የታሪክ ትምህርት በዚህ አጋማሽ የትምህርት ዘመን በሁሉም የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መሰጠት እንደሚጀምር የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ሚኒስቴሩ ዛሬ የካቲት 12 ቀን 2012 ዓ.ም ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የታሪክ ምሁራን ጋር በታሪክ መፅሐፉ ይዘት ዙሪያ ውይይት አድርጓል፡፡በውይይቱም የተለያዩ ኃሣቦች ከምሁራን ዘንድ የተነሱ ሲሆን በተለይ የአኖሌ ታሪክ በመፅሐፉ ውስጥ በመካተቱ ዙሪያ በርካታ ጥያቄዎችን አስነስቷል፡፡
የአኖሌ ታሪክ አሁን በተፃፈው ልክ ይቀመጥ፣ ሙሉ በሙሉ ቃሉን ልንጠቀም አይገባም እና ቃላቶቹን አሻሽለን ተጠቅመን እናስቀምጥ በሚል በሦስት የተለያዩ ኃሣቦች ዙሪያ ካለመግባባት ተደርሷል፡፡ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከታሪክ ትምህርት ነፃ የሆነ ስርዓት ይዘን ስለቆየን ግራ ሊያጋባንና ሊያከራክረን ቢችል የሚገርም አይደለም ሲሉ የሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማርያም ተናግረዋል፡፡
የመፅሐፉ ረቂቅ በተለያዩ ጊዜያት ከታሪክ ምሁራን የቀረበለትን አስተያየት አካቶ የተዘጋጀ መሆኑን የገለፁት ፕሮፌሰር ሂሩት የታሪክ ትምህርት በዚህኛው አጋማሽ የትምህርት ዘመን እንደሚጀምር ገልፀዋል፡፡መሻሻል ያለባቸው ታሪኮች ወደፊት የታሪክ ምሁራን በማስረጃ ላይ ተመርኩዘው በሚያቀርቡት ጥናት ሊሻሻል እንደሚችልም አስታውቀዋል፡፡
Via Ahadu TV
@YeneTube @FikerAssefa
ሚኒስቴሩ ዛሬ የካቲት 12 ቀን 2012 ዓ.ም ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የታሪክ ምሁራን ጋር በታሪክ መፅሐፉ ይዘት ዙሪያ ውይይት አድርጓል፡፡በውይይቱም የተለያዩ ኃሣቦች ከምሁራን ዘንድ የተነሱ ሲሆን በተለይ የአኖሌ ታሪክ በመፅሐፉ ውስጥ በመካተቱ ዙሪያ በርካታ ጥያቄዎችን አስነስቷል፡፡
የአኖሌ ታሪክ አሁን በተፃፈው ልክ ይቀመጥ፣ ሙሉ በሙሉ ቃሉን ልንጠቀም አይገባም እና ቃላቶቹን አሻሽለን ተጠቅመን እናስቀምጥ በሚል በሦስት የተለያዩ ኃሣቦች ዙሪያ ካለመግባባት ተደርሷል፡፡ላለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ከታሪክ ትምህርት ነፃ የሆነ ስርዓት ይዘን ስለቆየን ግራ ሊያጋባንና ሊያከራክረን ቢችል የሚገርም አይደለም ሲሉ የሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ሂሩት ወልደማርያም ተናግረዋል፡፡
የመፅሐፉ ረቂቅ በተለያዩ ጊዜያት ከታሪክ ምሁራን የቀረበለትን አስተያየት አካቶ የተዘጋጀ መሆኑን የገለፁት ፕሮፌሰር ሂሩት የታሪክ ትምህርት በዚህኛው አጋማሽ የትምህርት ዘመን እንደሚጀምር ገልፀዋል፡፡መሻሻል ያለባቸው ታሪኮች ወደፊት የታሪክ ምሁራን በማስረጃ ላይ ተመርኩዘው በሚያቀርቡት ጥናት ሊሻሻል እንደሚችልም አስታውቀዋል፡፡
Via Ahadu TV
@YeneTube @FikerAssefa
በሶማሌ ክልል ሰዎች ምንነቱ ባልታወቀ ህመም እየሞቱ እንደሆነ ዘ ጋርዲያን አስነብቧል፡፡ ሟቾች እና ታማሚዎች በአፍ እና አፍንጫቸው ደም ይፈሳቸዋል፤ ከባድ ትኩሳትም ታይቶባቸዋል፡፡ የጤና ችግሩ የተከሰተው በቻይናው የካሉብ ጋዝ ፕሮጀክት አካባቢ ነው፡፡ ነዋሪዎች የሕመማችን ምክንያት የፕሮጀክቱ ኬሜካል የምንጠጣውን ውሃ ስለበከለብን ነው ብለዋል፡፡
Via Wazema Radio
@YeneTube @FikerAssefa
Via Wazema Radio
@YeneTube @FikerAssefa
መልዕክቶች እየደረሱን ነው እናመሰግናለን።
ወደ 6710 መላካችውን ቀጥሉ 🙏
:
:
:
:
ሁላችንም የራሳችን ልጆ ላይ ቢደርስ ብለን ከወዲው የልብ ማዕከሉን እናጠናክር።
ወደ 6710 መላካችውን ቀጥሉ 🙏
:
:
:
:
ሁላችንም የራሳችን ልጆ ላይ ቢደርስ ብለን ከወዲው የልብ ማዕከሉን እናጠናክር።
#update
በተጨማሪ ሀዋሳ ሲአን ቅዳሜ 14/2012 በሚሊንየም አዳራሽ ስብሰባ ጠርቷል ፕሮፌሰር መራራ ጉዲና እንደሚገኝ የስብሰባው አስተባባሪ ጠቁሞኛል።
@YeneTube @Fikerassefa
በተጨማሪ ሀዋሳ ሲአን ቅዳሜ 14/2012 በሚሊንየም አዳራሽ ስብሰባ ጠርቷል ፕሮፌሰር መራራ ጉዲና እንደሚገኝ የስብሰባው አስተባባሪ ጠቁሞኛል።
@YeneTube @Fikerassefa
ዶክሌ በህይወት አለ !! #FakeNewsAlert
ስለ ኮሜዲያን ወንዶሰን መሸሻ (ዶክሌ) በሾሻል ሚዲያ የሚወራ ወሬ ከእውነት የራቀ ነው።
ዶክሌ በህይወት አለ ረጅም እድሜ እና ጤና ለዶክሌ እንመኛለን።
ያረጋገጠው ነዋሪነቱን በአሜሪካ ያደረገው #ተቦርነ_በየነ የቀድሞ የኢሳት ፕሮግራም መሪ የአሁን Ethio360 ተቀላቅሎ እየሰራ የሚገኝ።
//የሚታመን ምንጭ ነው//
ሼር አድርጉ በፌስብክ ገፃችሁ!!
@YeneTube @Fikerassefa
ስለ ኮሜዲያን ወንዶሰን መሸሻ (ዶክሌ) በሾሻል ሚዲያ የሚወራ ወሬ ከእውነት የራቀ ነው።
ዶክሌ በህይወት አለ ረጅም እድሜ እና ጤና ለዶክሌ እንመኛለን።
ያረጋገጠው ነዋሪነቱን በአሜሪካ ያደረገው #ተቦርነ_በየነ የቀድሞ የኢሳት ፕሮግራም መሪ የአሁን Ethio360 ተቀላቅሎ እየሰራ የሚገኝ።
//የሚታመን ምንጭ ነው//
ሼር አድርጉ በፌስብክ ገፃችሁ!!
@YeneTube @Fikerassefa
የደቡብ ሱዳኑ ፕሬዝዳንት ሳልቫ ኪር እና ተቃዋሚያቸው ሬክ ማቻር በመጭው ቅዳሜ የአንድነት ሽግግር መንግሥቱን ለመመስረት #እንደተስማሙ ዘ ዴይሊ ሞኒተር ዘግቧል፡፡
ኪር መንግሥታቸውን ዛሬ ይበትናሉ፤ ነገ ደሞ ማቻርን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት አድርገው ይሾማሉ፡፡
Via:- Wazema
@Yenetube @Fikerassefa
ኪር መንግሥታቸውን ዛሬ ይበትናሉ፤ ነገ ደሞ ማቻርን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት አድርገው ይሾማሉ፡፡
Via:- Wazema
@Yenetube @Fikerassefa
#ምርጫ2012
ምርጫ ቦርድ በተለያዩ ጫናዎች ስር ነው። ከመንግሥት ጣልቃ ገብነት ነጻ እንደሆነ ቢነገርና ምርጫውም ነጻና ፍትሐዊ ይሆናል ተብሎ ቢጠበቅም፣ አካሄዱ ግን ወደዛ እንዳልሆነና እንደማይመስል ያብራራሉ። ጠቅላይ ሚስትሩ በተወካዮች ምክር ቤት ያደረጉትን ንግግርና የሰጡትንም ምላሽ፣ ይልቁንም ከምርጫ ጋር የሚገናኙ ነጥቦች አወዛጋቢ ከመሆናቸው ላይ ቦርዱ ላይ ተጽእኖ ሊኖር እንደሚችል ማሳያዎችም እንዳሉ ግዛቸው ያነሳሉ። ነገር ግን ቦርዱ በማላዊ የሆነውን ሁኔታ አጢኖ ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሲሉ በማላዊ የሆነውን አብራርተዋል።
https://telegra.ph/Addismaleda-02-21
ምርጫ ቦርድ በተለያዩ ጫናዎች ስር ነው። ከመንግሥት ጣልቃ ገብነት ነጻ እንደሆነ ቢነገርና ምርጫውም ነጻና ፍትሐዊ ይሆናል ተብሎ ቢጠበቅም፣ አካሄዱ ግን ወደዛ እንዳልሆነና እንደማይመስል ያብራራሉ። ጠቅላይ ሚስትሩ በተወካዮች ምክር ቤት ያደረጉትን ንግግርና የሰጡትንም ምላሽ፣ ይልቁንም ከምርጫ ጋር የሚገናኙ ነጥቦች አወዛጋቢ ከመሆናቸው ላይ ቦርዱ ላይ ተጽእኖ ሊኖር እንደሚችል ማሳያዎችም እንዳሉ ግዛቸው ያነሳሉ። ነገር ግን ቦርዱ በማላዊ የሆነውን ሁኔታ አጢኖ ከወዲሁ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሲሉ በማላዊ የሆነውን አብራርተዋል።
https://telegra.ph/Addismaleda-02-21
በኦሮሚያ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች በሀገሪቱ እየተካሄደ ያለውን ለውጥና የብልፅግና ፓርቲን በመደገፍ ሰልፍ እያካሄዱ ነው።
በድጋፍ ሰልፉ ላይ የፊቼ ከተማ ነዋሪዎችን ጨምሮ ከዞኑ 13 ወረዳዎች የተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
ነዋሪዎቹ በፊቼ ስታዲየም በመገኘት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ለብልፅግና ፓርቲ ያላቸውን ድጋፍ ገልፀዋል።
ድጋፋቸውን ለማመላከትም የሰንጋ እና የተለያዩ ስጦታዎችን ይዘው መገኘታቸው ነው የተገለፀው።
Via:- FBC
@YeneTube @Fikerassefa
በድጋፍ ሰልፉ ላይ የፊቼ ከተማ ነዋሪዎችን ጨምሮ ከዞኑ 13 ወረዳዎች የተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
ነዋሪዎቹ በፊቼ ስታዲየም በመገኘት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ለብልፅግና ፓርቲ ያላቸውን ድጋፍ ገልፀዋል።
ድጋፋቸውን ለማመላከትም የሰንጋ እና የተለያዩ ስጦታዎችን ይዘው መገኘታቸው ነው የተገለፀው።
Via:- FBC
@YeneTube @Fikerassefa