#ከቫይረሱ_ነፃ_ነው_ምርጫ ቦርድ
በኮሮና ቫይረስ ምልክቶች ተጠርጥሮ፤ ምርመራ የተደረገለት የምርጫ ቦርድ የቴክኒክ ድጋፍ ሰጪ የውጭ ሀገር ባለሙያ፤ ከቫይረሱ ነጻ መሆኑ ተረጋግጧል። ቦርዱ ለቅድመ ጥንቃቄ በሚል ሰራተኞቹ ከቤታቸው ሆነው ስራቸውን እንዲያከናውኑ አድርጎ ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
በኮሮና ቫይረስ ምልክቶች ተጠርጥሮ፤ ምርመራ የተደረገለት የምርጫ ቦርድ የቴክኒክ ድጋፍ ሰጪ የውጭ ሀገር ባለሙያ፤ ከቫይረሱ ነጻ መሆኑ ተረጋግጧል። ቦርዱ ለቅድመ ጥንቃቄ በሚል ሰራተኞቹ ከቤታቸው ሆነው ስራቸውን እንዲያከናውኑ አድርጎ ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa