YeneTube
አሜሪካ ኤምባሲ ክፍት መሆኑን ለጠየቃችሁን አሜሪካ ኤምባሲ ዛሬ ክፍት መሆኑን አረጋግጠናል። መሄድ ትችላላችሁ። @Yenetube @Fikerassefa
The US Embassy Addis is suspending immigrant and non-immigrant visa appointments through March 27."We will resume routine visa services as soon as possible but are unable to provide a specific date at this time",the embassy said in a statement.
For emerg appointment-251-115 582424.
For emerg appointment-251-115 582424.
#ከቫይረሱ_ነፃ_ነው_ምርጫ ቦርድ
በኮሮና ቫይረስ ምልክቶች ተጠርጥሮ፤ ምርመራ የተደረገለት የምርጫ ቦርድ የቴክኒክ ድጋፍ ሰጪ የውጭ ሀገር ባለሙያ፤ ከቫይረሱ ነጻ መሆኑ ተረጋግጧል። ቦርዱ ለቅድመ ጥንቃቄ በሚል ሰራተኞቹ ከቤታቸው ሆነው ስራቸውን እንዲያከናውኑ አድርጎ ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
በኮሮና ቫይረስ ምልክቶች ተጠርጥሮ፤ ምርመራ የተደረገለት የምርጫ ቦርድ የቴክኒክ ድጋፍ ሰጪ የውጭ ሀገር ባለሙያ፤ ከቫይረሱ ነጻ መሆኑ ተረጋግጧል። ቦርዱ ለቅድመ ጥንቃቄ በሚል ሰራተኞቹ ከቤታቸው ሆነው ስራቸውን እንዲያከናውኑ አድርጎ ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
ከአንድ ወር በፊት ጭንቅ ላይ የነበሩት በቻይና የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን ተማሪዎች አሁን ከጭንቅ ወጥተው ለኢትዮጵያዊያን ምክራቸውን መለገስ ጀምረዋል።
ተማሪዎቹ ተረጋጉ ኮሮናን ለመከላከል ድንጋጤ ሳይሆን ጥንቃቄ ማድረግ ነዉ የሚበጀዉ እያሉ ነዉ።
ዕዉቀትን ፍለጋ ከአገራቸዉ እና ከቤተቦቻቸዉ ተለይተዉ በአገረ ቻይና ዉሃን ግዛት ትምህርታቸዉን ሚከታተሉ ከ300 በላይ ኢትዮጵያዉያን ይገኛሉ፡፡
ታዲያ ዛሬ ላይ ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ስጋት የሆነዉ የኮሮና ቫይረስ መነሻ ቦታዉ እነዚህ ኢትዮጵያዉያን ዜጎች በከተሙበት በዉሃን ግዛት ነበር፡፡
የኮሮና ቫይረስ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሰራጨ መምጣቱን ተከትሎም የቻይና መንግስት ምንም አይነት እንቅስቃሴ በዚች ግዛት እንዳይደረግ ዉሳኔ ማሳለፉ የሚታወስ ሲሆን እነዚህ ኢትዮጵያዉያን ተማሪዎች ቤታቸዉ ዘግተዉ ከተቀመጡ እነሆ 2 ወራት አስቆጥረዋል፡፡
አሁን ላይ ኮሮና ከቻይናም አልፎ መላዉ አለምን እያደረሰ ሲሆን ኢትዮጵያም ገብቷል፡፡
በዚህም ምክንያት በህብረተሰቡ ዘንድ አንዳንድ አላስፈላጊ ድንጋጤ እና ፍራቻዎች እየተስተዋሉ ይገኛሉ፡፡
እኛም በቫይረሱ መነሻ በሆነችዉ ዉሃን ግዛት የሚኖሩ ኢትዮጵያዉን ተማሪዎች ችግሩን እንዴት ተቋቁመዉ ዛሬ ያሉበት ደረጃ ላይ እንደደረሱ ጠይቀናል፡፡
በግዛቲቱ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማህበር ሊቀመንበር ወይዘሮ ዛህራ አብዱል ሃዲ ያሳለፉትን ተሞክሮ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ስትናገር ፤ከኮሮና ቫይረስ እንዴት እራስን መጠበቅ እንደሚቻል እኛ ጥሩ ምሳሌ ነን ብላለች፡፡
“ቫይረሱ የተነሳባት በዉሃን ግዛት ብንገኝም ጥንቃቄ በተሞላዉ መንገድ እራሳችን በመጠበቃችን ዛሬ ላይ ደርሰናል” ፤ለዚህም ኢትዮጵያዉያን ከድንጋጤ ተላቀዉ መከላከሉ ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ ጠይቃለች፡፡
በሽታዉን ለመከላከል ሲባል ተማሪዎቹ ለ2 ወራት በቤት ዉስጥ እንድንቆይ በመደረጋችን ከቫይረሱ አምልጠናል በዚህም አንድም ተማሪ በቫይረሱ እንዳልተያዘ አስታዉቃለች፡፡
አሁን ላይ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በመላዉ አለም እየጨመረ ቢመጣም በአገረ ቻይና ግን እየቀነሰ መምጣቱ ይነገራል በዉሃን ከተማ ያለዉ የቫይረሱ ስርጭት ከፍተኛ መሻሻል እያሳየ እንደሚገኝ ተማሪዎቹ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ተናግረዋል፡፡
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
ተማሪዎቹ ተረጋጉ ኮሮናን ለመከላከል ድንጋጤ ሳይሆን ጥንቃቄ ማድረግ ነዉ የሚበጀዉ እያሉ ነዉ።
ዕዉቀትን ፍለጋ ከአገራቸዉ እና ከቤተቦቻቸዉ ተለይተዉ በአገረ ቻይና ዉሃን ግዛት ትምህርታቸዉን ሚከታተሉ ከ300 በላይ ኢትዮጵያዉያን ይገኛሉ፡፡
ታዲያ ዛሬ ላይ ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ስጋት የሆነዉ የኮሮና ቫይረስ መነሻ ቦታዉ እነዚህ ኢትዮጵያዉያን ዜጎች በከተሙበት በዉሃን ግዛት ነበር፡፡
የኮሮና ቫይረስ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሰራጨ መምጣቱን ተከትሎም የቻይና መንግስት ምንም አይነት እንቅስቃሴ በዚች ግዛት እንዳይደረግ ዉሳኔ ማሳለፉ የሚታወስ ሲሆን እነዚህ ኢትዮጵያዉያን ተማሪዎች ቤታቸዉ ዘግተዉ ከተቀመጡ እነሆ 2 ወራት አስቆጥረዋል፡፡
አሁን ላይ ኮሮና ከቻይናም አልፎ መላዉ አለምን እያደረሰ ሲሆን ኢትዮጵያም ገብቷል፡፡
በዚህም ምክንያት በህብረተሰቡ ዘንድ አንዳንድ አላስፈላጊ ድንጋጤ እና ፍራቻዎች እየተስተዋሉ ይገኛሉ፡፡
እኛም በቫይረሱ መነሻ በሆነችዉ ዉሃን ግዛት የሚኖሩ ኢትዮጵያዉን ተማሪዎች ችግሩን እንዴት ተቋቁመዉ ዛሬ ያሉበት ደረጃ ላይ እንደደረሱ ጠይቀናል፡፡
በግዛቲቱ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማህበር ሊቀመንበር ወይዘሮ ዛህራ አብዱል ሃዲ ያሳለፉትን ተሞክሮ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ስትናገር ፤ከኮሮና ቫይረስ እንዴት እራስን መጠበቅ እንደሚቻል እኛ ጥሩ ምሳሌ ነን ብላለች፡፡
“ቫይረሱ የተነሳባት በዉሃን ግዛት ብንገኝም ጥንቃቄ በተሞላዉ መንገድ እራሳችን በመጠበቃችን ዛሬ ላይ ደርሰናል” ፤ለዚህም ኢትዮጵያዉያን ከድንጋጤ ተላቀዉ መከላከሉ ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ ጠይቃለች፡፡
በሽታዉን ለመከላከል ሲባል ተማሪዎቹ ለ2 ወራት በቤት ዉስጥ እንድንቆይ በመደረጋችን ከቫይረሱ አምልጠናል በዚህም አንድም ተማሪ በቫይረሱ እንዳልተያዘ አስታዉቃለች፡፡
አሁን ላይ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በመላዉ አለም እየጨመረ ቢመጣም በአገረ ቻይና ግን እየቀነሰ መምጣቱ ይነገራል በዉሃን ከተማ ያለዉ የቫይረሱ ስርጭት ከፍተኛ መሻሻል እያሳየ እንደሚገኝ ተማሪዎቹ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ተናግረዋል፡፡
Via:- Ethio FM
@Yenetube @Fikerassefa
በስፓርቱ ቤተሰብ በጉግት የሚጠበቀው Euro 2020 ወደ 2021 ተሸጋግሯል። ምክንያቱም ኢሮፕ ላይ የኮሮና ቫይረስ መስፋፋትን ተከትሎ መሆኑ ተገልጷል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት ኤጀንሲ በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት ከዛሬ መጋቢት 8 ምሽት ጀምሮ ሁሉንም አገልግሎቱን እንደሚያቋርጥ አስታውቋል። ያለው ሁኔታው ታይቶ አገልግሎቱ የሚጀመርበት ቀን ወደፊት እንደሚገለጽም ጠቁሟል።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
የኮሮናቫይረስ ምልክት ለሚታይባቸው እንዲሁም በቫይረሱ ለሚያዙ ታራሚዎች ለይቶ ማከሚያ መዘጋጀቱን በፌደራል የማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ገረመው አያሌው ለቢቢሲ ገለፁ።
አቶ ገረመው እንደገለፁት ለይቶ ማከሚያ ሆኖ የተዘጋጀው በተለምዶ አባሳሙኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ያለ አዲስ ማረሚያ ቤት ነው።
ማረሚያ ቤቱ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመሆን የቅድመ ዝግጅት ስራ መስራቱን በማረሚያ ቤቶች ያለውን ሁኔታ የሚከታተል አካልም በጤና ሚኒስቴር መመደቡንም ገልፀዋል አቶ ገረመው።
እሳቸው እንደሚሉት ተደራጅቶ ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ በማረሚያ ቤት ያለውን ሁኔታ የሚከታተል በከፍተኛ ሃላፊዎች የሚመራ ቡድን ተቋቁሟል።
የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ አቅርቦት እንዲጨምርም ስራዎች እየተሰሩ ነው።
Via:- BBC
@Yenetube @Fikerassefa
አቶ ገረመው እንደገለፁት ለይቶ ማከሚያ ሆኖ የተዘጋጀው በተለምዶ አባሳሙኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ያለ አዲስ ማረሚያ ቤት ነው።
ማረሚያ ቤቱ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመሆን የቅድመ ዝግጅት ስራ መስራቱን በማረሚያ ቤቶች ያለውን ሁኔታ የሚከታተል አካልም በጤና ሚኒስቴር መመደቡንም ገልፀዋል አቶ ገረመው።
እሳቸው እንደሚሉት ተደራጅቶ ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ በማረሚያ ቤት ያለውን ሁኔታ የሚከታተል በከፍተኛ ሃላፊዎች የሚመራ ቡድን ተቋቁሟል።
የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ አቅርቦት እንዲጨምርም ስራዎች እየተሰሩ ነው።
Via:- BBC
@Yenetube @Fikerassefa
ኢራን በእስር ቤቶች ውስጥ የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር በማሰብ 85 ሺህ እስረኞችን መልቀቋን አስታወቀች።
የአገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቃል አቀባይ “እስከ አሁን 85 ሺህ የሚሆኑ እስረኞችን በጊዜያዊነት ለቀናል። በእስር ቤቶች ውስጥ ጠንከር ያለ የበሽታው ቅድመ ጥንቃቄ ሥራዎችንም እያከናወንን እንገኛለን” ብለዋል።
ቃል አቀባዩ በጊዜያዊነት የተለቀቁት እስረኞች መቼ ወደ እስር ቤት እንደሚመለሱ አላሳወቁም።
ከእስር ከተለቀቁት መካከል የፖለቲካ እስረኞችም ይገኙበታል ተብሏል።
በኢራን እስካሁን ድረስ በኮረናቫይረስ ምክንያት የሞቱት ሰዎች ቁጥር 853 የደረሰ ሲሆን 15 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
Via:- BBC
@Yenetube @FikerAssefa
የአገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቃል አቀባይ “እስከ አሁን 85 ሺህ የሚሆኑ እስረኞችን በጊዜያዊነት ለቀናል። በእስር ቤቶች ውስጥ ጠንከር ያለ የበሽታው ቅድመ ጥንቃቄ ሥራዎችንም እያከናወንን እንገኛለን” ብለዋል።
ቃል አቀባዩ በጊዜያዊነት የተለቀቁት እስረኞች መቼ ወደ እስር ቤት እንደሚመለሱ አላሳወቁም።
ከእስር ከተለቀቁት መካከል የፖለቲካ እስረኞችም ይገኙበታል ተብሏል።
በኢራን እስካሁን ድረስ በኮረናቫይረስ ምክንያት የሞቱት ሰዎች ቁጥር 853 የደረሰ ሲሆን 15 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።
Via:- BBC
@Yenetube @FikerAssefa
ግብጽ በአፍሪካ በርካታ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ያሉባት አገር ሆናለች
ግብጽ በአፍሪካ በርካታ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ያሉባት አገር ስትሆን ደቡብ አፍሪካና አልጄሪያ ደግሞ በሁለተኛና በሦስተኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።
በግብጽ 166፣ በደቡብ አፍሪካ 62 እንዲሁም በአልጄሪያ 60 በኮረናቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጡ ሰዎች ይገኛሉ።
እስካሁን 30 የአፍሪካ አገራት ቫይረሱን በግዛታቸው ውስጥ መገኘቱን ሪፖርት አድርገዋል።
ይህ ካርታ እስካሁን ድረስ የኮሮናቫይረስ መገኘቱ የተረጋገጠባቸው አገራት ሲሆኑ የተያዙና በበሽታው የሞቱ ሰዎች ቁጥር ሊጨምር ይችላል።
- BBC
@Yenetube @Fikerassefa
ግብጽ በአፍሪካ በርካታ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ያሉባት አገር ስትሆን ደቡብ አፍሪካና አልጄሪያ ደግሞ በሁለተኛና በሦስተኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።
በግብጽ 166፣ በደቡብ አፍሪካ 62 እንዲሁም በአልጄሪያ 60 በኮረናቫይረስ መያዛቸው የተረጋገጡ ሰዎች ይገኛሉ።
እስካሁን 30 የአፍሪካ አገራት ቫይረሱን በግዛታቸው ውስጥ መገኘቱን ሪፖርት አድርገዋል።
ይህ ካርታ እስካሁን ድረስ የኮሮናቫይረስ መገኘቱ የተረጋገጠባቸው አገራት ሲሆኑ የተያዙና በበሽታው የሞቱ ሰዎች ቁጥር ሊጨምር ይችላል።
- BBC
@Yenetube @Fikerassefa
የግብፅ ፓርላማ በህዳሴው ግድብ ዙሪያ ለመምከር መጥራቱ ይታወሳል ሆኖም ግን በኮሮና ቫይረስ ስጋት ምክንያት አስተላልፎታል።
ሙሉ ዘገባውን ⬇️
http://english.ahram.org.eg/News/365454.aspx
ሙሉ ዘገባውን ⬇️
http://english.ahram.org.eg/News/365454.aspx
ኮሮና ቫይረስ አዲስ ነገር
- ጀርመን :- ዛሬ 702 አዲስ ተጠቂ ተገኝቷል : ዛሬ 3 ሰው ሞቷል
- ኔዘርላድ :- ዛሬ 292 አዲስ ተጠቂ ተገኝቷል : ዛሬ 19 ሰው ሞቷል
- ማሌዥያ :- ዛሬ 120 አዲስ ተጠቂ ተገኝቷል : ዛሬ 2 ሰው ሞቷል
- ፓርቹጋል :- ዛሬ 117 አዲስ ተጠቂ ተገኝቷል
@Yenetube @Fikerassefa
- ጀርመን :- ዛሬ 702 አዲስ ተጠቂ ተገኝቷል : ዛሬ 3 ሰው ሞቷል
- ኔዘርላድ :- ዛሬ 292 አዲስ ተጠቂ ተገኝቷል : ዛሬ 19 ሰው ሞቷል
- ማሌዥያ :- ዛሬ 120 አዲስ ተጠቂ ተገኝቷል : ዛሬ 2 ሰው ሞቷል
- ፓርቹጋል :- ዛሬ 117 አዲስ ተጠቂ ተገኝቷል
@Yenetube @Fikerassefa
ዛሬ ከሰዓት የፌደራል እና የክልል የኮሙኒኬሽን ኃላፊዎችን እንዲሁም የክልል ጤና ቢሮ የኮሙኒኬሽን ባለሞያዎችን አግኝቼ ነበር።
ማኅበረሰቡ በኮቪድ -19 ላይ ስላለው ግንዛቤ ተወያይተናል:: በየደረጃው ለሚገኘው ሕዝብ ትክክለኛ እና ወቅታዊ መረጃዎችን በማስተላለፍ የማረጋጋት ሚናን ከመጫወት አንፃር
የኮሙኒኬሽን ባለሞያዎች ወሳኝ ድርሻ አላቸው:: የኮሙኒኬሽን ባለሞያዎች ማስረጃን መሠረት ያደረገ መረጃን በማዳረስ በሽታውን ለመከላከል እና ሥርጭቱን ለመግታት የማይተካ ሚና አላቸው::
Via:- DR- Abiy Ahmed
@Yenetube @FikerAssefa
ማኅበረሰቡ በኮቪድ -19 ላይ ስላለው ግንዛቤ ተወያይተናል:: በየደረጃው ለሚገኘው ሕዝብ ትክክለኛ እና ወቅታዊ መረጃዎችን በማስተላለፍ የማረጋጋት ሚናን ከመጫወት አንፃር
የኮሙኒኬሽን ባለሞያዎች ወሳኝ ድርሻ አላቸው:: የኮሙኒኬሽን ባለሞያዎች ማስረጃን መሠረት ያደረገ መረጃን በማዳረስ በሽታውን ለመከላከል እና ሥርጭቱን ለመግታት የማይተካ ሚና አላቸው::
Via:- DR- Abiy Ahmed
@Yenetube @FikerAssefa
የኦሮሚያ ሀኪሞች ማህበር በምዕራብ ኦሮሚያ የሚኖሩ ዜጎች ስለ ኮሮና ተህዋሲ መረጃ ያገኙ ዘንድ መንግስት የተቋረጠውን የኢንተርኔት አገልግሎት እንዲያስጀምር ጠየቀ።
@Yenetube @Fikerassefa
@Yenetube @Fikerassefa
ባህርዳር ዩንቨርስቲ ተማሪዎች ከግቢ መውጣትም ሆነ መግባት የማይቻል መሆኑን አሳውቋል።
ካፌ ተጠቃሚ ያልሆናችሁ ተማሪዎች ( Non cafe ) የግቢውን ካፌ መጠቀም ትችላላችሁ ተብላችዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ካፌ ተጠቃሚ ያልሆናችሁ ተማሪዎች ( Non cafe ) የግቢውን ካፌ መጠቀም ትችላላችሁ ተብላችዋል።
@Yenetube @Fikerassefa