ኢትዮጵያ ባሕር ሃይል ጦር ሠፈር በጅቡቲ ልታቋቁም እንደሆነ ካፒታል ጋዜጣ አስነብቧል፡፡
የባሕር ሃይሉ #ማዘዣ_ጣቢያ ባሕር ዳር ይሆናል፡፡ ዐቢይ በጥቅምት በጅቡቲ ባደረጉት ጉብኝት በጉዳዩ ላይ ከፕሬዝዳንት ኢስማዔል ጉሌህ ጋር ተነጋግረዋል፡፡ ፈረንሳይ ለጦር ሠፈሩ ግንባታ ድጋፍ ታደርጋለች፡፡
የመጀመሪያ ዙር ባሕር ሃይል አባላትንም አሰልጥናለች- ይላል የካፒታል ኒውስ ዘገባ።
@Yenetube @Fikerassefa
የባሕር ሃይሉ #ማዘዣ_ጣቢያ ባሕር ዳር ይሆናል፡፡ ዐቢይ በጥቅምት በጅቡቲ ባደረጉት ጉብኝት በጉዳዩ ላይ ከፕሬዝዳንት ኢስማዔል ጉሌህ ጋር ተነጋግረዋል፡፡ ፈረንሳይ ለጦር ሠፈሩ ግንባታ ድጋፍ ታደርጋለች፡፡
የመጀመሪያ ዙር ባሕር ሃይል አባላትንም አሰልጥናለች- ይላል የካፒታል ኒውስ ዘገባ።
@Yenetube @Fikerassefa