ከ100 ዓመት በላይ የተሰበሰቡ እጽዋቶችን የያዘው ሙዚየም አደጋ ላይ ነው።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አራት ኪሎ ሳይንስ ፋኩልቲ ከ100 ዓመታት በላይ ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ የተሰበሰቡ የእጽዋት እና እንስሳት ናሙናዎችን የያዘው የሙዚየም ህንጻ አደጋ ላይ እንደሚገኝ ባለሙያዎች ገለጹ። የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር በበኩሉ ጥናት አድርጎ በቅረቡ ህንጻውን ለማደስ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አራት ኪሎ ሳይንስ ፋኩልቲ ከ100 ዓመታት በላይ ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ የተሰበሰቡ የእጽዋት እና እንስሳት ናሙናዎችን የያዘው የሙዚየም ህንጻ አደጋ ላይ እንደሚገኝ ባለሙያዎች ገለጹ። የዩኒቨርሲቲው አስተዳደር በበኩሉ ጥናት አድርጎ በቅረቡ ህንጻውን ለማደስ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
ስፖርት!!!
ከምን ጊዜም የአፍሪካ ምርጥ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው ካሜሮናዊው የቀድሞ የማዮርካ፣ ባርሴሎና ፣ ኢንትርሚላን፣ አንዚ ማካቻካላ፣ ቼልሲና ትራንዝ ቡሳስፖር አጥቂ ሳሙኤል ኤቶ ጫማውን ሰቅሏል።
@YeneTube @FikerAssefa
ከምን ጊዜም የአፍሪካ ምርጥ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው ካሜሮናዊው የቀድሞ የማዮርካ፣ ባርሴሎና ፣ ኢንትርሚላን፣ አንዚ ማካቻካላ፣ ቼልሲና ትራንዝ ቡሳስፖር አጥቂ ሳሙኤል ኤቶ ጫማውን ሰቅሏል።
@YeneTube @FikerAssefa
ከኦሮሚያ ቤተክህነት ኣደራጅ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ:
የኦሮሚያ ቤተክሀነት ፅ/ቤት እንዲቋቋም በመጠየቅ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሂዶ ቤተ ክተርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስን በመጠየቅ የሰጠው መግለጫ ጥፋት ነው በማለት የኮሚቴው አባላት ይቅርታ እንዲጠይቁ ብፁሃን አባቶች ለማስገደድ ብሞክሩም የኮሚቴው አባላት ያጠፋነው ነገር የለም በማለት ይቅርታ መጠየቅ አይገባንም በማለት ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
ምክኒያቱም መግለጫ የተሰጠው፡-
1⃣ኛ. የቤተ ክርስትያኗን ቀናኢ ልጆችን ብሶትና ፍላጎትን ለመግለፅ ነው
2⃣ኛ. ላለፉት 27 አመታትና ከዚያ በፊት ባሉ ጊዜያት ለህዝቡ በተለይም ለኦሮሞ ህዝብ ተደራሽ ያልሆነ መዋቅርና የአገልግሎት አሰጣጠት ችግር ፋታ የማይሰጥ በመሆኑ
3⃣ኛ. ቋሚ ሲኖዶሱ መግለጫ እንዳይሰጥ ከልክሏል ብለን ስለማናምን
4⃣ኛ. ህዝቡ መግለጫውን በከፍተኛ ተነሳሽነት የሚጠብቅ ስለሆነ መግለጫው በመቅረቱ ምክኒያት የሀገሪቱ ሰላም እንዳይደፈርስ
5⃣ኛ. እንዲያውም ይቅርታ መጠየቅ ተገቢ ከሆነ መጠየቅ ያለባቸው ላለፉት አመታት ስር የሰደደውን የቤተ ክርስትያኗን ችግር ከመቅረፍ ይልቅ ቤተ ክርስትያኗን የፖሊትካዊና ኢኮኖሚያዊ ፍላጎቶቻቸው ሎሌ ያደረጉ ብፁሃን አባቶች በመሆናቸው ህዝቡን ይቅርታ በይፋ ጠይቀው ህዝቡን እንዲክሱ በትህትና በዚህ አጋጣሚ እንጠይቃለን:: በአጠቃላይ በእነዚህና አያሌ አሳማኝ ምክኒያቶች ያለጥፋታችን ይቅርታ ጠይቁ የተባልነውን አስገዳጅ ኣካሄድ አልተቀበልንም፡፡
የኦሮሚያ ቤተክህነት ኣደራጅ ኮሚቴ
ጳጉሜ 2፣ 2011 ዓ.ም
@YeneTube @FikerAssefa
የኦሮሚያ ቤተክሀነት ፅ/ቤት እንዲቋቋም በመጠየቅ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሂዶ ቤተ ክተርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስን በመጠየቅ የሰጠው መግለጫ ጥፋት ነው በማለት የኮሚቴው አባላት ይቅርታ እንዲጠይቁ ብፁሃን አባቶች ለማስገደድ ብሞክሩም የኮሚቴው አባላት ያጠፋነው ነገር የለም በማለት ይቅርታ መጠየቅ አይገባንም በማለት ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
ምክኒያቱም መግለጫ የተሰጠው፡-
1⃣ኛ. የቤተ ክርስትያኗን ቀናኢ ልጆችን ብሶትና ፍላጎትን ለመግለፅ ነው
2⃣ኛ. ላለፉት 27 አመታትና ከዚያ በፊት ባሉ ጊዜያት ለህዝቡ በተለይም ለኦሮሞ ህዝብ ተደራሽ ያልሆነ መዋቅርና የአገልግሎት አሰጣጠት ችግር ፋታ የማይሰጥ በመሆኑ
3⃣ኛ. ቋሚ ሲኖዶሱ መግለጫ እንዳይሰጥ ከልክሏል ብለን ስለማናምን
4⃣ኛ. ህዝቡ መግለጫውን በከፍተኛ ተነሳሽነት የሚጠብቅ ስለሆነ መግለጫው በመቅረቱ ምክኒያት የሀገሪቱ ሰላም እንዳይደፈርስ
5⃣ኛ. እንዲያውም ይቅርታ መጠየቅ ተገቢ ከሆነ መጠየቅ ያለባቸው ላለፉት አመታት ስር የሰደደውን የቤተ ክርስትያኗን ችግር ከመቅረፍ ይልቅ ቤተ ክርስትያኗን የፖሊትካዊና ኢኮኖሚያዊ ፍላጎቶቻቸው ሎሌ ያደረጉ ብፁሃን አባቶች በመሆናቸው ህዝቡን ይቅርታ በይፋ ጠይቀው ህዝቡን እንዲክሱ በትህትና በዚህ አጋጣሚ እንጠይቃለን:: በአጠቃላይ በእነዚህና አያሌ አሳማኝ ምክኒያቶች ያለጥፋታችን ይቅርታ ጠይቁ የተባልነውን አስገዳጅ ኣካሄድ አልተቀበልንም፡፡
የኦሮሚያ ቤተክህነት ኣደራጅ ኮሚቴ
ጳጉሜ 2፣ 2011 ዓ.ም
@YeneTube @FikerAssefa
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በወቅታዊ የቤተ ክርስቲያኒቱ ጉዳዮች ላይ የተሰጠ የአቋም መግለጫ
መጀመሪያ ለለቀቅነው ፎቶ ጥራት ይቅርታ እንጠይቃለን
https://telegra.ph/Orthodox-09-07
መጀመሪያ ለለቀቅነው ፎቶ ጥራት ይቅርታ እንጠይቃለን
https://telegra.ph/Orthodox-09-07
Telegraph
Orthodox
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በወቅታዊ የቤተ ክርስቲያኒቱ ጉዳዮች ላይ የተሰጠ የአቋም መግለጫ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጥንታዊት፣ ታሪካዊትና ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያን እንደመሆኗ መጠን አገራችን ኢትዮጵያ አሁን ከደረሰችበት የሥልጣኔና የእድገት ደረጃ ከመድረሷ በፊት ብራና ዳምጣ፣ ቀለም በጥብጣና ፊደል ቀርጻ ትምህርትና ሥልጣኔን ያስጀመረች፣ የመጀመሪያው…
የሹመት ዜና!
አቶ ጌትነት ይርሳው ቦጋለ ከጳጉሜ 1/2011 ዓ.ም ጀምሮ የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ሆነው መሾማቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ፅ/ቤት አስታወቀ።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
አቶ ጌትነት ይርሳው ቦጋለ ከጳጉሜ 1/2011 ዓ.ም ጀምሮ የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ሆነው መሾማቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ፅ/ቤት አስታወቀ።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
#Fact_check
አቶ ጌትነት የክልሉ ቃል አቀባይ በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩትን አሳማህኝ አስረስን በመተካት ነው የተሾሙት። አቶ ጌትነት "የጀንበር ዕድሜ ስንቅ" የተሰኘ መጽሐፍ ደራሲ ናቸው።
@YeneTube @FikerAssefa
አቶ ጌትነት የክልሉ ቃል አቀባይ በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩትን አሳማህኝ አስረስን በመተካት ነው የተሾሙት። አቶ ጌትነት "የጀንበር ዕድሜ ስንቅ" የተሰኘ መጽሐፍ ደራሲ ናቸው።
@YeneTube @FikerAssefa
የሲኖዶሱ ምልኣተጉባኤ እንኳ ሳያሟላ በሲኖዶስ ስም ለውሳኔ መቻኮል አግባብነት የለውም ብሏል የኦሮሚያ ቤተክህነት ኣደራጅ ኮሚቴ፡፡
ከኦሮሚያ ቤተክህነት ኣደራጅ ኮሚቴ ጋር በስፋት በቀጣይነት መወያየት ኣለብን፤ በዚህ ጉዳይ ላይ መግለጫ አንሰጥም ያሉ የሲኖዶስ አባላት ስብሰባውን #ለቀው_እንደወጡ ምንጮች ኣረጋግጧል፡፡
የሲኖዶሱን ስብሰባ ትተው ከወጡት መካከል #የሰሜን_ሸዋ_ደብረብርሃንሀገረስብከት ልቀጳጳስ አቡና #ቄሌሜንጦስ፤ #የአርሲ ሀገረስብከት ልቀጳጳስና የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ #አቡነ_ያሬድ፤ የደቡባዊ #ትግራይ መህጮህ ሀገረስብከት ልቀጳጳስ አቡነ ዲዎስቆሮስ፤ የኢሉ አባቦር ሀገረስብከት ልቀጳጳስ አቡነ ሚካኤል ይገኙበታል ተብሏል፡፡ከዚህ በተጨማሪ ብዙ የሲኖዶስ አባላት ስብሰባው ላይ እንዳልተገኙ ነው ምንጮች የገለፁት፡፡የቦረና ዞን ሀገረስብከት ልቀጳጳስ አቡነ ዜና ማርቆስ፤ የደቡብ ምእራብ ሸዋ ዞን ሀገረስብከት አቡነ ሳዊሮስና ብዙ የሲኖዶሱ አባላት ከሀገር ውስጥም ከውጭ ሀገርም አልተሳተፉም ተብሏል፡፡
Via OMN
@YeneTube @FikerAssefa
ከኦሮሚያ ቤተክህነት ኣደራጅ ኮሚቴ ጋር በስፋት በቀጣይነት መወያየት ኣለብን፤ በዚህ ጉዳይ ላይ መግለጫ አንሰጥም ያሉ የሲኖዶስ አባላት ስብሰባውን #ለቀው_እንደወጡ ምንጮች ኣረጋግጧል፡፡
የሲኖዶሱን ስብሰባ ትተው ከወጡት መካከል #የሰሜን_ሸዋ_ደብረብርሃንሀገረስብከት ልቀጳጳስ አቡና #ቄሌሜንጦስ፤ #የአርሲ ሀገረስብከት ልቀጳጳስና የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ስራ አስኪያጅ #አቡነ_ያሬድ፤ የደቡባዊ #ትግራይ መህጮህ ሀገረስብከት ልቀጳጳስ አቡነ ዲዎስቆሮስ፤ የኢሉ አባቦር ሀገረስብከት ልቀጳጳስ አቡነ ሚካኤል ይገኙበታል ተብሏል፡፡ከዚህ በተጨማሪ ብዙ የሲኖዶስ አባላት ስብሰባው ላይ እንዳልተገኙ ነው ምንጮች የገለፁት፡፡የቦረና ዞን ሀገረስብከት ልቀጳጳስ አቡነ ዜና ማርቆስ፤ የደቡብ ምእራብ ሸዋ ዞን ሀገረስብከት አቡነ ሳዊሮስና ብዙ የሲኖዶሱ አባላት ከሀገር ውስጥም ከውጭ ሀገርም አልተሳተፉም ተብሏል፡፡
Via OMN
@YeneTube @FikerAssefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኦሮሚያ ክልል ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። ርዕሰ-መስተዳድሩ በምዕራብ እና ደቡብ ኦሮሚያ አካባቢ ስለሚንቀሳቀው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር እና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያን የኦሮሚያ ቤተ-ክሕነት ለማቋቋም ከቀረበው ጥያቄ በኋላ ከቤተ-ክርስቲያኗ ጋር ስላደረጉት ውይይት ንግግር አድርገዋል።
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
Via DW
@YeneTube @FikerAssefa
⬆️⬆️
የሚኒስትሮች ም/ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 74ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡
#PMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
የሚኒስትሮች ም/ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 74ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡
#PMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሚሰጥ ልዩ ቅርንጫፍ ከፈተ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውንና የሸሪዓ ህግን ተከትሎ ሙሉ ለሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሚሰጥ ልዩ ቅርንጫፍ ከፈተ።ቅርንጫፉ ቢላል ቅርንጫፍ በሚል ስያሜ በዛሬው ዕለት ቦሌ ሚካኤል አካባቢ በይፋ መከፈቱን ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
Via Walta
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውንና የሸሪዓ ህግን ተከትሎ ሙሉ ለሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሚሰጥ ልዩ ቅርንጫፍ ከፈተ።ቅርንጫፉ ቢላል ቅርንጫፍ በሚል ስያሜ በዛሬው ዕለት ቦሌ ሚካኤል አካባቢ በይፋ መከፈቱን ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
Via Walta
@YeneTube @FikerAssefa