#ኢትዮ_ጁቡቲ_አካላዊ_ርቀት
ተሳፋሪዎች ርቀታቸውን እንዲጠብቁ በማድረግ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን መከላከል እንደሚገባ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ ገለፁ::
የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት ተሳፋሪዎች ትኬት ሲቆረጡ፣ ሲሳፍሩም ሆነ በመቀመጫቸው ተገቢውን ርቀት በመጠበቅ የተሳፋሪዎች ጥግግት እንዲቀንስ ሊሠራ እንደሚገባ አሳስበዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ተሳፋሪዎች ርቀታቸውን እንዲጠብቁ በማድረግ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን መከላከል እንደሚገባ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ ገለፁ::
የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት ተሳፋሪዎች ትኬት ሲቆረጡ፣ ሲሳፍሩም ሆነ በመቀመጫቸው ተገቢውን ርቀት በመጠበቅ የተሳፋሪዎች ጥግግት እንዲቀንስ ሊሠራ እንደሚገባ አሳስበዋል።
@Yenetube @Fikerassefa