂቅ ሕገ መንግሥት ማዘጋጀቱን ይናገራል፡፡
Via:- Wazema
@Yenetube @Fikerassefa
በካፋ ብሔር የክልልነት ጥያቄ ዙሪያ ለመወያየት አዲስ አበባ የተገኙ ተወካዮች ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ቀጥሮን ጠፋ ሲሉ አማረሩ። በጠቅላይ ሚንስትሩ ጋባዥነት አዲስ አበባ ቢገኙም ውይይቱ በሰላም ሚንስቴር ሰዎች እንደሚመራ ሲያዉቁ የስብሰባውን አዳራሽ ለቀው መውጣታቸውንም ገልጸዋል።
Via Ethiopia Live Updates
@YeneTube @FikerAssefa
Via Ethiopia Live Updates
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ ባሕር ሃይል ጦር ሠፈር በጅቡቲ ልታቋቁም እንደሆነ ካፒታል ጋዜጣ አስነብቧል፡፡
የባሕር ሃይሉ #ማዘዣ_ጣቢያ ባሕር ዳር ይሆናል፡፡ ዐቢይ በጥቅምት በጅቡቲ ባደረጉት ጉብኝት በጉዳዩ ላይ ከፕሬዝዳንት ኢስማዔል ጉሌህ ጋር ተነጋግረዋል፡፡ ፈረንሳይ ለጦር ሠፈሩ ግንባታ ድጋፍ ታደርጋለች፡፡
የመጀመሪያ ዙር ባሕር ሃይል አባላትንም አሰልጥናለች- ይላል የካፒታል ኒውስ ዘገባ።
@Yenetube @Fikerassefa
የባሕር ሃይሉ #ማዘዣ_ጣቢያ ባሕር ዳር ይሆናል፡፡ ዐቢይ በጥቅምት በጅቡቲ ባደረጉት ጉብኝት በጉዳዩ ላይ ከፕሬዝዳንት ኢስማዔል ጉሌህ ጋር ተነጋግረዋል፡፡ ፈረንሳይ ለጦር ሠፈሩ ግንባታ ድጋፍ ታደርጋለች፡፡
የመጀመሪያ ዙር ባሕር ሃይል አባላትንም አሰልጥናለች- ይላል የካፒታል ኒውስ ዘገባ።
@Yenetube @Fikerassefa
የሠላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል እና የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ከከፋ ህዝብ ከተውጣጡ አካላት ጋር ውይይት አካሄዱ
የሠላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል እና የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ከከፋ ህዝብ የተውጣጡ አካላት ጋር ዛሬ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡
በወቅታዊ ጉዳይ ላይ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ተሳታፊ የሆኑ የከፋ ህዝብ ተወካዮች እንዳሉት የካፋ ህዝብ በክልል የመደራጀት ጥያቄ ህገ-መንግስታዊ በመሆኑ በመንግስት በኩል ተገቢው ምላሽ መሰጠት እንዳለበት አፅኖት ሰጥተዉ ተናግረዋል፡፡
የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ከከፋ ህዝብ ተወካዮች ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ እንደገለጹት በመንግስት በኩል ህዝቡ ህገ-መንግስታዊ የሆነ ጥያቄዉን ህጋዊ እና ሰላማዊ በሆነ መንገድ ማቅረብ እንዳለበት ገልጸዋል፡፡
አክለውም ራሳችንን ችለን በክልል እንደራጅ የሚል ጥያቄ ያቀረቡ ሌሎች ዞኖችም መኖራቸው ከግምት ውስጥ በማስገባት የክልሉ መንግስት በጉዳዩ ላይ ቀጣይ ህዝቡን ያሳተፈ ውይይት እና ምክክር እያካሄደ ምላሽ የሚሰጥ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በተመሳሳይ ትላንት የኢ.ፌ.ድ.ሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከወላይታ ዞን ህዝብ የተውጣጡ አካላት ጋር ውይይት ማካሄዳቸዉ ይታወሳል፡፡
ምንጭ፡ የመንግስት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ
@Yenetube @Fikerassefa
የሠላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል እና የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ከከፋ ህዝብ የተውጣጡ አካላት ጋር ዛሬ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡
በወቅታዊ ጉዳይ ላይ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ተሳታፊ የሆኑ የከፋ ህዝብ ተወካዮች እንዳሉት የካፋ ህዝብ በክልል የመደራጀት ጥያቄ ህገ-መንግስታዊ በመሆኑ በመንግስት በኩል ተገቢው ምላሽ መሰጠት እንዳለበት አፅኖት ሰጥተዉ ተናግረዋል፡፡
የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ከከፋ ህዝብ ተወካዮች ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ እንደገለጹት በመንግስት በኩል ህዝቡ ህገ-መንግስታዊ የሆነ ጥያቄዉን ህጋዊ እና ሰላማዊ በሆነ መንገድ ማቅረብ እንዳለበት ገልጸዋል፡፡
አክለውም ራሳችንን ችለን በክልል እንደራጅ የሚል ጥያቄ ያቀረቡ ሌሎች ዞኖችም መኖራቸው ከግምት ውስጥ በማስገባት የክልሉ መንግስት በጉዳዩ ላይ ቀጣይ ህዝቡን ያሳተፈ ውይይት እና ምክክር እያካሄደ ምላሽ የሚሰጥ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በተመሳሳይ ትላንት የኢ.ፌ.ድ.ሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከወላይታ ዞን ህዝብ የተውጣጡ አካላት ጋር ውይይት ማካሄዳቸዉ ይታወሳል፡፡
ምንጭ፡ የመንግስት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ
@Yenetube @Fikerassefa
YeneTube
የሠላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል እና የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ከከፋ ህዝብ ከተውጣጡ አካላት ጋር ውይይት አካሄዱ የሠላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል እና የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ከከፋ ህዝብ የተውጣጡ አካላት ጋር ዛሬ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ በተዘጋጀው…
የደቡብ ክልል መንግስት ኮምዩኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ከላይ እንደለቀቅነው ቢዘግብም ከከፋ ህዝብ የተውጣጡ ስብሰባው ላይ የተሳተፊ የነበሩ ግለሰብቦች በስልክ ጠይቀን እንዳረጋገጥነው ከሆነ ስብሰባው ሳይጠናቀቅ ተሳታፊዎቹ ስብሰባውን #ረግጠው መውጣታቸውን ገልጸውልናል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
Audio
ጅዋር ከDW !!
የኦሮሞ ፖለቲካ አቀንቃኝ ጀዋር መሀመድ በጀርመኗ ኑርንበርግ ከተማ ከደጋፊዎቹ ጋር በቀጣዩ የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ላይ ባለፈው ቅዳሜ ከመወያየቱ አስቀድሞ ዶቼቬለ በኑርንበርግ ቃለ መጠይቅ አድርጎለት ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
የኦሮሞ ፖለቲካ አቀንቃኝ ጀዋር መሀመድ በጀርመኗ ኑርንበርግ ከተማ ከደጋፊዎቹ ጋር በቀጣዩ የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ላይ ባለፈው ቅዳሜ ከመወያየቱ አስቀድሞ ዶቼቬለ በኑርንበርግ ቃለ መጠይቅ አድርጎለት ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
Sport!
ሊዮኔል ሜሲ የ2019 የባሎን ዶር አሸናፊ ሆኗል::
ሜሲ ይህን ሽልማት ሲያገኝ ለስድስተኛ ጊዜ ነው!!
ጥቆማ የስፓርት ቻናላችን ይቀላቀሉ - @Yenesport
@Yenetube @Fikerassefa
ሊዮኔል ሜሲ የ2019 የባሎን ዶር አሸናፊ ሆኗል::
ሜሲ ይህን ሽልማት ሲያገኝ ለስድስተኛ ጊዜ ነው!!
ጥቆማ የስፓርት ቻናላችን ይቀላቀሉ - @Yenesport
@Yenetube @Fikerassefa
Forwarded from YeneTube
😍ለጫማ አድናቂዎች😍
ለወንድም ለሴትም ሚሆኑ አዳዲስ ጫማዎችን እነሆ ብለናል::
💥ማስታወሻ:ተደራሽነታችን በአዲስ አበባ እንዲሁም ሁሉንም የክልል ከተምችን ያካትታል
🎯አድራሻ:-ገርጂ መብራት ሀይል ዊዝደም ህንፃ ፊት
ስልክ:-0900628132
0116296465
በቴሌግራም ለማግኘት ሊንኩን ተጭነው ይቀላቀሉን👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA
ለወንድም ለሴትም ሚሆኑ አዳዲስ ጫማዎችን እነሆ ብለናል::
💥ማስታወሻ:ተደራሽነታችን በአዲስ አበባ እንዲሁም ሁሉንም የክልል ከተምችን ያካትታል
🎯አድራሻ:-ገርጂ መብራት ሀይል ዊዝደም ህንፃ ፊት
ስልክ:-0900628132
0116296465
በቴሌግራም ለማግኘት ሊንኩን ተጭነው ይቀላቀሉን👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAE3CCBtJE8NBy8ZShA