#ተጨማሪ_ሁለት_መቶ_ሺ_ሊትር ይከፋፈላሉ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለከነማ ፋርማሲዎች በምርት ላይ ያሉ ተጨማሪ የእጅ ንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘሮችን እንደሚከፋፈል አስታወቀ።
በቀጣይ ቀናት ለከነማ ፋርማሲዎች የሚከፋፈለው ሳኒታይዘር ባለፈው የከተማ አስተዳደሩ ካቀረበው 200 ሺህ ሊትር ተጨማሪ እንደሆነ የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዮሐንስ ጫላ አስታውቀዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለከነማ ፋርማሲዎች በምርት ላይ ያሉ ተጨማሪ የእጅ ንጽህና መጠበቂያ ሳኒታይዘሮችን እንደሚከፋፈል አስታወቀ።
በቀጣይ ቀናት ለከነማ ፋርማሲዎች የሚከፋፈለው ሳኒታይዘር ባለፈው የከተማ አስተዳደሩ ካቀረበው 200 ሺህ ሊትር ተጨማሪ እንደሆነ የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ዮሐንስ ጫላ አስታውቀዋል።
@Yenetube @Fikerassefa