ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች መተፋፈግ እንዳይኖር የካፌ አገልግሎት በመመገቢያ አዳራሽ በተጨማሪ በመመረቂያ አዳራሽም ተማሪ እንዲመገብ እየተደረገ ነው:
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
ለዲላ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በሙሉ
ከዛሬ ማለትም ከመጋቢት 9 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በኮሮና
ቫይረስ (ኮቪድ-19) ስጋት ምክንያት የሚከተሉት የተቋሙ
ውሳኔዎች ተግባራዊ ይደረጋሉ።
1. ከምሽቱ 1:00 በኋላ ማንኛውም ተማሪ ከግቢ መውጣትም
ሆነ ወደ ግቢ መግባት አይችልም፤
2. በማንኛውም ሁኔታ ተማሪ ወደ ቤተሰብ መሄድም ሆነ ከከተማ
መውጣት አይችልም፤
3.ከዩኒቨርስቲው ቅጥር ግቢዎች በመራቅ የሚደረጉ አላስፈላጊ
እንቅሰቃሴዎች አደገኛ በመሆናቸው ከፍተኛ ጥንቃቄ
እንዲደረግ፤ ተወስኗል።
በተጨማሪም ዩኒቨርስቲው ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ ክትትል
የሚያደርግ ግብረ ኀይል ያቋቋመ በመሆኑ በቀጣይ ቀናት
ቫይረሱን ለመከላከል ተግባራዊ እርምጃዎች ይወሰዳሉ።
ዲላ ዩኒቨርስቲ
@YeneTube @FikerAssefa
ከዛሬ ማለትም ከመጋቢት 9 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በኮሮና
ቫይረስ (ኮቪድ-19) ስጋት ምክንያት የሚከተሉት የተቋሙ
ውሳኔዎች ተግባራዊ ይደረጋሉ።
1. ከምሽቱ 1:00 በኋላ ማንኛውም ተማሪ ከግቢ መውጣትም
ሆነ ወደ ግቢ መግባት አይችልም፤
2. በማንኛውም ሁኔታ ተማሪ ወደ ቤተሰብ መሄድም ሆነ ከከተማ
መውጣት አይችልም፤
3.ከዩኒቨርስቲው ቅጥር ግቢዎች በመራቅ የሚደረጉ አላስፈላጊ
እንቅሰቃሴዎች አደገኛ በመሆናቸው ከፍተኛ ጥንቃቄ
እንዲደረግ፤ ተወስኗል።
በተጨማሪም ዩኒቨርስቲው ከቫይረሱ ጋር በተያያዘ ክትትል
የሚያደርግ ግብረ ኀይል ያቋቋመ በመሆኑ በቀጣይ ቀናት
ቫይረሱን ለመከላከል ተግባራዊ እርምጃዎች ይወሰዳሉ።
ዲላ ዩኒቨርስቲ
@YeneTube @FikerAssefa
#መቱ_ዩኒቨርሲቲ (NOTICE )
ለሴምስቴር እርፍት ወደ ቤተሰቦቻችሁ ገብታችሁ ላላችሁ ተማሪዎች የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ስጋትን ለመቀነስ ሲባል ለ 15 ቀናት እንቅስቃሴ እንዲቀነስ ስለተወሰነ ጥሪ እስኪደረግ ድረስ ባላችሁበት እንድት ቆዩ ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ለሴምስቴር እርፍት ወደ ቤተሰቦቻችሁ ገብታችሁ ላላችሁ ተማሪዎች የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ስጋትን ለመቀነስ ሲባል ለ 15 ቀናት እንቅስቃሴ እንዲቀነስ ስለተወሰነ ጥሪ እስኪደረግ ድረስ ባላችሁበት እንድት ቆዩ ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በከተማዋ ወደሚገኙ የከነማ ፋርማሲዎች የተሰራጨውና ለነዋሪዎች እየደረሰ ያለው የንፅህና መጠበቂያ ሳኒታይዘር ከቀናት በኃላም ተጨማሪ የሚሰራጭ ይሆናል።
ስለሆነም የከተማችን ነዋሪዎች ያለምንም ስጋት ተረጋግታችሁ እንድትገዙና ለመግዛት በሚደረጉ ሰልፎችም ለጥንቃቄ በመሀከላችሁ የሚኖረውን ተገቢውን ርቀት እንድትጠብቁ እናሳስባለን።
@YeneTube @FikerAssefa
ስለሆነም የከተማችን ነዋሪዎች ያለምንም ስጋት ተረጋግታችሁ እንድትገዙና ለመግዛት በሚደረጉ ሰልፎችም ለጥንቃቄ በመሀከላችሁ የሚኖረውን ተገቢውን ርቀት እንድትጠብቁ እናሳስባለን።
@YeneTube @FikerAssefa
ይህ በአዲስ አበባ ውስጥ ኮልፌ ቀራንዮ ልዩ ስሙ #ካራቆሬ የሰፈሩ ወጣቶች ከአካባቢው ባለሱቆች እና የታክሲ ተራ አስከባሪዎች ጋር፡በመተባበር ለአካባቢው ነዋሪ የእጅ ማስታጠብ እና የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራ እየሰሩ ነው።
- በርቱ 👍👍
@YeneTube @FikerAssefa
- በርቱ 👍👍
@YeneTube @FikerAssefa
በአፋጣኝ ይተግበር!! የግዜ መቆጣጠሪያ የአሻራ ማሽኖችን የመንግስትም ሆነ የግል መስሪያ ቤቶች መጠቀም ማቆም አለባቸው።
#ሼር
@Yenetube @FikerAssefa
#ሼር
@Yenetube @FikerAssefa
የጀርመኑ ፖለቲከኛ ቻንስለር ዕጩ ፍሬደሪክ ሜርዝ ለኮሮኔቫቫይራል በሽታ እንደተገኘባቸው ቃል አቀባዩ ለሲኤን.ኤን አስታውቀዋል፡፡
Via:-CNN
@Yenetube @Fikerassefa
Via:-CNN
@Yenetube @Fikerassefa
በረራ ያቆሙ ሀገራት ⬇️
አሜሪካ ፣ አውስትራሊያ ፣ ካምቦዲያ: ካናዳ ፣ ኬፕ ቨርዴ: - ቻይና ፣ ኮሎምቢያ: ቼክ ሪፐብሊክ: ግብፅ ፣ ጀርመን ፣ ሄይቲ: - ሆንግ ኮንግ ፣ ሃንጋሪ: ህንድ: ጃፓን ፣ ማሌዥያ ፣ ሞሮኮ: - ኒው ዚላንድ ፣ ፔሩ: ፊሊፒንስ: ሩሲያ ፣ ሳውዲ አረቢያ ደቡብ ኮሪያ ፣ ስፔን ሲሪላንካ ቦሊቪያ: ታይላንድ: ቱርክ: ቬትናም ፣ ዩክሬን።
@Yenetube @Fikerassefa
አሜሪካ ፣ አውስትራሊያ ፣ ካምቦዲያ: ካናዳ ፣ ኬፕ ቨርዴ: - ቻይና ፣ ኮሎምቢያ: ቼክ ሪፐብሊክ: ግብፅ ፣ ጀርመን ፣ ሄይቲ: - ሆንግ ኮንግ ፣ ሃንጋሪ: ህንድ: ጃፓን ፣ ማሌዥያ ፣ ሞሮኮ: - ኒው ዚላንድ ፣ ፔሩ: ፊሊፒንስ: ሩሲያ ፣ ሳውዲ አረቢያ ደቡብ ኮሪያ ፣ ስፔን ሲሪላንካ ቦሊቪያ: ታይላንድ: ቱርክ: ቬትናም ፣ ዩክሬን።
@Yenetube @Fikerassefa
በኮሮና ቫይረስ ተጠቂ ቁጥር 200,000 ማለፉ ተሰምቷል።
- እጃችሁን ለከ 30 - 40 sec በደንብ ታጠቡ
- ባልታጠበ እጃችሁ አይን : አፍንጫ : ጆሮ አትነካኩ
- እነዚህ ከተገበራችሁ የቫይረሱን ስርጭት መግታት እንችላለን።
@Yenetube @Fikerassefa
- እጃችሁን ለከ 30 - 40 sec በደንብ ታጠቡ
- ባልታጠበ እጃችሁ አይን : አፍንጫ : ጆሮ አትነካኩ
- እነዚህ ከተገበራችሁ የቫይረሱን ስርጭት መግታት እንችላለን።
@Yenetube @Fikerassefa
በፍራንክፈርት የኢትዮጵያ ቆንስላ ፅህፈት ቤት ከዛሬ ጀምሮ አገልግሎቶቹን ላልተወሰነ ጊዜ በፖስታ ብቻ እንደሚሰጥ አስታወቀ። በአካል ወደ ፅህፈት ቤቱ የሚያመሩ አስቀድመው በስልክ ቀጠሮ መያዝ እንዳለባቸው አሳስቧል።
Via:- Eshete Bekele
@Yenetube @Fikerassefa
Via:- Eshete Bekele
@Yenetube @Fikerassefa
የጣሊያን ፖሊስ የኮሮና ቫይረስ ረድቶት ሲያሳድደው የነበረን የማፊያ የተደራጀ የወንጀል ቡድን መሪ መያዝ ችሏል፡፡
የሎክሪው ድራንጋታ የማፊያ ቡድን መሪ ሴዳር ኮዲ ካለፈው ነሐሴ ጀምሮ በፖሊስ ቢፈለግ ቢታሰስ አልጨበጥ ብሎ ቆየ፡፡
ከስፍራ ስፍራ እየቀያየረ አልያዝ አለ፡፡
የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በተቀሰቀሰ ጊዜ የማፊያ አለቃውም ከስፍራ ሰፍራ መዘዋወሩን ትቶ በአንድ ቦታ ለመወሰን ተገደደ፡፡
የኮሮና ቫይረስ መንቀሳቀሻ እንዳሳጣው ፖሊሶች ከተደበቀበት ደርሰው አፈፍ እንዳደረጉት የፃፈው AFP ነው፡፡
#ShegerWerewoch
@YeneTube @FikerAssefa
የሎክሪው ድራንጋታ የማፊያ ቡድን መሪ ሴዳር ኮዲ ካለፈው ነሐሴ ጀምሮ በፖሊስ ቢፈለግ ቢታሰስ አልጨበጥ ብሎ ቆየ፡፡
ከስፍራ ስፍራ እየቀያየረ አልያዝ አለ፡፡
የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በተቀሰቀሰ ጊዜ የማፊያ አለቃውም ከስፍራ ሰፍራ መዘዋወሩን ትቶ በአንድ ቦታ ለመወሰን ተገደደ፡፡
የኮሮና ቫይረስ መንቀሳቀሻ እንዳሳጣው ፖሊሶች ከተደበቀበት ደርሰው አፈፍ እንዳደረጉት የፃፈው AFP ነው፡፡
#ShegerWerewoch
@YeneTube @FikerAssefa
በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት የአዲስ አበባው የፋሲካ ኤክስፓና ባዛር መክፈቻ ለሳምንት ተራዝሟል
ሴንቸሪ ፕሮሞሽን በ29 ሚልየን ብር ጨረታ ያሸነፈበትና በአዲስ አበባ ኢግዚቢሽን ማእከልና የገበያ ልማት ድርጅት ላይ ለማዘጋጀት ደፋ ቀና ሲል የነበረበት የፊታችን መጋቢት18 ተከፍቶ እሰከ ፋሲካ ዋዜማ ድረስ ሊካሂድ የነበረው “አዲስ ኤክስፓ 2020” ኤክስፓና ባዛር መክፈቻ ለአንድ ሳምንት መራዘሙን አዘጋጆቹ ለፊደል ፖስት ገልፀዋል።
የሴንቸሪ ፕሮሞሽን ፕሮጀክት ሀላፊ ወይዘሪት እድላዊት ዘውገ ለፊደል ፖስት እንደገለፀችው ኤክስፓው መክፈቻ ማራዘም ያስፈለገበት ምክንያት ህዝብ በሚበዛባቸው ቦታዎች ላይ ተመሳሳይ ነገር በመንግስት በመወሰዱ ነው ።
” ባዛርና ኤክስፓ ሰው የሚበዛበት ነው ።የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት እንዲህ አይነት ነገር ማከናወን ተጋላጭነትን ያመጣል።
እኛም በአሁን ሰአት ይሄን ማድረግ አንፈልግም ።”
”የቫይረሱ ስርጭት ቆሞ ነገሮች መልካም ከሆኑና መንግስት ቀጥሉ ካለን ኤክስፓውን መጋቢት 25 ጀምረን እሰከ ዳግማዊ ትንሳኤ ድረስ እናከናውናለን ።ካልሆነም በየወቅቱ የደረሰንበትን አቋም ለነጋዴውና ለህብረተሰቡ እናሳውቃለን ” ብላለች ።
በብዙ መቶ ሺ ሰዉ ይጎበኘዋል ተብሎ የሚጠበቀው ኤክስፓ 450 የሚጠጉ ተሳታፊዎች ይሳተፉበታል ተብሎ ይጠበቃል።
via:- Fidelpost.com
@YeneTube @Fikerassefa
ሴንቸሪ ፕሮሞሽን በ29 ሚልየን ብር ጨረታ ያሸነፈበትና በአዲስ አበባ ኢግዚቢሽን ማእከልና የገበያ ልማት ድርጅት ላይ ለማዘጋጀት ደፋ ቀና ሲል የነበረበት የፊታችን መጋቢት18 ተከፍቶ እሰከ ፋሲካ ዋዜማ ድረስ ሊካሂድ የነበረው “አዲስ ኤክስፓ 2020” ኤክስፓና ባዛር መክፈቻ ለአንድ ሳምንት መራዘሙን አዘጋጆቹ ለፊደል ፖስት ገልፀዋል።
የሴንቸሪ ፕሮሞሽን ፕሮጀክት ሀላፊ ወይዘሪት እድላዊት ዘውገ ለፊደል ፖስት እንደገለፀችው ኤክስፓው መክፈቻ ማራዘም ያስፈለገበት ምክንያት ህዝብ በሚበዛባቸው ቦታዎች ላይ ተመሳሳይ ነገር በመንግስት በመወሰዱ ነው ።
” ባዛርና ኤክስፓ ሰው የሚበዛበት ነው ።የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት እንዲህ አይነት ነገር ማከናወን ተጋላጭነትን ያመጣል።
እኛም በአሁን ሰአት ይሄን ማድረግ አንፈልግም ።”
”የቫይረሱ ስርጭት ቆሞ ነገሮች መልካም ከሆኑና መንግስት ቀጥሉ ካለን ኤክስፓውን መጋቢት 25 ጀምረን እሰከ ዳግማዊ ትንሳኤ ድረስ እናከናውናለን ።ካልሆነም በየወቅቱ የደረሰንበትን አቋም ለነጋዴውና ለህብረተሰቡ እናሳውቃለን ” ብላለች ።
በብዙ መቶ ሺ ሰዉ ይጎበኘዋል ተብሎ የሚጠበቀው ኤክስፓ 450 የሚጠጉ ተሳታፊዎች ይሳተፉበታል ተብሎ ይጠበቃል።
via:- Fidelpost.com
@YeneTube @Fikerassefa
ጁቡቲ የመጀመሪያውም የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መገኘቱን #ዛሬ ይፋ አድርጋለች። በኮሬና ቫይረስ ተጠቂው የስፔን ዜጋ መሆኑ የተነገረ ሲሆን ወደ ጁቡቲ ማርች 14 እንደገባም ተገልጷል። ግለሰቡ ክትትል እየተደረገለት ነው።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
እውነት ነው!!
አሁን አቶ የሺንጉስ በለጠ ጋር ድውለን #አረጋግጣናል የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች የሚከተለውን ፅሁፍ አንብቡት የምታሟሉ ሄዳችሁ ወሰዱ
እድሜያቸው ከ 48 አመት በላይ ለሆናቸው ጎልማሶችና አቅመ ደካሞች እንዲሁም ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች፤ ድርጅታችን ከኮረና ቫይረስ በሽታ ጋር በተያያዘ በሐዋሳ በሚገኘው ጊዜው የመድኃኒትና የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች አስመጪና ጅምላ አከፋፋይ:-
1. Face Mask
2. Alchol
3. Examination Glove በነፃ የሚያቀርብ መሆኑን ስንገልፅ በነፃ እንኳን ለመስጠት የማንችል ተገቢና ማስተዋል በበዛበት መንገድ ተደራሽ ለማድረግ ሁላችንም ያለብንን ሀላፊነት በማስታወስ መሆኑን እንገልፃለን።
የደሀ ሀገር መከታውና ተስፋው አምላኩ ነውና ሁላችንም ወደ ፈጣሪያችን መፀለይን ተቀዳሚ ተግባራችን እናድርግ።
ፈጣሪ ሀገራችንን ከክፋ ነገር ሁሉ ይጠብቅልን።
#የሺንጉስ በለጠ
አድራሻ ሐዋሳ ሞቢል ሰፈር የቀድሞ ሸዋበር ሆቴል አጠገብ
ስልክ +2519 13066471/910525153/941414158
#ሼር_እናመሰግናለን!!
አሁን አቶ የሺንጉስ በለጠ ጋር ድውለን #አረጋግጣናል የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች የሚከተለውን ፅሁፍ አንብቡት የምታሟሉ ሄዳችሁ ወሰዱ
እድሜያቸው ከ 48 አመት በላይ ለሆናቸው ጎልማሶችና አቅመ ደካሞች እንዲሁም ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች፤ ድርጅታችን ከኮረና ቫይረስ በሽታ ጋር በተያያዘ በሐዋሳ በሚገኘው ጊዜው የመድኃኒትና የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች አስመጪና ጅምላ አከፋፋይ:-
1. Face Mask
2. Alchol
3. Examination Glove በነፃ የሚያቀርብ መሆኑን ስንገልፅ በነፃ እንኳን ለመስጠት የማንችል ተገቢና ማስተዋል በበዛበት መንገድ ተደራሽ ለማድረግ ሁላችንም ያለብንን ሀላፊነት በማስታወስ መሆኑን እንገልፃለን።
የደሀ ሀገር መከታውና ተስፋው አምላኩ ነውና ሁላችንም ወደ ፈጣሪያችን መፀለይን ተቀዳሚ ተግባራችን እናድርግ።
ፈጣሪ ሀገራችንን ከክፋ ነገር ሁሉ ይጠብቅልን።
#የሺንጉስ በለጠ
አድራሻ ሐዋሳ ሞቢል ሰፈር የቀድሞ ሸዋበር ሆቴል አጠገብ
ስልክ +2519 13066471/910525153/941414158
#ሼር_እናመሰግናለን!!