በኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የነዋሪዎች የዜግነት አገልግሎት ታወጀ!
የኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የነዋሪዎች የዜግነት አገልግሎት ማወጁን አስታውቋል።ዓለም አቀፍ ወረርሽኙን ለመከላከል በክልሉ የሚገኙ ባለሀብቶች፣ ሀኪሞች፣ ወጣቶች እና ሌሎችም የሕብረተሰብ ክፍሎች በዜግነት አገልግሎት ስራዎች እንዲሳተፉ የክልሉ ፕሬዝዳንት ሽመልስ አብዲሳ ጥሪ አቅርበዋል።በክልል ደረጃ ወረርሽኙን ለመከላከል የተለያዩ ኮሚቴዎች መዋቀራቸውም ነው የተገለፀው።በክልሉ ኮሮናን በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች እየተሰሩ ሲሆን ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ ክትትል የሚያደርጉ ኮሚቴዎች መዋቀራቸውም ተገልጿል፡፡
ምንጭ፡- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
@YeneTube @FikerAssefa
የኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የነዋሪዎች የዜግነት አገልግሎት ማወጁን አስታውቋል።ዓለም አቀፍ ወረርሽኙን ለመከላከል በክልሉ የሚገኙ ባለሀብቶች፣ ሀኪሞች፣ ወጣቶች እና ሌሎችም የሕብረተሰብ ክፍሎች በዜግነት አገልግሎት ስራዎች እንዲሳተፉ የክልሉ ፕሬዝዳንት ሽመልስ አብዲሳ ጥሪ አቅርበዋል።በክልል ደረጃ ወረርሽኙን ለመከላከል የተለያዩ ኮሚቴዎች መዋቀራቸውም ነው የተገለፀው።በክልሉ ኮሮናን በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች እየተሰሩ ሲሆን ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ ክትትል የሚያደርጉ ኮሚቴዎች መዋቀራቸውም ተገልጿል፡፡
ምንጭ፡- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
@YeneTube @FikerAssefa
ጎንደር እና አከባቢዋ የምትኖሩ የቻናላችን ቤተሰቦች ከፍተኛ የመረጃ እጥረት ስላጋጠመን።
@Fikerassefa መረጃዎችን እንድታሳውቁን እንወዳለን።
@Fikerassefa መረጃዎችን እንድታሳውቁን እንወዳለን።
ወልቂጤ ዩንቨርስቲ መራራቅ በተግባር ተግብረውታል ⬆️
በወልቂጤ ዩንቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በዩኒቨርሲቲው የመመገቢያ አዳራሾች ሰልፍ በበቂ ሁኔታ ርቀት እንዲኖራቸው ተደርጎ መሬቱን ቀለም የመቀባት ስራ ተካሔዷል እንዲሁም የዩንቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ፋሪስ ደሊል እንዲሁም የአስተዳደር ማኔጅመንት ኮርፖሬት ም/ፕሬዚዳንት ወ/ሮ ገነት ወልዴ የተማሪዎች ዲን ብሩክ አስራት እና የተማሪዎች ሕብረት ፕሬዘዳንት ተማሪ ተፈሪ ወንድም የመመገቢያ አዳራሽ እየተደረገ ያለውን ክንውን ሔደው ጎብኝተዋል ፣ በወጣው ሕግ መሰረት በበቂ ርቀት ተሰልፈው ገብተው ወደ አንድ አቅጣጫ ብቻ ተቀምጠው ከተማሪው ጋር አብረው ተመግበዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
በወልቂጤ ዩንቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በዩኒቨርሲቲው የመመገቢያ አዳራሾች ሰልፍ በበቂ ሁኔታ ርቀት እንዲኖራቸው ተደርጎ መሬቱን ቀለም የመቀባት ስራ ተካሔዷል እንዲሁም የዩንቨርሲቲው ፕሬዘዳንት ዶ/ር ፋሪስ ደሊል እንዲሁም የአስተዳደር ማኔጅመንት ኮርፖሬት ም/ፕሬዚዳንት ወ/ሮ ገነት ወልዴ የተማሪዎች ዲን ብሩክ አስራት እና የተማሪዎች ሕብረት ፕሬዘዳንት ተማሪ ተፈሪ ወንድም የመመገቢያ አዳራሽ እየተደረገ ያለውን ክንውን ሔደው ጎብኝተዋል ፣ በወጣው ሕግ መሰረት በበቂ ርቀት ተሰልፈው ገብተው ወደ አንድ አቅጣጫ ብቻ ተቀምጠው ከተማሪው ጋር አብረው ተመግበዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኮሮና ቫይረስን (COVID-19) በማስመልከት የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ፣ ንግድ ቢሮ እና የትራንስፖርት ቢሮ በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
ከንግድ ጋር በተያያዘ መግለጫ የሰጡት የንግድ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልፈታህ መሀመድ በከተማዋ አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ እና የአቅርቦት ችግር እንዳይፈጠር የከተማ አስተዳደሩ ግብረ ሃይል አቋቁሞ የንግድ እንቅስቃሴ ላይ ቁጥጥር እያደረገ ይገኛል ብለዋል። የምርት እጥረት ከተከሰተም የከተማ አስተዳደሩ ከአርሶ አደሮች ምርቶችን በመረከብ ለተጠቃሚው በቀጥታ እንደሚያቀርብ አቶ አብዱልፈታ ጨምሮ ገልጸዋል፡፡
የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዮሐንስ ጫላ በከተማ አስተዳደሩ ተመርተው የቀረቡት 200ሺ ሊትር ሳኒታይዘሮች በከነማ የመድሃኒት መደብር ፣ በሸማቾችና በሌሎች መንገዶች ለነዋሪው እየተከፋፈለ ይገኛል ብለዋል፡፡ተጨማሪ ሳኒታይዘሮችን በመመረት ላይ ሲሆን በቀጣይ ቀናት ለከነማ ፋርማሲዎች የሚከፋፈል ይሆናል።
ከትራንስፖርት ስርአቱ ጋር በተያያዘ መግለጫ የሰጡት የትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ስጦታው አከለ መጨናነቅን ለመቀነስ የከተማ አስተዳደሩ በርካታ አማራጮችን ለማቅረብ እየሰራ ይገኛል ብለዋል፡፡የከተማ አስተዳደሩ ተጨማሪ አውቶቢሶችን ወደ ስራ በማስገባት ፣ የመንግስት መኪኖች ለህብረተሰቡ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጡ እየደረገ ይገኛል።ታክሲዎች ከተፈቀደው መጠን በላይ እንዳይጭኑ ጠንካራ ቁጥጥር እየተደረገ ሲሆን በቀጣይም ህጉን ተላልፈው በሚገኙ ላይ ጠንካራ እርምጃ መውሰዱ የሚቀጥል ይሆናል። ሰልፍ ባለባቸው ቦታዎች ህብረተሰቡ ርቀቱን ጠብቆ እንዲሰለፍ ጥሪያቸውን አቅርዋል፡፡የታክሲ ሹፌሮች ፣ ረዳቶችና በየአከባቢው ያሉ ተራ አስከባሪዎች ህብረተሰቡ በቂ ርቀት ጠብቆ እንዲሠለፍ በማድረግ የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ የከተማ አስተዳደሩ ጥሪ ያቀርባል፡፡
Via Mayor Office
@YeneTube @FikerAssefa
ከንግድ ጋር በተያያዘ መግለጫ የሰጡት የንግድ ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልፈታህ መሀመድ በከተማዋ አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ እና የአቅርቦት ችግር እንዳይፈጠር የከተማ አስተዳደሩ ግብረ ሃይል አቋቁሞ የንግድ እንቅስቃሴ ላይ ቁጥጥር እያደረገ ይገኛል ብለዋል። የምርት እጥረት ከተከሰተም የከተማ አስተዳደሩ ከአርሶ አደሮች ምርቶችን በመረከብ ለተጠቃሚው በቀጥታ እንደሚያቀርብ አቶ አብዱልፈታ ጨምሮ ገልጸዋል፡፡
የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዮሐንስ ጫላ በከተማ አስተዳደሩ ተመርተው የቀረቡት 200ሺ ሊትር ሳኒታይዘሮች በከነማ የመድሃኒት መደብር ፣ በሸማቾችና በሌሎች መንገዶች ለነዋሪው እየተከፋፈለ ይገኛል ብለዋል፡፡ተጨማሪ ሳኒታይዘሮችን በመመረት ላይ ሲሆን በቀጣይ ቀናት ለከነማ ፋርማሲዎች የሚከፋፈል ይሆናል።
ከትራንስፖርት ስርአቱ ጋር በተያያዘ መግለጫ የሰጡት የትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ስጦታው አከለ መጨናነቅን ለመቀነስ የከተማ አስተዳደሩ በርካታ አማራጮችን ለማቅረብ እየሰራ ይገኛል ብለዋል፡፡የከተማ አስተዳደሩ ተጨማሪ አውቶቢሶችን ወደ ስራ በማስገባት ፣ የመንግስት መኪኖች ለህብረተሰቡ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጡ እየደረገ ይገኛል።ታክሲዎች ከተፈቀደው መጠን በላይ እንዳይጭኑ ጠንካራ ቁጥጥር እየተደረገ ሲሆን በቀጣይም ህጉን ተላልፈው በሚገኙ ላይ ጠንካራ እርምጃ መውሰዱ የሚቀጥል ይሆናል። ሰልፍ ባለባቸው ቦታዎች ህብረተሰቡ ርቀቱን ጠብቆ እንዲሰለፍ ጥሪያቸውን አቅርዋል፡፡የታክሲ ሹፌሮች ፣ ረዳቶችና በየአከባቢው ያሉ ተራ አስከባሪዎች ህብረተሰቡ በቂ ርቀት ጠብቆ እንዲሠለፍ በማድረግ የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ የከተማ አስተዳደሩ ጥሪ ያቀርባል፡፡
Via Mayor Office
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመካላከል መንፈሳዊ ጉዞን ላልተወሰነ ጊዜ ማቋረጧን አስታወቀች።
ቤተክርስቲያኗ ከዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰችው የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል መሆኑን አስታውቃለች።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ጉዞን ለአልተወሰነ ጊዜ ማቋረጧን እና ማንኛውም መንፈሳዊ ጉባኤ በጥንቃቄ እንዲካሄድ ተብሏል ።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ዮሴፍ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ሲባል ቤተክርስቲያቱ መንፈሳዊ ጉዞን ላልተወሰነ ጊዜ ማቋረጧን ተናግረዋል ።
በቅዳሴ ስነ ስርዓት ላይ ምእመናኑ በማህበራዊ ርቀት ሐይማኖታዊ ስነ ስርዓት እንዲያካሂዱ እና በጉባኤ ላይም በተመሳሳይ ርቀትን በጠበቀ መልኩ እንዲካሄድ ብጹዕ አቡነ ዮሴፍ አሳስበዋል ።
በውጭ ዜጎች ላይ የሚካሄደው ማግለልም ተገቢ ባለመሆኑ ሊወገዝ የሚገባ ተግባር መሆኑን የተናገሩት አቡነ ዮሴፍ ምዕመናን እና ሁሉም ኢትዮጵያዊ ይሄንን አግላይ ድርጊት እንዲያወግዙ ጠይቀዋል።
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
ቤተክርስቲያኗ ከዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰችው የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል መሆኑን አስታውቃለች።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ጉዞን ለአልተወሰነ ጊዜ ማቋረጧን እና ማንኛውም መንፈሳዊ ጉባኤ በጥንቃቄ እንዲካሄድ ተብሏል ።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የምስራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ዮሴፍ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ሲባል ቤተክርስቲያቱ መንፈሳዊ ጉዞን ላልተወሰነ ጊዜ ማቋረጧን ተናግረዋል ።
በቅዳሴ ስነ ስርዓት ላይ ምእመናኑ በማህበራዊ ርቀት ሐይማኖታዊ ስነ ስርዓት እንዲያካሂዱ እና በጉባኤ ላይም በተመሳሳይ ርቀትን በጠበቀ መልኩ እንዲካሄድ ብጹዕ አቡነ ዮሴፍ አሳስበዋል ።
በውጭ ዜጎች ላይ የሚካሄደው ማግለልም ተገቢ ባለመሆኑ ሊወገዝ የሚገባ ተግባር መሆኑን የተናገሩት አቡነ ዮሴፍ ምዕመናን እና ሁሉም ኢትዮጵያዊ ይሄንን አግላይ ድርጊት እንዲያወግዙ ጠይቀዋል።
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
#ተጨማሪ_ሁለት_መቶ_ሺ_ሊትር ይከፋፈላሉ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለከነማ ፋርማሲዎች በምርት ላይ ያሉ ተጨማሪ የእጅ ንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘሮችን እንደሚከፋፈል አስታወቀ።
በቀጣይ ቀናት ለከነማ ፋርማሲዎች የሚከፋፈለው ሳኒታይዘር ባለፈው የከተማ አስተዳደሩ ካቀረበው 200 ሺህ ሊትር ተጨማሪ እንደሆነ የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዮሐንስ ጫላ አስታውቀዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለከነማ ፋርማሲዎች በምርት ላይ ያሉ ተጨማሪ የእጅ ንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘሮችን እንደሚከፋፈል አስታወቀ።
በቀጣይ ቀናት ለከነማ ፋርማሲዎች የሚከፋፈለው ሳኒታይዘር ባለፈው የከተማ አስተዳደሩ ካቀረበው 200 ሺህ ሊትር ተጨማሪ እንደሆነ የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዮሐንስ ጫላ አስታውቀዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የእርዳታ ጥሪ !
የእህታችንን ህይወት የጓጓችለትን ምርቃቷን ሳታይ እንዳትቀጠፍብን የተማሪነት ድርሻችንን እንወጣ።
ምርቃቷን በጉጉት የምትተብቀው ቤተልሄም ተስፋዬ ዛሬ ጥቁር አንበሳ ተኝታ እህት ወንድሞቼ ህይወቴን ታደጓት እያለች የ እርዳታ ጥሪ ታስተላልፋች። በቻልነው አቅም በየትምህርት ክፍላችን በመልቀቅ የ እህታችንን ህይወት እንታደግ።
ዛሬ ብቻ በ ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ 12,921 ብር (አስራ ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃያ አንድ ብር) መሰብሰብ ችሏል። ቀጣይ የታሰቡ ስራዎች በመላው ኢትዮጵያ ማስታወቂያ በመስራት የእህታችንን ህይወት እንታደጋለን።
በ አጠቃላይ ለህክምናው የሚያስፈልጋት ወጪ 50,000$ በ ሃገር ደረጃ 1,645,551 ማለትም አንድ ሚሊየን ስድስት መቶ አርባ አምስት ሺ አምስት መቶ ሃምሳ አንድ ብር ነው። በምንጠቀመው ማህበራዊ ሚዲያዎች በመልቀቅ እህታችን የደረሰባትን ህመም በማስተዋወቅ እንታደጋት።
ቤቲየ ተመርቀሽ ስትስቂ እናይሻለን እሺ እህት አለም። ለወገን ደራሽ ወገን ነው።
የንግድ ባንክ አካውንት
- 1000326460568
@Yenetube @Fikerassefa
የእህታችንን ህይወት የጓጓችለትን ምርቃቷን ሳታይ እንዳትቀጠፍብን የተማሪነት ድርሻችንን እንወጣ።
ምርቃቷን በጉጉት የምትተብቀው ቤተልሄም ተስፋዬ ዛሬ ጥቁር አንበሳ ተኝታ እህት ወንድሞቼ ህይወቴን ታደጓት እያለች የ እርዳታ ጥሪ ታስተላልፋች። በቻልነው አቅም በየትምህርት ክፍላችን በመልቀቅ የ እህታችንን ህይወት እንታደግ።
ዛሬ ብቻ በ ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ 12,921 ብር (አስራ ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃያ አንድ ብር) መሰብሰብ ችሏል። ቀጣይ የታሰቡ ስራዎች በመላው ኢትዮጵያ ማስታወቂያ በመስራት የእህታችንን ህይወት እንታደጋለን።
በ አጠቃላይ ለህክምናው የሚያስፈልጋት ወጪ 50,000$ በ ሃገር ደረጃ 1,645,551 ማለትም አንድ ሚሊየን ስድስት መቶ አርባ አምስት ሺ አምስት መቶ ሃምሳ አንድ ብር ነው። በምንጠቀመው ማህበራዊ ሚዲያዎች በመልቀቅ እህታችን የደረሰባትን ህመም በማስተዋወቅ እንታደጋት።
ቤቲየ ተመርቀሽ ስትስቂ እናይሻለን እሺ እህት አለም። ለወገን ደራሽ ወገን ነው።
የንግድ ባንክ አካውንት
- 1000326460568
@Yenetube @Fikerassefa
#ኢትዮ_ጁቡቲ_አካላዊ_ርቀት
ተሳፋሪዎች ርቀታቸውን እንዲጠብቁ በማድረግ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን መከላከል እንደሚገባ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ ገለፁ::
የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት ተሳፋሪዎች ትኬት ሲቆረጡ፣ ሲሳፍሩም ሆነ በመቀመጫቸው ተገቢውን ርቀት በመጠበቅ የተሳፋሪዎች ጥግግት እንዲቀንስ ሊሠራ እንደሚገባ አሳስበዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ተሳፋሪዎች ርቀታቸውን እንዲጠብቁ በማድረግ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን መከላከል እንደሚገባ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ ገለፁ::
የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት ተሳፋሪዎች ትኬት ሲቆረጡ፣ ሲሳፍሩም ሆነ በመቀመጫቸው ተገቢውን ርቀት በመጠበቅ የተሳፋሪዎች ጥግግት እንዲቀንስ ሊሠራ እንደሚገባ አሳስበዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የተሰጠ መግለጫ ⬆️
ከመጋቢት 14 ቀን 2012 ዓ.ም ከሌሊቱ 6:10 ሰዓት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ሁሉም መንገደኞች በኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል በተዘጋጀ የለይቶ ማቆያ (quarantine center) ለ14 ቀን እንዲቆዩ ይገደዳሉ።"
በእንግሊዘኛ እና በአማርኛ
@YeneTube @Fikerassefa
ከመጋቢት 14 ቀን 2012 ዓ.ም ከሌሊቱ 6:10 ሰዓት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ሁሉም መንገደኞች በኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል በተዘጋጀ የለይቶ ማቆያ (quarantine center) ለ14 ቀን እንዲቆዩ ይገደዳሉ።"
በእንግሊዘኛ እና በአማርኛ
@YeneTube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የኮሮና ቫይረስን አስመልክቶ ፈትዋ (ሸሪኣዊ ብያኔ) ሰጠ።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ አካል የሆነው የዑለማ ምክር ቤት ለሸገር በላከው መግለጫ፣ "የበሽታው ስርጭት አስጊ በሆነበት በአሁኑ ወቅት ከጁምዓም ሆነ ከጀመዓ ሶላት መቅረት በሸሪኣው የተፈቀደ" መሆኑን ጠቅሶ፣ "በቤት ውስጥ መስገድ ይቻላል" ብሏል።ምክር ቤቱ በመግለጫው "በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ወይም የተጠረጠረ ማንኛውም ሰው ለጁምዓም ሆነ ለጀመዓ ሶላት፣ እንዲሁም ለሃይማኖታዊ ትምህርት ወደ መስጂድም ሆነ ሕዝብ ወደሚሰበሰብበት ቦታ መምጣት የተከለከለ ነው" ብሏል።የዑለማ ምክር ቤቱ አክሎም፣ "የጤና ጥበቃ ተቋማት እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት የሚሰጡትን ምክርና መመሪያ መቀበልና በሥራ ላይ ማዋል ሃይማኖታዊ ግዴታ ነው" ብሏል።"የመስጂድ ኢማሞች፣ አሊሞችና ዳዒዎች ሙስሊሙ ወደ አላህ እንዲመለስና ምህረትን እንዲለምን፣ ሶደቃ እንዲሰጥና ዱዓ እንዲያደርግ እንዲመክሩ እንጠይቃለን" ብሏል።
Via Sheger FM
@YeneTube @FikerAssefa
የጠቅላይ ምክር ቤቱ አካል የሆነው የዑለማ ምክር ቤት ለሸገር በላከው መግለጫ፣ "የበሽታው ስርጭት አስጊ በሆነበት በአሁኑ ወቅት ከጁምዓም ሆነ ከጀመዓ ሶላት መቅረት በሸሪኣው የተፈቀደ" መሆኑን ጠቅሶ፣ "በቤት ውስጥ መስገድ ይቻላል" ብሏል።ምክር ቤቱ በመግለጫው "በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ወይም የተጠረጠረ ማንኛውም ሰው ለጁምዓም ሆነ ለጀመዓ ሶላት፣ እንዲሁም ለሃይማኖታዊ ትምህርት ወደ መስጂድም ሆነ ሕዝብ ወደሚሰበሰብበት ቦታ መምጣት የተከለከለ ነው" ብሏል።የዑለማ ምክር ቤቱ አክሎም፣ "የጤና ጥበቃ ተቋማት እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት የሚሰጡትን ምክርና መመሪያ መቀበልና በሥራ ላይ ማዋል ሃይማኖታዊ ግዴታ ነው" ብሏል።"የመስጂድ ኢማሞች፣ አሊሞችና ዳዒዎች ሙስሊሙ ወደ አላህ እንዲመለስና ምህረትን እንዲለምን፣ ሶደቃ እንዲሰጥና ዱዓ እንዲያደርግ እንዲመክሩ እንጠይቃለን" ብሏል።
Via Sheger FM
@YeneTube @FikerAssefa
#FactChecking - በረራ ጣልያን አልቆመም
በነገራችን ላይ የኢትዮዽያ አየር መንገድ ወደ ጣልያን ሮም እና ወደ ፈረንሳይ ፓሪስ የሚያደርጋቸውን በረራዎች አላቆመም። በአውሮዻ የተሰረዙ መዳረሻዎች 4 ብቻ ሲሆኑ ማድሪድ/ስፔን፣ ሚላኖ/ጣልያን፣ ጀኔቫ/ስዊዘርላንድ እና ማርሴ/ፈረንሳይ ብቻ ናቸው።
የሰሜን አሜሪካ፣ የቻይና እንዲሁም የላቲን አሜሪካ ከተሞች በረራቸው ያልተቋረጠ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ካቆመባቸው መዳረሻዎች ከ20 በላይ የሚሆኑት ቀድሞውኑ የተዘጉ ነበሩ።
#ElU
@YeneTube @Fikerassefa
በነገራችን ላይ የኢትዮዽያ አየር መንገድ ወደ ጣልያን ሮም እና ወደ ፈረንሳይ ፓሪስ የሚያደርጋቸውን በረራዎች አላቆመም። በአውሮዻ የተሰረዙ መዳረሻዎች 4 ብቻ ሲሆኑ ማድሪድ/ስፔን፣ ሚላኖ/ጣልያን፣ ጀኔቫ/ስዊዘርላንድ እና ማርሴ/ፈረንሳይ ብቻ ናቸው።
የሰሜን አሜሪካ፣ የቻይና እንዲሁም የላቲን አሜሪካ ከተሞች በረራቸው ያልተቋረጠ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ካቆመባቸው መዳረሻዎች ከ20 በላይ የሚሆኑት ቀድሞውኑ የተዘጉ ነበሩ።
#ElU
@YeneTube @Fikerassefa
የኣክሱም ዩኒቨርሲቲ የመደበኛ መርሀ ግብር ተማሪዎች በሙሉ
"የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ሲባል ከመጋቢት 12 ቀን 2012 ዓ/ም ጀምሮ በሁሉም ግቢዎች ( ዋናው ግቢ፣ ሽረ ግቢ፣ ጤና ሳይንስ ግቢ እና ዓድዋ ግቢ) ማንኛውም ተማሪ መግባት እና መውጣት እንደማይችል እየገለፅን የነን-ካፌ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ምግብ ቤት መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
በተለያየ ምክንያት ከግቢው የወጣችሁ ተማሪዎች ከመጋቢት 13 ቀን 2012 ዓ/ም ጀምሮ ወደ ግቢ መግባት እንደማይቻል አውቃችሁ በያላችሁበት እንድትቆዩ እናሳባለን ።በተጨማሪም በቫይረሱ ዙርያ በየጊዜው በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፣ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እና በዩኒቨርሲቲያችን የሚሰጡ ማብራርያዎችንና መልእክቶችን እንድትከታተሉ እና በጥብቅ እንድትተገብሩ እናሳስባለን።"
-Aksum University
@YeneTube @FikerAssefa
"የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ሲባል ከመጋቢት 12 ቀን 2012 ዓ/ም ጀምሮ በሁሉም ግቢዎች ( ዋናው ግቢ፣ ሽረ ግቢ፣ ጤና ሳይንስ ግቢ እና ዓድዋ ግቢ) ማንኛውም ተማሪ መግባት እና መውጣት እንደማይችል እየገለፅን የነን-ካፌ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ምግብ ቤት መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
በተለያየ ምክንያት ከግቢው የወጣችሁ ተማሪዎች ከመጋቢት 13 ቀን 2012 ዓ/ም ጀምሮ ወደ ግቢ መግባት እንደማይቻል አውቃችሁ በያላችሁበት እንድትቆዩ እናሳባለን ።በተጨማሪም በቫይረሱ ዙርያ በየጊዜው በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፣ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እና በዩኒቨርሲቲያችን የሚሰጡ ማብራርያዎችንና መልእክቶችን እንድትከታተሉ እና በጥብቅ እንድትተገብሩ እናሳስባለን።"
-Aksum University
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ኢንስቲትዩቱ ከሆስፒታሉ ባለሙያዎች እና የክልሉ የሕብረተሰብ ጤና ምርምር ባለሙያዎች አጠቃላይ ኢንፍሉዌንዛን አስመልክቶ ስልጠና በመስጠት በዱብቲ ሆስፒታል የኢንፍሉዌንዛ የቅኝት ማዕከልን ሥራ አስጀመረ፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa