በኢትዮጵያ እና ኤርትራ መካከል የተፈጠረው ስምምነት በሰላም እጦት ለተቸገሩት እፎይታን የሰጠ ጉዳይ በመሆኑ ከዚህ በኋላ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ በኩል ክፍፍል ሊኖር አይገባም ሲሉ የቫቲካኑ ጳጳስ ፍራንሲስ ተናገሩ። ጳጳሱ በቫቲካን የሚገኘው የኢትዮጵያ ካቶሊክ ኮሌጅ 100ኛ ዓመት ምስረታ በዓል ላይ ተገኝተዋል።
Via:- ኢትዮ ኤፍ ኤም
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- ኢትዮ ኤፍ ኤም
@YeneTube @Fikerassefa
ሐና ዩሐንስ የጋብቻ ቀለበት በድብቅ አደረገች።
የዘመን ድራማ ተዋንያኗ እና የእንተዋወቃለን የቴቪ ፕሮግራም አዘጋጇ ሐና ዩሃንስ ባሳለፍነው ሳምንት በድብቅ የጋብቻ ቀለበት እንዳረገች ኢትዮፒካሊን ዘግቧል። እንደ ኢትዮፒካሊክ ዘገባ ከሆነ በቀለበት ስነ-ስርዓቱ ላይ ከልጇ በስተቀር የተገኝ ሰው አልነበረም።
ሐና በዘጠነኛው ለዛ ሽልማት ላይ በተከታታይ የቴሌቭዥን ድራማ ምርጥ የሴት ተዋናይት ተብላ መሸለሟ ይታወሳል።
Via:- AccessAddis
@YeneTube @Fikerassefa
የዘመን ድራማ ተዋንያኗ እና የእንተዋወቃለን የቴቪ ፕሮግራም አዘጋጇ ሐና ዩሃንስ ባሳለፍነው ሳምንት በድብቅ የጋብቻ ቀለበት እንዳረገች ኢትዮፒካሊን ዘግቧል። እንደ ኢትዮፒካሊክ ዘገባ ከሆነ በቀለበት ስነ-ስርዓቱ ላይ ከልጇ በስተቀር የተገኝ ሰው አልነበረም።
ሐና በዘጠነኛው ለዛ ሽልማት ላይ በተከታታይ የቴሌቭዥን ድራማ ምርጥ የሴት ተዋናይት ተብላ መሸለሟ ይታወሳል።
Via:- AccessAddis
@YeneTube @Fikerassefa
በኢትዮጵያ ከትራፊክ አደጋ ጋር በተያያዘ በየቀኑ በአማካኝ 13 ሰዎች ህይወታቸው እንደሚያለልፍ የኢፌዲሪ ትራንስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
Via:- ኢቢሲ
@YeneTube @Fikerassefa
Via:- ኢቢሲ
@YeneTube @Fikerassefa
የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ አስራ ሰባት የአስተዳደር ሠራተኞችን በግምገማ ከስራቸው አባረረ
የዩኒቨርስቲው የዓለም አቀፍ እና ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ደቻሳ ጋንፉሬ ለዶይቸ ቬለ (DW) በስልክ እንደገለፁት ዩኒቨርስቲው የመማር ማስተማር ሥራውን እንዳያከናውን ያጋጠመውን እክል ተከትሎ እያካሄደ ባለው የሠራተኞች ግምገማ ከዲስፕሊን ግድፈት ጋር በተያያዘ አስራ ሰባት የአስተዳደር ሠራተኞች ከሥራቸው እንዲባረሩ ወስኗል።
ኃላፊው እንዳሉት በአስተዳደር ሠተኞች ላይ በተካሄደው ግምገማ አንድ ሠራተኛ ከደረጃው ዝቅ ብሎ እንዲሠራ ተወስኗል። በዩኒቨርሲቲው ያጋጠመውን ችግር ለመፍታት የተጀመረው ግምገማ ቀጥሎ የአካዳሚክ ክፍሉ ሠራተኞች በመገምገም ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
የድሬደዋ ዩኒቨርስቲ ከሁለት ሳምንት በላይ ያቋረጠውን መደበኛ የመማር ማስተማር ሥራ ለማስጀመር ቀደም ሲል በተማሪ ማደርያ ክፍሎች፤ በመመገቢያና ሌሎች አካባቢዎች ነበሩ ያላቸውን ችግሮችን ለመፍታት እና የተቋሙን አገልግሎት ምቹ የማድረግ ሥራ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑንም አቶ ደቻሳ አስረድተዋል።
ዩኒቨርስቲው በተቋረጠው ትምህርት ሳቢያ የባከኑ የትምህርት ጊዜያትን ለማካካስ የሚቻልበት ዕቅድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን እና በቅርብ ቀናት የተቋረጠው ትምህርት ለማስጀመር እቅድ እንዳለው አስታውቀዋል።
በዩኒቨርሲቲው በትምህርት ዓመቱ በተማሪዎች በተነሱ ግጭቶች ሳቢያ ሁለት ተማሪዎች ሕይወት ማለፉና ሌሎች ተማሪዎች ላይ ጉዳት መድረሱ የሚታወስ ነው። ምክንያቱ በውል አይገለፅ እንጂ ባሳለፍነው ሳምንት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት የነበሩት ዶ/ር ያሬድ ማሞ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር በተፃፈ ደብዳቤ ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ ተደርጓል።
ምንጭ:- DW
@YeneTube @Fikerassefa
የዩኒቨርስቲው የዓለም አቀፍ እና ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ደቻሳ ጋንፉሬ ለዶይቸ ቬለ (DW) በስልክ እንደገለፁት ዩኒቨርስቲው የመማር ማስተማር ሥራውን እንዳያከናውን ያጋጠመውን እክል ተከትሎ እያካሄደ ባለው የሠራተኞች ግምገማ ከዲስፕሊን ግድፈት ጋር በተያያዘ አስራ ሰባት የአስተዳደር ሠራተኞች ከሥራቸው እንዲባረሩ ወስኗል።
ኃላፊው እንዳሉት በአስተዳደር ሠተኞች ላይ በተካሄደው ግምገማ አንድ ሠራተኛ ከደረጃው ዝቅ ብሎ እንዲሠራ ተወስኗል። በዩኒቨርሲቲው ያጋጠመውን ችግር ለመፍታት የተጀመረው ግምገማ ቀጥሎ የአካዳሚክ ክፍሉ ሠራተኞች በመገምገም ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
የድሬደዋ ዩኒቨርስቲ ከሁለት ሳምንት በላይ ያቋረጠውን መደበኛ የመማር ማስተማር ሥራ ለማስጀመር ቀደም ሲል በተማሪ ማደርያ ክፍሎች፤ በመመገቢያና ሌሎች አካባቢዎች ነበሩ ያላቸውን ችግሮችን ለመፍታት እና የተቋሙን አገልግሎት ምቹ የማድረግ ሥራ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑንም አቶ ደቻሳ አስረድተዋል።
ዩኒቨርስቲው በተቋረጠው ትምህርት ሳቢያ የባከኑ የትምህርት ጊዜያትን ለማካካስ የሚቻልበት ዕቅድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን እና በቅርብ ቀናት የተቋረጠው ትምህርት ለማስጀመር እቅድ እንዳለው አስታውቀዋል።
በዩኒቨርሲቲው በትምህርት ዓመቱ በተማሪዎች በተነሱ ግጭቶች ሳቢያ ሁለት ተማሪዎች ሕይወት ማለፉና ሌሎች ተማሪዎች ላይ ጉዳት መድረሱ የሚታወስ ነው። ምክንያቱ በውል አይገለፅ እንጂ ባሳለፍነው ሳምንት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት የነበሩት ዶ/ር ያሬድ ማሞ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር በተፃፈ ደብዳቤ ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ ተደርጓል።
ምንጭ:- DW
@YeneTube @Fikerassefa
የሁለት ሳምንት አስክሬን አስነሳለሁ ያለችው 'አማኝ' በገንዘብ ተቀጣች!
በኦሮሚያ ክልል ቦሰት ወረዳ ወለንጪቲ ከተማ ከሞተ ሁለት ሳምንት የሆነውን የሁለት ወር ህፃን "ከሞት እንዳስነሳ ራዕይ ታይቶኛል" በማለት መቃብር ያስቆፈረችው 'አማኝ' በማጭበርበር መቀጣቷን ፖሊስ ለቢቢሲ ገልጿል።
ህጻኑ ተፈጥሯዊ በሆነ መንገድ ከሞተ በኋላ ራዕይ ታይቶኛል ያለችው ሴት፤ የህጻኑን እናት እና አንዲት ሌላ ሴት በመያዝ ወደ መቃብር ሥፍራ በመሄድ ቆፍረው ማውጣታቸውን የቦሰት ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት ዋና አዛዥ ዋና ኢንስፔክተር ካሰኝ ደምሴ ገልጸዋል። ''ግለሰቧ እንደ ለቅሶ ደራሽ በመሆን ወደ እናት ቤት በመሄድ ልጅሽ አልሞተም፤ በሕይወት ነው ያለው፤ ከሞት እንዳስነሳውም ራዕይ ታይቶኛል" ትላታለች። መቃብር ሥፍራም ሄዳ ጸሎት ማድረግ እንደምትፈልግ ትነግራታለች። እናትም እውነት መስሏት ተያይዘው ወደ መቃብር ሥፍራው ሄደዋል።
https://telegra.ph/bbc-01-14
በኦሮሚያ ክልል ቦሰት ወረዳ ወለንጪቲ ከተማ ከሞተ ሁለት ሳምንት የሆነውን የሁለት ወር ህፃን "ከሞት እንዳስነሳ ራዕይ ታይቶኛል" በማለት መቃብር ያስቆፈረችው 'አማኝ' በማጭበርበር መቀጣቷን ፖሊስ ለቢቢሲ ገልጿል።
ህጻኑ ተፈጥሯዊ በሆነ መንገድ ከሞተ በኋላ ራዕይ ታይቶኛል ያለችው ሴት፤ የህጻኑን እናት እና አንዲት ሌላ ሴት በመያዝ ወደ መቃብር ሥፍራ በመሄድ ቆፍረው ማውጣታቸውን የቦሰት ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት ዋና አዛዥ ዋና ኢንስፔክተር ካሰኝ ደምሴ ገልጸዋል። ''ግለሰቧ እንደ ለቅሶ ደራሽ በመሆን ወደ እናት ቤት በመሄድ ልጅሽ አልሞተም፤ በሕይወት ነው ያለው፤ ከሞት እንዳስነሳውም ራዕይ ታይቶኛል" ትላታለች። መቃብር ሥፍራም ሄዳ ጸሎት ማድረግ እንደምትፈልግ ትነግራታለች። እናትም እውነት መስሏት ተያይዘው ወደ መቃብር ሥፍራው ሄደዋል።
https://telegra.ph/bbc-01-14
🛑 Breaking 🛑
የኦሮሚያ ክልል ከእገታ የተለቀቁ ተማሪዎች #በእጄ ናቸው አለ
ከእገታ ተለቀቁ የተባሉ ተማሪዎችን ዛሬም እንዳላገኙ ቤተሰቦች ቢናገሩም የኦሮሚያ ክልል የአስተዳደር እና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ኮሎኔል አበበ ገረሱ ከእገታው የተለቀቁት ተማሪዎች አሁን #በመንግሥት_እጅ መሆናቸውን ለቪኦኤ ተናግረዋል።
የእገታውን ተግባር የፈፀሙት ራሳቸውን ሸኔ ብለው የሚጠሩ ቡድኖች ናቸው ሲሉ ኮሎኔል አበበ ተናግረዋል።
Via:- Addis Maleda / VOA
@YeneTube @FikerAssefa
የኦሮሚያ ክልል ከእገታ የተለቀቁ ተማሪዎች #በእጄ ናቸው አለ
ከእገታ ተለቀቁ የተባሉ ተማሪዎችን ዛሬም እንዳላገኙ ቤተሰቦች ቢናገሩም የኦሮሚያ ክልል የአስተዳደር እና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ኮሎኔል አበበ ገረሱ ከእገታው የተለቀቁት ተማሪዎች አሁን #በመንግሥት_እጅ መሆናቸውን ለቪኦኤ ተናግረዋል።
የእገታውን ተግባር የፈፀሙት ራሳቸውን ሸኔ ብለው የሚጠሩ ቡድኖች ናቸው ሲሉ ኮሎኔል አበበ ተናግረዋል።
Via:- Addis Maleda / VOA
@YeneTube @FikerAssefa
በአሶሳ የታሰሩት ጋዜጠኞች በ10 ሺ ብር ዋስ ተለቀቁ፡፡
በትላንትናው አለት በአሶሳ ተይዘው የነበሩት ጋዜጠኛች ዛሬ ማምሻውን በ10 ሺብር ዋስ መለቀቃቸውን ሸገር ታይምስ ከስፍራው አረጋግጣለች፡፡በትላንትናው እለት ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሙያው በኃይሉ ውቤ ካረፉበት ሆቴል ተወስደው ታስረው እንዳደሩ እና ጠዋት ያሰራቸው አካል ማነው ሲባል መልስ የሚሰጥ እንደጠፋ የገለጹት ምንጮቻችን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽንም ሆነ ሌላ አካል የታሰሩት በዚህ ምክንያት ነው የሚል ባለመገኘቱ እና ከሳሽም ባለመኖሩ ቃል እንዲሰጡና በ10 ሺብር ዋስ እንዲፈቱ መደረጉን ጠቁመዋል፡፡
"ሁለቱ ባለሙያዎች ዛሬ ቃል ሰጥተዋል" ያሉት የመረጃ ምንጮቻችን በቃል መስጫው ላይ የእለት ውሎአቸውን እና ምን ሲሰሩ እንደዋሉ ካስመዘገቡ በኋላ ለእያንዳንዳቸው 5ሺ ብር በዋስትና እንዲያስይዙ የተጠየቁ ሲሆን ይህንን የዋስትና ክፍያም ለዘገባ የጠሯቸው አካላት ከፍለው እንዲፈቱ መደረጋቸውን የሸገር ታይምስ ምንጮች አሁን ከስፍራው በስልክ አረጋግጠውልናል፡፡
ባለሙያዎቹ በትናንትናው እለት በአሶሳ ከተማ የሶስት ፓርቲዎችን ውህደት ለመዘገብ የተገኙ ነበሩ፡፡በተያያዘ ዜና የቦሮ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ አመንቴ ገሺም ምርጫ ቦርድ ጥር 7 እና 8 ሁሉንም ፓርቲዎች ለማወያየት ባዘጋጀው መርኃ ግብር ላይ ለመሳተፍ ወደ አሶሳ ሲያመሩ በአሶሳ አየር ማረፊያ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰምቷል፡፡
Via Sheger Time Magazine
@YeneTube @FikerAssefa
በትላንትናው አለት በአሶሳ ተይዘው የነበሩት ጋዜጠኛች ዛሬ ማምሻውን በ10 ሺብር ዋስ መለቀቃቸውን ሸገር ታይምስ ከስፍራው አረጋግጣለች፡፡በትላንትናው እለት ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ እና የካሜራ ባለሙያው በኃይሉ ውቤ ካረፉበት ሆቴል ተወስደው ታስረው እንዳደሩ እና ጠዋት ያሰራቸው አካል ማነው ሲባል መልስ የሚሰጥ እንደጠፋ የገለጹት ምንጮቻችን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽንም ሆነ ሌላ አካል የታሰሩት በዚህ ምክንያት ነው የሚል ባለመገኘቱ እና ከሳሽም ባለመኖሩ ቃል እንዲሰጡና በ10 ሺብር ዋስ እንዲፈቱ መደረጉን ጠቁመዋል፡፡
"ሁለቱ ባለሙያዎች ዛሬ ቃል ሰጥተዋል" ያሉት የመረጃ ምንጮቻችን በቃል መስጫው ላይ የእለት ውሎአቸውን እና ምን ሲሰሩ እንደዋሉ ካስመዘገቡ በኋላ ለእያንዳንዳቸው 5ሺ ብር በዋስትና እንዲያስይዙ የተጠየቁ ሲሆን ይህንን የዋስትና ክፍያም ለዘገባ የጠሯቸው አካላት ከፍለው እንዲፈቱ መደረጋቸውን የሸገር ታይምስ ምንጮች አሁን ከስፍራው በስልክ አረጋግጠውልናል፡፡
ባለሙያዎቹ በትናንትናው እለት በአሶሳ ከተማ የሶስት ፓርቲዎችን ውህደት ለመዘገብ የተገኙ ነበሩ፡፡በተያያዘ ዜና የቦሮ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ አመንቴ ገሺም ምርጫ ቦርድ ጥር 7 እና 8 ሁሉንም ፓርቲዎች ለማወያየት ባዘጋጀው መርኃ ግብር ላይ ለመሳተፍ ወደ አሶሳ ሲያመሩ በአሶሳ አየር ማረፊያ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰምቷል፡፡
Via Sheger Time Magazine
@YeneTube @FikerAssefa
"እኔ የምገኘው በኦሮሞ ጫካ ውስጥ ነው : በወለጋ ቡና ስር የኦሮሞ ነፃነት ጦር መሪ #ጃል_መሮ"
ከቢቢሲ ጋር ካደረገው ቆይታ ላይ የተቀነጨበ⬆️
በሶሻል ሚዲያ ላይ ጃል መሮ መቐለ እንደሚገኝ በስፋት ሲናፈስ ቢቆይም ጃል መሮ አሁን ላይ ወለጋ ጫካ ውስጥ እንደሚገኝ ጠቁሟል።
@YeneTube @Fikerassefa
ከቢቢሲ ጋር ካደረገው ቆይታ ላይ የተቀነጨበ⬆️
በሶሻል ሚዲያ ላይ ጃል መሮ መቐለ እንደሚገኝ በስፋት ሲናፈስ ቢቆይም ጃል መሮ አሁን ላይ ወለጋ ጫካ ውስጥ እንደሚገኝ ጠቁሟል።
@YeneTube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመጪውን አገራዊ ምርጫ እና የጊዜ ሰሌዳ አስመልክቶ የምክክር ውይይት እያደረገ ይገኛል። ውይይቱ የቦርዱ የኦፕሬሽን እቅድና የ2012 የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ላይ ያተኩራል!
ምንጭ:NEBE
@YeneTube @FikerAssefa
ምንጭ:NEBE
@YeneTube @FikerAssefa
በስራ ማቆም አድማ የተከሰሱት 9 የሲቪል አቪየሸን የበረራ ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች የጥፋተኛነት ፍርድ ተወሰነባቸው።
የሚከፈለን ደሞዝ አነስተኛ 000 ይጨመርልን በማለት በ2010 ነሀሴ ላይ የስራ ማቆም አድማ ያደረጉት ሰባት ወንዶች ሁለት ሴት የበረራ ትራፊክ ተቆጣጣሪ ሰራተኞች ከ16 ወራት የክስ ሂደት በኋላ ትላንት ጥር 4, 2012 ሀገርን ስጋት ላይ ጥለዋል በሚል ጥፋተኛ ተብለዋል። ነገ ልደታ ፍርድ ቤት የሚውለው ችሎት የእስር ብይን ያስተላልፍል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ሰራተኞቹ ትናንት ወደ ጊዜያዊ ማቆያ ቦታ ተወስደዋል።አድማ ባደረጉ ሰሞን ከአንድ ወር እስራት በኋላ ተለቀው ከስራም የተባረሩት እነዚህ ሰራተኞች በቅርቡ ተደውሎላቸው ወደ ቀድሞ ስራቸው እንደሚመለሱ ቃል ተገብቶላቸው ነበር።
Via Tesfaye Getinet
@YeneTube @FikerAssefa
የሚከፈለን ደሞዝ አነስተኛ 000 ይጨመርልን በማለት በ2010 ነሀሴ ላይ የስራ ማቆም አድማ ያደረጉት ሰባት ወንዶች ሁለት ሴት የበረራ ትራፊክ ተቆጣጣሪ ሰራተኞች ከ16 ወራት የክስ ሂደት በኋላ ትላንት ጥር 4, 2012 ሀገርን ስጋት ላይ ጥለዋል በሚል ጥፋተኛ ተብለዋል። ነገ ልደታ ፍርድ ቤት የሚውለው ችሎት የእስር ብይን ያስተላልፍል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ሰራተኞቹ ትናንት ወደ ጊዜያዊ ማቆያ ቦታ ተወስደዋል።አድማ ባደረጉ ሰሞን ከአንድ ወር እስራት በኋላ ተለቀው ከስራም የተባረሩት እነዚህ ሰራተኞች በቅርቡ ተደውሎላቸው ወደ ቀድሞ ስራቸው እንደሚመለሱ ቃል ተገብቶላቸው ነበር።
Via Tesfaye Getinet
@YeneTube @FikerAssefa
የምርጫ ረቂቅ የጊዜ ሰሌዳ ይህንን ይመስላል፣ ፓለቲካ ፓርቲዎች፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት አስተያየትና ግብአት ይሰጡበታል ተብሎ ይጠበቃል!
#Elections2012
@YeneTube @FikerAssefa
#Elections2012
@YeneTube @FikerAssefa
ባህር ዳር ከተማ አንድ ሊትር ቤንዚን በጥቁር ገበያ እስከ 70 ብር እየተሸጠ ነው።
በአማራ ክልል በተለያዩ ከተሞች የነዳጅ እጥረት የተከሰተ ሲሆን በባህር ዳር ከተማ ተባብሶ አንድ ሊትር ቤንዚን በጥቁር ገበያ እስከ 70 ብር ድረስ እየተሸጠ ነው። የከተማ ውስጥ የትራንስፖርት አገልግሎቶችም በከፊል ሥራ አቁመዋል።በባህርዳር ከተማ በተከሰተው እጥረት ሳቢያ በሕገወጥ መልኩ በጥቁር ገበያ በተለይም በከተማው ቀበሌ 07 እና 14 ቤንዚን እየተሸጠ ሲሆን፣ ባጃጆችም በዚህ ዋጋ ገዝተን አያወጣንም በሚል የታሪፍ ጭማሪ ማድረጋቸውን አዲስ ማለዳ ያነጋገረቻቸው ነዋሪ ይናገራሉ።
ምንጭ:አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
በአማራ ክልል በተለያዩ ከተሞች የነዳጅ እጥረት የተከሰተ ሲሆን በባህር ዳር ከተማ ተባብሶ አንድ ሊትር ቤንዚን በጥቁር ገበያ እስከ 70 ብር ድረስ እየተሸጠ ነው። የከተማ ውስጥ የትራንስፖርት አገልግሎቶችም በከፊል ሥራ አቁመዋል።በባህርዳር ከተማ በተከሰተው እጥረት ሳቢያ በሕገወጥ መልኩ በጥቁር ገበያ በተለይም በከተማው ቀበሌ 07 እና 14 ቤንዚን እየተሸጠ ሲሆን፣ ባጃጆችም በዚህ ዋጋ ገዝተን አያወጣንም በሚል የታሪፍ ጭማሪ ማድረጋቸውን አዲስ ማለዳ ያነጋገረቻቸው ነዋሪ ይናገራሉ።
ምንጭ:አዲስ ማለዳ
@YeneTube @FikerAssefa
የአዲስ አበባ ፖሊስን ማን ሊያስተዳድረው ይገባል የሚለው ጉዳይ እያወዛገበ ነው!
‹‹ደመወዝ እንከፍላለን እንጂ እኛ የአዲስ አበባ ፖሊስን አናስተዳድርም››
-ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ
‹‹ለሕዝባችን ደኅንነት ሲባል ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር ተቀራርበን እንድንሠራ ሊደረግ ይገባል››
-የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል እንደሻው ጣሰው
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለፌዴራል መንግሥት ተጠሪ በሆነችው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ አልፎ አልፎ ለሚያደርገው ቁጥጥር የከተማ አስተዳደሩ አመራሮችን ሰኞ ታኅሳስ 4 ቀን 2012 ዓ.ም. በመጥራት የሥራ ክንውናቸውን ሲገመግም፣ በወቅቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፀጥታና ደኅንነት ጉዳይ ትኩረትን ከሳቡ የውይይት ርዕሶች መካከል ነበር። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንን ማን ሊያስተዳድረው ይገባል የሚለው ጉዳይም አወዛግቧል፡፡
በምክር ቤቱ አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ሰብሳቢነትና የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች ብቻ በተሳተፉበት በዚህ የግምገማ መድረክ፣ በምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) የሚመራው የከተማ አስተዳደር የሥራ አፈጻጸም ሪፖርቱን አቅርቧል።
ሙሉ ዝርዝር👇👇👇
https://telegra.ph/addisabaPolice-01-15
‹‹ደመወዝ እንከፍላለን እንጂ እኛ የአዲስ አበባ ፖሊስን አናስተዳድርም››
-ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ
‹‹ለሕዝባችን ደኅንነት ሲባል ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ጋር ተቀራርበን እንድንሠራ ሊደረግ ይገባል››
-የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል እንደሻው ጣሰው
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለፌዴራል መንግሥት ተጠሪ በሆነችው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ አልፎ አልፎ ለሚያደርገው ቁጥጥር የከተማ አስተዳደሩ አመራሮችን ሰኞ ታኅሳስ 4 ቀን 2012 ዓ.ም. በመጥራት የሥራ ክንውናቸውን ሲገመግም፣ በወቅቱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፀጥታና ደኅንነት ጉዳይ ትኩረትን ከሳቡ የውይይት ርዕሶች መካከል ነበር። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንን ማን ሊያስተዳድረው ይገባል የሚለው ጉዳይም አወዛግቧል፡፡
በምክር ቤቱ አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ሰብሳቢነትና የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች ብቻ በተሳተፉበት በዚህ የግምገማ መድረክ፣ በምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) የሚመራው የከተማ አስተዳደር የሥራ አፈጻጸም ሪፖርቱን አቅርቧል።
ሙሉ ዝርዝር👇👇👇
https://telegra.ph/addisabaPolice-01-15
ምርጫ ቦርድ ምርጫ 2012ን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር በዛሬው ዕለት ውይይት እያደረገ ሲሆን በምርጫው ጊዜ ሰሌዳ እና አፈፃፀሙ ላይ የተለያዩ ጥያቄዎች እና አስተያየቶች መነሳታቸውን ቦርዱ ካወጣው መረጃ ለመረዳት ችለናል፡፡
በውይይቱ ላይ የተነሱት ጥያቄዎች የሚከተሉት ናቸው፣
1) የመራጮች ምዝገባ ጊዜ 30 ቀናት ያንሳል
2) የእጩ ምዝገባ ቀናት አንሷል፣ ቢታሰብበት !
3) ቀኑ ክረምት ላይ በመዋሉ ለማስፈፀም ያስቸግራል፣ ጥቅምት/ህዳር ላይ ለምን አይሆንም?
4) በምርጫ ዘመቻ ወቅት ወከባ እንዳይፈጠር ቦርዱ ዝግጅት ቢያደርግ?
5) የምረጡኝ ቅስቀሳ ቀናት ያንሳሉ፣ ከአሁን ጀምሮ ቅስቀሳ የጀመሩ ፓርቲዎችም አሉ፣ ቦርዱ ምን ይላል?
6) ፓርቲዎች የድምፅ መስጫ ወረቀቱ ላይ የሚደረደሩበት ቅደም ተከተል በእጣ ይሆናል ማለት ምን ማለት ነው?
#ምላሽ
1)የመራጮች ምዝገባ በህግ የተቀመጠ 30 ቀን ነው።
2)የእጩ ምዝገባ ቀናት በህግ በተቀመጠ መልኩ ይታያል፣ አስፈላጊ ከሆነ ቀናት መጨመሩን ቦርዱ ሊያየው ይችላል ግን በእቅዱ ላይ የተቀመጠው ቀን ለፓርቲዎች አያንስም እንደውም ጫና የሚሆነው ቦርዱ ላይ ነው።
3) ነሃሴ ላይ ምርጫው መካሄዱ ቦርዱ ወዶ የገባበት ሳይሆን ግንቦት ለማድረግ ስላልተቻለ ነው፡፡ ብዙ የተዘረዘሩ ለውጦች እያደረገ እንደሆነ የገለፀው ቦርዱ፣ በዚህም ምክንያት ግንቦት ላይ ማድረግ የሚቻል አይደለም ብሏል፡፡ አፈፃፀሙ ክረምት በመሆኑ ብዙ ችግር እንደሚገጥመው እሙን ነው ከክልል መንግስታት፣ ከፌደራል መንግስትና ሌሎች ተቋማት ቦርዱ የሎጀስቲክስ ድጋፍ ጠይቆ ለማስፈፀም ጥረት ያደርጋል። ከመስከረም ካለፈ ደሞ የህግ ጥሰት ይፈጥራል ስለዚህ ወደፊት መግፋት አልተቻለም ሲል ገልፅዋል ቦርዱ፡፡
4) በምርጫው ዘመቻ ጊዜ ወከባ እና ችግር እንዳይኖር ቦርዱ ጥረት ያደርጋል፣ ከዚህ በፊት ፓርቲዎች ችግር ሲገጥማቸው ቦርዱ ድጋፍ ሲያደርግ ቆይቷል፣ አሁን ይህንን ድጋፍ ለማስፋት በምርጫ ዘመቻ ወቅት የራሱ ዴስክ አዘጋጅቶ ተቋማዊ ድጋፍ ያደርጋል…
5) የምረጡኝ ቅስቅሳ አሁን መጀመር አይቻልም፣ የተሰጠው ከሶስት ወራት በላይ ጊዜ በቂ ነው፣ ከአሁኑ ቅስቀሳ የጀመሩ አሉ ለተባለው ውይይት እና ንግግር ከህዝብ ጋር ማደረግ ይቻላል፣ እኔን ምረጡኝ የሚል ዘመቻ ግን መጀመር አይቻልም፣ ያንን የሚያደርጉ ፓርቲዎች ላይ ቦርዱ ማጣራት ያደርጋል።
6) ፓርቲዎች በድምፅ መስጫ ወረቀት ላይ የሚደረደሩበት ቅደም ተከተል ሲባል የሚደረደሩበት መንገድ በእጣ የሚወሰን ይሆናል እንጂ ከዚህ በፊት እንደነበረው አይሆንም። እጣው ላይ በሚደርሳቸው ቅደም ተከተል መሰረት ፓርቲዎች የድምፅ መስጫ ወረቀቱ ላይ በቅደም ተከተል ይቀመጣሉ።
ምንጭ፦የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ
@YeneTube @FikerAssefa
በውይይቱ ላይ የተነሱት ጥያቄዎች የሚከተሉት ናቸው፣
1) የመራጮች ምዝገባ ጊዜ 30 ቀናት ያንሳል
2) የእጩ ምዝገባ ቀናት አንሷል፣ ቢታሰብበት !
3) ቀኑ ክረምት ላይ በመዋሉ ለማስፈፀም ያስቸግራል፣ ጥቅምት/ህዳር ላይ ለምን አይሆንም?
4) በምርጫ ዘመቻ ወቅት ወከባ እንዳይፈጠር ቦርዱ ዝግጅት ቢያደርግ?
5) የምረጡኝ ቅስቀሳ ቀናት ያንሳሉ፣ ከአሁን ጀምሮ ቅስቀሳ የጀመሩ ፓርቲዎችም አሉ፣ ቦርዱ ምን ይላል?
6) ፓርቲዎች የድምፅ መስጫ ወረቀቱ ላይ የሚደረደሩበት ቅደም ተከተል በእጣ ይሆናል ማለት ምን ማለት ነው?
#ምላሽ
1)የመራጮች ምዝገባ በህግ የተቀመጠ 30 ቀን ነው።
2)የእጩ ምዝገባ ቀናት በህግ በተቀመጠ መልኩ ይታያል፣ አስፈላጊ ከሆነ ቀናት መጨመሩን ቦርዱ ሊያየው ይችላል ግን በእቅዱ ላይ የተቀመጠው ቀን ለፓርቲዎች አያንስም እንደውም ጫና የሚሆነው ቦርዱ ላይ ነው።
3) ነሃሴ ላይ ምርጫው መካሄዱ ቦርዱ ወዶ የገባበት ሳይሆን ግንቦት ለማድረግ ስላልተቻለ ነው፡፡ ብዙ የተዘረዘሩ ለውጦች እያደረገ እንደሆነ የገለፀው ቦርዱ፣ በዚህም ምክንያት ግንቦት ላይ ማድረግ የሚቻል አይደለም ብሏል፡፡ አፈፃፀሙ ክረምት በመሆኑ ብዙ ችግር እንደሚገጥመው እሙን ነው ከክልል መንግስታት፣ ከፌደራል መንግስትና ሌሎች ተቋማት ቦርዱ የሎጀስቲክስ ድጋፍ ጠይቆ ለማስፈፀም ጥረት ያደርጋል። ከመስከረም ካለፈ ደሞ የህግ ጥሰት ይፈጥራል ስለዚህ ወደፊት መግፋት አልተቻለም ሲል ገልፅዋል ቦርዱ፡፡
4) በምርጫው ዘመቻ ጊዜ ወከባ እና ችግር እንዳይኖር ቦርዱ ጥረት ያደርጋል፣ ከዚህ በፊት ፓርቲዎች ችግር ሲገጥማቸው ቦርዱ ድጋፍ ሲያደርግ ቆይቷል፣ አሁን ይህንን ድጋፍ ለማስፋት በምርጫ ዘመቻ ወቅት የራሱ ዴስክ አዘጋጅቶ ተቋማዊ ድጋፍ ያደርጋል…
5) የምረጡኝ ቅስቅሳ አሁን መጀመር አይቻልም፣ የተሰጠው ከሶስት ወራት በላይ ጊዜ በቂ ነው፣ ከአሁኑ ቅስቀሳ የጀመሩ አሉ ለተባለው ውይይት እና ንግግር ከህዝብ ጋር ማደረግ ይቻላል፣ እኔን ምረጡኝ የሚል ዘመቻ ግን መጀመር አይቻልም፣ ያንን የሚያደርጉ ፓርቲዎች ላይ ቦርዱ ማጣራት ያደርጋል።
6) ፓርቲዎች በድምፅ መስጫ ወረቀት ላይ የሚደረደሩበት ቅደም ተከተል ሲባል የሚደረደሩበት መንገድ በእጣ የሚወሰን ይሆናል እንጂ ከዚህ በፊት እንደነበረው አይሆንም። እጣው ላይ በሚደርሳቸው ቅደም ተከተል መሰረት ፓርቲዎች የድምፅ መስጫ ወረቀቱ ላይ በቅደም ተከተል ይቀመጣሉ።
ምንጭ፦የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዛሬው ዕለት ባካሄደው ውይይት ያገኛቸውን ግብዓቶች ያካተተ ይፋዊ የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ የሚያሳውቀው የፊታችን ጥር 23 ቀን 2012 በርካታ ተሳታፊዎች በሚገኙበት ኮንፍረንስ ላይ ነው። #ምርጫ2012 #Ethiopia
Via NEBE
@YeneTube @FikerAssefa
Via NEBE
@YeneTube @FikerAssefa
ከዓለማቀፉ የአውቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ በተገኘ ድጋፍ ‹ሳይክሎትሮን› የተሰኘ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነ የካንሰር ምርመራ እንዲሁም ሕክምና ለማድረግ የሚያስችል መሣሪያ ለመግዛት ዝግጅት እየተደረገ እንደሚገኝ ተገለፀ።
በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው መሣሪያው፣ የካንሰር ምርመራን ለማከናወን ከማገዙም በላይ የካንሰር ሕክምና እንዲሁም የኩላሊት ንቅለ ተከላ ያደረጉ ግለሰቦችን የጤና ሁኔታ ለመከታተል እንደሚረዳ ተገልጿል።
Via:- Addis Maleda
@YeneTube @Fikerassefa
በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው መሣሪያው፣ የካንሰር ምርመራን ለማከናወን ከማገዙም በላይ የካንሰር ሕክምና እንዲሁም የኩላሊት ንቅለ ተከላ ያደረጉ ግለሰቦችን የጤና ሁኔታ ለመከታተል እንደሚረዳ ተገልጿል።
Via:- Addis Maleda
@YeneTube @Fikerassefa
የቦሮ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ አመንቴ ገሺ ትናንት መታሰራቸውን ፓርቲያቸው ዐስታወቀ።
ሊቀ መንበሩ በምርጫ ቦርድ ጥር 7 እና 8 ቀን 2012 ዓ.ም ሁሉንም ፓርቲዎች ለማወያየት በተዘጋጀው መርኃ ግብር ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ተደርጎላቸው ከአሶሳ ቦሌ አየር ማረፍያ እንደደረሱ በፌደራል ፖሊስ ተይዘው መታሰራቸውን የቦሮ ዴሞክራቲክ ፓርቲ የፖለቲካ ጉዳዩች ኃላፊ አቶ ዮሐንስ ለዶቼቬለ ዐስታውቀዋል።
ዶቼቬለ ስለ ጉዳዩ የጠየቃቸው የፌደራል ፖሊስ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ጁላን አብዲ ጉዳዩን እናጣራለን ነገር ግን እስካሁን የደረሰን ሪፖርት የለም ብለዋል።
የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታሁን መርጋ እና የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ዶ/ር ጌታቸው ወድሻም ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እውቅና ለማግኘት ጽ/ቤት መክፈት አለባችሁ ባላቸው መሰረት ባለፈው ሳምንት በአሶሳ ከተማ ጽ/ቤት ከከፈቱ በኋላ ፖሊስ እንዳሰራቸው አቶ ዮሐንስ አክለው ተናግረዋል። ሁለቱን ፖለቲከኞች ፖሊስ ያሰራቸው ጽሕፈት ቤት መክፍት አትችሉም በማለት ነውም ብለዋል።
ጉዳዩን ለማጣራት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር መሐመድ አምደኒል ጋር ብንደውልም ስልክ አያነሱም።በቤኒሻንል ጉሙዝ ክልል የሚንቀሳቀስ ተቃዋሚው የቦሮ ዲሞክራቲክ ፓርቲ የተመሰረተው በመስከረም 2012 ዓ.ም ነው።
ምንጭ:- የጀርመን ድምፅ ራዲዮ
@Yenetube @Fikerassefa
ሊቀ መንበሩ በምርጫ ቦርድ ጥር 7 እና 8 ቀን 2012 ዓ.ም ሁሉንም ፓርቲዎች ለማወያየት በተዘጋጀው መርኃ ግብር ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ ተደርጎላቸው ከአሶሳ ቦሌ አየር ማረፍያ እንደደረሱ በፌደራል ፖሊስ ተይዘው መታሰራቸውን የቦሮ ዴሞክራቲክ ፓርቲ የፖለቲካ ጉዳዩች ኃላፊ አቶ ዮሐንስ ለዶቼቬለ ዐስታውቀዋል።
ዶቼቬለ ስለ ጉዳዩ የጠየቃቸው የፌደራል ፖሊስ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ጁላን አብዲ ጉዳዩን እናጣራለን ነገር ግን እስካሁን የደረሰን ሪፖርት የለም ብለዋል።
የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታሁን መርጋ እና የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ዶ/ር ጌታቸው ወድሻም ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እውቅና ለማግኘት ጽ/ቤት መክፈት አለባችሁ ባላቸው መሰረት ባለፈው ሳምንት በአሶሳ ከተማ ጽ/ቤት ከከፈቱ በኋላ ፖሊስ እንዳሰራቸው አቶ ዮሐንስ አክለው ተናግረዋል። ሁለቱን ፖለቲከኞች ፖሊስ ያሰራቸው ጽሕፈት ቤት መክፍት አትችሉም በማለት ነውም ብለዋል።
ጉዳዩን ለማጣራት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር መሐመድ አምደኒል ጋር ብንደውልም ስልክ አያነሱም።በቤኒሻንል ጉሙዝ ክልል የሚንቀሳቀስ ተቃዋሚው የቦሮ ዲሞክራቲክ ፓርቲ የተመሰረተው በመስከረም 2012 ዓ.ም ነው።
ምንጭ:- የጀርመን ድምፅ ራዲዮ
@Yenetube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አስተዳደር የሚያደርስባቸው የሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ጥሰት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መምጣቱን ሠራተኞች ተናገሩ::
ይሁን እንጂ አየር መንገዱ በበኩሉ ተቋሙ በጥብቅ ሥነ-ምግባር በመመራቱ የተቋሙን ገጽታ ለማጠልሸት ጥረት የሚያደርጉ ሠራተኞች ወቀሳ ነው ሲል ክሱን አስተባብሏል።
ምንጭ:- ኢትዮጵያ ፕሬስ ኤጀንሲ / አዲስ ማለደ
@YeneTube @FikerAssefa
ይሁን እንጂ አየር መንገዱ በበኩሉ ተቋሙ በጥብቅ ሥነ-ምግባር በመመራቱ የተቋሙን ገጽታ ለማጠልሸት ጥረት የሚያደርጉ ሠራተኞች ወቀሳ ነው ሲል ክሱን አስተባብሏል።
ምንጭ:- ኢትዮጵያ ፕሬስ ኤጀንሲ / አዲስ ማለደ
@YeneTube @FikerAssefa