🛑 Breaking 🛑
የኦሮሚያ ክልል ከእገታ የተለቀቁ ተማሪዎች #በእጄ ናቸው አለ
ከእገታ ተለቀቁ የተባሉ ተማሪዎችን ዛሬም እንዳላገኙ ቤተሰቦች ቢናገሩም የኦሮሚያ ክልል የአስተዳደር እና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ኮሎኔል አበበ ገረሱ ከእገታው የተለቀቁት ተማሪዎች አሁን #በመንግሥት_እጅ መሆናቸውን ለቪኦኤ ተናግረዋል።
የእገታውን ተግባር የፈፀሙት ራሳቸውን ሸኔ ብለው የሚጠሩ ቡድኖች ናቸው ሲሉ ኮሎኔል አበበ ተናግረዋል።
Via:- Addis Maleda / VOA
@YeneTube @FikerAssefa
የኦሮሚያ ክልል ከእገታ የተለቀቁ ተማሪዎች #በእጄ ናቸው አለ
ከእገታ ተለቀቁ የተባሉ ተማሪዎችን ዛሬም እንዳላገኙ ቤተሰቦች ቢናገሩም የኦሮሚያ ክልል የአስተዳደር እና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ኮሎኔል አበበ ገረሱ ከእገታው የተለቀቁት ተማሪዎች አሁን #በመንግሥት_እጅ መሆናቸውን ለቪኦኤ ተናግረዋል።
የእገታውን ተግባር የፈፀሙት ራሳቸውን ሸኔ ብለው የሚጠሩ ቡድኖች ናቸው ሲሉ ኮሎኔል አበበ ተናግረዋል።
Via:- Addis Maleda / VOA
@YeneTube @FikerAssefa