በደቡብ ክልል የቀድሞው የሰገንና አካባቢው ህዝቦች ዞን ሰላም ለማስከበር የተሰማራው ልዩ ሃይል ፆታዊ ትንኮሳ እያደረሰባቸው መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ።
በደቡብ ክልል በቅርቡ በተካሄደው አስተዳድራዊ መዋቅር ለውጥ የሰገን አካባቢዎች ዞን ተብሎ ይጠራ የነበረው አካባቢ እንደ አዲስ በኮንሶ ዞን ስር መጠቃለሉን ተከትሎ በተከሰተ ግጭት ነበር የክልሉ ልዩ ሃይል ወደ ስፍራው የተሰማራው።ይሁንና ይሄ ልዩ ሃይል በአካባቢው ሰላም ከማስፈን ይልቅ ፆታዊ ትንኮሳዎችን ጨምሮ የተለያዩ ኢሰብአዊ ድርጊቶችን እያደረሰ ነው ተብሏል።ኢትዮ ኤፍ ኤም ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች እንዳሉት በአዲሱ አስተዳድራዊ መዋቅር ምክንያት የመንግስት ሰራተኞች ተበትነዋል ደመወዝ ከተከፈላቸውም ወራትን አስቆጥረዋል።እንደ ነዋሪዎቹ ገለጻ ከሆነ በአካባቢው ግጭት በመቀስቀሱ ምክንያትም ወደ ሰፍራዎቹ የተሰማራዉ የክልሉ ልዩ ሃይል ሰላም ከማስፈን ይልቅ ወንጀሎችን እየፈፀመ ነው።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
በደቡብ ክልል በቅርቡ በተካሄደው አስተዳድራዊ መዋቅር ለውጥ የሰገን አካባቢዎች ዞን ተብሎ ይጠራ የነበረው አካባቢ እንደ አዲስ በኮንሶ ዞን ስር መጠቃለሉን ተከትሎ በተከሰተ ግጭት ነበር የክልሉ ልዩ ሃይል ወደ ስፍራው የተሰማራው።ይሁንና ይሄ ልዩ ሃይል በአካባቢው ሰላም ከማስፈን ይልቅ ፆታዊ ትንኮሳዎችን ጨምሮ የተለያዩ ኢሰብአዊ ድርጊቶችን እያደረሰ ነው ተብሏል።ኢትዮ ኤፍ ኤም ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎች እንዳሉት በአዲሱ አስተዳድራዊ መዋቅር ምክንያት የመንግስት ሰራተኞች ተበትነዋል ደመወዝ ከተከፈላቸውም ወራትን አስቆጥረዋል።እንደ ነዋሪዎቹ ገለጻ ከሆነ በአካባቢው ግጭት በመቀስቀሱ ምክንያትም ወደ ሰፍራዎቹ የተሰማራዉ የክልሉ ልዩ ሃይል ሰላም ከማስፈን ይልቅ ወንጀሎችን እየፈፀመ ነው።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
በድሬዳዋ ከተማ የተከሰተውን የቺኩንጉንያ ወረርሽኝ በሽታ ለመከላከል የኬሚካል ርጭት መካሄድ ጀመረ። ባለፉት 3 ቀናት ብቻ በግቢ ደረጃ ያሉ 1,712 ቤቶች ኬሚካል እንደተረጨባቸው ተነግሯል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
ጨዋታው ተጠናቀቀ !!
ካሜሩን 0-0 ኢትዮጵያ
[ድምር ውጤት፡ 1-1]
ኢትዮጵያ በድምር ውጤት በሜዳዋ ጎል በማስተናገዷ ከውድድሩ ውጪ ሆናለች!!
@YeneTube @FikerAssefa
ካሜሩን 0-0 ኢትዮጵያ
[ድምር ውጤት፡ 1-1]
ኢትዮጵያ በድምር ውጤት በሜዳዋ ጎል በማስተናገዷ ከውድድሩ ውጪ ሆናለች!!
@YeneTube @FikerAssefa
እስካሁን የቀጣዩን የትምህርት ዘመን የነባር መደበኛ ተማሪዎች መግቢያ የተለያዩ ዩንቨርስቲዎች እያሳወቁ ይገኛሉ። እስካሁን የተረጋገጠ ይሄንን ይመስላል:
አዲስ አበባ-------መስከረም 5 እና 6
መቐለ-----------መስከረም 7-10
አዳማ ሳ.ቴ.ዩ(ASTU)-----October 21-22
ሃዋሳ ---------መስከረም 21-23
#Share
@YeneTube @FikerAssefa
አዲስ አበባ-------መስከረም 5 እና 6
መቐለ-----------መስከረም 7-10
አዳማ ሳ.ቴ.ዩ(ASTU)-----October 21-22
ሃዋሳ ---------መስከረም 21-23
#Share
@YeneTube @FikerAssefa
Press freedom, 2019.
1. Norway
2. Finland
3. Sweden
4. Netherlands
13. Germany
18. Canada
21. Australia
29. Spain
31. S Africa
32. France
33. UK
41. S Korea
43. Italy
48. US
67. Japan
105. Brazil
110. #Ethiopia
120. Nigeria
124. Indonesia
140. India
149. Russia
157. Turkey
177. China
(RWB)
@YeneTube @FikerAssefa
1. Norway
2. Finland
3. Sweden
4. Netherlands
13. Germany
18. Canada
21. Australia
29. Spain
31. S Africa
32. France
33. UK
41. S Korea
43. Italy
48. US
67. Japan
105. Brazil
110. #Ethiopia
120. Nigeria
124. Indonesia
140. India
149. Russia
157. Turkey
177. China
(RWB)
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
እስካሁን የቀጣዩን የትምህርት ዘመን የነባር መደበኛ ተማሪዎች መግቢያ የተለያዩ ዩንቨርስቲዎች እያሳወቁ ይገኛሉ። እስካሁን የተረጋገጠ ይሄንን ይመስላል: አዲስ አበባ-------መስከረም 5 እና 6 መቐለ-----------መስከረም 7-10 አዳማ ሳ.ቴ.ዩ(ASTU)-----October 21-22 ሃዋሳ ---------መስከረም 21-23 #Share @YeneTube @FikerAssefa
ማስተካከያ!!
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲን መግቢያ መስከረም 21 እና 22 ያልነው October 21 እና 22 በሚለው እንዲታረምልን።
እንዲሁም Tentative መሆኑ ሊሰመርበት ይገባል።
ስለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ እንጠይቃለን!!
@YeneTube @FikerAssefa
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲን መግቢያ መስከረም 21 እና 22 ያልነው October 21 እና 22 በሚለው እንዲታረምልን።
እንዲሁም Tentative መሆኑ ሊሰመርበት ይገባል።
ስለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ እንጠይቃለን!!
@YeneTube @FikerAssefa
በደቡብ አፍሪካ ጆሀንስበርግ እና ፕሪቶርያ አካባቢ ከሌሎች ሀገራት በመጡ ሰዎች ላይ የሚፈፀመውን ጥቃት የናይጄርያ፣ የዛምቢያ እና የአፍሪካ ህብረት ባለስልጣናት አውግዘው መግለጫ አውጥተዋል። ደቡብ አፍሪካ በርካታ ዜጎች ያላት ኢትዮጵያስ? እስካሁን ምንም... እዛ ያለው ኤምባሲ ጥንቃቄ አድርጉ ከማለቱ በስተቀር!
የአሁኑ ጥቃት "ስራችንን ወሰዳችሁብን" ባሉ የከባድ መኪና ሹፌሮች የኩዋዙሉ ናታል ግዛት ውስጥ የተጀመረ ሲሆን በርካታ ሱቆች እንዲወድሙ እና እንዲዘረፉ ምክንያት ሆኗል። እስካሁንም 5 ሰዎች መሞታቸው ታውቋል።
Via Elias Meseret
#xenophobia #Southafrica
@YeneTube @FikerAssefa
የአሁኑ ጥቃት "ስራችንን ወሰዳችሁብን" ባሉ የከባድ መኪና ሹፌሮች የኩዋዙሉ ናታል ግዛት ውስጥ የተጀመረ ሲሆን በርካታ ሱቆች እንዲወድሙ እና እንዲዘረፉ ምክንያት ሆኗል። እስካሁንም 5 ሰዎች መሞታቸው ታውቋል።
Via Elias Meseret
#xenophobia #Southafrica
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ግንባታ ላይ እየተሳተፉ ካሉ 1 ሺህ 450 ሰራተኞች ጋር ምሽቱን በጋራ እራት በልተዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወጣት የግንባታ ሰራተኞቹ እያሳዩት ያለውን ትጋት በማድነቅ ለሌሎች ወጣቶችም አርአያ መሆናቸውን በእራት ዝግጅቱ ላይ ተናግረዋል።
#PMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
#PMOEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
ከአዲሱ ህንፃ ላይ እየወደቀ ያለው እብነበረድ ጉዳት ከማድረሱ በፊት መፍትሄ እንዲሰጠው ተጠየቀ።
ለጌጥ ተብሎ የተለጠፈው እብነ በረድ እየወደቀ በመሆኑ ወደ ህንጻው በሚገቡና በሚወጡ ተገልጋዮችና ሠራተኞች ላይ ወድቆ አደጋ ሊያደርስ ስለሚችል ፈጣን መፍትሄ ሊሰጠው እንደሚገባ የአራዳ ክፍለ ከተማና ሠራተኞቹ አሳሰቡ።የአራዳ ክፍለ ከተማ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አበባ እሸቴ በተለይ ለጋዜጣው ሪፖርተር እንደገለጹት፤ ለኮንስትራክሽን ቢሮና ለፐብሊክ ሰርቪስ ጽህፈት ቤት ከተገነባው ህንጻ በሚወድቀው እብነ በረድ ምክንያት ጉዳት እንዳይከሰት የማረሚያ ሥራ እንዲሰራ በተደጋጋሚ ቢጠይቁም አፋጣኝ ምላሽ አልተሰጣቸውም።ህንጻውን በበጋ ወቅት ስለተረከቡ በወቅቱ ፍሳሽ እንዳልነበረ የተናገሩት ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አበባ ፤ ክረምት ላይ ፍሳሽ መኖሩን መመልከታቸውን ገልጸው፤ የህንጻውን የፍሳሽ ችግሮች የማስተካከል ሥራ መሰራቱንም ተናግረዋል ።
Via ኢፕድ
@YeneTube @FikerAssefa
ለጌጥ ተብሎ የተለጠፈው እብነ በረድ እየወደቀ በመሆኑ ወደ ህንጻው በሚገቡና በሚወጡ ተገልጋዮችና ሠራተኞች ላይ ወድቆ አደጋ ሊያደርስ ስለሚችል ፈጣን መፍትሄ ሊሰጠው እንደሚገባ የአራዳ ክፍለ ከተማና ሠራተኞቹ አሳሰቡ።የአራዳ ክፍለ ከተማ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አበባ እሸቴ በተለይ ለጋዜጣው ሪፖርተር እንደገለጹት፤ ለኮንስትራክሽን ቢሮና ለፐብሊክ ሰርቪስ ጽህፈት ቤት ከተገነባው ህንጻ በሚወድቀው እብነ በረድ ምክንያት ጉዳት እንዳይከሰት የማረሚያ ሥራ እንዲሰራ በተደጋጋሚ ቢጠይቁም አፋጣኝ ምላሽ አልተሰጣቸውም።ህንጻውን በበጋ ወቅት ስለተረከቡ በወቅቱ ፍሳሽ እንዳልነበረ የተናገሩት ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አበባ ፤ ክረምት ላይ ፍሳሽ መኖሩን መመልከታቸውን ገልጸው፤ የህንጻውን የፍሳሽ ችግሮች የማስተካከል ሥራ መሰራቱንም ተናግረዋል ።
Via ኢፕድ
@YeneTube @FikerAssefa
በሰሜን ሸዋ ዞን ሁለት አዳዲስ ማዕድናት ተገኙ።
በሰሜን ሽዋ ዞን በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ፊልድስፓር እና ፑሚስ የተባሉ ነጭና አብረቅራቂ ብርሃናማ ቀለም ያላቸው ማእድናት መገኘታቸው ታወቀ። ማእድናቱ ለመስታወት፣ ሴራሚክ፣ ኮምፒዩተር ስክሪን፣ ለላብራቶሪ አገልግሎት የሚያገለግሉ መስታወቶችና ሌሎች ከመቶ ስልሳ በላይ ለሚሆኑ አገልግሎቶች የሚውሉ ናቸውም ተብሏል።የክልሉ የኢንዱስትሪና የኮንስትራክሽን ማዕድናት ባካሔደው ጥናት ማዕድኖቹን ያገኘ ሲሆን፣ ናሙናቸውም ወደ ኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ተልኮ በምርምር ማረጋገጡንም የአማራ ክልል ማዕድን ሀብት ልማት ኤጀንሲ ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ይታየው ተስፋሁን ገልፀዋል።
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
በሰሜን ሽዋ ዞን በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ፊልድስፓር እና ፑሚስ የተባሉ ነጭና አብረቅራቂ ብርሃናማ ቀለም ያላቸው ማእድናት መገኘታቸው ታወቀ። ማእድናቱ ለመስታወት፣ ሴራሚክ፣ ኮምፒዩተር ስክሪን፣ ለላብራቶሪ አገልግሎት የሚያገለግሉ መስታወቶችና ሌሎች ከመቶ ስልሳ በላይ ለሚሆኑ አገልግሎቶች የሚውሉ ናቸውም ተብሏል።የክልሉ የኢንዱስትሪና የኮንስትራክሽን ማዕድናት ባካሔደው ጥናት ማዕድኖቹን ያገኘ ሲሆን፣ ናሙናቸውም ወደ ኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ተልኮ በምርምር ማረጋገጡንም የአማራ ክልል ማዕድን ሀብት ልማት ኤጀንሲ ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ይታየው ተስፋሁን ገልፀዋል።
ምንጭ: አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
በቶሮንቶ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የኢሬቻን በዓል አከበሩ።
በካናዳ ቶሮንቶ የሚኖሩ የኦሮሞ ኮሙዩኒቲ አባላት የኦሮሞ ህዝብ የምስጋና በዓል የሆነውን የኢሬቻ በዓል በደማቅ ሁኔታ አክብረዋል።በዓሉን በኢትዮጵያ ኤምባሲ የዳያስፖራ ዘርፍ ሃላፊ የሆኑት አቶ መርጋ ፈይሳ ከሌሎች የስራ ባልደረቦቻቸው ጋር ታድመዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በካናዳ ቶሮንቶ የሚኖሩ የኦሮሞ ኮሙዩኒቲ አባላት የኦሮሞ ህዝብ የምስጋና በዓል የሆነውን የኢሬቻ በዓል በደማቅ ሁኔታ አክብረዋል።በዓሉን በኢትዮጵያ ኤምባሲ የዳያስፖራ ዘርፍ ሃላፊ የሆኑት አቶ መርጋ ፈይሳ ከሌሎች የስራ ባልደረቦቻቸው ጋር ታድመዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በደቡብ አፍሪካ የተከሰተውን የመጤ ጠል እንቅስቅሴ በማውገዝ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር መግለጫ አውጥቷል ።
#xenophobia #Southafrica
@YeneTube @FikerAssefa
#xenophobia #Southafrica
@YeneTube @FikerAssefa
ንግድ ባንክ ከወለድ ነፃ ቅርንጫፍ ሊከፍት ነው።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሀገሪቷ የመጀመሪያ የሆነውንና የተሟላ ከወለድ ነፃ አገልግሎት መስጫ ቅርንጫፉን ሊከፍት መሆኑን አስታወቀ። የባንኩ የወለድ ነፃ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ኑሪ ሀሰን ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፣ ባንኩ እስከ ዛሬ ድረስ በመስኮት ደረጃ ሲሰጥ የነበረውን አገልግሎት በማሳደግ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ሚካኤል አካባቢ ቢላል ቅርንጫፍ በሚል ጳጉሜ 2 ቀን 2011 ዓም ይከፍታል ብለዋል።ከወለድ ነጻ የአገልግሎት ቅርንጫፉን መክፈት ያስፈለገው የደንበኞችን ፍላጎት መሰረት በማድረግ ነው ያሉት ምክትል ፕሬዚዳንቱ በተጨማሪም ባንኩን በወለድ አልባ መስኮቶች የተቀማጭ አገልግሎትን በመስጠት ቀዳሚ እንደሚያደርገውም ተናግረዋል።
ምንጭ: ኢ.ፕ.ድ
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሀገሪቷ የመጀመሪያ የሆነውንና የተሟላ ከወለድ ነፃ አገልግሎት መስጫ ቅርንጫፉን ሊከፍት መሆኑን አስታወቀ። የባንኩ የወለድ ነፃ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ኑሪ ሀሰን ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፣ ባንኩ እስከ ዛሬ ድረስ በመስኮት ደረጃ ሲሰጥ የነበረውን አገልግሎት በማሳደግ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ሚካኤል አካባቢ ቢላል ቅርንጫፍ በሚል ጳጉሜ 2 ቀን 2011 ዓም ይከፍታል ብለዋል።ከወለድ ነጻ የአገልግሎት ቅርንጫፉን መክፈት ያስፈለገው የደንበኞችን ፍላጎት መሰረት በማድረግ ነው ያሉት ምክትል ፕሬዚዳንቱ በተጨማሪም ባንኩን በወለድ አልባ መስኮቶች የተቀማጭ አገልግሎትን በመስጠት ቀዳሚ እንደሚያደርገውም ተናግረዋል።
ምንጭ: ኢ.ፕ.ድ
@YeneTube @FikerAssefa
ዛምቢያ በዘረኝነት ጥቃት ምክንያት ከደቡብ አፍሪካ ጋር የምታደርገውን የኳስ ጨዋታ ሰረዘች።
የዛምቢያ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን የፊታችን ቅዳሜ ከደቡብ አፍሪካ አቻው ጋር ሊያደርገው የነበረውን የወዳጅነት ጨዋታ በአገሪቱ ባለው የዘረኝነት ጥቃት ምክንያት መሰረዙን አስታውቋል። የጨዋታው መሰረዝ በዛምቢያ እና በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ዜጎች ላይ በደቡብ አፍሪካ እየደረሰ ባለው የዘረኝነት ጥቃት እና መንግስት ጥቃቱን ለማስቆም ባሳየው ቸልተኝነት ምክንያት መሆኑ ታውቋል።የዛምቢያ መንግስት የጸጥታው ሁኔታ እስኪሻሻል ድረስ የከባድ ተሽከርካሪ ሹፌሮች ወደ ደቡብ አፍካ እንዳይጓዙም አስጠንቅቋል።
ምንጭ: ኢቢሲ
#xenophobia #Southafrica
@YeneTube @FikerAssefa
የዛምቢያ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን የፊታችን ቅዳሜ ከደቡብ አፍሪካ አቻው ጋር ሊያደርገው የነበረውን የወዳጅነት ጨዋታ በአገሪቱ ባለው የዘረኝነት ጥቃት ምክንያት መሰረዙን አስታውቋል። የጨዋታው መሰረዝ በዛምቢያ እና በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ዜጎች ላይ በደቡብ አፍሪካ እየደረሰ ባለው የዘረኝነት ጥቃት እና መንግስት ጥቃቱን ለማስቆም ባሳየው ቸልተኝነት ምክንያት መሆኑ ታውቋል።የዛምቢያ መንግስት የጸጥታው ሁኔታ እስኪሻሻል ድረስ የከባድ ተሽከርካሪ ሹፌሮች ወደ ደቡብ አፍካ እንዳይጓዙም አስጠንቅቋል።
ምንጭ: ኢቢሲ
#xenophobia #Southafrica
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
ዛምቢያ በዘረኝነት ጥቃት ምክንያት ከደቡብ አፍሪካ ጋር የምታደርገውን የኳስ ጨዋታ ሰረዘች። የዛምቢያ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን የፊታችን ቅዳሜ ከደቡብ አፍሪካ አቻው ጋር ሊያደርገው የነበረውን የወዳጅነት ጨዋታ በአገሪቱ ባለው የዘረኝነት ጥቃት ምክንያት መሰረዙን አስታውቋል። የጨዋታው መሰረዝ በዛምቢያ እና በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ዜጎች ላይ በደቡብ አፍሪካ እየደረሰ ባለው የዘረኝነት ጥቃት እና መንግስት ጥቃቱን…
በተመሳሳይ ዜና ታዋቂው የናይጄሪያ ድምፃዊ ቡራን ቦይ በዘርኝነት ጥቃቱ ምክንያት በጭራሽ ወደ ደቡብ አፍሪካ መጓዝ እእንደማይፈልግ ተናግሯል።
ናይጄሪያም በደቡብ አፍሪካ ያሉ ዜጎቿ ላይ የሚደርሰው ጥቃት እንዲቆም አስጠነቅቃለች።አቡጃ ባወጣችው መግለጫ በተለያዩ የደቡብ አፍሪካ ከተሞች የሚገኙ ዜጎቿን ደህንነት ለማስጠበቅ አስፈላጊውን እርምጃ ሁሉ ለመውሰድ መዘጋጀቷን ይፋ አድርጋለች።
የውጭ ሀገር ዜጎች ላይ ጥላቻን የሚያራምዱ ደቡብ አፍሪካዊያን በናይጀሪያዊያን ላይ ያደረሱት ጥቃት መንግስትን በእጅጉ አስቆጥቷልም ተብሏል።
#xenophobia #Southafrica
@YeneTube @FikerAssefa
ናይጄሪያም በደቡብ አፍሪካ ያሉ ዜጎቿ ላይ የሚደርሰው ጥቃት እንዲቆም አስጠነቅቃለች።አቡጃ ባወጣችው መግለጫ በተለያዩ የደቡብ አፍሪካ ከተሞች የሚገኙ ዜጎቿን ደህንነት ለማስጠበቅ አስፈላጊውን እርምጃ ሁሉ ለመውሰድ መዘጋጀቷን ይፋ አድርጋለች።
የውጭ ሀገር ዜጎች ላይ ጥላቻን የሚያራምዱ ደቡብ አፍሪካዊያን በናይጀሪያዊያን ላይ ያደረሱት ጥቃት መንግስትን በእጅጉ አስቆጥቷልም ተብሏል።
#xenophobia #Southafrica
@YeneTube @FikerAssefa
በህገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የነበሩ 26 ሽጉጦች ቦምባስ የመቆጣጠሪያ ጣቢያ ላይ በጉምሩክ ፈታሾች እና በፌዴራል ፖሊስ በቁጥጥር ስር መዋሉን የገቢዎች ሚንስቴር አስታወቀ፡፡ ከሽጉጦቹ ጋር ሁለት የሽጉጥ ሰደፍና 11 ካርታ የተያዘ ሲሆን ህገ-ወጥ መሳሪያው ኮድ3-30513 የሰሌዳ ቁጥር ባለው አይሱዙ ተሸከርካሪ ትናንት ከምሽቱ 3፡00 አካባቢ ሲዘዋወር በቁጥጥር ስር ሊውል ችሏል፡፡
-የገቢዎች ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
-የገቢዎች ሚኒስቴር
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ወንዶች ብሄራዊ ቡድን ለኳታሩ የዓለም ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ከሌሴቶ ጋር ይጫወታሉ።
የኢትዮጵያ ወንዶች ብሄራዊ ቡድን ለ2022 የኳታሩ የዓለም ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ከሌሴቶ ጋር በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ይጫወታሉ፡፡ዋልያዎቹ የዓለም ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታቸውን ዛሬ በ10 ሰዓት በርካታ ደጋፊዎች በተገኙበት ይፋለማሉ፡፡
Via SRTA
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ወንዶች ብሄራዊ ቡድን ለ2022 የኳታሩ የዓለም ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ከሌሴቶ ጋር በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ይጫወታሉ፡፡ዋልያዎቹ የዓለም ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታቸውን ዛሬ በ10 ሰዓት በርካታ ደጋፊዎች በተገኙበት ይፋለማሉ፡፡
Via SRTA
@YeneTube @FikerAssefa
በደቡብ አፍሪካ ዋና ከተማ ጆሀንስበርግ መጤ በተባሉ እና የደቡብ አፍሪካ ዜግነት በሌላቸው የውጭ አገራት ዜጎች ላይ የሚፈፀመውን ጥቃት የደቡብ አፍካው ፕሬዘዳንት ሲሬ ራማፎዛ በይፋ አውግዘዋል።
And We say #ActionNeeded !
#xenophobia #Southafrica
@YeneTube @FikerAssefa
And We say #ActionNeeded !
#xenophobia #Southafrica
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) ገበያውን ለማረጋጋት ዘይት የማቅረብ እቅድ አለኝ አለ፡፡
ይሁንና ይህን ለማድረግ ከዚህ ቀደም ዘይት አስመጥቼ ገንዘቡ ተመላሽ ያልተደረገልኝ ከ590 ሚሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ሊመለስልኝ ይገባል ብሏል፡፡በኑሮ ውድነት እየተንገላታ ያለውን ዜጋ ለማገዝ ከመጭው አመት ጀምሮ ዘይት ላቀርብለት አቅጃለሁ ያለው ኢግልድ በቅድሚያ ግን ከዚህ ቀደም ዘይት አስመጥቼ ያልተከፈለኝ ገንዘብ ሊመለስልኝ ይገባል ብሏል፡፡የኢግልድ ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት አቶ ወንዳለ ሀብታሙ እንዳሉት ከመጭው ጥቅምት ወር 2012 ዓ/ም ጀምሮ ከውጭ ዘይት በማስወጣት በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ለማቅረብ ተወጥኗል፡፡
ይሁንና የስራ ማስኬጃ ገንዘብ እጥረት ስላለብን ከ2003 እስከ 2008 ዓ/ም ላስመጣነው ዘይት ያልተከፈለን 596 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ሊከፈለን እንደሚገባ ገንዘብ ሚኒስቴርን ጠይቀናል ብለዋል፡፡ገንዘቡ ከተመለሰለት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) ከመጭው ጥቅምት ወር ጀምሮ በየወሩ 30 ሚሊዮን ሊትር ዘይት ለማስገባትና በሁሉም ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ለማቅረብ አቅጃለሁ ብሏል፡፡
Via Sheger Radio
@YeneTube @FikerAssefa
ይሁንና ይህን ለማድረግ ከዚህ ቀደም ዘይት አስመጥቼ ገንዘቡ ተመላሽ ያልተደረገልኝ ከ590 ሚሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ሊመለስልኝ ይገባል ብሏል፡፡በኑሮ ውድነት እየተንገላታ ያለውን ዜጋ ለማገዝ ከመጭው አመት ጀምሮ ዘይት ላቀርብለት አቅጃለሁ ያለው ኢግልድ በቅድሚያ ግን ከዚህ ቀደም ዘይት አስመጥቼ ያልተከፈለኝ ገንዘብ ሊመለስልኝ ይገባል ብሏል፡፡የኢግልድ ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት አቶ ወንዳለ ሀብታሙ እንዳሉት ከመጭው ጥቅምት ወር 2012 ዓ/ም ጀምሮ ከውጭ ዘይት በማስወጣት በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ለማቅረብ ተወጥኗል፡፡
ይሁንና የስራ ማስኬጃ ገንዘብ እጥረት ስላለብን ከ2003 እስከ 2008 ዓ/ም ላስመጣነው ዘይት ያልተከፈለን 596 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ሊከፈለን እንደሚገባ ገንዘብ ሚኒስቴርን ጠይቀናል ብለዋል፡፡ገንዘቡ ከተመለሰለት የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት (ኢግልድ) ከመጭው ጥቅምት ወር ጀምሮ በየወሩ 30 ሚሊዮን ሊትር ዘይት ለማስገባትና በሁሉም ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ለማቅረብ አቅጃለሁ ብሏል፡፡
Via Sheger Radio
@YeneTube @FikerAssefa