YeneTube
118K subscribers
31.5K photos
485 videos
79 files
3.88K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
ጋና ኮሮና ቫይረስ

ኮሮና ቫይረስ ጋና መግባቱ ተረጋገጠ የጋና ዛሬ ሁለት ኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ግለሰቦች ከቱርክ እና ከኖርዌይ ወደ ሀገራቸው መግባታቸውን የጤና ሚንስትር ገልጷል።

@Yenetube @Fikerassefa
ጋቦን ኮሮና ቫይረስ መግባቱን የሀገሪቷ ጤና ሚንስትር ገልጷል። ይህ ጋቦኒዝ ግለሰቡ እ.አ.አ ማርች 8 ነበር ከፈረንሳይ እንደመጣ ታውቋል።

@Yenetube @Fikerassefa
There are 15 African countries with confirmed #COVID19 cases:

1. Egypt

2. Algeria

3. Nigeria

4. Tunisia

5. Senegal

6. Morocco

7. South Africa

8. Cameroon

9. Togo

10. Burkina Faso

11. Democratic Republic of Congo

12. Cote d'ivoire

13. Ghana

14. Gabon

15. Kenya
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ከለውጡ በኋላ 600 ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት እንደወደመባት አስታወቀች።

የቤተክርስቲያኗ ማህበረ ቅዱሳን በጉዳዩ ዙሪያ ዛሬ ረፋድ በአዲስ አበባ መግለጫ ሰጥቷል።

ማህበረ ቅዱሳኑ በመግለጫው ላይ እንደጠቀሰው ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ በርካታ ቤተ ክርስቲያን ተቃጥለዋል፣ምዕመናን ተገድለዋል ቤት ንብረታቸውም ወድሟል ብሏል።
በቤተ ክርስቲያኗ እና ምዕመናን ላይ አሁንም ጥቃቶች አልቆሙም፣መንግስት ህግ ማስከበሩን በትጋት ሊሰራ ይገባል ሲልም ማህበረ ቅዱሳን አሳስቧል።

በአጠቃላይ በቤተ ክርስቲያኗ ላይ 600 ሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት ወድሞብናል ያለው ማህበረ ቅዱሳን ድርጊቱ እንዲቆም ሁሉም ኢትዮጵያዊያን ጥረት እንዲያደርጉ ጠይቋል።

እስካሁን የተጎዱ ክርስቲያናትን፣የተጎዱ ሰዎችን እና ሌሎች ንብረቶችም መልሶ ለመጠገንም የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም የፊታችን መጋቢት 27 ቀን በአዲስ አበባ ጃንሜዳ ፕሮግራም ማዘጋቱንም አስታውቋል።

በዚህ ፕሮግራም ላይ በትንሹ 30 ሺህ የእምነቱ ተከታዮችን እና ሌሎች በጎ ፈቃደኞችን ያሳተፈ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ማዘጋጀቱን የገለጸው ማጅበረ ቅዱሳን ከአዲስ አበባ አስተዳድር ፈቃድ ማግኘቱንም ገልጿል።

Via:- Ethio Fm
@Yenetube @FikerAssefa
ከኮሮና ቫይረስ ( #COVID19 ) እራስዎን እና ማህበረሰቡን ለመጠበቅ ጥንቃቄ ያድርጉ!

@YeneTube @Fikerassefa
በአዲስ አበባ ያሉ ኤንባሲዎች አገልግሎት መስጠት እያቆሙ ነው

በአዲስ አበባ ያሉ የተለያዩ ኤንባሲዎች የኮንሱላር አገልግሎቶቻቸውን ከዛሬ መጋቢት 4/2012 ጀምሮ ማቋረጥ የጀመሩ ሲሆን ከተያዘው ሳምንት መጀመሪያ ጀምሮም አንዳንድ ስብሰባዎቻቸውን ሰርዘዋል፡፡

አዲስ ማለዳ ማረጋገጥ እንደቻለችው የአውሮፓ አገር ኤንባሲዎች አገልግሎቱን መስጠት ካቆሙት መካከል ናቸው፡፡ የጤና ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ዮርዳኖስ አለባቸው ለአዲስ ማለዳ እደገለጹት በኢትዮጵያ እስካሁን የኮሮና ቫይረስ ያለበት ሰው ያለመገኘቱን ገልፀው ኤንባሲዎቹ ለምን አገልግሎት እንዳቁሙ የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ገልፀዋል፡፡

Via:- Addis Maleda
@Yenetube @Fikerassefa
በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ቻምፒዮንስ ሊግ እና ኢሮፓ ሊግ ቀጣይ ጫወታዎች ላልተወሰነ ጊዜ እንዲተላለፈ ተወስኗል።
@Yenetube @Fikerassefa
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።

ሚኒስቴሩ ዛሬ በሰጠው መግለጫ አንድ ጃፓናዊ የቫይረሱ ተጠቂ መገኘቱን አስታውቋል።የቫይረሱ ተጠቂ የ48 አመት ጎልማሳ መሆናቸውን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።ግለሰቡ የካቲት 25 ቀን 2012 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ መግባታቸውንም ነው የተናገሩት።

Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
ጤና ሚንስትር መግለጫ⬆️

ኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ ከመግባቱ ጋር በተያያዘ
ጤና ሚንስትር የሰጠው መግለጫ
#ኮሮና_ኢትዮጵያ

የኮሮናቫይረስ ያለበት አንድ ጃፓናዊ ኢትዮጵያ ውስጥ መገኘቱን የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።

ሚኒስትሯ ዛሬ ከሰዓት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተናገሩት አንድ ከሦስት ቀናት በፊት ከቡርኪናፋሶ ወደ ኢትዮጵያ የመጣ ጃፓናዊ የኮሮናቫይረስ ተገኝቶበታል።

የጤና ጥበቃ ሚኒስትሯ እንዳሉት ጃፓናዊ ትኩሳትና ማሳልን የመሳሰሉ የቫይረሱ ምልክቶችን የሚያሲይ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት በለይቶ ማቆያ ውስጥ ይገኛል ብለዋል።

የጤንነቱ ሁኔታም መጥፎ የሚባል አንዳልሆነ ገልፀዋል።

ጃፓናዊው የካቲት 25 ኢትዮጵያ የገባ ሲሆን ከአምስት ቀናት በኋላ የቫይረሱን ምልክት ማሳየት መጀመሩን በመግለጫው ላይ ተጠቅሷል።
ከጃፓናዊው ጋር ንክኪ የነበራቸው ከ25 በላይ ሰዎች ክትትል እየተደረገባቸው መሆኑ ጨምረው ገልፀዋል።

ከዚህ ቀደም ብሎም የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ የሆኑት ኢንጂነር ታከለ ኡማ በትዊተር ገፃቸው ላይ አንድ ጃፓናዊ የኮሮናቫይረስ ተገኝቶበታል ሲሉ አስታውቀው ነበር።

ከንቲባው የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች መውሰድ ያለባቸውን ጥንቃቄ በመልዕክታቸው ላይ ጨምረው አስፍረዋል።

በቅርቡ ኢትዮጵያ የነበረና ወደ አሜሪካ የሄደ አሜሪካዊ ኮሮናቫይረስ እንደተገኘበት ተገልጾ እንደነበር ይታወቃል።

ዶ/ር ሊያ ግለሰቡ ኢትዮጵያ ውስጥ ከየካቲት 9- የካቲት 13 2012 ዓ..ም እንደቆየና በሽታው ይዞታል ተብሎ ሆስፒታል የገባው የካቲት 30 2012 ዓ.ም እንደሆነ ገልጸዋል።

ኢትዮጵያ ውስጥ ሳለ ከግለሰቡ ጋር ንክኪ አድርገዋል የተባሉ ሰዎች እንደመተመሩና እስካሁን ምንም እንዳልተገኘ ገልጸዋል

ከንቲባው "አንድ ጃፓናዊ የኮሮናቫይረስ ተገኝቶበታል። ሁላችንም ከእጅ ንክኪና ከአላስፈላጊ ስብሰባዎች አንቆጠብ ለማለት እፈልጋለሁ" በማለት ነበር መልዕክታቸውን ለአዲስ አበባ ነዋሪዎች መልዕክታቸውን አስፍረዋል።

Via:- BBC
@Yenetube @Fikerassefa
የፊት ማስክ አጠቃቀም እና አወጋገድ

- የፊት ማስኮን ከማድረግ በፊት እጅም በሳሙና መታጠብ።

- በማስኩ አፍና አፍንጫን መሸፈን ምንም ክፍተት ሳይኖረው።

- ማስኩ አፍንጫዎ ላይ እንደተመጠ እንዲቆይ የአፍና የአፊንጫዎን ጠርዝ በጣቶ መጫን።

- ማስኩን በሚያወልቁበት ወቅት ክዳን ባለው ቆሻሻ መጣያ ውስጥ ይጣሉት ወይንም ያቃጥሉት።

- ማስኩን አድርገው እያለ ማስኩን በእጆ ባይነኩ ይመረጣል። ለመንካት ከፈለጉም እጆን በሳሙና ታጥበው መሆን አለበት


#ሼር ያድርጉ መልክቶቻችንን
@Yenetube @Fikerassefa
የኮሮና ቫይረስ ስጋት በአዲስ አበባ የአፍ ጭንብል ዋጋን አምስት እጥፍ አሳድጎታል

በኢትዮጵያ መንግስት በኩል የኮሮና ቫይረስ ዛሬ በአንድ ጀፓናዊ በኩል እንደተገኘ ሲነገር ለአጭር ሰአት የምታገለግለው ከአቧራ እና የሰዎች ትንፋሽ ወደ እኛ አፍና አፍንጫ እንዳየይገባ የምትከላከለው የአፍ ጭንብል በሳምንት ግዜ ውስጥ ከአምስት ብር ወደ 25 ብር ማደጉን ከፋርማሲዎች ያገኘው መረጃ ይጠቁማል።

ጭንብሉ በእጥረት ምክንያት ዋጋው መወደዱን ፋርማሲዎች ሲናገሩ ተጠቃሚዎች ደግሞ ዋጋው ሆን ተብሎ በኮሮና ቫየረስ ሰበብ እንደተወደደ ለፊደል ፖስት ተናግረዋል።

Via:- Fidelpost.com
@Yenetube @Fikerassefa
Forwarded from YeneTube
🏷LA POLO
🏷🇹🇷Turkey🇹🇷
🏷MATERIAL (KODA)
🏷Size: 40 41 42 43
🏷PRICE 2500
🏷Free Delivery
🏷Contact @babeyos
🏷call +251955352406
📞+251904187518
BABYO BRAND|always unique
@Babeyobrands
በተጨማሪም
👔ልብሶች😻🔥
🔥ሰአቶች
👞👡ጫማዎች👠🥿 🔥
👜ቦርሳዎች💼
🧥ሌሎችንም 👨ለወንዶችም ለሴቶችም👩‍🦳 ይቀላቀሉን
የፈለጉትን እቃ ያሉበት ድረስ በነፃ(ያለ ምንም ተጨማሪ ክፍያ) እናመጣልዎታለን

join👇👇👇
https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFhWm3MuPyJdztBwSQ
Forwarded from HEY Online Market
Samsung A30S (64 GB)
Camera: 16Mp + 5Mp
Front : 16Mp
Ram: 4 GB Ram
Storage: 64 GB
Battry: 4000 mAh Battery
Price :8400

Contact us
0953964175
0925927457
0910695100 @Roviii
@heyonlinemarket
Forwarded from YeneTube
- የተለያዩ ብራንድ ያላቸው ስአቶችን አስመጥተናል በተመጣጣኝ ዋጋ ከኩባንያችን (ሺባ) ‼️በ 1500 ብቻ ይግዙ‼️
ቻናላችንን በመቀላቀል ለተለያዩ ምርጫዎችን አይተው ይግዙ https://tttttt.me/joinchat/AAAAAFfS1CHMcuedhCLPBQ

- አድራሻ : ቦሌ ኤድናሞል ፊትለፊት ባቲ ኮፕሌክስ 2ተኛ ፎቅ ፤ ክፋለ ሀገር ለምትኖሩ በፖስታ እንልካለን። ማንኛውም እቃ ከ Amazon.co.uk እና ከ ebay.co.uk ማዘዝ ይችሉ ፤ በ0941158969 ይደውሉልን
ሀዋሳ ቤንዚል ችግር እስከ ዛሬ አልተፈታም
ካሳለፈነው ሳምንት ጀምሮ የቤንዚን እጥረት ሀዋሳ ላይ ተስተውሏል። ዛሬ እንዳሳለፍነው ሳምንት ተመሳሳይ የቤንዚን እጥረት በከፍተኛ ሁኔታ ተስተውሏል።

ይሁን እንጂ ሀዋሳ ሼል አከባቢ በሀይላንድ ቤንዚን የያዙ ህፃናት በነፃነት አንድ ሊትር ከ50 - 60 ብር እየቸበቸቡት ይገኛሉ ይህንን የጥቁር ገበያ መንግስት ሊከላከለው የሚገባ ተግባር ነው።

ከዚህ ባስ ሲል ከተማዋ ላይ የሚገኙ ሞተር መጠገኛ ቤቶች እንዲሁም የሸቀጣ ሸቀጥ ሱቆች ቤንዚን በነፃነት እንደሚሸጡ የከተማ አስተዳዳር የሚያውቀው ጉዳይ ሆኖ ሳለ ለምን ይህንን ተግባር የሚቃወም ሰው መጥፋቱ አገርሞናል።


@Yenetube @Fikerassefa