ኑን ወል ቀለም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
68፥1 “ኑን”፤ በብርዕ እምላለሁ በዚያም በሚጽፉት نٓ ۚ وَٱلْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ ።
“ኑን” ن ከሃያ ዘጠኙ አል-ሑሩፉል ኢጃኢያ እና ከሃያ ስምንቱ አል-ሑሩፉል አብጀዲያ አንዱ ነው፤ ከእነዚህ ሐርፎች አስራ አራቱ በመድ የሚሳቡ፦ “አሊፍ፣ ላም፣ ሚም፣ ሷድ፣ ሯ፣ ካፍ፣ ሃ፣ ያ፣ ዓይን፣ ጧ፣ ሲን፣ ሐ፣ ቃፍ፣ ኑን” በቁርአን መግቢያ ላይ በ 29 ሱራዎች ላይ “ፈዋቲህ” فواتح ማለት “መክፈቻዎች” ሆነው ይገኛሉ፤ እነዚህ ሐርፎች “አል-ሑሩፉል ሙቀጠአ” الحروف المقطعة ይባላሉ፤ “አል-ሙቀጠአ” المقطعة ማለትም “ቀጠአ” قطع ማለትም “አነጸረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ምጻረ-ቃል”abbreviated” ማለት ነው። እነዚህ ሐርፎች የቁርአን ዋልታና ማገር ሲሆን ታምር ነው፤ እነዚህ ሃርፎች የገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች እና የተወረደ መጽሐፍ ነው፤ አላህ እነዚህ ሃርፎች እንድንቸገር ሳይሆን የአዕምሮ ባለቤቶች ሆነን እነዚህ አንቀፆች እንድናስተነትን ነው ያወረደው፦
7:1 *”አሊፍ ላም ሚም ሷድ”*፦
ይህ *”ወደ አንተ የተወረደ መጽሐፍ ነው”*፤
10:1 *”አሊፍ፣ ላም፣ ራ”*፦ እነዚህ በጥበብ የተሞላው *”መጽሐፍ አንቀጾች ናቸው”*።
12:1 *”አሊፍ ላም ራ”*፦ እነዚህ *”የገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች ናቸው”*።
13:1 *”አሊፍ ላም ሚም ራ”*፦ ይህች *”ከመጽሐፉ አንቀጾች ናት”*፤ ያም ከጌታህ *”ወደ አንተ የተወረደው እውነት ነው”*፤
20:1 *”ጧ ሃ”*፦
ቁርአንን በአንተ ላይ *”እንድትቸገር አላወረድንም”*፤
38:29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ *”አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ አወረድነው”*፡፡
በእርግጥ “ኑን” ن ማለት “ሑት” حُوت ማለትም “አሳ” በሚል ይመጣል፤ እዚሁ ሱራህ ላይ ዩኑስ “የዓሳው ባለቤት” ተብሏል፦
68፥48 ለጌታህም ፍርድ ታገሥ፤ በመበሳጨትና ባለ መታገሥ እንደ “ዓሣው ባለቤትም” كَصَاحِبِ ٱلْحُوت አትኹን፡፡ እርሱ በጭንቀት የተመላ ኾኖ ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡
37፥139 “ዩኑስም” በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡
37፤142 እርሱም ተወቃሽ ሲሆን “ዐሳው” ዋጠው فَٱلْتَقَمَهُ ٱلْحُوتُ وَهُوَ مُلِيمٌۭ ፡፡
68፥48 ላይ ዩኑስ “ከሷሒቡል ሑት” كَصَاحِبِ ٱلْحُوت ማለትም “የዓሳው ባለቤት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ሌላ አንቀፅ ላይ በተለዋዋጭ ቃል “ዘን ኑን” ذَا ٱلنُّون ማለትም “የዓሳው ባለቤት” ተብሏል፦
21፥87 “የዓሳውንም ባለቤት” وَذَا ٱلنُّونِ ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ አስታውስ፡፡
ግን 68፥1 ላይ የተጠቀሰው ኑን ሙፈሲሪን ሐርፍ ነው ሲሉ ነገር ግን ከ 1329–1414 ይኖር የነበረው አል-ፈይሩዝ አባዲ “ተንዊሩል ሚቅባስ” تنوير المقباس በሚባል ስብስቡ ላይ ከኢብኑ አባስ ሪዋያ ሳያገኝ ኑን ከምድር በታች ምድርን የተሸከመ አሳ ነው ብሎ አስቀምጦታል፤ ይህ ኢስናድ ዶዒፍ ነው፥ ዶዒፍ ደግሞ መርዱድ ነው። “መቅቡል” مَقْبُول ማለት “ቅቡል” ማለት ሲሆን ተቀባይነት ያላቸው የሚባሉት ሶሒሕ እና ሐሰን የሆኑ ናቸው። “መርዱድ” مَردُود “ውድቅ” ማለት ሲሆን ውድቅ ሐዲስ የሚባሉት ዶዒይፍ እና መውዱዕ የሆኑ ናቸው።
“ቀለም” قَلَم ማለት “ብዕር” ማለት ሲሆን ቃላትን ማስፈሪያ ነው፤ “ከላም” كَلَٰم ማለት “ንግግር” ማለት ሲሆን ንግግር ደግሞ የፊደላት ውቅር ነው፣ ፊደላት ሆሄሃት ሆነው በብዕር ይሰፍራሉ፦
31:27 ከዛፍም በምድር ያለው ሁሉ “ብርዖች” أَقْلَامٌ ቢሆኑ ኖሮ ባሕሩም ከእርሱ ማለቅ በኋላ ሰባት ባሕሮች የሚጨመሩለት ሆኖ፣ ቀለም ቢሆንና ቢጻፍባቸው፣ የአላህ ቃላት ባላለቀች ነበር፤ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና።
ሌላው ብዕር እውቀት ለመግለፅ አግልግሎት ላይ ውሏል፦
96:1-5 አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም። ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው ጌታህ ስም። አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን፤ ያ “በብዕር” بِالْقَلَمِ ያስተማረ፤ ሰውን ያልወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን።
“ኢቅራ” اقْرَأْ ማለትም “አንብብ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ”imperative verb” ሁለት ጊዜ መምጣቱ ሁለት ይዘት እንዳለው ምሁራን ይናገራሉ፦
አንደኛ ይዘት “አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም” ማለት መለኮታዊ መገለጥ የሆነው ቁርአንን እያንዳንዱን ሱራ በአላህ ስም መነበቡም ሲያመለክት ይህ ነቅል የሚባለውን የእውቀት ምንጭ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ነቅል” نفل ጌታችን አላህ በነቢያቱ ለሰው ልጆች የሚያስተላልፈው ወህይ ማለትም ግልጠተ-መለኮት”Revelation” ነው፦
7:52 “ከእውቀት” ጋርም የዘረዘርነው የሆነን “መጽሐፍ” ለሚያምኑ ሕዝቦች መመሪያና እዝነት ሲሆን፣ በእርግጥ አመጣንላቸው።
ሁለተኛው ይዘት ደግሞ “አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን፤ ያ በብዕር ያስተማረ፤ ሰውን ያልወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን” ስለሚል በብዕር ማለትም በትምህርት የሚገበይ እውቀትን ማንበብ ያሳያል፣ አላህ ሰውን ያላወቀውን ሁሉ አሳውቆታል፣ ሳይንስ*science* የሚለው ቃል “ሳይንሲያ” ከሚል ከላቲን ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙ እውቀት ማለት ነው፣ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሙያዊ ፍቺው ደግሞ ህይወት ስላላቸውና ስለሌላቸው ነገሮች የሚያጠና የምርምር ዘርፍ ነው፣ ይህ ዓቅል የሚባለውን የእውቀት ምንጭ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ዓቅል” عقل ደግሞ አምላካችን አላህ ለሰው ልጆች እንዲያመዛዝኑ፣ እንዲያስተነትኑ፣ እንዲመራመሩበት እንዲያስተውሉ፣ የሰጠው አመክንዮ”Reason” ነው፦
17:36ለአንተም በእርሱ “ዕውቀት” የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም፣ እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከነሱ ተጠያቂ ነውና።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
68፥1 “ኑን”፤ በብርዕ እምላለሁ በዚያም በሚጽፉት نٓ ۚ وَٱلْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ ።
“ኑን” ن ከሃያ ዘጠኙ አል-ሑሩፉል ኢጃኢያ እና ከሃያ ስምንቱ አል-ሑሩፉል አብጀዲያ አንዱ ነው፤ ከእነዚህ ሐርፎች አስራ አራቱ በመድ የሚሳቡ፦ “አሊፍ፣ ላም፣ ሚም፣ ሷድ፣ ሯ፣ ካፍ፣ ሃ፣ ያ፣ ዓይን፣ ጧ፣ ሲን፣ ሐ፣ ቃፍ፣ ኑን” በቁርአን መግቢያ ላይ በ 29 ሱራዎች ላይ “ፈዋቲህ” فواتح ማለት “መክፈቻዎች” ሆነው ይገኛሉ፤ እነዚህ ሐርፎች “አል-ሑሩፉል ሙቀጠአ” الحروف المقطعة ይባላሉ፤ “አል-ሙቀጠአ” المقطعة ማለትም “ቀጠአ” قطع ማለትም “አነጸረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ምጻረ-ቃል”abbreviated” ማለት ነው። እነዚህ ሐርፎች የቁርአን ዋልታና ማገር ሲሆን ታምር ነው፤ እነዚህ ሃርፎች የገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች እና የተወረደ መጽሐፍ ነው፤ አላህ እነዚህ ሃርፎች እንድንቸገር ሳይሆን የአዕምሮ ባለቤቶች ሆነን እነዚህ አንቀፆች እንድናስተነትን ነው ያወረደው፦
7:1 *”አሊፍ ላም ሚም ሷድ”*፦
ይህ *”ወደ አንተ የተወረደ መጽሐፍ ነው”*፤
10:1 *”አሊፍ፣ ላም፣ ራ”*፦ እነዚህ በጥበብ የተሞላው *”መጽሐፍ አንቀጾች ናቸው”*።
12:1 *”አሊፍ ላም ራ”*፦ እነዚህ *”የገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች ናቸው”*።
13:1 *”አሊፍ ላም ሚም ራ”*፦ ይህች *”ከመጽሐፉ አንቀጾች ናት”*፤ ያም ከጌታህ *”ወደ አንተ የተወረደው እውነት ነው”*፤
20:1 *”ጧ ሃ”*፦
ቁርአንን በአንተ ላይ *”እንድትቸገር አላወረድንም”*፤
38:29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ *”አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ አወረድነው”*፡፡
በእርግጥ “ኑን” ن ማለት “ሑት” حُوت ማለትም “አሳ” በሚል ይመጣል፤ እዚሁ ሱራህ ላይ ዩኑስ “የዓሳው ባለቤት” ተብሏል፦
68፥48 ለጌታህም ፍርድ ታገሥ፤ በመበሳጨትና ባለ መታገሥ እንደ “ዓሣው ባለቤትም” كَصَاحِبِ ٱلْحُوت አትኹን፡፡ እርሱ በጭንቀት የተመላ ኾኖ ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡
37፥139 “ዩኑስም” በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡
37፤142 እርሱም ተወቃሽ ሲሆን “ዐሳው” ዋጠው فَٱلْتَقَمَهُ ٱلْحُوتُ وَهُوَ مُلِيمٌۭ ፡፡
68፥48 ላይ ዩኑስ “ከሷሒቡል ሑት” كَصَاحِبِ ٱلْحُوت ማለትም “የዓሳው ባለቤት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ሌላ አንቀፅ ላይ በተለዋዋጭ ቃል “ዘን ኑን” ذَا ٱلنُّون ማለትም “የዓሳው ባለቤት” ተብሏል፦
21፥87 “የዓሳውንም ባለቤት” وَذَا ٱلنُّونِ ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ አስታውስ፡፡
ግን 68፥1 ላይ የተጠቀሰው ኑን ሙፈሲሪን ሐርፍ ነው ሲሉ ነገር ግን ከ 1329–1414 ይኖር የነበረው አል-ፈይሩዝ አባዲ “ተንዊሩል ሚቅባስ” تنوير المقباس በሚባል ስብስቡ ላይ ከኢብኑ አባስ ሪዋያ ሳያገኝ ኑን ከምድር በታች ምድርን የተሸከመ አሳ ነው ብሎ አስቀምጦታል፤ ይህ ኢስናድ ዶዒፍ ነው፥ ዶዒፍ ደግሞ መርዱድ ነው። “መቅቡል” مَقْبُول ማለት “ቅቡል” ማለት ሲሆን ተቀባይነት ያላቸው የሚባሉት ሶሒሕ እና ሐሰን የሆኑ ናቸው። “መርዱድ” مَردُود “ውድቅ” ማለት ሲሆን ውድቅ ሐዲስ የሚባሉት ዶዒይፍ እና መውዱዕ የሆኑ ናቸው።
“ቀለም” قَلَم ማለት “ብዕር” ማለት ሲሆን ቃላትን ማስፈሪያ ነው፤ “ከላም” كَلَٰم ማለት “ንግግር” ማለት ሲሆን ንግግር ደግሞ የፊደላት ውቅር ነው፣ ፊደላት ሆሄሃት ሆነው በብዕር ይሰፍራሉ፦
31:27 ከዛፍም በምድር ያለው ሁሉ “ብርዖች” أَقْلَامٌ ቢሆኑ ኖሮ ባሕሩም ከእርሱ ማለቅ በኋላ ሰባት ባሕሮች የሚጨመሩለት ሆኖ፣ ቀለም ቢሆንና ቢጻፍባቸው፣ የአላህ ቃላት ባላለቀች ነበር፤ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና።
ሌላው ብዕር እውቀት ለመግለፅ አግልግሎት ላይ ውሏል፦
96:1-5 አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም። ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው ጌታህ ስም። አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን፤ ያ “በብዕር” بِالْقَلَمِ ያስተማረ፤ ሰውን ያልወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን።
“ኢቅራ” اقْرَأْ ማለትም “አንብብ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ”imperative verb” ሁለት ጊዜ መምጣቱ ሁለት ይዘት እንዳለው ምሁራን ይናገራሉ፦
አንደኛ ይዘት “አንብብ በዚያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም” ማለት መለኮታዊ መገለጥ የሆነው ቁርአንን እያንዳንዱን ሱራ በአላህ ስም መነበቡም ሲያመለክት ይህ ነቅል የሚባለውን የእውቀት ምንጭ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ነቅል” نفل ጌታችን አላህ በነቢያቱ ለሰው ልጆች የሚያስተላልፈው ወህይ ማለትም ግልጠተ-መለኮት”Revelation” ነው፦
7:52 “ከእውቀት” ጋርም የዘረዘርነው የሆነን “መጽሐፍ” ለሚያምኑ ሕዝቦች መመሪያና እዝነት ሲሆን፣ በእርግጥ አመጣንላቸው።
ሁለተኛው ይዘት ደግሞ “አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን፤ ያ በብዕር ያስተማረ፤ ሰውን ያልወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን” ስለሚል በብዕር ማለትም በትምህርት የሚገበይ እውቀትን ማንበብ ያሳያል፣ አላህ ሰውን ያላወቀውን ሁሉ አሳውቆታል፣ ሳይንስ*science* የሚለው ቃል “ሳይንሲያ” ከሚል ከላቲን ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙ እውቀት ማለት ነው፣ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሙያዊ ፍቺው ደግሞ ህይወት ስላላቸውና ስለሌላቸው ነገሮች የሚያጠና የምርምር ዘርፍ ነው፣ ይህ ዓቅል የሚባለውን የእውቀት ምንጭ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ “ዓቅል” عقل ደግሞ አምላካችን አላህ ለሰው ልጆች እንዲያመዛዝኑ፣ እንዲያስተነትኑ፣ እንዲመራመሩበት እንዲያስተውሉ፣ የሰጠው አመክንዮ”Reason” ነው፦
17:36ለአንተም በእርሱ “ዕውቀት” የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም፣ እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከነሱ ተጠያቂ ነውና።
“በሚጽፉት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የሥጡሩነ” يَسْطُرُونَ ሲሆን በግሱ መድረሻ ቅጥያ ላይ “እነርሱ” የሚል ብዜት የሆነ ስውር ተሳቢ ተውላጠ-ስም አለ፤ ይህም በብዕር ጸሐፊዎች እንዳሉ ያመለክታል፤ እነዚህም ጸሐፊዎች የትንሳኤ ቀን ምንዳና ትሩፋት የሚሰጥበትን ሰናያትና እኩያት ስራ የሚመዘግቡ በቀኝና በግራ ያሉት መላእክት ናቸው፦
54:52-53 የሠሩትንም ነገር ሁሉ በመጽሐፎች ዉስጥ ነው፤ ትንሹም ትልቁም ሁሉ “የተጻፈ” مُسْتَطَرٌ ነው፤
82:10-12 በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ፤ ስትሆኑ፤ “የተከበሩ ጸሐፊዎች” كَٰتِبِينَ የሆኑ፤ ተጠባባቂዎች፤ የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ፤
50:17-18 ሁለቱ ቃል ተቀባይ በቀኙም በግራውም ተቀምጠው ቃሉን በሚቀበሉት ወቅትየሚሆነውን አስታውስ። ከቃል አንድንም አይናገርም ከእርሱ ዘንድ ቃሉን ለመመዝገብ ዝግጁ የሆኑ “መላእክት” ያሉ ቢሆን እንጅ።
“ኑን” በሴሜቲክ ቤተሰብ ውስጥ ማለትም፦ በአካዲያን፣ በፎኒሺአን፣ በዕብራውያን፣ በአረማይክና በአረቢኛ የፊደል ስም ቢሆንም ግን ስረ-መሰረቱ “እባብ” ወይም “አሳ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ በዕብራይስጥ “አሌፍ” א ማለት “በሬ” ነው፤ “ቤት” ב,ማለት “ቤት” ነው፣ “ጋሜል” ג, ማለት “ግመል” ነው፤ “ዳሌት” ד ማለት “በር” ነው፤ እያለ ይቀጥላል። የሥነ-ሆሄ ጥናት”Graphology” እንደሚያትተው የፊደሎች ቅርፅ የእንስሳት እና የግኡዛን ነገሮች ነበሩ፤ ለመሆኑ ከምድር በታች ውሃ አለው የሚለው መጽሐፍ የቱ ነው? ምድር በውሃ ላይ ነው የፀናችው ማለትም ያለችውች የሚለው መጽሐፍ የቱ ነው? ይህ አፈታሪክ ባይብል ላይ ሰፍሯል፦
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ *”ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር”* የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።
መዝሙር 136፥6 *”ምድርን በውኃ ላይ ያጸና”*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
የሥነ-ምድር ጥናት”Geoology” ምድር ዝግር ሆና ከምድር በታች ውሃ አለ የሚለውን የጥንቱ ማህበረሰብ አፈ-ታሪክ ፉርሽ አርጎቷል፤ ነገር ግን ባይብል ከምድር በታች ውሃ አለ ብቻ ሳይሆን የሚለው እዚያ ውሃ ውስጥ አሳ አለ ይለናል፦
ዘዳግም 4፥18 በምድርም ላይ የሚሽከረከረውን ሁሉ ምሳሌ፥ *”ከምድርም በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረውን የዓሣን”* ሁሉ ምሳሌ እንዳታደርጉ፥
በጥልቅ ባህር ውስጥ “እባብ” አለ የሚል የጥንቱ ማህበረሰብ አፈ-ታሪክ ውስጥ የሚካተት ተረት በባይብል በውሃ ውስጥ የሚኖረው እባብ “ሌዋታን” ይለዋል፦
ኢሳይያስ 27፥1በዚያም ቀን እግዚአብሔር ፈጣኑን እባብ ሌዋታንን ጠማማውንም እባብ *”ሌዋታንን”* በጠንካራ በታላቅም በብርቱም ሰይፍ ይቀጣል፥ *”በባሕርም ውስጥ ያለውን ዘንዶ”* ይገድላል።
አሞጽ 9:3 በቀርሜሎስም ራስ ውስጥ ቢሸሸጉ ፈልጌ ከዚያ አወጣቸዋለሁ፤ *”በጥልቅ ባሕርም ውስጥ ከዓይኔ ቢደበቁ ከዚያ እባቡን”* አዝዛለሁ፥ እርሱም ይነድፋቸዋል፤
ይህንን የባይብል አፈታሪክ ያጋለጠውን የሥነ-ተረት ጥናት”mythology” በ 1225-1274 AD ይኖር የነበረው የክርስትናውን አቃቤ እምነት ቶማስ አኩናስ ይህ እባብ ሰይጣን ነው ብሎ አርፎቷል፤ ሙስሊም የማያነብ ይመስላቸዋል እንዴ? ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿ ምች መታት ይላል ያገሬ ሰው፤ የቁርአን ተፍሲር ከመተቸት በፊት የአምላክ ቃል ነው ተብሎ የሚታመንበት ባይብል መፈተሽ አለበት፤ ተፍሲር የሰው ግንዛቤ ነውና፤ ቅድሚያ ባይብል ምድር በውሃ ላይ ተመሰረተች፣ ከምድር በታች ውሃ አለ እና በውሃ ውስጥ አንዴ አሳ አንዴ እባብ አለ የሚለውን ተረት ይፈተሽ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
54:52-53 የሠሩትንም ነገር ሁሉ በመጽሐፎች ዉስጥ ነው፤ ትንሹም ትልቁም ሁሉ “የተጻፈ” مُسْتَطَرٌ ነው፤
82:10-12 በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ፤ ስትሆኑ፤ “የተከበሩ ጸሐፊዎች” كَٰتِبِينَ የሆኑ፤ ተጠባባቂዎች፤ የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ፤
50:17-18 ሁለቱ ቃል ተቀባይ በቀኙም በግራውም ተቀምጠው ቃሉን በሚቀበሉት ወቅትየሚሆነውን አስታውስ። ከቃል አንድንም አይናገርም ከእርሱ ዘንድ ቃሉን ለመመዝገብ ዝግጁ የሆኑ “መላእክት” ያሉ ቢሆን እንጅ።
“ኑን” በሴሜቲክ ቤተሰብ ውስጥ ማለትም፦ በአካዲያን፣ በፎኒሺአን፣ በዕብራውያን፣ በአረማይክና በአረቢኛ የፊደል ስም ቢሆንም ግን ስረ-መሰረቱ “እባብ” ወይም “አሳ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ በዕብራይስጥ “አሌፍ” א ማለት “በሬ” ነው፤ “ቤት” ב,ማለት “ቤት” ነው፣ “ጋሜል” ג, ማለት “ግመል” ነው፤ “ዳሌት” ד ማለት “በር” ነው፤ እያለ ይቀጥላል። የሥነ-ሆሄ ጥናት”Graphology” እንደሚያትተው የፊደሎች ቅርፅ የእንስሳት እና የግኡዛን ነገሮች ነበሩ፤ ለመሆኑ ከምድር በታች ውሃ አለው የሚለው መጽሐፍ የቱ ነው? ምድር በውሃ ላይ ነው የፀናችው ማለትም ያለችውች የሚለው መጽሐፍ የቱ ነው? ይህ አፈታሪክ ባይብል ላይ ሰፍሯል፦
ዘጸአት 20፥4 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ *”ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር”* የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።
መዝሙር 136፥6 *”ምድርን በውኃ ላይ ያጸና”*፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
የሥነ-ምድር ጥናት”Geoology” ምድር ዝግር ሆና ከምድር በታች ውሃ አለ የሚለውን የጥንቱ ማህበረሰብ አፈ-ታሪክ ፉርሽ አርጎቷል፤ ነገር ግን ባይብል ከምድር በታች ውሃ አለ ብቻ ሳይሆን የሚለው እዚያ ውሃ ውስጥ አሳ አለ ይለናል፦
ዘዳግም 4፥18 በምድርም ላይ የሚሽከረከረውን ሁሉ ምሳሌ፥ *”ከምድርም በታች በውኃ ውስጥ የሚኖረውን የዓሣን”* ሁሉ ምሳሌ እንዳታደርጉ፥
በጥልቅ ባህር ውስጥ “እባብ” አለ የሚል የጥንቱ ማህበረሰብ አፈ-ታሪክ ውስጥ የሚካተት ተረት በባይብል በውሃ ውስጥ የሚኖረው እባብ “ሌዋታን” ይለዋል፦
ኢሳይያስ 27፥1በዚያም ቀን እግዚአብሔር ፈጣኑን እባብ ሌዋታንን ጠማማውንም እባብ *”ሌዋታንን”* በጠንካራ በታላቅም በብርቱም ሰይፍ ይቀጣል፥ *”በባሕርም ውስጥ ያለውን ዘንዶ”* ይገድላል።
አሞጽ 9:3 በቀርሜሎስም ራስ ውስጥ ቢሸሸጉ ፈልጌ ከዚያ አወጣቸዋለሁ፤ *”በጥልቅ ባሕርም ውስጥ ከዓይኔ ቢደበቁ ከዚያ እባቡን”* አዝዛለሁ፥ እርሱም ይነድፋቸዋል፤
ይህንን የባይብል አፈታሪክ ያጋለጠውን የሥነ-ተረት ጥናት”mythology” በ 1225-1274 AD ይኖር የነበረው የክርስትናውን አቃቤ እምነት ቶማስ አኩናስ ይህ እባብ ሰይጣን ነው ብሎ አርፎቷል፤ ሙስሊም የማያነብ ይመስላቸዋል እንዴ? ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿ ምች መታት ይላል ያገሬ ሰው፤ የቁርአን ተፍሲር ከመተቸት በፊት የአምላክ ቃል ነው ተብሎ የሚታመንበት ባይብል መፈተሽ አለበት፤ ተፍሲር የሰው ግንዛቤ ነውና፤ ቅድሚያ ባይብል ምድር በውሃ ላይ ተመሰረተች፣ ከምድር በታች ውሃ አለ እና በውሃ ውስጥ አንዴ አሳ አንዴ እባብ አለ የሚለውን ተረት ይፈተሽ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የእጁጅ እና መእጁጅ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥96 *"የእጁጅ እና መእጁጅም እነርሱ ከየተረተሩ ሁሉ የሚንደረደሩ ሲኾኑ ግድባቸው በተከፈተች ጊዜ"*። حَتَّىٰ إِذَا فُتِحَتْ يَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَهُم مِّن كُلِّ حَدَبٍ يَنسِلُونَ
በኢሥላም አስተምህሮት “አኺሩ አዝ-ዘማን” آخِر الْزَمَان ማለት “የመጨረሻው ዘመን” ማለት ነው። የዚህ የመጨረሻው ዘመን ጥናት”Eschatology” ምሁራን እንደሚያትቱት የመጨረሻው ዘመን ምልክቱ በሁለት ክፍል ይከፈላል፥ እርሱም፦ አንዱ “አያቱ አስ-ሱግራ” آيَة الصُغْرَى ሲሆን ሌላው ደግሞ “አያቱል ኩብራ” آيَة الكُبْرَى ነው። “አያቱ አስ-ሱግራ” آيَة الصُغْرَى ማለት “ንዑሳን ምልክቶች” ማለት ሲሆን “አያቱል ኩብራ” آيَة الكُبْرَى ማለት ደግሞ “ዐበይት ምልክቶች” ማለት ነው፥ ከመጨረሻው ዘመን ዐበይት ምልክቶች አንዱ የእጁጅ እና መእጁጅ ከየተረተሩ ሁሉ የሚንደረደሩ ሆነው መውጣታቸው ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 26
ሑዘይፋህ ኢብኑ አሢዲል እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ከእኛ በላይ በክፍል ቆመው ነበር፥ ስለ ሰዓቲቱ እየተወያየን ነበር። ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሰዓቲቱ አትቆምም ከእርሷ በፊት አሥር ምልክቶችን ፀሐይ በጠለቀችበት መውጣት፣ የእጁጅ ወመእጁጅ መውጣት፣ ደበቱል አርድ መውጣት..እስክታዩ ድረስ"*። عَنْ حُذَيْفَةَ بْنِ أَسِيدٍ، قَالَ أَشْرَفَ عَلَيْنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم مِنْ غُرْفَةٍ وَنَحْنُ نَتَذَاكَرُ السَّاعَةَ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى تَرَوْا عَشْرَ آيَاتٍ طُلُوعُ الشَّمْسِ مِنْ مَغْرِبِهَا وَيَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَالدَّابَّةُ
"የእጁጅ" يَأْجُوج የሚለው ቃል "አጀ" أَجَّ ማለትም "ደረቀ" "ከበደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጃጅ" جَاج ማለትም "ደረቅ" "ከባድ" ማለት ነው፥ "የእጁጅ" يَأْجُوج አንድ ግለሰብ ሳይሆን ልክ እንደ "አጼ" "ቄሳር" "ፈርዖን" ለንጉሡ፣ ለአለቃው፣ ለመሪው የማዕረግ ስም ነው። "መእጁጅ" مَأْجُوج የሚለው ቃል"ማጀ" مَاجَ ማለትም "ሸከረ" "መረረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መጃጅ" مَجَاج ማለትም "ሸካራ" "መራራ" ማለት ነው፥ "መእጁጅ" مَأْجُوج የየእጁጅ "መንግሥት" "ግዛት" "ሕዝብ" ነው። የእጁጅ እና መእጁጅ በዕብራይስጥ "ጎግ እና ማጎግ" גּוֹג וּמָגוֹג ሲባሉ በካልኪ ፑራና ደግሞ "ኮካ እና ቪኮካ" ይባላሉ፥ እነዚህ ሕዝቦች ከፕላኔታችን በሰሜን በኩል ይኖሩ የነበሩ ሕዝቦች ናቸው።
ዙል-ቀርነይን ወደ ሰሜን ሲጓዝ በአቅራቢያቸው ንግግርን ለማወቅ የማይቃረቡ ሕዝቦችን አገኘ፥ እነርሱም፦ "ዙል-ቀርነይን ሆይ! የእጁጅ እና መእጁጅ በምድር ላይ አበላሺዎች ናቸውና በእኛ እና በእነርሱ መካከል ግድብን ታደርግልን ዘንድ ግብርን እናድርግልህን?" አሉ፦
18፥93 *"በሁለቱ ጋራዎችም መካከል በደረሰ ጊዜ በአቅራቢያቸው ንግግርን ለማወቅ የማይቃረቡ ሕዝቦችን አገኘ"*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا بَلَغَ بَيْنَ السَّدَّيْنِ وَجَدَ مِن دُونِهِمَا قَوْمًا لَّا يَكَادُونَ يَفْقَهُونَ قَوْلًا
18፥94 *«ዙል-ቀርነይን ሆይ! የእጁጅና መእጁጅ በምድር ላይ አበላሺዎች ናቸውና በእኛ እና በእነርሱ መካከል ግድብን ታደርግልን ዘንድ ግብርን እናድርግልህን?» አሉ"*፡፡ قَالُوا يَا ذَا الْقَرْنَيْنِ إِنَّ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ مُفْسِدُونَ فِي الْأَرْضِ فَهَلْ نَجْعَلُ لَكَ خَرْجًا عَلَىٰ أَن تَجْعَلَ بَيْنَنَا وَبَيْنَهُمْ سَدًّا
እርሱም፦ "ጌታዬ በእርሱ ያስመቸኝ ሀብት ከእናንተ ግብር በላጭ ነው፥ ስለዚህ በጉልበት እገዙኝ፣ በእናንተ እና በእነርሱ መካከል ብርቱን ግድብ አደርጋለሁና የብረትን ታላላቅ ቁራጮች ስጡኝ፣ አናፉ፣ የቀለጠውን ነሐስ ስጡኝ በእርሱ ላይ አፈስበታለሁና" አላቸው፦
18፥95 *አለ «ጌታዬ በእርሱ ያስመቸኝ ሀብት ከእናንተ ግብር በላጭ ነው፥ ስለዚህ በጉልበት እገዙኝ! በእናንተ እና በእነርሱ መካከል ብርቱን ግድብ አደርጋለሁና"*፡፡ قَالَ مَا مَكَّنِّي فِيهِ رَبِّي خَيْرٌ فَأَعِينُونِي بِقُوَّةٍ أَجْعَلْ بَيْنَكُمْ وَبَيْنَهُمْ رَدْمًا
18፥96 *«የብረትን ታላላቅ ቁራጮች ስጡኝ» አላቸው፡፡ በሁለቱ ኮረብታዎች መካከልም ባስተካከለ ጊዜ፦ "አናፉ" አላቸው፡፡ ብረቱን እሳትም ባደረገው ጊዜ «የቀለጠውን ነሐስ ስጡኝ! በእርሱ ላይ አፈስበታለሁና» አላቸው*፡፡ آتُونِي زُبَرَ الْحَدِيدِ ۖ حَتَّىٰ إِذَا سَاوَىٰ بَيْنَ الصَّدَفَيْنِ قَالَ انفُخُوا ۖ حَتَّىٰ إِذَا جَعَلَهُ نَارًا قَالَ آتُونِي أُفْرِغْ عَلَيْهِ قِطْرًا
ዙል-ቀርነይን የእጁጅ እና መእጁጅን በሁለቱ ኮረብታዎች መካከል በብረትና በነሐስ ግድብ ዘግቶባቸዋል፥ ይህ ቦታ እራሱ ከሰው እይታ መሰወሩ በራሱ ገይብ ነው፦
18፥97 *"የእጁጅ እና መእጁጅ ሊወጡትም አልቻሉም፥ ለእርሱ መሸንቆርንም አልቻሉም"*፡፡ فَمَا اسْطَاعُوا أَن يَظْهَرُوهُ وَمَا اسْتَطَاعُوا لَهُ نَقْبًا
በታሪክ የእጁጅ እና መእጁጅ የሲቲያን ሕዝቦች እንደሆኑ፣ በአንድ ወቅት ይኖሩ እንደነበር እና አሁን ላይ የት እንዳሉ የማይታወቅ ግን በመጨረሻው ዘመን እንደሚመጡ መነገሩ በራሱ ግድቡ እራሱ ገይብ መሆኑን ያሳያል፥ የአሏህ ቀጠሮ ሲመጣ ግድቡን ሲከፍተው ትክክለኛ ሜዳ ይሆናል፦
18፥98 *«ይህ ግድብ ከጌታዬ ችሮታ ነው፡፡ የጌታየም ቀጠሮ በመጣ ጊዜ ትክክል ምድር ያደርገዋል፡፡ የጌታዬም ቀጠሮ ተረጋገጠ ነው» አለ"*፡፡ قَالَ هَـٰذَا رَحْمَةٌ مِّن رَّبِّي ۖ فَإِذَا جَاءَ وَعْدُ رَبِّي جَعَلَهُ دَكَّاءَ ۖ وَكَانَ وَعْدُ رَبِّي حَقًّا
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 22
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አሏህ ልክ እንደዚህ የየእጁጅ እና መእጁጅን ግድብ ይከፍታል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " فَتَحَ اللَّهُ مِنْ رَدْمِ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ مِثْلَ هَذَا "
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥96 *"የእጁጅ እና መእጁጅም እነርሱ ከየተረተሩ ሁሉ የሚንደረደሩ ሲኾኑ ግድባቸው በተከፈተች ጊዜ"*። حَتَّىٰ إِذَا فُتِحَتْ يَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَهُم مِّن كُلِّ حَدَبٍ يَنسِلُونَ
በኢሥላም አስተምህሮት “አኺሩ አዝ-ዘማን” آخِر الْزَمَان ማለት “የመጨረሻው ዘመን” ማለት ነው። የዚህ የመጨረሻው ዘመን ጥናት”Eschatology” ምሁራን እንደሚያትቱት የመጨረሻው ዘመን ምልክቱ በሁለት ክፍል ይከፈላል፥ እርሱም፦ አንዱ “አያቱ አስ-ሱግራ” آيَة الصُغْرَى ሲሆን ሌላው ደግሞ “አያቱል ኩብራ” آيَة الكُبْرَى ነው። “አያቱ አስ-ሱግራ” آيَة الصُغْرَى ማለት “ንዑሳን ምልክቶች” ማለት ሲሆን “አያቱል ኩብራ” آيَة الكُبْرَى ማለት ደግሞ “ዐበይት ምልክቶች” ማለት ነው፥ ከመጨረሻው ዘመን ዐበይት ምልክቶች አንዱ የእጁጅ እና መእጁጅ ከየተረተሩ ሁሉ የሚንደረደሩ ሆነው መውጣታቸው ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 26
ሑዘይፋህ ኢብኑ አሢዲል እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ከእኛ በላይ በክፍል ቆመው ነበር፥ ስለ ሰዓቲቱ እየተወያየን ነበር። ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሰዓቲቱ አትቆምም ከእርሷ በፊት አሥር ምልክቶችን ፀሐይ በጠለቀችበት መውጣት፣ የእጁጅ ወመእጁጅ መውጣት፣ ደበቱል አርድ መውጣት..እስክታዩ ድረስ"*። عَنْ حُذَيْفَةَ بْنِ أَسِيدٍ، قَالَ أَشْرَفَ عَلَيْنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم مِنْ غُرْفَةٍ وَنَحْنُ نَتَذَاكَرُ السَّاعَةَ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى تَرَوْا عَشْرَ آيَاتٍ طُلُوعُ الشَّمْسِ مِنْ مَغْرِبِهَا وَيَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَالدَّابَّةُ
"የእጁጅ" يَأْجُوج የሚለው ቃል "አጀ" أَجَّ ማለትም "ደረቀ" "ከበደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጃጅ" جَاج ማለትም "ደረቅ" "ከባድ" ማለት ነው፥ "የእጁጅ" يَأْجُوج አንድ ግለሰብ ሳይሆን ልክ እንደ "አጼ" "ቄሳር" "ፈርዖን" ለንጉሡ፣ ለአለቃው፣ ለመሪው የማዕረግ ስም ነው። "መእጁጅ" مَأْجُوج የሚለው ቃል"ማጀ" مَاجَ ማለትም "ሸከረ" "መረረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መጃጅ" مَجَاج ማለትም "ሸካራ" "መራራ" ማለት ነው፥ "መእጁጅ" مَأْجُوج የየእጁጅ "መንግሥት" "ግዛት" "ሕዝብ" ነው። የእጁጅ እና መእጁጅ በዕብራይስጥ "ጎግ እና ማጎግ" גּוֹג וּמָגוֹג ሲባሉ በካልኪ ፑራና ደግሞ "ኮካ እና ቪኮካ" ይባላሉ፥ እነዚህ ሕዝቦች ከፕላኔታችን በሰሜን በኩል ይኖሩ የነበሩ ሕዝቦች ናቸው።
ዙል-ቀርነይን ወደ ሰሜን ሲጓዝ በአቅራቢያቸው ንግግርን ለማወቅ የማይቃረቡ ሕዝቦችን አገኘ፥ እነርሱም፦ "ዙል-ቀርነይን ሆይ! የእጁጅ እና መእጁጅ በምድር ላይ አበላሺዎች ናቸውና በእኛ እና በእነርሱ መካከል ግድብን ታደርግልን ዘንድ ግብርን እናድርግልህን?" አሉ፦
18፥93 *"በሁለቱ ጋራዎችም መካከል በደረሰ ጊዜ በአቅራቢያቸው ንግግርን ለማወቅ የማይቃረቡ ሕዝቦችን አገኘ"*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا بَلَغَ بَيْنَ السَّدَّيْنِ وَجَدَ مِن دُونِهِمَا قَوْمًا لَّا يَكَادُونَ يَفْقَهُونَ قَوْلًا
18፥94 *«ዙል-ቀርነይን ሆይ! የእጁጅና መእጁጅ በምድር ላይ አበላሺዎች ናቸውና በእኛ እና በእነርሱ መካከል ግድብን ታደርግልን ዘንድ ግብርን እናድርግልህን?» አሉ"*፡፡ قَالُوا يَا ذَا الْقَرْنَيْنِ إِنَّ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ مُفْسِدُونَ فِي الْأَرْضِ فَهَلْ نَجْعَلُ لَكَ خَرْجًا عَلَىٰ أَن تَجْعَلَ بَيْنَنَا وَبَيْنَهُمْ سَدًّا
እርሱም፦ "ጌታዬ በእርሱ ያስመቸኝ ሀብት ከእናንተ ግብር በላጭ ነው፥ ስለዚህ በጉልበት እገዙኝ፣ በእናንተ እና በእነርሱ መካከል ብርቱን ግድብ አደርጋለሁና የብረትን ታላላቅ ቁራጮች ስጡኝ፣ አናፉ፣ የቀለጠውን ነሐስ ስጡኝ በእርሱ ላይ አፈስበታለሁና" አላቸው፦
18፥95 *አለ «ጌታዬ በእርሱ ያስመቸኝ ሀብት ከእናንተ ግብር በላጭ ነው፥ ስለዚህ በጉልበት እገዙኝ! በእናንተ እና በእነርሱ መካከል ብርቱን ግድብ አደርጋለሁና"*፡፡ قَالَ مَا مَكَّنِّي فِيهِ رَبِّي خَيْرٌ فَأَعِينُونِي بِقُوَّةٍ أَجْعَلْ بَيْنَكُمْ وَبَيْنَهُمْ رَدْمًا
18፥96 *«የብረትን ታላላቅ ቁራጮች ስጡኝ» አላቸው፡፡ በሁለቱ ኮረብታዎች መካከልም ባስተካከለ ጊዜ፦ "አናፉ" አላቸው፡፡ ብረቱን እሳትም ባደረገው ጊዜ «የቀለጠውን ነሐስ ስጡኝ! በእርሱ ላይ አፈስበታለሁና» አላቸው*፡፡ آتُونِي زُبَرَ الْحَدِيدِ ۖ حَتَّىٰ إِذَا سَاوَىٰ بَيْنَ الصَّدَفَيْنِ قَالَ انفُخُوا ۖ حَتَّىٰ إِذَا جَعَلَهُ نَارًا قَالَ آتُونِي أُفْرِغْ عَلَيْهِ قِطْرًا
ዙል-ቀርነይን የእጁጅ እና መእጁጅን በሁለቱ ኮረብታዎች መካከል በብረትና በነሐስ ግድብ ዘግቶባቸዋል፥ ይህ ቦታ እራሱ ከሰው እይታ መሰወሩ በራሱ ገይብ ነው፦
18፥97 *"የእጁጅ እና መእጁጅ ሊወጡትም አልቻሉም፥ ለእርሱ መሸንቆርንም አልቻሉም"*፡፡ فَمَا اسْطَاعُوا أَن يَظْهَرُوهُ وَمَا اسْتَطَاعُوا لَهُ نَقْبًا
በታሪክ የእጁጅ እና መእጁጅ የሲቲያን ሕዝቦች እንደሆኑ፣ በአንድ ወቅት ይኖሩ እንደነበር እና አሁን ላይ የት እንዳሉ የማይታወቅ ግን በመጨረሻው ዘመን እንደሚመጡ መነገሩ በራሱ ግድቡ እራሱ ገይብ መሆኑን ያሳያል፥ የአሏህ ቀጠሮ ሲመጣ ግድቡን ሲከፍተው ትክክለኛ ሜዳ ይሆናል፦
18፥98 *«ይህ ግድብ ከጌታዬ ችሮታ ነው፡፡ የጌታየም ቀጠሮ በመጣ ጊዜ ትክክል ምድር ያደርገዋል፡፡ የጌታዬም ቀጠሮ ተረጋገጠ ነው» አለ"*፡፡ قَالَ هَـٰذَا رَحْمَةٌ مِّن رَّبِّي ۖ فَإِذَا جَاءَ وَعْدُ رَبِّي جَعَلَهُ دَكَّاءَ ۖ وَكَانَ وَعْدُ رَبِّي حَقًّا
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 22
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አሏህ ልክ እንደዚህ የየእጁጅ እና መእጁጅን ግድብ ይከፍታል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " فَتَحَ اللَّهُ مِنْ رَدْمِ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ مِثْلَ هَذَا "
"ፉስሓ አት-ቱሯስ" فُصْحَى اَلتُّرَاث ማለት "ጥንታዊ የአነጋገር ዘይቤ"Classical eloquent" ሲሆን በፉስሓ አት-ቱሯስ የሰዋስው ሕግ ላይ አል-ማዲይ ለሙሥተቅበል ያገለግላል፥ ስለዚህ "ፈተሐ" فَتَحَ የሚለው “የፍተሑ” يَفْتَحُ ለሚለው ሙሥተቅበል ሆኖ ለማገልገል የመጣ ነው። ይህ ግድብ ሲከፈት የእጁጅ እና መእጁጅን ከየተረተሩ የሚንደረደሩ ሆነው ይወጣሉ፦
21፥96 *"የእጁጅ እና መእጁጅ እነርሱ ከየተረተሩች ሁሉ የሚንደረደሩ ሲኾኑ ግድባቸው በተከፈተች ጊዜ"*። حَتَّىٰ إِذَا فُتِحَتْ يَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَهُم مِّن كُلِّ حَدَبٍ يَنسِلُونَ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 154
አቢ ሠዒድ አል-ኹርዲይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የእጁጅ እና መእጁጅ ይለቀቃሉ፥ የላቀው አሏህ፦ "እነርሱ ከየተረተሩ ሁሉ የሚንደረደሩ ሲኾኑ" እንዳለው ይወጣሉ፥ በምድር ላይ ይሰራጫሉ" ብሏል*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ " تُفْتَحُ يَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ فَيَخْرُجُونَ كَمَا قَالَ اللَّهُ تَعَالَى {وَهُمْ مِنْ كُلِّ حَدَبٍ يَنْسِلُونَ} فَيَعُمُّونَ الأَرْضَ
የእጁጅና መእጁጅ በምድር ላይ አበላሺዎች ናቸው፥ እነርሱም የፀሐይ ጨረር ማየት እስኪችሉ ጊዜ ድረስ በሁሉም ቀን ይቆፍራሉ። ፈሣዳቸውን ለማሰራጨት እስከ የበይቱል መቅዲሥ ተራራ ድረስ ይጓዛሉ፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 155
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የእጁጅ እና መእጁጅ የፀሐይ ጨረር ማየት እስኪችሉ ጊዜ ድረስ በሁሉም ቀን ይቆፍራሉ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " إِنَّ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ يَحْفِرُونَ كُلَّ يَوْمٍ حَتَّى إِذَا كَادُوا يَرَوْنَ شُعَاعَ الشَّمْسِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 137
ዐብዱ አር-ረሕማን እንደተረከው፦ *"የእጁጅ እና መእጁጅ የኸመር ተራራ እርሱም የበይቱል መቅዲሥ ተራራ እስኪደርሱ ድረስ ይጓዛሉ"*። عَنْ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ يَزِيدَ بْنِ جَابِرٍ بِهَذَا الإِسْنَادِ . نَحْوَ مَا ذَكَرْنَا وَزَادَ بَعْدَ قَوْلِهِ " لَقَدْ كَانَ بِهَذِهِ مَرَّةً مَاءٌ ثُمَّ يَسِيرُونَ حَتَّى يَنْتَهُوا إِلَى جَبَلِ الْخَمَرِ وَهُوَ جَبَلُ بَيْتِ الْمَقْدِسِ"
አል-ኸመር" الْخَمَر ማለት "ሽፍን" ማለት ሲሆን ይህንን የበይቱል መቅዲሥ ተራራ እንደ ደመና መጥተው ይሸፍኑታል። በምድር ላይ ጥፋት ካደረሱ በኃላ አሏህ ትሎችን በአንገታቸው ይልክባቸውና በበነጋታው ይሞታሉ፥ አሏህ የሰማይ ወፎችን ይልክና ሬሳዎቻቸው እንዲበሉ በማድረግ ምድርን ያጸዳል። የእጁጅ እና መእጁጅ ሲያጠፉበት የነበረውን መሣሪያዎች ሙሥሊሞች እንደ ማገዶ እንጨት ለሰባት ዓመታት ይጠቀሙታል፥ ከየእጁጅ እና መእጁጅ በኃላ ወደ አሏህ ቤት ሐጅ ማድረግ እና ዑምራህ ማድረግ ይቀጥላል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 151
አን-ነዋሥ ኢብኑ ሠምዓን ሰምቶ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሙሥሊሞች የየእጁጅ እና መእጁጅ ፍላጻዎች እና ጋሻዎች እንደ ማገዶ እንጨት ለሰባት ዓመታት ይጠቀማሉ"*። أَنَّهُ سَمِعَ النَّوَّاسَ بْنَ سَمْعَانَ، يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " سَيُوقِدُ الْمُسْلِمُونَ مِنْ قِسِيِّ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ وَنُشَّابِهِمْ وَأَتْرِسَتِهِمْ سَبْعَ سِنِينَ "
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 79
አቢ ሠዒድ አል-ኹርዲይ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከየእጁጅ እና መእጁጅ መውጣት በኃላም ወደ አሏህ ቤት ሐጅ ማድረግ እና ዑምራህ ማድረግ ይቀጥላል"*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لَيُحَجَّنَّ الْبَيْتُ وَلَيُعْتَمَرَنَّ بَعْدَ خُرُوجِ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ "
“አሏሁ አዕለም” اَللّٰهُ أَعْلَم
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
21፥96 *"የእጁጅ እና መእጁጅ እነርሱ ከየተረተሩች ሁሉ የሚንደረደሩ ሲኾኑ ግድባቸው በተከፈተች ጊዜ"*። حَتَّىٰ إِذَا فُتِحَتْ يَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَهُم مِّن كُلِّ حَدَبٍ يَنسِلُونَ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 154
አቢ ሠዒድ አል-ኹርዲይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የእጁጅ እና መእጁጅ ይለቀቃሉ፥ የላቀው አሏህ፦ "እነርሱ ከየተረተሩ ሁሉ የሚንደረደሩ ሲኾኑ" እንዳለው ይወጣሉ፥ በምድር ላይ ይሰራጫሉ" ብሏል*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ " تُفْتَحُ يَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ فَيَخْرُجُونَ كَمَا قَالَ اللَّهُ تَعَالَى {وَهُمْ مِنْ كُلِّ حَدَبٍ يَنْسِلُونَ} فَيَعُمُّونَ الأَرْضَ
የእጁጅና መእጁጅ በምድር ላይ አበላሺዎች ናቸው፥ እነርሱም የፀሐይ ጨረር ማየት እስኪችሉ ጊዜ ድረስ በሁሉም ቀን ይቆፍራሉ። ፈሣዳቸውን ለማሰራጨት እስከ የበይቱል መቅዲሥ ተራራ ድረስ ይጓዛሉ፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 155
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የእጁጅ እና መእጁጅ የፀሐይ ጨረር ማየት እስኪችሉ ጊዜ ድረስ በሁሉም ቀን ይቆፍራሉ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " إِنَّ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ يَحْفِرُونَ كُلَّ يَوْمٍ حَتَّى إِذَا كَادُوا يَرَوْنَ شُعَاعَ الشَّمْسِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 137
ዐብዱ አር-ረሕማን እንደተረከው፦ *"የእጁጅ እና መእጁጅ የኸመር ተራራ እርሱም የበይቱል መቅዲሥ ተራራ እስኪደርሱ ድረስ ይጓዛሉ"*። عَنْ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ يَزِيدَ بْنِ جَابِرٍ بِهَذَا الإِسْنَادِ . نَحْوَ مَا ذَكَرْنَا وَزَادَ بَعْدَ قَوْلِهِ " لَقَدْ كَانَ بِهَذِهِ مَرَّةً مَاءٌ ثُمَّ يَسِيرُونَ حَتَّى يَنْتَهُوا إِلَى جَبَلِ الْخَمَرِ وَهُوَ جَبَلُ بَيْتِ الْمَقْدِسِ"
አል-ኸመር" الْخَمَر ማለት "ሽፍን" ማለት ሲሆን ይህንን የበይቱል መቅዲሥ ተራራ እንደ ደመና መጥተው ይሸፍኑታል። በምድር ላይ ጥፋት ካደረሱ በኃላ አሏህ ትሎችን በአንገታቸው ይልክባቸውና በበነጋታው ይሞታሉ፥ አሏህ የሰማይ ወፎችን ይልክና ሬሳዎቻቸው እንዲበሉ በማድረግ ምድርን ያጸዳል። የእጁጅ እና መእጁጅ ሲያጠፉበት የነበረውን መሣሪያዎች ሙሥሊሞች እንደ ማገዶ እንጨት ለሰባት ዓመታት ይጠቀሙታል፥ ከየእጁጅ እና መእጁጅ በኃላ ወደ አሏህ ቤት ሐጅ ማድረግ እና ዑምራህ ማድረግ ይቀጥላል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 151
አን-ነዋሥ ኢብኑ ሠምዓን ሰምቶ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሙሥሊሞች የየእጁጅ እና መእጁጅ ፍላጻዎች እና ጋሻዎች እንደ ማገዶ እንጨት ለሰባት ዓመታት ይጠቀማሉ"*። أَنَّهُ سَمِعَ النَّوَّاسَ بْنَ سَمْعَانَ، يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " سَيُوقِدُ الْمُسْلِمُونَ مِنْ قِسِيِّ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ وَنُشَّابِهِمْ وَأَتْرِسَتِهِمْ سَبْعَ سِنِينَ "
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 79
አቢ ሠዒድ አል-ኹርዲይ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከየእጁጅ እና መእጁጅ መውጣት በኃላም ወደ አሏህ ቤት ሐጅ ማድረግ እና ዑምራህ ማድረግ ይቀጥላል"*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لَيُحَجَّنَّ الْبَيْتُ وَلَيُعْتَمَرَنَّ بَعْدَ خُرُوجِ يَأْجُوجَ وَمَأْجُوجَ "
“አሏሁ አዕለም” اَللّٰهُ أَعْلَم
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዳበቱል አርድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
27፥82 *"በእነርሱም ላይ የቅጣት ቃሉ በተረጋገጠ ጊዜ ሰዎቹ በአንቀጾቻችን የማያረጋግጡ እንደነበሩ የምትነግራቸውን እንስሳ ለእነርሱ ከምድር እናወጣለን"*፡፡ وَإِذَا وَقَعَ الْقَوْلُ عَلَيْهِمْ أَخْرَجْنَا لَهُمْ دَابَّةً مِّنَ الْأَرْضِ تُكَلِّمُهُمْ أَنَّ النَّاسَ كَانُوا بِآيَاتِنَا لَا يُوقِنُونَ
"ዳባህ" دَابَّة የሚለው ቃል 14 ጊዜ በቁርኣን የተጠቀሰ ሲሆን "እንስሳ" ወይም "ተንቀሳቃሽ" ማለት ነው፥ የደባህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ደዋብ" دَوَابّ ሲሆን 4 ጊዜ በቁርኣን ተጠቅሷል። ለምሳሌ አሏህ የሚረዝቃቸው ተንቀሳቃሽ እንስሳ ሁሉ "ዳባህ" دَابَّة ይባላሉ፦
29፥60 *"ከተንቀሳቃሽም ምግቧን ለመሸከም የማትችለው ብዙ ናት፥ አላህ ይመግባታል፡፡ እናንተንም ይመግባል"*፡፡ وَكَأَيِّن مِّن دَابَّةٍ لَّا تَحْمِلُ رِزْقَهَا اللَّهُ يَرْزُقُهَا وَإِيَّاكُمْ
11፥6 *"በምድርም ላይ ምንም ተንቀሳቃሽ የለችም ምግቧ በአላህ ላይ ያለ ቢኾን እንጂ"*፡፡ وَمَا مِن دَابَّةٍ فِي الْأَرْضِ إِلَّا عَلَى اللَّهِ رِزْقُهَا
"አርድ" أَرْض ማለት ደግሞ "ምድር" ማለት ሲሆን በጥቅሉ "ዳበቱል አርድ" دَابَّة الأَرْض ማለት ከምድር የምትወጣ "የምድር እንስሳ" ማለት ነው፥ ከሰዓቲቱ ዐበይት ምልክት አንዱ ዳበቱል አርድ ከምድር መውጣት ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 26
ሑዘይፋህ ኢብኑ አሢዲል እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ከእኛ በላይ በክፍል ቆመው ነበር፥ ስለ ሰዓቲቱ እየተወያየን ነበር። ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሰዓቲቱ አትቆምም ከእርሷ በፊት አሥር ምልክቶችን ፀሐይ በጠለቀችበት መውጣት፣ የእጁጅ ወመእጁጅ መውጣት፣ ደበቱል አርድ መውጣት..እስክታዩ ድረስ"*። عَنْ حُذَيْفَةَ بْنِ أَسِيدٍ، قَالَ أَشْرَفَ عَلَيْنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم مِنْ غُرْفَةٍ وَنَحْنُ نَتَذَاكَرُ السَّاعَةَ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى تَرَوْا عَشْرَ آيَاتٍ طُلُوعُ الشَّمْسِ مِنْ مَغْرِبِهَا وَيَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَالدَّابَّةُ
ሙሥሊሞች በአሏህ አናቅጽ የሚያረጋግጡ ሲሆኑ በተቃራኒው ልበ ዕውራን በአሏህ አናቅጽ ይክዳሉ፥ ከሃድያን በአሏህ አናቅጽ የማያረጋግጡ እንደነበሩ የምትነግራቸውን እንስሳ ለእነርሱ አሏህ ከምድር ያወጣል፦
27፥81 *"አንተም ልበ ዕውሮችን ከጥመታቸው አቅኚ አይደለህም፥ "በአንቀጾቻችን የሚያምኑትን" በስተቀር አታሰማም፡፡ እነርሱ ፍጹም ታዛዦች ናቸውና"*፡፡ وَمَا أَنتَ بِهَادِي الْعُمْيِ عَن ضَلَالَتِهِمْ ۖ إِن تُسْمِعُ إِلَّا مَن يُؤْمِنُ بِآيَاتِنَا فَهُم مُّسْلِمُونَ
27፥82 *"በእነርሱም ላይ የቅጣት ቃሉ በተረጋገጠ ጊዜ ሰዎቹ በአንቀጾቻችን የማያረጋግጡ እንደነበሩ የምትነግራቸውን እንስሳ ለእነርሱ ከምድር እናወጣለን"*፡፡ وَإِذَا وَقَعَ الْقَوْلُ عَلَيْهِمْ أَخْرَجْنَا لَهُمْ دَابَّةً مِّنَ الْأَرْضِ تُكَلِّمُهُمْ أَنَّ النَّاسَ كَانُوا بِآيَاتِنَا لَا يُوقِنُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
27፥82 *"በእነርሱም ላይ የቅጣት ቃሉ በተረጋገጠ ጊዜ ሰዎቹ በአንቀጾቻችን የማያረጋግጡ እንደነበሩ የምትነግራቸውን እንስሳ ለእነርሱ ከምድር እናወጣለን"*፡፡ وَإِذَا وَقَعَ الْقَوْلُ عَلَيْهِمْ أَخْرَجْنَا لَهُمْ دَابَّةً مِّنَ الْأَرْضِ تُكَلِّمُهُمْ أَنَّ النَّاسَ كَانُوا بِآيَاتِنَا لَا يُوقِنُونَ
"ዳባህ" دَابَّة የሚለው ቃል 14 ጊዜ በቁርኣን የተጠቀሰ ሲሆን "እንስሳ" ወይም "ተንቀሳቃሽ" ማለት ነው፥ የደባህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ደዋብ" دَوَابّ ሲሆን 4 ጊዜ በቁርኣን ተጠቅሷል። ለምሳሌ አሏህ የሚረዝቃቸው ተንቀሳቃሽ እንስሳ ሁሉ "ዳባህ" دَابَّة ይባላሉ፦
29፥60 *"ከተንቀሳቃሽም ምግቧን ለመሸከም የማትችለው ብዙ ናት፥ አላህ ይመግባታል፡፡ እናንተንም ይመግባል"*፡፡ وَكَأَيِّن مِّن دَابَّةٍ لَّا تَحْمِلُ رِزْقَهَا اللَّهُ يَرْزُقُهَا وَإِيَّاكُمْ
11፥6 *"በምድርም ላይ ምንም ተንቀሳቃሽ የለችም ምግቧ በአላህ ላይ ያለ ቢኾን እንጂ"*፡፡ وَمَا مِن دَابَّةٍ فِي الْأَرْضِ إِلَّا عَلَى اللَّهِ رِزْقُهَا
"አርድ" أَرْض ማለት ደግሞ "ምድር" ማለት ሲሆን በጥቅሉ "ዳበቱል አርድ" دَابَّة الأَرْض ማለት ከምድር የምትወጣ "የምድር እንስሳ" ማለት ነው፥ ከሰዓቲቱ ዐበይት ምልክት አንዱ ዳበቱል አርድ ከምድር መውጣት ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 26
ሑዘይፋህ ኢብኑ አሢዲል እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ከእኛ በላይ በክፍል ቆመው ነበር፥ ስለ ሰዓቲቱ እየተወያየን ነበር። ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሰዓቲቱ አትቆምም ከእርሷ በፊት አሥር ምልክቶችን ፀሐይ በጠለቀችበት መውጣት፣ የእጁጅ ወመእጁጅ መውጣት፣ ደበቱል አርድ መውጣት..እስክታዩ ድረስ"*። عَنْ حُذَيْفَةَ بْنِ أَسِيدٍ، قَالَ أَشْرَفَ عَلَيْنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم مِنْ غُرْفَةٍ وَنَحْنُ نَتَذَاكَرُ السَّاعَةَ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى تَرَوْا عَشْرَ آيَاتٍ طُلُوعُ الشَّمْسِ مِنْ مَغْرِبِهَا وَيَأْجُوجُ وَمَأْجُوجُ وَالدَّابَّةُ
ሙሥሊሞች በአሏህ አናቅጽ የሚያረጋግጡ ሲሆኑ በተቃራኒው ልበ ዕውራን በአሏህ አናቅጽ ይክዳሉ፥ ከሃድያን በአሏህ አናቅጽ የማያረጋግጡ እንደነበሩ የምትነግራቸውን እንስሳ ለእነርሱ አሏህ ከምድር ያወጣል፦
27፥81 *"አንተም ልበ ዕውሮችን ከጥመታቸው አቅኚ አይደለህም፥ "በአንቀጾቻችን የሚያምኑትን" በስተቀር አታሰማም፡፡ እነርሱ ፍጹም ታዛዦች ናቸውና"*፡፡ وَمَا أَنتَ بِهَادِي الْعُمْيِ عَن ضَلَالَتِهِمْ ۖ إِن تُسْمِعُ إِلَّا مَن يُؤْمِنُ بِآيَاتِنَا فَهُم مُّسْلِمُونَ
27፥82 *"በእነርሱም ላይ የቅጣት ቃሉ በተረጋገጠ ጊዜ ሰዎቹ በአንቀጾቻችን የማያረጋግጡ እንደነበሩ የምትነግራቸውን እንስሳ ለእነርሱ ከምድር እናወጣለን"*፡፡ وَإِذَا وَقَعَ الْقَوْلُ عَلَيْهِمْ أَخْرَجْنَا لَهُمْ دَابَّةً مِّنَ الْأَرْضِ تُكَلِّمُهُمْ أَنَّ النَّاسَ كَانُوا بِآيَاتِنَا لَا يُوقِنُونَ
አምላካችን አሏህ ከሕዝቦቹም ሁሉ በአናቅጹ የሚያስተባብሉትን ጭፍሮች ይሰበስብና ይከማቻሉ፥ ተከማችተው ሲመጡ፦ "በአንቀጾቼ እርሷን በማወቅ ያላዳረሳችሁ ስትሆኑ አስተባበላችሁን ወይስ ምንን ትሠሩ ነበራችሁ? ይላቸዋል፦
27፥83 *"ከሕዝቦቹም ሁሉ በአንቀፆቻችን የሚያስተባብሉትን ጭፍሮች የምንሰበስብበትን ቀን አስታውስ! እነርሱም ይከመከማሉ"*፡፡ وَيَوْمَ نَحْشُرُ مِن كُلِّ أُمَّةٍ فَوْجًا مِّمَّن يُكَذِّبُ بِآيَاتِنَا فَهُمْ يُوزَعُونَ
27፥84 *"በመጡም ጊዜ አላህም፦ «በአንቀጾቼ እርሷን በማወቅ ያላዳረሳችሁ ስትሆኑ አስተባበላችሁን ወይስ ምንን ትሠሩ ነበራችሁ?» ይላቸዋል"*። حَتَّىٰ إِذَا جَاءُوا قَالَ أَكَذَّبْتُم بِآيَاتِي وَلَمْ تُحِيطُوا بِهَا عِلْمًا أَمَّاذَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
ዳበቱል አርድ የምትወጣው በምድር ላይ "አሏህ" "አሏህ" የሚል ሰው በሚጠፋበት በመጨረሻው ጊዜ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1 ሐዲስ 282
አነሥ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛﷺ እንዲህ አሉ፦ *"በምድር ላይ "አሏህ" "አሏህ" የሚል ሰው እስከሚጠፋ ድረስ ሰዓቲቱ አትቆምም"*። عَنْ أَنَسٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى لاَ يُقَالَ فِي الأَرْضِ اللَّهُ اللَّهُ
አሏህ በነቢያችን"ﷺ" በኩል ካሳወቀው ምልክቶች ከፊሉ በሚመጣ ቀን ከዚህ በፊት አማኝ ያልኾነችን ነፍስ እምነትዋ ወይም በእምነትዋ ጊዜ በጎ ያልሠራችን ነፍስ ጸጸትዋ አይጠቅማትም፥ እነዚህም ከፊሉ ምልክቶች ሦስት ሲሆኑ ከሦስቱ አንዱ የደበቱል አርድ መውጣት ነው፦
6፥158 *"መላእክት ልትመጣላቸው ወይም የጌታህ ቅጣቱ ሊመጣ ወይም ከጌታህ ምልክቶች ከፊሉ ሊመጣ እንጂ ይጠባበቃሉን? ከጌታህ ምልክቶች ከፊሉ በሚመጣ ቀን ከዚህ በፊት አማኝ ያልኾነችን ነፍስ እምነትዋ ወይም በእምነትዋ ጊዜ በጎ ያልሠራችን ነፍስ ጸጸትዋ አይጠቅማትም፡፡ ተጠባበቁ! እኛ ተጠባባቂዎች ነንና" በላቸው"*፡፡ هَلْ يَنظُرُونَ إِلَّا أَن تَأْتِيَهُمُ الْمَلَائِكَةُ أَوْ يَأْتِيَ رَبُّكَ أَوْ يَأْتِيَ بَعْضُ آيَاتِ رَبِّكَ ۗ يَوْمَ يَأْتِي بَعْضُ آيَاتِ رَبِّكَ لَا يَنفَعُ نَفْسًا إِيمَانُهَا لَمْ تَكُنْ آمَنَتْ مِن قَبْلُ أَوْ كَسَبَتْ فِي إِيمَانِهَا خَيْرًا ۗ قُلِ انتَظِرُوا إِنَّا مُنتَظِرُونَ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3351
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሦስት ነገሮች በሚመጡ ጊዜ "ከዚህ በፊት አማኝ ያልኾነችን ነፍስ እምነትዋ ወይም በእምነትዋ ጊዜ በጎ ያልሠራችን ነፍስ ጸጸትዋ አይጠቅማትም" እነርሱም፦ "የመሢሑ አድ-ደጃል መምጣት፣ የደበቱል አርድ መውጣት እና የፀሐይ ከምዕራብ ወይም ከጠለቀችበት መውጣት ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " ثَلاَثٌ إِذَا خَرَجْنَ : (لَمْ يَنْفَعْ نَفْسًا إِيمَانُهَا لَمْ تَكُنْ آمَنَتْ مِنْ قَبْلُ ) الآيَةَ الدَّجَّالُ وَالدَّابَّةُ وَطُلُوعُ الشَّمْسِ مِنَ الْمَغْرِبِ أَوْ مِنْ مَغْرِبِهَا "
ስድስት ነገር ከመከሰታቸው በፊት መልካም ሥራ ለመሥራት እርምጃ ውሰዱ! ተብሎ ከተጠቀሱት ከስድስቱ አንዱ የደበቱል አርድ መውጣት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 161
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ስድስት ነገር ከመከሰታቸው በፊት መልካም ሥራ ለመሥራት እርምጃ ውሰዱ! እነርሱም፦ "የመሢሑ አድ-ደጃል መምጣት፣ የጭስ መውጣት፣ የደበቱል አርድ መውጣት፣ የፀሐይ ከጠለቀችበት መውጣት፣ አጠቃላዩ ነገር(ቂያማህ) እና አንዳችሁ ላይ ሞት መምጣት ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " بَادِرُوا بِالأَعْمَالِ سِتًّا الدَّجَّالَ وَالدُّخَانَ وَدَابَّةَ الأَرْضِ وَطُلُوعَ الشَّمْسِ مِنْ مَغْرِبِهَا وَأَمْرَ الْعَامَّةِ وَخُوَيِّصَةَ أَحَدِكُمْ "
የተውባህ በር ከመዘጋቱ በፊት ከእነዚያ ከሚያምኑት እና መልካም ሥራ ከሚሠሩት አሏህ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
27፥83 *"ከሕዝቦቹም ሁሉ በአንቀፆቻችን የሚያስተባብሉትን ጭፍሮች የምንሰበስብበትን ቀን አስታውስ! እነርሱም ይከመከማሉ"*፡፡ وَيَوْمَ نَحْشُرُ مِن كُلِّ أُمَّةٍ فَوْجًا مِّمَّن يُكَذِّبُ بِآيَاتِنَا فَهُمْ يُوزَعُونَ
27፥84 *"በመጡም ጊዜ አላህም፦ «በአንቀጾቼ እርሷን በማወቅ ያላዳረሳችሁ ስትሆኑ አስተባበላችሁን ወይስ ምንን ትሠሩ ነበራችሁ?» ይላቸዋል"*። حَتَّىٰ إِذَا جَاءُوا قَالَ أَكَذَّبْتُم بِآيَاتِي وَلَمْ تُحِيطُوا بِهَا عِلْمًا أَمَّاذَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
ዳበቱል አርድ የምትወጣው በምድር ላይ "አሏህ" "አሏህ" የሚል ሰው በሚጠፋበት በመጨረሻው ጊዜ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1 ሐዲስ 282
አነሥ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛﷺ እንዲህ አሉ፦ *"በምድር ላይ "አሏህ" "አሏህ" የሚል ሰው እስከሚጠፋ ድረስ ሰዓቲቱ አትቆምም"*። عَنْ أَنَسٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى لاَ يُقَالَ فِي الأَرْضِ اللَّهُ اللَّهُ
አሏህ በነቢያችን"ﷺ" በኩል ካሳወቀው ምልክቶች ከፊሉ በሚመጣ ቀን ከዚህ በፊት አማኝ ያልኾነችን ነፍስ እምነትዋ ወይም በእምነትዋ ጊዜ በጎ ያልሠራችን ነፍስ ጸጸትዋ አይጠቅማትም፥ እነዚህም ከፊሉ ምልክቶች ሦስት ሲሆኑ ከሦስቱ አንዱ የደበቱል አርድ መውጣት ነው፦
6፥158 *"መላእክት ልትመጣላቸው ወይም የጌታህ ቅጣቱ ሊመጣ ወይም ከጌታህ ምልክቶች ከፊሉ ሊመጣ እንጂ ይጠባበቃሉን? ከጌታህ ምልክቶች ከፊሉ በሚመጣ ቀን ከዚህ በፊት አማኝ ያልኾነችን ነፍስ እምነትዋ ወይም በእምነትዋ ጊዜ በጎ ያልሠራችን ነፍስ ጸጸትዋ አይጠቅማትም፡፡ ተጠባበቁ! እኛ ተጠባባቂዎች ነንና" በላቸው"*፡፡ هَلْ يَنظُرُونَ إِلَّا أَن تَأْتِيَهُمُ الْمَلَائِكَةُ أَوْ يَأْتِيَ رَبُّكَ أَوْ يَأْتِيَ بَعْضُ آيَاتِ رَبِّكَ ۗ يَوْمَ يَأْتِي بَعْضُ آيَاتِ رَبِّكَ لَا يَنفَعُ نَفْسًا إِيمَانُهَا لَمْ تَكُنْ آمَنَتْ مِن قَبْلُ أَوْ كَسَبَتْ فِي إِيمَانِهَا خَيْرًا ۗ قُلِ انتَظِرُوا إِنَّا مُنتَظِرُونَ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3351
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሦስት ነገሮች በሚመጡ ጊዜ "ከዚህ በፊት አማኝ ያልኾነችን ነፍስ እምነትዋ ወይም በእምነትዋ ጊዜ በጎ ያልሠራችን ነፍስ ጸጸትዋ አይጠቅማትም" እነርሱም፦ "የመሢሑ አድ-ደጃል መምጣት፣ የደበቱል አርድ መውጣት እና የፀሐይ ከምዕራብ ወይም ከጠለቀችበት መውጣት ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " ثَلاَثٌ إِذَا خَرَجْنَ : (لَمْ يَنْفَعْ نَفْسًا إِيمَانُهَا لَمْ تَكُنْ آمَنَتْ مِنْ قَبْلُ ) الآيَةَ الدَّجَّالُ وَالدَّابَّةُ وَطُلُوعُ الشَّمْسِ مِنَ الْمَغْرِبِ أَوْ مِنْ مَغْرِبِهَا "
ስድስት ነገር ከመከሰታቸው በፊት መልካም ሥራ ለመሥራት እርምጃ ውሰዱ! ተብሎ ከተጠቀሱት ከስድስቱ አንዱ የደበቱል አርድ መውጣት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 161
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ስድስት ነገር ከመከሰታቸው በፊት መልካም ሥራ ለመሥራት እርምጃ ውሰዱ! እነርሱም፦ "የመሢሑ አድ-ደጃል መምጣት፣ የጭስ መውጣት፣ የደበቱል አርድ መውጣት፣ የፀሐይ ከጠለቀችበት መውጣት፣ አጠቃላዩ ነገር(ቂያማህ) እና አንዳችሁ ላይ ሞት መምጣት ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " بَادِرُوا بِالأَعْمَالِ سِتًّا الدَّجَّالَ وَالدُّخَانَ وَدَابَّةَ الأَرْضِ وَطُلُوعَ الشَّمْسِ مِنْ مَغْرِبِهَا وَأَمْرَ الْعَامَّةِ وَخُوَيِّصَةَ أَحَدِكُمْ "
የተውባህ በር ከመዘጋቱ በፊት ከእነዚያ ከሚያምኑት እና መልካም ሥራ ከሚሠሩት አሏህ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሐበሻህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
105፥1 *"በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን?"* أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصْحَابِ الْفِيلِ
"ሐበሽ" حَبَشْ የሚለው ቃል "ሐበሸ" حَبَشَ ማለትም "ሰበሰበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አሰባሳቢ" ማለት ነው፥ "ሐበሻህ" حَبَشَة ደግሞ የሐበሽ አንስታይ መደብ እና ብዙ ቁጥር ሆኖ የመጣ ነው። ሐበሻህ የሚለው ስም የመን ከሚኖሩ በመህራህ ሕዝቦች መካከል ሲኖሩ “የዕጣን አሰባሳቢዎች” ይባሉ የነበሩ ሕዝቦች ነበሩ፥ እነዚህ የመን ከሚኖሩ ከመህራህ ሕዝቦች ወደ ሰሜኑ ክፍል የተሰበሰቡ ሴማዊ ሕዝቦች ናቸው፤ "አቢሲኒያ" የሚለው የላቲኑ ቃል እራሱ "ሐበሻህ" حَبَشَة ከሚለው ቃል የመጣ ነው። እዚህ ድረስ ስለ ስሙ አመጣጥ እና ዳራ ካየን ዘንዳ በኢሥላም ታሪክ ውስጥ አውንታዊ እና አሉታዊ ጉልኅ ሚና ያላቸውን አራት ሐበሻዊ ሰዎች እንመለከታለን፦
ነጥብ አንድ
"ንጉሥ አብርሃ"
ሶሪያዊ ፍሬምናጥስ የአትናቴዎስን አንቀጸ-እምነት በ 350 ድኅረ-ልደት ወደ ሐበሻህ ይዞ ሲመጣ ዒዛና እና ሳይዛና የሚባሉት ሁለት ወንድማማች ነገሥታት ተቀብለውታል፥ ስማቸውም ዒዛና አብርሃ ሳይዛና ደግሞ አፅበሃ ተባለ። አብርሃ የአክሱም መንግሥት ንጉሥ ሲሆን እስከ የመን ድረስ ይገዛ ነበር፥ ይህ ንጉሥ በየመን በጃሂሊያህ ጊዜ ከአሏህ ቤት ጋር በማፎካከር ቤተክርስቲያን የመን ውስጥ ሠርቷል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 63, ሐዲስ 49
ጀሪር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ *"በዘመነ-ጃሂሊያ ዙል-ኻለሷህ የሚባል ቤት ነበረ፥ የቀኝ ቅጥ ወይም የግራ ቅጥ ተብሎ ይጠራ ነበር"*። عَنْ جَرِيرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ كَانَ فِي الْجَاهِلِيَّةِ بَيْتٌ يُقَالَ لَهُ ذُو الْخَلَصَةِ، وَكَانَ يُقَالُ لَهُ الْكَعْبَةُ الْيَمَانِيَةُ، أَوِ الْكَعْبَةُ الشَّأْمِيَّةُ
"ኻለሷህ" خَلَصَة ማለት "ቀሊሥ" قَلِسْ ማለት ነው፥ "ቀሊሥ" ከግሪኩ ኮይኔ "ኤክሌሺያ" εκκλεσια የመጣ ሲሆን በተለምዶ "ቤተ-ክርስቲያን" ይባል እንጂ "ጉባኤ" "ማኅበር" "ተጠርተው የወጡ" ማለት ነው። ይህንን ቤት ከከዕባ ጋር ለማመሳሰል "አል-ከዕበቱል የማኒያህ" الْكَعْبَةُ الْيَمَانِيَة ወይም "አል-ከዕበቱ አሽ-ሸእሚያህ" الْكَعْبَةُ الشَّأْمِيَّة ብሎታል። ይህ ንጉሥ ከእነ ጭፍሮቹ የአሏህ ቤት ለማፍረስ በ 570 ድኅረ-ልደት በዝሆን ጋልበው ወደ መካ መጡ፥ አሏህም እነዚህን የዝሆን ባለቤቶችን ተንኮል በጥፋት ውስጥ ከንቱ አደረገ፦
105፥1 *"በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን?"* أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصْحَابِ الْفِيلِ
105፥2 *ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ ከንቱ አላደረገምን?* أَلَمْ يَجْعَلْ كَيْدَهُمْ فِي تَضْلِيلٍ
አምላካችን አሏህ በእነርሱም ላይ ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ ማለትም በሸክላ"brick" የሚወረውሩባቸው መንጎች የኾኑን አዕዋፍን ላከ፥ እነርሱም ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፦
105፥3 *"በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን አዕዋፍን ላከ"*፡፡ وَأَرْسَلَ عَلَيْهِمْ طَيْرًا أَبَابِيلَ
105፥4 *"ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን አዕዋፍ"*፡፡ تَرْمِيهِم بِحِجَارَةٍ مِّن سِجِّيلٍ
105፥5 *"ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው"*፡፡ فَجَعَلَهُمْ كَعَصْفٍ مَّأْكُولٍ
ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ቁረይሾች ጊዜ ሲቆጥሩ እራሱ "ዓሙል ፊል" عامُ الْفِيلِ ማለትም "የዝሆን ዓመት" እያሉ ነበር።
ነጥብ ሁለት
"ሐበሻዊ ቢላል"
“አዛን” أَذَان የሚለው ቃል “አዚነ” أَذِنَ ማለትም “ጠራ” ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጥሪ” ማለት ነው፥ “ሙአዚን” مُؤَذِّن የሚለው ቃል ደግሞ “አዘነ” أَذَّنَ ማለትም “ተጣራ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጠሪ” ማለት ነው። የመጀመሪያው ሙአዚን ቢላል ኢብኑ ረባሕ ወይም ኢብን ሪያሕ”ረ.ዐ.” ሐበሻዊ ነው፥ ይህ ሶሓቢይ ለአላህ መልእክተኛም”ﷺ” ሙአዚን ነበረ። እኛም ሐበሾች በቢላል አዛን መገለጫችን ሆኗል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 700
አሥ-ሣኢብ እንደተረከው፦ *”ለአላህ መልእክተኛም”ﷺ” ጠሪ አልነበራቸው አንድ ቢላል እንጂ”*። عَنِ السَّائِبِ، قَالَ لَمْ يَكُنْ لِرَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم إِلاَّ مُؤَذِّنٌ وَاحِدٌ بِلاَلٌ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 46, ሐዲስ 3936
አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”ንግሥና ከቁረይሽ፣ ፍርድ ከአንሷር፣ አዛን ከሐበሻ፣ አማናህ ከየመን ነው”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْمُلْكُ فِي قُرَيْشٍ وَالْقَضَاءُ فِي الأَنْصَارِ وَالأَذَانُ فِي الْحَبَشَةِ وَالأَمَانَةُ فِي الأَزْدِ ” . يَعْنِي الْيَمَنَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
105፥1 *"በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን?"* أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصْحَابِ الْفِيلِ
"ሐበሽ" حَبَشْ የሚለው ቃል "ሐበሸ" حَبَشَ ማለትም "ሰበሰበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አሰባሳቢ" ማለት ነው፥ "ሐበሻህ" حَبَشَة ደግሞ የሐበሽ አንስታይ መደብ እና ብዙ ቁጥር ሆኖ የመጣ ነው። ሐበሻህ የሚለው ስም የመን ከሚኖሩ በመህራህ ሕዝቦች መካከል ሲኖሩ “የዕጣን አሰባሳቢዎች” ይባሉ የነበሩ ሕዝቦች ነበሩ፥ እነዚህ የመን ከሚኖሩ ከመህራህ ሕዝቦች ወደ ሰሜኑ ክፍል የተሰበሰቡ ሴማዊ ሕዝቦች ናቸው፤ "አቢሲኒያ" የሚለው የላቲኑ ቃል እራሱ "ሐበሻህ" حَبَشَة ከሚለው ቃል የመጣ ነው። እዚህ ድረስ ስለ ስሙ አመጣጥ እና ዳራ ካየን ዘንዳ በኢሥላም ታሪክ ውስጥ አውንታዊ እና አሉታዊ ጉልኅ ሚና ያላቸውን አራት ሐበሻዊ ሰዎች እንመለከታለን፦
ነጥብ አንድ
"ንጉሥ አብርሃ"
ሶሪያዊ ፍሬምናጥስ የአትናቴዎስን አንቀጸ-እምነት በ 350 ድኅረ-ልደት ወደ ሐበሻህ ይዞ ሲመጣ ዒዛና እና ሳይዛና የሚባሉት ሁለት ወንድማማች ነገሥታት ተቀብለውታል፥ ስማቸውም ዒዛና አብርሃ ሳይዛና ደግሞ አፅበሃ ተባለ። አብርሃ የአክሱም መንግሥት ንጉሥ ሲሆን እስከ የመን ድረስ ይገዛ ነበር፥ ይህ ንጉሥ በየመን በጃሂሊያህ ጊዜ ከአሏህ ቤት ጋር በማፎካከር ቤተክርስቲያን የመን ውስጥ ሠርቷል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 63, ሐዲስ 49
ጀሪር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ *"በዘመነ-ጃሂሊያ ዙል-ኻለሷህ የሚባል ቤት ነበረ፥ የቀኝ ቅጥ ወይም የግራ ቅጥ ተብሎ ይጠራ ነበር"*። عَنْ جَرِيرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ كَانَ فِي الْجَاهِلِيَّةِ بَيْتٌ يُقَالَ لَهُ ذُو الْخَلَصَةِ، وَكَانَ يُقَالُ لَهُ الْكَعْبَةُ الْيَمَانِيَةُ، أَوِ الْكَعْبَةُ الشَّأْمِيَّةُ
"ኻለሷህ" خَلَصَة ማለት "ቀሊሥ" قَلِسْ ማለት ነው፥ "ቀሊሥ" ከግሪኩ ኮይኔ "ኤክሌሺያ" εκκλεσια የመጣ ሲሆን በተለምዶ "ቤተ-ክርስቲያን" ይባል እንጂ "ጉባኤ" "ማኅበር" "ተጠርተው የወጡ" ማለት ነው። ይህንን ቤት ከከዕባ ጋር ለማመሳሰል "አል-ከዕበቱል የማኒያህ" الْكَعْبَةُ الْيَمَانِيَة ወይም "አል-ከዕበቱ አሽ-ሸእሚያህ" الْكَعْبَةُ الشَّأْمِيَّة ብሎታል። ይህ ንጉሥ ከእነ ጭፍሮቹ የአሏህ ቤት ለማፍረስ በ 570 ድኅረ-ልደት በዝሆን ጋልበው ወደ መካ መጡ፥ አሏህም እነዚህን የዝሆን ባለቤቶችን ተንኮል በጥፋት ውስጥ ከንቱ አደረገ፦
105፥1 *"በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን?"* أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصْحَابِ الْفِيلِ
105፥2 *ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ ከንቱ አላደረገምን?* أَلَمْ يَجْعَلْ كَيْدَهُمْ فِي تَضْلِيلٍ
አምላካችን አሏህ በእነርሱም ላይ ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ ማለትም በሸክላ"brick" የሚወረውሩባቸው መንጎች የኾኑን አዕዋፍን ላከ፥ እነርሱም ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፦
105፥3 *"በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን አዕዋፍን ላከ"*፡፡ وَأَرْسَلَ عَلَيْهِمْ طَيْرًا أَبَابِيلَ
105፥4 *"ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን አዕዋፍ"*፡፡ تَرْمِيهِم بِحِجَارَةٍ مِّن سِجِّيلٍ
105፥5 *"ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው"*፡፡ فَجَعَلَهُمْ كَعَصْفٍ مَّأْكُولٍ
ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ቁረይሾች ጊዜ ሲቆጥሩ እራሱ "ዓሙል ፊል" عامُ الْفِيلِ ማለትም "የዝሆን ዓመት" እያሉ ነበር።
ነጥብ ሁለት
"ሐበሻዊ ቢላል"
“አዛን” أَذَان የሚለው ቃል “አዚነ” أَذِنَ ማለትም “ጠራ” ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጥሪ” ማለት ነው፥ “ሙአዚን” مُؤَذِّن የሚለው ቃል ደግሞ “አዘነ” أَذَّنَ ማለትም “ተጣራ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጠሪ” ማለት ነው። የመጀመሪያው ሙአዚን ቢላል ኢብኑ ረባሕ ወይም ኢብን ሪያሕ”ረ.ዐ.” ሐበሻዊ ነው፥ ይህ ሶሓቢይ ለአላህ መልእክተኛም”ﷺ” ሙአዚን ነበረ። እኛም ሐበሾች በቢላል አዛን መገለጫችን ሆኗል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 700
አሥ-ሣኢብ እንደተረከው፦ *”ለአላህ መልእክተኛም”ﷺ” ጠሪ አልነበራቸው አንድ ቢላል እንጂ”*። عَنِ السَّائِبِ، قَالَ لَمْ يَكُنْ لِرَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم إِلاَّ مُؤَذِّنٌ وَاحِدٌ بِلاَلٌ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 46, ሐዲስ 3936
አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”ንግሥና ከቁረይሽ፣ ፍርድ ከአንሷር፣ አዛን ከሐበሻ፣ አማናህ ከየመን ነው”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْمُلْكُ فِي قُرَيْشٍ وَالْقَضَاءُ فِي الأَنْصَارِ وَالأَذَانُ فِي الْحَبَشَةِ وَالأَمَانَةُ فِي الأَزْدِ ” . يَعْنِي الْيَمَنَ
ነጥብ ሦስት
"ንጉሥ አርማህ"
“ንጉሥ አርማህ” በነቢያችን”ﷺ” ሐዲስ “አስሐማህ አን-ነጃሺይ” أَصْحَمَةَ النَّجَاشِيِّ የሚባለው ነው፥ ይህ ንጉሥ የነቢያችን”ﷺ” ባልደረቦች ከ 615–616 ድኅረ-ልደት ተቀብሎ አስተናግዷል። ከዚያ ባሻገር ከመስለምም አልፎ ጻዲቅ ሰው እንደሆነ ነቢያችን”ﷺ” ነግረውናል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 23, ሐዲስ 78
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ"ረ.ዐ." ሰምቶ እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ዛሬ ከሐበሻህ ጻዲቅ ሰው ሞቷል፥ ተነሱ! የግንዘት ጸሎት አድርጉ!”*። أَنَّهُ سَمِعَ جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنهما ـ يَقُولُ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " قَدْ تُوُفِّيَ الْيَوْمَ رَجُلٌ صَالِحٌ مِنَ الْحَبَشِ فَهَلُمَّ فَصَلُّوا عَلَيْهِ "
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 63, ሐዲስ 103
ጃቢር"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ “አን-ነጃሺይ በሞተ ጊዜ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ዛሬ ጻዲቅ ሰው ሞቷል፥ ተነሱ! ለወንድማችሁ ለአስሐማህ የግንዘት ጸሎት አድርጉ!”*። عَنْ جَابِرٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم حِينَ مَاتَ النَّجَاشِيُّ “ مَاتَ الْيَوْمَ رَجُلٌ صَالِحٌ، فَقُومُوا فَصَلُّوا عَلَى أَخِيكُمْ أَصْحَمَةَ
“ሷሊሕ” صَالِح ማለት “ጻዲቅ” ማለት ነው፥ ንጉሡ ለሶሓባዎች ወንድም የተባለው በስጋ የሆነ ወንድምነት ሳይሆን ኢሥላማዊ ወንድምነት ነው። በኢሥላም “ሶላቱል ጀናዛህ” صَلَاة الجَنَازَة ማለትም “የግንዘት ጸሎት” የሚደረገው ለሙሥሊም ብቻ ነው፥ ለንጉሥ አርማህ ደግሞ የሶላቱል ጀናዛህ ክፍል የሆነው “ሶላቱል ጋኢብ” صَلَاة الغَائِبٌ ማለትም “የሩቅ ጀናዛህ” ተደርጓል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 63, ሐዲስ 105
ጃቢር አብኑ ዐብደሏህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *”ነቢዩም”ﷺ” አስሐማህ አን-ነጃሺይ ላይ የግንዘት ጸሎት አድርገዋል፥ አራት ተክቢራህ በእርሱ ላይ አድርገዋል”*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنهما أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم صَلَّى عَلَى أَصْحَمَةَ النَّجَاشِيِّ، فَكَبَّرَ عَلَيْهِ أَرْبَعًا
ነጥብ አራት
"ዙ አሥ-ሡወይቀተይን"
ከየእጁጅ መእጁጅ በኃላ "አሏህ" "አሏህ" የሚል ሲጠፋ እና ቁርኣን ከሰዎች ልብ ሲወሰድ ከሐበሻህ የሚመጣ ሰው ዙ አሥ-ሡወይቀተይን የአሏህን ቤት ከዕባህን ያፈርሳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 82
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከሐበሻህ የሆነ ዙ አሥ-ሡወይቀተይን ከዕባህን ያፈርሳል"*። أَنَّ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " يُخَرِّبُ الْكَعْبَةَ ذُو السُّوَيْقَتَيْنِ مِنَ الْحَبَشَةِ "
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 73
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከሐበሻህ የሆነ ዙ አሥ-ሡወይቀተይን የአሏህ ዐዘ ወጀልን ቤት ያፈርሳል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " ذُو السُّوَيْقَتَيْنِ مِنَ الْحَبَشَةِ يُخَرِّبُ بَيْتَ اللَّهِ عَزَّ وَجَلَّ "
"ዙ አሥ-ሡወይቀተይን" ذُو السُّوَيْقَتَيْنِ ማለት "ባለ ሁለት ትንሽ ቅልጥም" ወይም "ባለ ሁለት አጭር ቅልጥም" ማለት ነው፥ በተንኮል የአሏህን ቤት አፍርሶ የከዕባን ሀብት ለማውጣት የሚፈልግ ይህ ሰው ነው። እርሱ እንደዛ ነው ማለት ሐበሻውያን እንተናኮላለን ማለት አይደለም፥ ነቢያችን"ﷺ" ለሙሥሊሙ ማኅበረሰብ፦ "ሐበሻውያንን እስካልኳችሁ ድረስ አትንኳቸው" ብለዋል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 39, ሐዲስ 19
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሐበሻውያንን እስካልኳችሁ ድረስ አትንኳቸው፥ የከዕባን ሀብት ለማውጣት የሚፈልግ ከሐበሻህ የሆነ ዙ አሥ-ሡወይቀተይን ቢሆን እንጂ ሌላ የለም"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " اتْرُكُوا الْحَبَشَةَ مَا تَرَكُوكُمْ فَإِنَّهُ لاَ يَسْتَخْرِجُ كَنْزَ الْكَعْبَةِ إِلاَّ ذُو السُّوَيْقَتَيْنِ مِنَ الْحَبَشَةِ "
አሏህ እኛ ሐበሻውያንን የነቢዩ"ﷺ" ሡናህ የምንተገብር ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ንጉሥ አርማህ"
“ንጉሥ አርማህ” በነቢያችን”ﷺ” ሐዲስ “አስሐማህ አን-ነጃሺይ” أَصْحَمَةَ النَّجَاشِيِّ የሚባለው ነው፥ ይህ ንጉሥ የነቢያችን”ﷺ” ባልደረቦች ከ 615–616 ድኅረ-ልደት ተቀብሎ አስተናግዷል። ከዚያ ባሻገር ከመስለምም አልፎ ጻዲቅ ሰው እንደሆነ ነቢያችን”ﷺ” ነግረውናል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 23, ሐዲስ 78
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ"ረ.ዐ." ሰምቶ እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ዛሬ ከሐበሻህ ጻዲቅ ሰው ሞቷል፥ ተነሱ! የግንዘት ጸሎት አድርጉ!”*። أَنَّهُ سَمِعَ جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنهما ـ يَقُولُ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " قَدْ تُوُفِّيَ الْيَوْمَ رَجُلٌ صَالِحٌ مِنَ الْحَبَشِ فَهَلُمَّ فَصَلُّوا عَلَيْهِ "
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 63, ሐዲስ 103
ጃቢር"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ “አን-ነጃሺይ በሞተ ጊዜ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ዛሬ ጻዲቅ ሰው ሞቷል፥ ተነሱ! ለወንድማችሁ ለአስሐማህ የግንዘት ጸሎት አድርጉ!”*። عَنْ جَابِرٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم حِينَ مَاتَ النَّجَاشِيُّ “ مَاتَ الْيَوْمَ رَجُلٌ صَالِحٌ، فَقُومُوا فَصَلُّوا عَلَى أَخِيكُمْ أَصْحَمَةَ
“ሷሊሕ” صَالِح ማለት “ጻዲቅ” ማለት ነው፥ ንጉሡ ለሶሓባዎች ወንድም የተባለው በስጋ የሆነ ወንድምነት ሳይሆን ኢሥላማዊ ወንድምነት ነው። በኢሥላም “ሶላቱል ጀናዛህ” صَلَاة الجَنَازَة ማለትም “የግንዘት ጸሎት” የሚደረገው ለሙሥሊም ብቻ ነው፥ ለንጉሥ አርማህ ደግሞ የሶላቱል ጀናዛህ ክፍል የሆነው “ሶላቱል ጋኢብ” صَلَاة الغَائِبٌ ማለትም “የሩቅ ጀናዛህ” ተደርጓል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 63, ሐዲስ 105
ጃቢር አብኑ ዐብደሏህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *”ነቢዩም”ﷺ” አስሐማህ አን-ነጃሺይ ላይ የግንዘት ጸሎት አድርገዋል፥ አራት ተክቢራህ በእርሱ ላይ አድርገዋል”*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنهما أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم صَلَّى عَلَى أَصْحَمَةَ النَّجَاشِيِّ، فَكَبَّرَ عَلَيْهِ أَرْبَعًا
ነጥብ አራት
"ዙ አሥ-ሡወይቀተይን"
ከየእጁጅ መእጁጅ በኃላ "አሏህ" "አሏህ" የሚል ሲጠፋ እና ቁርኣን ከሰዎች ልብ ሲወሰድ ከሐበሻህ የሚመጣ ሰው ዙ አሥ-ሡወይቀተይን የአሏህን ቤት ከዕባህን ያፈርሳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 82
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከሐበሻህ የሆነ ዙ አሥ-ሡወይቀተይን ከዕባህን ያፈርሳል"*። أَنَّ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " يُخَرِّبُ الْكَعْبَةَ ذُو السُّوَيْقَتَيْنِ مِنَ الْحَبَشَةِ "
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 73
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከሐበሻህ የሆነ ዙ አሥ-ሡወይቀተይን የአሏህ ዐዘ ወጀልን ቤት ያፈርሳል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " ذُو السُّوَيْقَتَيْنِ مِنَ الْحَبَشَةِ يُخَرِّبُ بَيْتَ اللَّهِ عَزَّ وَجَلَّ "
"ዙ አሥ-ሡወይቀተይን" ذُو السُّوَيْقَتَيْنِ ማለት "ባለ ሁለት ትንሽ ቅልጥም" ወይም "ባለ ሁለት አጭር ቅልጥም" ማለት ነው፥ በተንኮል የአሏህን ቤት አፍርሶ የከዕባን ሀብት ለማውጣት የሚፈልግ ይህ ሰው ነው። እርሱ እንደዛ ነው ማለት ሐበሻውያን እንተናኮላለን ማለት አይደለም፥ ነቢያችን"ﷺ" ለሙሥሊሙ ማኅበረሰብ፦ "ሐበሻውያንን እስካልኳችሁ ድረስ አትንኳቸው" ብለዋል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 39, ሐዲስ 19
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሐበሻውያንን እስካልኳችሁ ድረስ አትንኳቸው፥ የከዕባን ሀብት ለማውጣት የሚፈልግ ከሐበሻህ የሆነ ዙ አሥ-ሡወይቀተይን ቢሆን እንጂ ሌላ የለም"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " اتْرُكُوا الْحَبَشَةَ مَا تَرَكُوكُمْ فَإِنَّهُ لاَ يَسْتَخْرِجُ كَنْزَ الْكَعْبَةِ إِلاَّ ذُو السُّوَيْقَتَيْنِ مِنَ الْحَبَشَةِ "
አሏህ እኛ ሐበሻውያንን የነቢዩ"ﷺ" ሡናህ የምንተገብር ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አወዛጋቢው ዶክትሪን
ክፍል አንድ
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ የማን ባሪያ ነው?
ክርስቲያኑ፦ "የእግዚአብሔር ባሪያ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ የራሱ ባሪያ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! የአብ ባሪያ እንጂ የራሱ ባሪያ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ የማን ነቢይ ነው?
ክርስቲያኑ፦ "የእግዚአብሔር ነቢይ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ የራሱ ነቢይ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! የአብ ነቢይ እንጂ የራሱ ነቢይ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስን የላከው ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ በራሱ ላከው?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አብ ነው የላከው እንጂ ራሱን በራሱ አላከውም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሰውነቱ ፍጡር ነው?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ!
ሙሥሊሙ፦ "ማን ፈጠረው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ በራሱ ፈጠረው?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አብ ነው የፈጠረው እንጂ ራሱ እራሱን አልፈጠረውም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው ወደ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "ወደ እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው ወደ ራሱ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! ወደ አብ ነው ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው እንጂ ወደ ራሱ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አምላክ አለው?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ!
ሙሥሊሙ፦ "አምላኩ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር!
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ራሱ የራሱ አምላክ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አምላኩ አብ ነው እንጂ ራሱ የራሱ አምላክ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
የዚህ ዶክትሪን መልስ ኅሊና ይቀበለዋልን? መልስ ለኅሊና። ውዝግብ ክፍል ሁለት ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ክፍል አንድ
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ የማን ባሪያ ነው?
ክርስቲያኑ፦ "የእግዚአብሔር ባሪያ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ የራሱ ባሪያ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! የአብ ባሪያ እንጂ የራሱ ባሪያ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ የማን ነቢይ ነው?
ክርስቲያኑ፦ "የእግዚአብሔር ነቢይ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ የራሱ ነቢይ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! የአብ ነቢይ እንጂ የራሱ ነቢይ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስን የላከው ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ በራሱ ላከው?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አብ ነው የላከው እንጂ ራሱን በራሱ አላከውም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሰውነቱ ፍጡር ነው?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ!
ሙሥሊሙ፦ "ማን ፈጠረው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እራሱ በራሱ ፈጠረው?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አብ ነው የፈጠረው እንጂ ራሱ እራሱን አልፈጠረውም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው ወደ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "ወደ እግዚአብሔር።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው ወደ ራሱ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! ወደ አብ ነው ሲጸልይና ሲሰግድ የነበረው እንጂ ወደ ራሱ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አምላክ አለው?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ!
ሙሥሊሙ፦ "አምላኩ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር!
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ራሱ የራሱ አምላክ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! አምላኩ አብ ነው እንጂ ራሱ የራሱ አምላክ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አብ ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "አብ ማን ነው?
ክርስቲያኑ፦ "እግዚአብሔር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ እግዚአብሔር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በትክክል።
የዚህ ዶክትሪን መልስ ኅሊና ይቀበለዋልን? መልስ ለኅሊና። ውዝግብ ክፍል ሁለት ኢንሻሏህ ይቀጥላል.....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
አወዛጋቢው ዶክትሪን
ክፍል ሁለት
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ፍጡር ነው ወይስ ፈጣሪ?
ክርስቲያኑ፦ "ፈጣሪ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አምላክ እና ሰው ነው ትሉ የለ እንዴ?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ ኢየሱስ ሰውና አምላክ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ታዲያ በሰውነቱ ፍጡር አይደል?
ክርስቲያኑ፦ "ሰውነቱ ከማርያም ስለተወሰደ ፍጡር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ስለዚህ ኢየሱስ ፍጡር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በሰውነቱ ፍጡር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ፍጡር እና ፈጣሪ ሁለት ኑባሬዎች አይጋጩምን?
ክርስቲያኑ፦ "አይጋጩም! ምክንያቱም እግዚአብሔር ሁሉን ነገር መሆን ይችላል፥ ሁሉን ነገር መሆን የማይችል አምላክ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "በእኛ እምነት ፈጣሪ የማስሆን ባሕርይ እንጂ የመሆን ባሕይር የለውም። እርሱ አድራጊ እንጂ ተደራጊ አይደለም፥ እርሱ የሚያስሆን እንጂ የሚሆን አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ በሰውነቱ ፍጡር ከሆነ እራሱን ፈጠረ እንዴ?
ክርስቲያኑ፦ "አይ የራሱን ሰውነት እርሱ ሳይሆን አባቱ ነው የፈጠረለት።
ሙሥሊሙ፦ "ስለዚህ ኢየሱስ ፈጣሪ አይደለም ማለት ነው?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! ይህንን እንዴት ልትል ቻልክ?
ሙሥሊሙ፦ "ይህንን ልል የቻልኩበት ፈጣሪ ፍጡር የሆነ ነገር ሁሉ ከፈጠረ ኢየሱስ ያልፈጠረው ነገር ካለ እንዴት ፈጣሪ ይሆናል?
ክርስቲያኑ፦ "ኢየሱስ የራሱን ሰውነት ፈጥሮታል! ይቅርታ ከላይ ለተናገርኩት!
ሙሥሊሙ፦ "የተፈጠረው ሰውነት የራሱ ማንነት ከሆነ ኢየሱስ ማንነቱ ከፈጠረ እራሱን በራሱ ፈጠረ?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ!
ሙሥሊሙ፦ "ስለዚህ ፈጣሪ ማንነቱን ፈጠረ?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! ኢየሱስ ፈጣሪ እና ፍጡር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "እሺ ኢየሱስ የፈጣሪ አእምሮ እና የፍጡር አእምሮ አለውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በፍጹም አምላክነቱ ሁሉን ዐዋቂ ሲሆን በፍጹም ሰውነቱ የማያውቃቸው ነገሮች አሉ፥ ለምሳሌ የፍርዱን ቀን አያውቅም የተባለው በሰውነቱ አእምሮ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሁለት አእምሮ ካለው ሁለት ማንነት ይሆናል፥ ሁለት ኢየሱሶች አይሆኑምን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! ሁለቱም ባሕርይ በአንድ ባሕርይ ተዋሕደዋል።
ሙሥሊሙ፦ "ከተዋሓዱ አያውቅም እና ያውቃል የሚባል ሌላ ሦስተኛ ቀጠና መኖር ነበረበት። ኢየሱስ እና አብ በአካል ሁለት ናቸው ብላችሁ ታምናላችሁ፥ አካል ማለት በእናንተ ትንታኔ ዕውቀት፣ ስሜት እና ፈቃድ ማለት ነው። በዕውቀት አብ እና ወልድ ይለያያሉ?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! አብ የራሱ ዕውቀት አለው፥ ይህንን የአብ ዕውቀት ወልድ ስለማያውቅ የፍርዱን ቀን ዐላውቅም ያለው ከዚህ አንጻር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "መለኮት ማለት ሁሉን ዐዋቂ ማለት ከሆነ ኢየሱስ መለኮት ከሆነ ኢየሱስ የማያውቀው የአብ ዕውቀት እንዴት ሊኖር ቻለ?
ክርስቲያኑ፦ "የእግዚአብሔር ጥልቅ ነገር አይመረመርም!
የዚህ ዶክትሪን መልስ ኅሊና ይቀበለዋልን? መልስ ለኅሊና። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! አሚን!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ክፍል ሁለት
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ፍጡር ነው ወይስ ፈጣሪ?
ክርስቲያኑ፦ "ፈጣሪ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ አምላክ እና ሰው ነው ትሉ የለ እንዴ?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ ኢየሱስ ሰውና አምላክ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ታዲያ በሰውነቱ ፍጡር አይደል?
ክርስቲያኑ፦ "ሰውነቱ ከማርያም ስለተወሰደ ፍጡር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ስለዚህ ኢየሱስ ፍጡር ነውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በሰውነቱ ፍጡር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ፍጡር እና ፈጣሪ ሁለት ኑባሬዎች አይጋጩምን?
ክርስቲያኑ፦ "አይጋጩም! ምክንያቱም እግዚአብሔር ሁሉን ነገር መሆን ይችላል፥ ሁሉን ነገር መሆን የማይችል አምላክ አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "በእኛ እምነት ፈጣሪ የማስሆን ባሕርይ እንጂ የመሆን ባሕይር የለውም። እርሱ አድራጊ እንጂ ተደራጊ አይደለም፥ እርሱ የሚያስሆን እንጂ የሚሆን አይደለም።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ በሰውነቱ ፍጡር ከሆነ እራሱን ፈጠረ እንዴ?
ክርስቲያኑ፦ "አይ የራሱን ሰውነት እርሱ ሳይሆን አባቱ ነው የፈጠረለት።
ሙሥሊሙ፦ "ስለዚህ ኢየሱስ ፈጣሪ አይደለም ማለት ነው?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! ይህንን እንዴት ልትል ቻልክ?
ሙሥሊሙ፦ "ይህንን ልል የቻልኩበት ፈጣሪ ፍጡር የሆነ ነገር ሁሉ ከፈጠረ ኢየሱስ ያልፈጠረው ነገር ካለ እንዴት ፈጣሪ ይሆናል?
ክርስቲያኑ፦ "ኢየሱስ የራሱን ሰውነት ፈጥሮታል! ይቅርታ ከላይ ለተናገርኩት!
ሙሥሊሙ፦ "የተፈጠረው ሰውነት የራሱ ማንነት ከሆነ ኢየሱስ ማንነቱ ከፈጠረ እራሱን በራሱ ፈጠረ?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ!
ሙሥሊሙ፦ "ስለዚህ ፈጣሪ ማንነቱን ፈጠረ?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! ኢየሱስ ፈጣሪ እና ፍጡር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "እሺ ኢየሱስ የፈጣሪ አእምሮ እና የፍጡር አእምሮ አለውን?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! በፍጹም አምላክነቱ ሁሉን ዐዋቂ ሲሆን በፍጹም ሰውነቱ የማያውቃቸው ነገሮች አሉ፥ ለምሳሌ የፍርዱን ቀን አያውቅም የተባለው በሰውነቱ አእምሮ ነው።
ሙሥሊሙ፦ "ኢየሱስ ሁለት አእምሮ ካለው ሁለት ማንነት ይሆናል፥ ሁለት ኢየሱሶች አይሆኑምን?
ክርስቲያኑ፦ "ኖ! ሁለቱም ባሕርይ በአንድ ባሕርይ ተዋሕደዋል።
ሙሥሊሙ፦ "ከተዋሓዱ አያውቅም እና ያውቃል የሚባል ሌላ ሦስተኛ ቀጠና መኖር ነበረበት። ኢየሱስ እና አብ በአካል ሁለት ናቸው ብላችሁ ታምናላችሁ፥ አካል ማለት በእናንተ ትንታኔ ዕውቀት፣ ስሜት እና ፈቃድ ማለት ነው። በዕውቀት አብ እና ወልድ ይለያያሉ?
ክርስቲያኑ፦ "አዎ! አብ የራሱ ዕውቀት አለው፥ ይህንን የአብ ዕውቀት ወልድ ስለማያውቅ የፍርዱን ቀን ዐላውቅም ያለው ከዚህ አንጻር ነው።
ሙሥሊሙ፦ "መለኮት ማለት ሁሉን ዐዋቂ ማለት ከሆነ ኢየሱስ መለኮት ከሆነ ኢየሱስ የማያውቀው የአብ ዕውቀት እንዴት ሊኖር ቻለ?
ክርስቲያኑ፦ "የእግዚአብሔር ጥልቅ ነገር አይመረመርም!
የዚህ ዶክትሪን መልስ ኅሊና ይቀበለዋልን? መልስ ለኅሊና። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! አሚን!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ሁለት አማራጭ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
91፥8 *"አመጽዋን እና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት"*፡፡ فَأَلْهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَقْوَاهَا
በቁርኣን "ነፍሥ" نَفْس ማለት “ራስነት”own self-hood” ማለት ሲሆን "ማንነት" ነው፥ አምላካችን አሏህ ለነፍሥ በኢህላም አመጽ ምን እንደሆነ እና አሏህ መፍራት ምን እንደሆነ አሳውቋታል፦
91፥8 *"አመጽዋን እና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት"*፡፡ فَأَلْهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَقْوَاهَا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ባሳወቀ" ለሚለው የገባው ቃል "አልሀመ" أَلْهَمَ መሆኑን ልብ በል! "ኢልሃም" إِلْهَام የሚለው ቃል እራሱ "አልሀመ" أَلْهَمَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ውሳጣዊ ግንዛቤ"intuition" ማለት ነው፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 91፥8 *ኢብኑ ዐባሥ "አመጽዋን እና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት" የሚለውን ሲናገር፦ "ለእርሷ መልካም እና ክፉን ገልጾላታል"*። ሙጃሂድ፣ ቀታዳህ፣ ሶሓክ እና ሰውሪይ ተመሳሳይ ነገር ብለዋል፥ ሠዒድ ኢብኑ ጁበይር፦ "መልካም እና ክፉን ባሳወቃት" ብሏል"*።
قال ابن عباس : ( فألهمها فجورها وتقواها ) بين لها الخير والشر . وكذا قال مجاهد ، وقتادة ، والضحاك ، والثوري . وقال سعيد بن جبير : ألهمها الخير والشر .
"ፉጁር" فُجُور ማለት "አመጽ" ማለት ሲሆን ይህም አመጽ አሏህ ያዘዘውን መልካም ነገር ባለማድረግ እና የከለከለውን መጥፎ ነገር በማድረግ ማመጽ ነው፥ "ተቅዋ" تَقْوَا ማለት ደግሞ "አሏህን መፍራት" ማለት ሲሆን ይህም ፍርሃት አሏህ ያዘዘውን መልካም ነገር በማድረግ እና የከለከለውን መጥፎ ነገር ባለማድረግ መታዘዝ ነው።
ከዚያም ሰው ዐቅሉ ሲያመዛዝን አሏህ ነቢይ ልኮ በወሕይ "ይህ መልካም ነው" "ይህ መጥፎ ነው" በማለት ቅኑን መንገድ ከጠማማው መንገድ ይገልጥልናል፦
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
አሏህ ያዘዘውን መልካም ነገር በማድረግ እና የከለከለውን መጥፎ ነገር ባለማድረግ አሏህ የሚፈራው "ሙተቂን" مُتَّقِين ሲባል በተቃራኒው አሏህ ያዘዘውን መልካም ነገር ባለማድረግ እና የከለከለውን መጥፎ ነገር በማድረግ ያመጸው አመጸኛ "ፉጃር" فُجَّار ይባላል፦
38፥28 *"በእውነቱ እነዚያን ያመኑትን እና መልካሞችን የሠሩትን በምድር ውስጥ እንደሚያጠፉት እናደርጋለን? ወይስ "አላህን ፊረዎቹን እንደ ከሓዲዎቹ እናደርጋለን?"* أَمْ نَجْعَلُ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ كَالْمُفْسِدِينَ فِي الْأَرْضِ أَمْ نَجْعَلُ الْمُتَّقِينَ كَالْفُجَّارِ
“ዘንብ” ذَنب ማለት “ኃጢአት” ማለት ነው፥ “ኃጢአት” ማለት በሥነ-ኃጢአት ጥናት”hamartiology” አሏህ ያዘዘውን መልካም ነገር አለማድረግ፥ የከለከለውን ክፉ ነገር ማድረግ ነው። አምላካችን አሏህ ለሰው የሰጠው መልካም እና ክፋ የማሰብ፣ የመናገር፣ የማድረግ ነጻ ምርጫ በችሎታችን ልክ ነው፥ ያለ ችሎታችን ልክ አያስገድደንም፦
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
2፥286 *አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም*፡፡ لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
"ዉሥዕ" وُسْع ማለት "ዐቅም" "ችሎታ" ማለት ሲሆን አንድ ሰው አንድን ነገር የማድረግ እና ያለማድረግ ችሎታ ከአሏህ የተሰጠ ነጻ ፈቃድ ነው፥ ከተሰጠው በላይ ለማድረግ ላለማድረግ የተገደደ ሰው አይጠየቅም። “የተገደደ ሰውም በእርሱ ላይ ኃጢኣት የለበትም” فَمَنِ اضْطُرَّ غَيْرَ بَاغٍ وَلَا عَادٍ فَلَا إِثْمَ عَلَيْهِ ተብሏልና፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 10, ሐዲስ 2123
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”አላህ በኡማዬ ላይ ስህተት፣ መርሳት እና የገተደዱበትን ነገር አንስቷል”*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ “ إِنَّ اللَّهَ وَضَعَ عَنْ أُمَّتِي الْخَطَأَ وَالنِّسْيَانَ وَمَا اسْتُكْرِهُوا عَلَيْهِ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 40, ሐዲስ 48
ዓኢሻህ "ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአላህ መልዕክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ብዕር ከሦስት ሰዎች ተነስቷል፥ እነርሱም፦ የተኛ ሰው እስኪነሳ ድረስ፣ ዕብደ ወደ ዐቅሉ እስኪመለስ ድረስ እና ልጅ እስኪጎሎብት ድረስ"*። عَنْ عَائِشَةَ، رضى الله عنها أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " رُفِعَ الْقَلَمُ عَنْ ثَلاَثَةٍ عَنِ النَّائِمِ حَتَّى يَسْتَيْقِظَ وَعَنِ الْمُبْتَلَى حَتَّى يَبْرَأَ وَعَنِ الصَّبِيِّ حَتَّى يَكْبَرَ
አሏህ ፍትሓዊ አምላክ ነው፥ ባለማወቅ ስህተትን ለሚሠሩ እና መልእክቱ ያልደረሳቸውን ሰዎች አይቀጣቸውም፦
2፥286 *"ጌታችን ሆይ! ”ብንረሳ ወይም ብንስት አትቅጣን” በሉ*፡፡ رَبَّنَا لَا تُؤَاخِذْنَا إِن نَّسِينَا أَوْ أَخْطَأْنَ
33፥5 *በእርሱ በተሳሳታችሁበትም ነገርም በእናንተ ላይ ኃጢአት የለባችሁም፥ ግን ልቦቻችሁ ዐዉቀው በሠሩት ኃጢአት አለባችሁ"*። አላህም መሃሪ አዛኝ ነው። وَلَيْسَ عَلَيْكُمْ جُنَاحٌۭ فِيمَآ أَخْطَأْتُم بِهِۦ وَلَٰكِن مَّا تَعَمَّدَتْ قُلُوبُكُمْ ۚ وَكَانَ ٱللَّهُ غَفُورًۭا رَّحِيمًا
17፥15 *መልእክተኛንም እስከምንልክ ድረስ የምንቀጣ አይደለንም*፡፡ وَمَا كُنَّا مُعَذِّبِينَ حَتَّىٰ نَبْعَثَ رَسُولًا
አምላካችን አሏህ በመልእክተኛው ወሕይ ከማውረዱ በፊት ልክ አንድ ሕጻን የእናት ሁለት ጡቶችን መርጦ እንዲጠባ በኢልሃም"innate knowledge" እንደሚያሳውቀው ሁሉ አንድ ነገር ኸይር ወይም ሸር መሆኑን ሁለቱንም ለአንድ ሰው በውሳጣዌ ግንዛቤ ያሳውቃል፦
90፥10 *ሁለት ”መንገዶችም” አልመራነውምን?"* وَهَدَيْنَٰهُ ٱلنَّجْدَيْنِ
76፥3 *"እኛ አመስጋኝ ወይም ከሐዲ ሲሆን ”መንገዱን መራነዉ”*። إِنَّا هَدَيْنَٰهُ ٱلسَّبِيلَ إِمَّا شَاكِرًۭا وَإِمَّا كَفُورًا
"ማመስገን" እና "አመስጋኝ" የሚለው ቃል "ማመን" እና "አማኝ" ለሚል ቃል ተለዋዋጭ ሆኖ የገባ ነው፥ ሰዎች በነቢይ በኩል መልእክቱ ደርሷቸው አመስግነው አመስጋኝ ቢሆኑ አሏህ ይወድላቸዋል ይጨምርላቸዋል። በተቃራኒው ክደው ከሓዲ ቢሆኑ አላህ ከእነርሱ የተብቃቃ ነው፥ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም። ይቀጣቸዋል፥ ቅጣቱ ብርቱ ነው፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
91፥8 *"አመጽዋን እና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት"*፡፡ فَأَلْهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَقْوَاهَا
በቁርኣን "ነፍሥ" نَفْس ማለት “ራስነት”own self-hood” ማለት ሲሆን "ማንነት" ነው፥ አምላካችን አሏህ ለነፍሥ በኢህላም አመጽ ምን እንደሆነ እና አሏህ መፍራት ምን እንደሆነ አሳውቋታል፦
91፥8 *"አመጽዋን እና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት"*፡፡ فَأَلْهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَقْوَاهَا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ባሳወቀ" ለሚለው የገባው ቃል "አልሀመ" أَلْهَمَ መሆኑን ልብ በል! "ኢልሃም" إِلْهَام የሚለው ቃል እራሱ "አልሀመ" أَلْهَمَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ውሳጣዊ ግንዛቤ"intuition" ማለት ነው፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 91፥8 *ኢብኑ ዐባሥ "አመጽዋን እና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት" የሚለውን ሲናገር፦ "ለእርሷ መልካም እና ክፉን ገልጾላታል"*። ሙጃሂድ፣ ቀታዳህ፣ ሶሓክ እና ሰውሪይ ተመሳሳይ ነገር ብለዋል፥ ሠዒድ ኢብኑ ጁበይር፦ "መልካም እና ክፉን ባሳወቃት" ብሏል"*።
قال ابن عباس : ( فألهمها فجورها وتقواها ) بين لها الخير والشر . وكذا قال مجاهد ، وقتادة ، والضحاك ، والثوري . وقال سعيد بن جبير : ألهمها الخير والشر .
"ፉጁር" فُجُور ማለት "አመጽ" ማለት ሲሆን ይህም አመጽ አሏህ ያዘዘውን መልካም ነገር ባለማድረግ እና የከለከለውን መጥፎ ነገር በማድረግ ማመጽ ነው፥ "ተቅዋ" تَقْوَا ማለት ደግሞ "አሏህን መፍራት" ማለት ሲሆን ይህም ፍርሃት አሏህ ያዘዘውን መልካም ነገር በማድረግ እና የከለከለውን መጥፎ ነገር ባለማድረግ መታዘዝ ነው።
ከዚያም ሰው ዐቅሉ ሲያመዛዝን አሏህ ነቢይ ልኮ በወሕይ "ይህ መልካም ነው" "ይህ መጥፎ ነው" በማለት ቅኑን መንገድ ከጠማማው መንገድ ይገልጥልናል፦
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
አሏህ ያዘዘውን መልካም ነገር በማድረግ እና የከለከለውን መጥፎ ነገር ባለማድረግ አሏህ የሚፈራው "ሙተቂን" مُتَّقِين ሲባል በተቃራኒው አሏህ ያዘዘውን መልካም ነገር ባለማድረግ እና የከለከለውን መጥፎ ነገር በማድረግ ያመጸው አመጸኛ "ፉጃር" فُجَّار ይባላል፦
38፥28 *"በእውነቱ እነዚያን ያመኑትን እና መልካሞችን የሠሩትን በምድር ውስጥ እንደሚያጠፉት እናደርጋለን? ወይስ "አላህን ፊረዎቹን እንደ ከሓዲዎቹ እናደርጋለን?"* أَمْ نَجْعَلُ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ كَالْمُفْسِدِينَ فِي الْأَرْضِ أَمْ نَجْعَلُ الْمُتَّقِينَ كَالْفُجَّارِ
“ዘንብ” ذَنب ማለት “ኃጢአት” ማለት ነው፥ “ኃጢአት” ማለት በሥነ-ኃጢአት ጥናት”hamartiology” አሏህ ያዘዘውን መልካም ነገር አለማድረግ፥ የከለከለውን ክፉ ነገር ማድረግ ነው። አምላካችን አሏህ ለሰው የሰጠው መልካም እና ክፋ የማሰብ፣ የመናገር፣ የማድረግ ነጻ ምርጫ በችሎታችን ልክ ነው፥ ያለ ችሎታችን ልክ አያስገድደንም፦
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
2፥286 *አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም*፡፡ لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
"ዉሥዕ" وُسْع ማለት "ዐቅም" "ችሎታ" ማለት ሲሆን አንድ ሰው አንድን ነገር የማድረግ እና ያለማድረግ ችሎታ ከአሏህ የተሰጠ ነጻ ፈቃድ ነው፥ ከተሰጠው በላይ ለማድረግ ላለማድረግ የተገደደ ሰው አይጠየቅም። “የተገደደ ሰውም በእርሱ ላይ ኃጢኣት የለበትም” فَمَنِ اضْطُرَّ غَيْرَ بَاغٍ وَلَا عَادٍ فَلَا إِثْمَ عَلَيْهِ ተብሏልና፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 10, ሐዲስ 2123
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”አላህ በኡማዬ ላይ ስህተት፣ መርሳት እና የገተደዱበትን ነገር አንስቷል”*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ “ إِنَّ اللَّهَ وَضَعَ عَنْ أُمَّتِي الْخَطَأَ وَالنِّسْيَانَ وَمَا اسْتُكْرِهُوا عَلَيْهِ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 40, ሐዲስ 48
ዓኢሻህ "ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአላህ መልዕክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"ብዕር ከሦስት ሰዎች ተነስቷል፥ እነርሱም፦ የተኛ ሰው እስኪነሳ ድረስ፣ ዕብደ ወደ ዐቅሉ እስኪመለስ ድረስ እና ልጅ እስኪጎሎብት ድረስ"*። عَنْ عَائِشَةَ، رضى الله عنها أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " رُفِعَ الْقَلَمُ عَنْ ثَلاَثَةٍ عَنِ النَّائِمِ حَتَّى يَسْتَيْقِظَ وَعَنِ الْمُبْتَلَى حَتَّى يَبْرَأَ وَعَنِ الصَّبِيِّ حَتَّى يَكْبَرَ
አሏህ ፍትሓዊ አምላክ ነው፥ ባለማወቅ ስህተትን ለሚሠሩ እና መልእክቱ ያልደረሳቸውን ሰዎች አይቀጣቸውም፦
2፥286 *"ጌታችን ሆይ! ”ብንረሳ ወይም ብንስት አትቅጣን” በሉ*፡፡ رَبَّنَا لَا تُؤَاخِذْنَا إِن نَّسِينَا أَوْ أَخْطَأْنَ
33፥5 *በእርሱ በተሳሳታችሁበትም ነገርም በእናንተ ላይ ኃጢአት የለባችሁም፥ ግን ልቦቻችሁ ዐዉቀው በሠሩት ኃጢአት አለባችሁ"*። አላህም መሃሪ አዛኝ ነው። وَلَيْسَ عَلَيْكُمْ جُنَاحٌۭ فِيمَآ أَخْطَأْتُم بِهِۦ وَلَٰكِن مَّا تَعَمَّدَتْ قُلُوبُكُمْ ۚ وَكَانَ ٱللَّهُ غَفُورًۭا رَّحِيمًا
17፥15 *መልእክተኛንም እስከምንልክ ድረስ የምንቀጣ አይደለንም*፡፡ وَمَا كُنَّا مُعَذِّبِينَ حَتَّىٰ نَبْعَثَ رَسُولًا
አምላካችን አሏህ በመልእክተኛው ወሕይ ከማውረዱ በፊት ልክ አንድ ሕጻን የእናት ሁለት ጡቶችን መርጦ እንዲጠባ በኢልሃም"innate knowledge" እንደሚያሳውቀው ሁሉ አንድ ነገር ኸይር ወይም ሸር መሆኑን ሁለቱንም ለአንድ ሰው በውሳጣዌ ግንዛቤ ያሳውቃል፦
90፥10 *ሁለት ”መንገዶችም” አልመራነውምን?"* وَهَدَيْنَٰهُ ٱلنَّجْدَيْنِ
76፥3 *"እኛ አመስጋኝ ወይም ከሐዲ ሲሆን ”መንገዱን መራነዉ”*። إِنَّا هَدَيْنَٰهُ ٱلسَّبِيلَ إِمَّا شَاكِرًۭا وَإِمَّا كَفُورًا
"ማመስገን" እና "አመስጋኝ" የሚለው ቃል "ማመን" እና "አማኝ" ለሚል ቃል ተለዋዋጭ ሆኖ የገባ ነው፥ ሰዎች በነቢይ በኩል መልእክቱ ደርሷቸው አመስግነው አመስጋኝ ቢሆኑ አሏህ ይወድላቸዋል ይጨምርላቸዋል። በተቃራኒው ክደው ከሓዲ ቢሆኑ አላህ ከእነርሱ የተብቃቃ ነው፥ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም። ይቀጣቸዋል፥ ቅጣቱ ብርቱ ነው፦
39፥7 *"ብትክዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው፥ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም፡፡ ብታመሰግኑ እርሱን ይወድላችኋል"*፡፡ إِن تَكْفُرُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنكُمْ ۖ وَلَا يَرْضَىٰ لِعِبَادِهِ الْكُفْرَ ۖ وَإِن تَشْكُرُوا يَرْضَهُ لَكُمْ
14፥7 *ጌታችሁም «ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም እቀጣችኋለሁ፥ ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና» በማለት ባስታወቀ ጊዜ አስታውሱ"*፡፡ وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكُمْ لَئِن شَكَرْتُمْ لَأَزِيدَنَّكُمْ ۖ وَلَئِن كَفَرْتُمْ إِنَّ عَذَابِي لَشَدِيدٌ
"መሺኣህ" مَشِئَة የሚለው ቃል "ሻአ" شَاءَ ማለትም "ፈቀደ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ፈቃድ" ማለት ነው፥ ስለዚህ ሰው አምኖ ለሚሠራው መልካም ሥራ አሊያም ክዶ ለሚሠራው መጥፎ ሥራ ነጻ ፈቃድ አለው፦
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን! የሻም ሰው ይካድ!»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
64፥2 *"እርሱ ያ የፈጠራችሁ ነው፡፡ ከእናንተም ከሓዲ አለ፥ ከእናንተም አማኝ አለ፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ተመልካች ነው"*፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُمْ فَمِنكُمْ كَافِرٌ وَمِنكُم مُّؤْمِنٌ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
"የሻም ሰው ይመን! የሻም ሰው ይካድ" የሚለው ሰው የማማረጥ ነጻ ፈቃድ እንዳለው አመላካች ነው፥ በተጨማሪም "የሻም" ለሚለው የገባው ቃል "ሻአ" شَاءَ ነው። በዓለማችን ላይ "ካፊር" እና "ሙእሚን" ያለው ሰው በፈቃዱ በመረጠው ምርጫው ነው፥ አሏህ የምንሠራውን ሁሉ ተመልክቶ በምንሠራው ሥራ ይጠይቀናል፦
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ሲሆን ይህ የተሰጠን ጸጋ አድርግ የተባለውን የመታዘዝዝና ያለመታዘዝ፥ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ነጻ ፈቃድ"free will" ነው። ሰው በሚሠራው ሰናይ ሆነ እኩይ ሥራ ግብረገባዊ ተጠያቂነት"moral accountability" ያለው ፍጡር መሆኑ እነዚህ ሁለት አናቅጽ ፍንትው እና ቁልጭ አድርገው ያሳያሉ። አሏህ በሠራው እና በሚሠራው ሥራ አይጠየቅም፥ ሁለት ምርጫ ያላቸው ፍጡራን ግን በሚሠሩት ሥራ ይጠየቃሉ፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
ሰዎች በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ይሠሩት የነበሩትን መልካም ነገር ይመነዳሉ፥ በተቃራኒው ይሠሩት የነበሩትን መጥፎ ነገር ይቀጣሉ፦
18፥180 *"ይሠሩት የነበሩትን ነገር በእርግጥ ይመነዳሉ"*፡፡ سَيُجْزَوْنَ مَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
6፥120 *"እነዚያ ኃጢአትን የሚሠሩ ይሠሩት በነበሩት ነገር በእርግጥ ይቀጣሉ"*፡፡ نَّ الَّذِينَ يَكْسِبُونَ الْإِثْمَ سَيُجْزَوْنَ بِمَا كَانُوا يَقْتَرِفُونَ
አሏህ በነጻ ፈቃዳቸው ካመኑት እና መልካም ከሠሩት ሙተቂን ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
14፥7 *ጌታችሁም «ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም እቀጣችኋለሁ፥ ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና» በማለት ባስታወቀ ጊዜ አስታውሱ"*፡፡ وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكُمْ لَئِن شَكَرْتُمْ لَأَزِيدَنَّكُمْ ۖ وَلَئِن كَفَرْتُمْ إِنَّ عَذَابِي لَشَدِيدٌ
"መሺኣህ" مَشِئَة የሚለው ቃል "ሻአ" شَاءَ ማለትም "ፈቀደ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ፈቃድ" ማለት ነው፥ ስለዚህ ሰው አምኖ ለሚሠራው መልካም ሥራ አሊያም ክዶ ለሚሠራው መጥፎ ሥራ ነጻ ፈቃድ አለው፦
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን! የሻም ሰው ይካድ!»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
64፥2 *"እርሱ ያ የፈጠራችሁ ነው፡፡ ከእናንተም ከሓዲ አለ፥ ከእናንተም አማኝ አለ፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ተመልካች ነው"*፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُمْ فَمِنكُمْ كَافِرٌ وَمِنكُم مُّؤْمِنٌ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
"የሻም ሰው ይመን! የሻም ሰው ይካድ" የሚለው ሰው የማማረጥ ነጻ ፈቃድ እንዳለው አመላካች ነው፥ በተጨማሪም "የሻም" ለሚለው የገባው ቃል "ሻአ" شَاءَ ነው። በዓለማችን ላይ "ካፊር" እና "ሙእሚን" ያለው ሰው በፈቃዱ በመረጠው ምርጫው ነው፥ አሏህ የምንሠራውን ሁሉ ተመልክቶ በምንሠራው ሥራ ይጠይቀናል፦
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ሲሆን ይህ የተሰጠን ጸጋ አድርግ የተባለውን የመታዘዝዝና ያለመታዘዝ፥ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ነጻ ፈቃድ"free will" ነው። ሰው በሚሠራው ሰናይ ሆነ እኩይ ሥራ ግብረገባዊ ተጠያቂነት"moral accountability" ያለው ፍጡር መሆኑ እነዚህ ሁለት አናቅጽ ፍንትው እና ቁልጭ አድርገው ያሳያሉ። አሏህ በሠራው እና በሚሠራው ሥራ አይጠየቅም፥ ሁለት ምርጫ ያላቸው ፍጡራን ግን በሚሠሩት ሥራ ይጠየቃሉ፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
ሰዎች በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ይሠሩት የነበሩትን መልካም ነገር ይመነዳሉ፥ በተቃራኒው ይሠሩት የነበሩትን መጥፎ ነገር ይቀጣሉ፦
18፥180 *"ይሠሩት የነበሩትን ነገር በእርግጥ ይመነዳሉ"*፡፡ سَيُجْزَوْنَ مَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
6፥120 *"እነዚያ ኃጢአትን የሚሠሩ ይሠሩት በነበሩት ነገር በእርግጥ ይቀጣሉ"*፡፡ نَّ الَّذِينَ يَكْسِبُونَ الْإِثْمَ سَيُجْزَوْنَ بِمَا كَانُوا يَقْتَرِفُونَ
አሏህ በነጻ ፈቃዳቸው ካመኑት እና መልካም ከሠሩት ሙተቂን ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አዲስ ዓመት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*። اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
የፈረንጆች አዲስ ዓመት ጃኑአርይ ነው። “ጃኑአርይ” ማለት “ጃኑስ” የተባለው ጣዖት የሚመለክበት ወር ነው። ይህ በዓል ጁለስ ቄሳር በ 46 ቅድመ-ልደት ስለጀመረው በዚህ ወር ዓመቱ ስለሚቀየር ጁሊያን የዘመን አቆጣጠር ይባላል። ቁጥሩ ደግሞ ኢየሱስ ከተወለደበት ጀምሮ የሚቆጠር የክርስትና በዓል ያደረገው በ 1582 ድኅረ-ልደት ግሪጎሪ ወይም ጎርጎርዮስ የተባለው ጳጳስ ነው፥ በዚህም የጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር ይባላል። ይህ ዓመታዊ በዓል ዓረማዊ እና ክርስትናን ቀላቅሎ የያዘ በዓል ነው፥ በዚህ ጊዜ "እንኳን አደረስን" ወይም "እንኳን አደረሳችሁ" ስንል ይህንን በዓል ታሳቢ እና ዋቢ ያደረገ ነው። ሙሥሊም ያሉት ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻ ናቸው፥ እነርሱም ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *”አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው”*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው”*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *”በሁለቱ በዓል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል”*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፥ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል። ስለዚህ ከአላህ የወረዱትን ቁርኣን እና ሐዲስ ብቻ መከተል አለብን፦
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*። اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
“ተከተሉ” የሚለው ቃል “ኢተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢትባዕ” إِتْبَاع ማለት ከአላህ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ መከተል ማለት ነው። ሙሥሊም የተወረደውን ብቻ ሲከተል ሁለት ብቻ ዒድ ያከብራል።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*። اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
የፈረንጆች አዲስ ዓመት ጃኑአርይ ነው። “ጃኑአርይ” ማለት “ጃኑስ” የተባለው ጣዖት የሚመለክበት ወር ነው። ይህ በዓል ጁለስ ቄሳር በ 46 ቅድመ-ልደት ስለጀመረው በዚህ ወር ዓመቱ ስለሚቀየር ጁሊያን የዘመን አቆጣጠር ይባላል። ቁጥሩ ደግሞ ኢየሱስ ከተወለደበት ጀምሮ የሚቆጠር የክርስትና በዓል ያደረገው በ 1582 ድኅረ-ልደት ግሪጎሪ ወይም ጎርጎርዮስ የተባለው ጳጳስ ነው፥ በዚህም የጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር ይባላል። ይህ ዓመታዊ በዓል ዓረማዊ እና ክርስትናን ቀላቅሎ የያዘ በዓል ነው፥ በዚህ ጊዜ "እንኳን አደረስን" ወይም "እንኳን አደረሳችሁ" ስንል ይህንን በዓል ታሳቢ እና ዋቢ ያደረገ ነው። ሙሥሊም ያሉት ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻ ናቸው፥ እነርሱም ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *”አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው”*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው”*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *”በሁለቱ በዓል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል”*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፥ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል። ስለዚህ ከአላህ የወረዱትን ቁርኣን እና ሐዲስ ብቻ መከተል አለብን፦
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*። اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
“ተከተሉ” የሚለው ቃል “ኢተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢትባዕ” إِتْبَاع ማለት ከአላህ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ መከተል ማለት ነው። ሙሥሊም የተወረደውን ብቻ ሲከተል ሁለት ብቻ ዒድ ያከብራል።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ወሰን አትለፉ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና፥ ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው፦
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
2፥193 *ሁከት እስከማይገኝ እና ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ ተጋደሉዋቸው፡፡ ቢከለክሉም ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው*፡፡ وَقَاتِلُوهُمْ حَتَّىٰ لَا تَكُونَ فِتْنَةٌ وَيَكُونَ الدِّينُ لِلَّهِ ۖ فَإِنِ انتَهَوْا فَلَا عُدْوَانَ إِلَّا عَلَى الظَّالِمِينَ
"ወሰንንም አትለፉ" መርሕ እስከ ጥቃቅን ነፍሳት ድረስ ይሄዳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 56, ሐዲስ 228
አቢ ሁራይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አንዲት ጉንዳን ከነቢያት መካከል አንዱ ነቢይ ነከሰችው፥ እርሱም የጉንዳኖች መንደር እንዲቃጠል አዘዘ። ከዚያም አላህም ወደ እርሱ፦ "የነከሰችህ አንዲት ጉንዳን ናት፥ አንተ ግን ያቃጠልከው አላህ የሚያወድሱትን ከብዙኃት ጉንዳኖች ብዙኃኑን ነው" ብሎ ወሕይ አወረደለት"*። وَأَبِي، سَلَمَةَ أَنَّ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " قَرَصَتْ نَمْلَةٌ نَبِيًّا مِنَ الأَنْبِيَاءِ، فَأَمَرَ بِقَرْيَةِ النَّمْلِ فَأُحْرِقَتْ، فَأَوْحَى اللَّهُ إِلَيْهِ أَنْ قَرَصَتْكَ نَمْلَةٌ أَحْرَقْتَ أُمَّةً مِنَ الأُمَمِ تُسَبِّحُ اللَّهِ
ነቢያችን"ﷺ" እና የእርሳቸው ፈለግ የሚከተሉ ወሰን አያልፉም፦
11፥112 *እንደ ታዘዝከውም ቀጥ በል፡፡ ከአንተ ጋር ያመኑትም ቀጥ ይበሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ እርሱ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና*፡፡ فَاسْتَقِمْ كَمَا أُمِرْتَ وَمَن تَابَ مَعَكَ وَلَا تَطْغَوْا ۚ إِنَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
አሏህ የሰውን ሐቅ ከማይነኩ ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና፥ ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው፦
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
2፥193 *ሁከት እስከማይገኝ እና ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ ተጋደሉዋቸው፡፡ ቢከለክሉም ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው*፡፡ وَقَاتِلُوهُمْ حَتَّىٰ لَا تَكُونَ فِتْنَةٌ وَيَكُونَ الدِّينُ لِلَّهِ ۖ فَإِنِ انتَهَوْا فَلَا عُدْوَانَ إِلَّا عَلَى الظَّالِمِينَ
"ወሰንንም አትለፉ" መርሕ እስከ ጥቃቅን ነፍሳት ድረስ ይሄዳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 56, ሐዲስ 228
አቢ ሁራይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አንዲት ጉንዳን ከነቢያት መካከል አንዱ ነቢይ ነከሰችው፥ እርሱም የጉንዳኖች መንደር እንዲቃጠል አዘዘ። ከዚያም አላህም ወደ እርሱ፦ "የነከሰችህ አንዲት ጉንዳን ናት፥ አንተ ግን ያቃጠልከው አላህ የሚያወድሱትን ከብዙኃት ጉንዳኖች ብዙኃኑን ነው" ብሎ ወሕይ አወረደለት"*። وَأَبِي، سَلَمَةَ أَنَّ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " قَرَصَتْ نَمْلَةٌ نَبِيًّا مِنَ الأَنْبِيَاءِ، فَأَمَرَ بِقَرْيَةِ النَّمْلِ فَأُحْرِقَتْ، فَأَوْحَى اللَّهُ إِلَيْهِ أَنْ قَرَصَتْكَ نَمْلَةٌ أَحْرَقْتَ أُمَّةً مِنَ الأُمَمِ تُسَبِّحُ اللَّهِ
ነቢያችን"ﷺ" እና የእርሳቸው ፈለግ የሚከተሉ ወሰን አያልፉም፦
11፥112 *እንደ ታዘዝከውም ቀጥ በል፡፡ ከአንተ ጋር ያመኑትም ቀጥ ይበሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ እርሱ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና*፡፡ فَاسْتَقِمْ كَمَا أُمِرْتَ وَمَن تَابَ مَعَكَ وَلَا تَطْغَوْا ۚ إِنَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
አሏህ የሰውን ሐቅ ከማይነኩ ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ውዱእ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥6 *"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ወደ ሶላት በቆማችሁ ጊዜ ፊቶቻችሁን፣ እጆቻችሁንም እስከ ክርኖች እጠቡ፣ ራሶቻችሁንም በውኃ አብሱ፣ እግሮቻችሁንም እስከ ቁርጭምጭሚቶች እጠቡ!"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا قُمْتُمْ إِلَى الصَّلَاةِ فَاغْسِلُوا وُجُوهَكُمْ وَأَيْدِيَكُمْ إِلَى الْمَرَافِقِ وَامْسَحُوا بِرُءُوسِكُمْ وَأَرْجُلَكُمْ إِلَى الْكَعْبَيْنِ
ከሶላት የአስፈላጊነት ቅድመ-ሁኔታ ውስጥ አንዱ ውዱእ ነው፥ "ውዱእ" وُضُوء የሚለው ቃል "ወዱአ" وَضُؤَ ማለትም "ታጠበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ትጥበት"Ablution" ማለት ነው፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 101
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ውዱእ ለሌለው ሰው ሶላት ቅቡል አይደለም፥ የላቀው የአሏህን ስም ያላወሳው ሰው ውዱእ ቅቡል አይደለም"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لاَ صَلاَةَ لِمَنْ لاَ وُضُوءَ لَهُ وَلاَ وُضُوءَ لِمَنْ لَمْ يَذْكُرِ اسْمَ اللَّهِ تَعَالَى عَلَيْهِ "
"ውዱእ" በነቢያችን"ﷺ" ሐዲስ የመጣ ሲሆን የውዱእ ተለዋዋጭ ቃል ደግሞ "ጉሥል" غُسْل ነው፥ "ጉሥል" غُسْل የሚለው ቃል "ገሠለ" غَسَلَ ማለትም "ታጠበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ትጥበት" ማለት ነው፦
5፥6 *"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ወደ ሶላት በቆማችሁ ጊዜ ፊቶቻችሁን፣ እጆቻችሁንም እስከ ክርኖች እጠቡ፣ ራሶቻችሁንም በውኃ አብሱ፣ እግሮቻችሁንም እስከ ቁርጭምጭሚቶች እጠቡ!"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا قُمْتُمْ إِلَى الصَّلَاةِ فَاغْسِلُوا وُجُوهَكُمْ وَأَيْدِيَكُمْ إِلَى الْمَرَافِقِ وَامْسَحُوا بِرُءُوسِكُمْ وَأَرْجُلَكُمْ إِلَى الْكَعْبَيْنِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ታጠቡ" ለሚለው የገባው ቃል "ኢግሢሉ" ٱغْسِلُ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ውኃ ካልተገኘ ደግሞ በንጹሕ የምድር ገጽ ፊትን እና እጅን ማበስ "ተየሙም" تَيَمُم ይባላል፦
5፥6 *"ውኃን ባታገኙ ንጹሕን የምድር ገጽ አብሱ! ከእርሱም ፊቶቻችሁን እና እጆቻችሁን አብሱ! አላህ በእናንተ ላይ ምንም ችግር ሊያደርግ አይሻም፡፡ ግን ታመሰግኑ ዘንድ ሊያጠራችሁ እና ጸጋውን በእናንተ ላይ ሊሞላ ይሻል"*፡፡ فَلَمْ تَجِدُوا مَاءً فَتَيَمَّمُوا صَعِيدًا طَيِّبًا فَامْسَحُوا بِوُجُوهِكُمْ وَأَيْدِيكُم مِّنْهُ ۚ مَا يُرِيدُ اللَّهُ لِيَجْعَلَ عَلَيْكُم مِّنْ حَرَجٍ وَلَـٰكِن يُرِيدُ لِيُطَهِّرَكُمْ وَلِيُتِمَّ نِعْمَتَهُ عَلَيْكُمْ لَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ንጹሕን የምድር ገጽ አብሱ" ለሚለው የገባው ቃል "ተየመሙ" تَيَمَّمُ መሆኑን ልብ አድርግ! የጀናህ መክፈቻ ሶላት እንደሆነ ሁሉ የሶላትም መክፈቻ ውዱእ ነው፥ ያለ ውዱእ ሶላት ቅቡል አይደለም፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 4
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የጀናህ መክፈቻ ሶላት ነው፥ የሶላትም መክፈቻ ውዱእ ነው"*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، رضى الله عنهما قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مِفْتَاحُ الْجَنَّةِ الصَّلاَةُ وَمِفْتَاحُ الصَّلاَةِ الْوُضُوءُ "
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 61
ዐሊይ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የሶላትም መክፈቻ ጡሁር ነው"*። عَنْ عَلِيٍّ، رضى الله عنه قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مِفْتَاحُ الصَّلاَةِ الطُّهُورُ "
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 287
አቢ በከራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አሏህ ሶላትን ያለ ጡሁር አይቀበልም"*። عَنْ أَبِي بَكْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " لاَ يَقْبَلُ اللَّهُ صَلاَةً بِغَيْرِ طُهُورٍ"
"ጦሃራህ" طَهارَة የሚለው ቃል "ጦሁረ" طَهُرَ ማለትም "ጠራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መጥራራት" ማለት ነው፥ ጦሃራህ የውዱእ ተለዋዋጭ ቃል እና "ነጃሣህ" نَجَاسَة ለሚለው ተቃራኒ ነው። ጦሃራህ የኢማን ግማሽ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 2, ሐዲስ 1
አቢ ማሊክ አል-አሽዐሪይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"መጥራራት የኢማን ግማሽ ነው"*። عَنْ أَبِي مَالِكٍ الأَشْعَرِيِّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " الطُّهُورُ شَطْرُ الإِيمَانِ
አይደለም የዓለማቱን ጌታ አሏህ በሶላት ለመገናኘት ይቅርና እኔ በግሌ አጠቃላይ አለቃችን ጋር ስቀርብ ትጥብጥብ እና ውንጭፍጭፍ ብዬ ነው፥ ፈጣሪአችን አሏህ ፊት ለመቅረብ ታዲያ ንጽሕና መስፈርት መሆኑ ሥነ-አመክኖአዊ ነው። አሏህ ፊት ለመቅረብ የሚጥራሩ ተጥራሪዎች "ሙጦሂሩን" مُطَهَّرُون ወይም "ሙጦሂሪን" مُتَطَهِّرِين ይባላሉ፥ አሏህ ተጥራሪዎችንም ይወዳል፦
2፥222 *"አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፥ ተጥራሪዎችንም ይወዳል" በላቸው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ التَّوَّابِينَ وَيُحِبُّ الْمُتَطَهِّرِينَ
አምላካችን አሏህ ከሚወዳቸው ሙጦሂሪን ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥6 *"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ወደ ሶላት በቆማችሁ ጊዜ ፊቶቻችሁን፣ እጆቻችሁንም እስከ ክርኖች እጠቡ፣ ራሶቻችሁንም በውኃ አብሱ፣ እግሮቻችሁንም እስከ ቁርጭምጭሚቶች እጠቡ!"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا قُمْتُمْ إِلَى الصَّلَاةِ فَاغْسِلُوا وُجُوهَكُمْ وَأَيْدِيَكُمْ إِلَى الْمَرَافِقِ وَامْسَحُوا بِرُءُوسِكُمْ وَأَرْجُلَكُمْ إِلَى الْكَعْبَيْنِ
ከሶላት የአስፈላጊነት ቅድመ-ሁኔታ ውስጥ አንዱ ውዱእ ነው፥ "ውዱእ" وُضُوء የሚለው ቃል "ወዱአ" وَضُؤَ ማለትም "ታጠበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ትጥበት"Ablution" ማለት ነው፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 101
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ውዱእ ለሌለው ሰው ሶላት ቅቡል አይደለም፥ የላቀው የአሏህን ስም ያላወሳው ሰው ውዱእ ቅቡል አይደለም"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لاَ صَلاَةَ لِمَنْ لاَ وُضُوءَ لَهُ وَلاَ وُضُوءَ لِمَنْ لَمْ يَذْكُرِ اسْمَ اللَّهِ تَعَالَى عَلَيْهِ "
"ውዱእ" በነቢያችን"ﷺ" ሐዲስ የመጣ ሲሆን የውዱእ ተለዋዋጭ ቃል ደግሞ "ጉሥል" غُسْل ነው፥ "ጉሥል" غُسْل የሚለው ቃል "ገሠለ" غَسَلَ ማለትም "ታጠበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ትጥበት" ማለት ነው፦
5፥6 *"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ወደ ሶላት በቆማችሁ ጊዜ ፊቶቻችሁን፣ እጆቻችሁንም እስከ ክርኖች እጠቡ፣ ራሶቻችሁንም በውኃ አብሱ፣ እግሮቻችሁንም እስከ ቁርጭምጭሚቶች እጠቡ!"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا قُمْتُمْ إِلَى الصَّلَاةِ فَاغْسِلُوا وُجُوهَكُمْ وَأَيْدِيَكُمْ إِلَى الْمَرَافِقِ وَامْسَحُوا بِرُءُوسِكُمْ وَأَرْجُلَكُمْ إِلَى الْكَعْبَيْنِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ታጠቡ" ለሚለው የገባው ቃል "ኢግሢሉ" ٱغْسِلُ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ውኃ ካልተገኘ ደግሞ በንጹሕ የምድር ገጽ ፊትን እና እጅን ማበስ "ተየሙም" تَيَمُم ይባላል፦
5፥6 *"ውኃን ባታገኙ ንጹሕን የምድር ገጽ አብሱ! ከእርሱም ፊቶቻችሁን እና እጆቻችሁን አብሱ! አላህ በእናንተ ላይ ምንም ችግር ሊያደርግ አይሻም፡፡ ግን ታመሰግኑ ዘንድ ሊያጠራችሁ እና ጸጋውን በእናንተ ላይ ሊሞላ ይሻል"*፡፡ فَلَمْ تَجِدُوا مَاءً فَتَيَمَّمُوا صَعِيدًا طَيِّبًا فَامْسَحُوا بِوُجُوهِكُمْ وَأَيْدِيكُم مِّنْهُ ۚ مَا يُرِيدُ اللَّهُ لِيَجْعَلَ عَلَيْكُم مِّنْ حَرَجٍ وَلَـٰكِن يُرِيدُ لِيُطَهِّرَكُمْ وَلِيُتِمَّ نِعْمَتَهُ عَلَيْكُمْ لَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ንጹሕን የምድር ገጽ አብሱ" ለሚለው የገባው ቃል "ተየመሙ" تَيَمَّمُ መሆኑን ልብ አድርግ! የጀናህ መክፈቻ ሶላት እንደሆነ ሁሉ የሶላትም መክፈቻ ውዱእ ነው፥ ያለ ውዱእ ሶላት ቅቡል አይደለም፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 4
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የጀናህ መክፈቻ ሶላት ነው፥ የሶላትም መክፈቻ ውዱእ ነው"*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، رضى الله عنهما قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مِفْتَاحُ الْجَنَّةِ الصَّلاَةُ وَمِفْتَاحُ الصَّلاَةِ الْوُضُوءُ "
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 61
ዐሊይ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የሶላትም መክፈቻ ጡሁር ነው"*። عَنْ عَلِيٍّ، رضى الله عنه قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مِفْتَاحُ الصَّلاَةِ الطُّهُورُ "
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 287
አቢ በከራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አሏህ ሶላትን ያለ ጡሁር አይቀበልም"*። عَنْ أَبِي بَكْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " لاَ يَقْبَلُ اللَّهُ صَلاَةً بِغَيْرِ طُهُورٍ"
"ጦሃራህ" طَهارَة የሚለው ቃል "ጦሁረ" طَهُرَ ማለትም "ጠራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መጥራራት" ማለት ነው፥ ጦሃራህ የውዱእ ተለዋዋጭ ቃል እና "ነጃሣህ" نَجَاسَة ለሚለው ተቃራኒ ነው። ጦሃራህ የኢማን ግማሽ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 2, ሐዲስ 1
አቢ ማሊክ አል-አሽዐሪይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"መጥራራት የኢማን ግማሽ ነው"*። عَنْ أَبِي مَالِكٍ الأَشْعَرِيِّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " الطُّهُورُ شَطْرُ الإِيمَانِ
አይደለም የዓለማቱን ጌታ አሏህ በሶላት ለመገናኘት ይቅርና እኔ በግሌ አጠቃላይ አለቃችን ጋር ስቀርብ ትጥብጥብ እና ውንጭፍጭፍ ብዬ ነው፥ ፈጣሪአችን አሏህ ፊት ለመቅረብ ታዲያ ንጽሕና መስፈርት መሆኑ ሥነ-አመክኖአዊ ነው። አሏህ ፊት ለመቅረብ የሚጥራሩ ተጥራሪዎች "ሙጦሂሩን" مُطَهَّرُون ወይም "ሙጦሂሪን" مُتَطَهِّرِين ይባላሉ፥ አሏህ ተጥራሪዎችንም ይወዳል፦
2፥222 *"አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፥ ተጥራሪዎችንም ይወዳል" በላቸው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ التَّوَّابِينَ وَيُحِبُّ الْمُتَطَهِّرِينَ
አምላካችን አሏህ ከሚወዳቸው ሙጦሂሪን ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ግመል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
ግመል የሚለው ቃል በቁርኣን በተለያዩ ቃላት መጥቷል። ለምሳሌ፦
1. "ናቃህ" نَاقَة ማለት "ሴት ግመል" ማለት ሲሆን በተአምር የተገኘች ግመል ናት፦
91፥13 *"ለእነርሱም የአላህ መልክተኛ ሷሊህ፦ «የአላህን ግመል የመጠጥ ተራዋንም ተጠንቀቁ» አላቸው"*፡፡ فَقَالَ لَهُمْ رَسُولُ اللَّهِ نَاقَةَ اللَّهِ وَسُقْيَاهَا
2. "ኢቢል" إِبِل ማለት "ሴት ግመል" ማለት ሲሆን ጥቅላዊ ሴት ግመል ናት፦
88፥17 *"ከሓዲዎች አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!"*። أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى الْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
3. "ጀመል" جَمَل ማለት "ግመል" ማለት ሲሆን አጠቃላይ ግመልን ለማመልከት የመጣ ነው፦
7፥40 *"እነዚያ አንቀጾቻችንን ያስተባበሉ ከእርሷም የኮሩ ለእነርሱ የሰማይ ደጃፎች አይከፈቱላቸውም፡፡ ግመል በመርፌ ቀዳዳ እስከሚገባም ድረስ ገነትን አይገቡም፡፡ እንደዚሁም አጋሪዎችን እንቀጣለን"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا وَاسْتَكْبَرُوا عَنْهَا لَا تُفَتَّحُ لَهُمْ أَبْوَابُ السَّمَاءِ وَلَا يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ حَتَّىٰ يَلِجَ الْجَمَلُ فِي سَمِّ الْخِيَاطِ ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُجْرِمِينَ
4. "ሪካብ" رِكَاب ማለት "ግመል" ማለት ሲሆን ልክ እንደ ጀመል አጠቃላይ ግመልን ለማመልከት የመጣ ነው፦
59፥6 *"ከእነርሱም ገንዘብ በመልእክተኛው ላይ አላህ የመለሰው በእርሱ ላይ ፈረሶችን እና "ግመሎችን" አላስጋለባችሁበትም፡፡ ግን አላህ መልክተኞቹን በሚሻው ሰው ላይ ይሾማል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው"*፡፡ وَمَا أَفَاءَ اللَّهُ عَلَىٰ رَسُولِهِ مِنْهُمْ فَمَا أَوْجَفْتُمْ عَلَيْهِ مِنْ خَيْلٍ وَلَا رِكَابٍ وَلَـٰكِنَّ اللَّهَ يُسَلِّطُ رُسُلَهُ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
5. "በደናህ" بَدَنة ሲሆን የበደናህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ቡድን" بُدْن ነው፥ ይህም ለእርድ የሚሆን የግመል ጊደር ነው፦
22፥36 *"ግመሎችንም ለእናንተ ከአላህ ሃይማኖት ምልክቶች አደረግናቸው"*፡፡ وَالْبُدْنَ جَعَلْنَاهَا لَكُم مِّن شَعَائِرِ اللَّهِ لَكُمْ
6. "ዒሻር" عِشَار ማለት "እርጉዝ ግመል" ማለት ነው፦
81፥4 *"የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም ያለጠባቂ በተተዉ ጊዜ"*። وَإِذَا الْعِشَارُ عُطِّلَتْ
7. "ሂም" هِيمِ ማለት "የተጠማ ግመል" ማለት ነው፦
56፥55 *«የተጠሙንም ግመሎች አጠጣጥ ብጤ ጠጪዎች ናችሁ፡፡»* فَشَارِبُونَ شُرْبَ الْهِيمِ
8. "በዒር" بَعِير ማለት "መጫኛ ግመል" ነው፦
12፥72 *«የንጉሡ መስፈሪያ ጠፍቶናል፡፡ እርሱንም ላመጣ ሰው የግመል ጭነት አለው፡፡ እኔም በእርሱ ተያዥ ነኝ» አለ"*፡፡ قَالُوا نَفْقِدُ صُوَاعَ الْمَلِكِ وَلِمَن جَاءَ بِهِ حِمْلُ بَعِيرٍ وَأَنَا بِهِ زَعِيمٌ
9. "ዷሚር" ضَامِر ማለት "ከሲታ ግመል" ማለት ነው፦
22፥27 *"በሰዎችም ውስጥ በሐጅ ትዕዛዝ ጥራ፡፡ እግረኞች ከየሩቅ መንገድ በሚመጡ ከሲታ ግመሎችም ሁሉ ላይ ሆነው ይመጡሃልና" አልነው"*፡፡ وَأَذِّن فِي النَّاسِ بِالْحَجِّ يَأْتُوكَ رِجَالًا وَعَلَىٰ كُلِّ ضَامِرٍ يَأْتِينَ مِن كُلِّ فَجٍّ عَمِيقٍ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
ግመል የሚለው ቃል በቁርኣን በተለያዩ ቃላት መጥቷል። ለምሳሌ፦
1. "ናቃህ" نَاقَة ማለት "ሴት ግመል" ማለት ሲሆን በተአምር የተገኘች ግመል ናት፦
91፥13 *"ለእነርሱም የአላህ መልክተኛ ሷሊህ፦ «የአላህን ግመል የመጠጥ ተራዋንም ተጠንቀቁ» አላቸው"*፡፡ فَقَالَ لَهُمْ رَسُولُ اللَّهِ نَاقَةَ اللَّهِ وَسُقْيَاهَا
2. "ኢቢል" إِبِل ማለት "ሴት ግመል" ማለት ሲሆን ጥቅላዊ ሴት ግመል ናት፦
88፥17 *"ከሓዲዎች አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!"*። أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى الْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
3. "ጀመል" جَمَل ማለት "ግመል" ማለት ሲሆን አጠቃላይ ግመልን ለማመልከት የመጣ ነው፦
7፥40 *"እነዚያ አንቀጾቻችንን ያስተባበሉ ከእርሷም የኮሩ ለእነርሱ የሰማይ ደጃፎች አይከፈቱላቸውም፡፡ ግመል በመርፌ ቀዳዳ እስከሚገባም ድረስ ገነትን አይገቡም፡፡ እንደዚሁም አጋሪዎችን እንቀጣለን"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا وَاسْتَكْبَرُوا عَنْهَا لَا تُفَتَّحُ لَهُمْ أَبْوَابُ السَّمَاءِ وَلَا يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ حَتَّىٰ يَلِجَ الْجَمَلُ فِي سَمِّ الْخِيَاطِ ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُجْرِمِينَ
4. "ሪካብ" رِكَاب ማለት "ግመል" ማለት ሲሆን ልክ እንደ ጀመል አጠቃላይ ግመልን ለማመልከት የመጣ ነው፦
59፥6 *"ከእነርሱም ገንዘብ በመልእክተኛው ላይ አላህ የመለሰው በእርሱ ላይ ፈረሶችን እና "ግመሎችን" አላስጋለባችሁበትም፡፡ ግን አላህ መልክተኞቹን በሚሻው ሰው ላይ ይሾማል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው"*፡፡ وَمَا أَفَاءَ اللَّهُ عَلَىٰ رَسُولِهِ مِنْهُمْ فَمَا أَوْجَفْتُمْ عَلَيْهِ مِنْ خَيْلٍ وَلَا رِكَابٍ وَلَـٰكِنَّ اللَّهَ يُسَلِّطُ رُسُلَهُ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
5. "በደናህ" بَدَنة ሲሆን የበደናህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ቡድን" بُدْن ነው፥ ይህም ለእርድ የሚሆን የግመል ጊደር ነው፦
22፥36 *"ግመሎችንም ለእናንተ ከአላህ ሃይማኖት ምልክቶች አደረግናቸው"*፡፡ وَالْبُدْنَ جَعَلْنَاهَا لَكُم مِّن شَعَائِرِ اللَّهِ لَكُمْ
6. "ዒሻር" عِشَار ማለት "እርጉዝ ግመል" ማለት ነው፦
81፥4 *"የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም ያለጠባቂ በተተዉ ጊዜ"*። وَإِذَا الْعِشَارُ عُطِّلَتْ
7. "ሂም" هِيمِ ማለት "የተጠማ ግመል" ማለት ነው፦
56፥55 *«የተጠሙንም ግመሎች አጠጣጥ ብጤ ጠጪዎች ናችሁ፡፡»* فَشَارِبُونَ شُرْبَ الْهِيمِ
8. "በዒር" بَعِير ማለት "መጫኛ ግመል" ነው፦
12፥72 *«የንጉሡ መስፈሪያ ጠፍቶናል፡፡ እርሱንም ላመጣ ሰው የግመል ጭነት አለው፡፡ እኔም በእርሱ ተያዥ ነኝ» አለ"*፡፡ قَالُوا نَفْقِدُ صُوَاعَ الْمَلِكِ وَلِمَن جَاءَ بِهِ حِمْلُ بَعِيرٍ وَأَنَا بِهِ زَعِيمٌ
9. "ዷሚር" ضَامِر ማለት "ከሲታ ግመል" ማለት ነው፦
22፥27 *"በሰዎችም ውስጥ በሐጅ ትዕዛዝ ጥራ፡፡ እግረኞች ከየሩቅ መንገድ በሚመጡ ከሲታ ግመሎችም ሁሉ ላይ ሆነው ይመጡሃልና" አልነው"*፡፡ وَأَذِّن فِي النَّاسِ بِالْحَجِّ يَأْتُوكَ رِجَالًا وَعَلَىٰ كُلِّ ضَامِرٍ يَأْتِينَ مِن كُلِّ فَجٍّ عَمِيقٍ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሙሣፊር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥101 *"በምድርም ላይ በተጓዛችሁ ጊዜ እነዚያ የካዱት ያውኩናል ብላችሁ ብትፈሩ ከሶላት ባለ አራት ረክዓት የኾኑትን ብታሳጥሩ በእናንተ ላይ ኃጢአት የለም"*፡፡ وَإِذَا ضَرَبْتُمْ فِي الْأَرْضِ فَلَيْسَ عَلَيْكُمْ جُنَاحٌ أَن تَقْصُرُوا مِنَ الصَّلَاةِ إِنْ خِفْتُمْ أَن يَفْتِنَكُمُ الَّذِينَ كَفَرُوا
"ሙሣፊር" مُسافِر የሚለው ቃል "ሣፈረ" سَافَرَ ማለትም "ተጓዘ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተጓዥ" "መንገደኛ" ማለት ነው፥ ዱዓቸው አሏህ ዘንድ መቅቡል ከሆኑት ሦስት ሰዎች መካከል አንዱ የሙሣፊር ዱዓእ ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 36
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሦስት ልመናዎች ያለጥርጥር ተቀባነት አላቸው፥ እነርሱም፦ የተበዳይ ልመና፣ የመንገደኛ ልመና እና ወላጅ ለልጁ የሚያደርገው ልመና ናቸው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " ثَلاَثُ دَعَوَاتٍ يُسْتَجَابُ لَهُنَّ لاَ شَكَّ فِيهِنَّ دَعْوَةُ الْمَظْلُومِ وَدَعْوَةُ الْمُسَافِرِ وَدَعْوَةُ الْوَالِدِ لِوَلَدِهِ "
አምላካችን አሏህ ሙሣፊርን "ኢብኑ አሥ-ሠቢል" ٱبْن السَّبِيل ማለትም "የመንገድ ልጅ" ይላቸዋል፥ "ኢብን" ٱبْن ማለት "ልጅ" ማለት እንደሆነ ልብ አድርግ! ዘካህ እና ሶዶቃህ ከሚገባቸው አንዱ ሙሣፊሮች ናቸው፦
9፥60 *ግዴታ ምጽዋቶች የሚከፈሉት ለድኾች፣ ለምስኪኖችም፣ በርሷም ላይ ለሚሠሩ ሠራተኞች፣ ልቦቻቸውም በኢሥላም ለሚለማመዱት፣ በባርነት ተገዢዎችን ነጻ በማውጣት፣ በባለ ዕዳዎችም፣ በአላህ መንገድም በሚሠሩ፣ በመንገደኛም ብቻ ነው"*፡፡ إِنَّمَا الصَّدَقَاتُ لِلْفُقَرَاءِ وَالْمَسَاكِينِ وَالْعَامِلِينَ عَلَيْهَا وَالْمُؤَلَّفَةِ قُلُوبُهُمْ وَفِي الرِّقَابِ وَالْغَارِمِينَ وَفِي سَبِيلِ اللَّهِ وَابْنِ السَّبِيلِ
2፥215 *"ምንን ለማንም እንደሚለግሱ ይጠይቁካል፥ "ከመልካም ነገር የምትለግሱት ለወላጆች፣ ለቅርብ ዘመዶች፣ ለየቲሞችም፣ ለድሆችም እና ለመንገደኞች ነው" በላቸው፡፡ يَسْأَلُونَكَ مَاذَا يُنفِقُونَ ۖ قُلْ مَا أَنفَقْتُم مِّنْ خَيْرٍ فَلِلْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَابْنِ السَّبِيلِ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "መንገደኞች" ለሚለው የገባው ቃል "ኢብኑ አሥ-ሠቢል" ٱبْن السَّبِيل መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። "ቀስር" قَصْر የሚለው ቃል "ቀሶረ" قَصَرَ ማለትም "አጠረ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አጭር" ማለት ነው፥ የሙሣፊ ሶላት "ሶላቱል ቀስር" صَّلَاة القَصْر ይባላል። አንድ ሙሣፊር በመንገድ ላይ እያለ ባለ አራት ረክዓት የነበሩት ሶላት ባለ ሁለት ረከዓት በመሆን ያጥራሉ፦
4፥101 *"በምድርም ላይ በተጓዛችሁ ጊዜ እነዚያ የካዱት ያውኩናል ብላችሁ ብትፈሩ ከሶላት ባለ አራት ረክዓት የኾኑትን ብታሳጥሩ በእናንተ ላይ ኃጢአት የለም"*፡፡ وَإِذَا ضَرَبْتُمْ فِي الْأَرْضِ فَلَيْسَ عَلَيْكُمْ جُنَاحٌ أَن تَقْصُرُوا مِنَ الصَّلَاةِ إِنْ خِفْتُمْ أَن يَفْتِنَكُمُ الَّذِينَ كَفَرُوا
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1121
ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ *"አሏህ በነቢያችሁ"ﷺ" ልሣን ግዳጅ ያረገው በከተማ መኖሪያ አራት ረክዓትን ሲሆን በመንገድ ደግሞ ሁለት ረክዓትን ነው"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ افْتَرَضَ اللَّهُ الصَّلاَةَ عَلَى لِسَانِ نَبِيِّكُمْ ـ صلى الله عليه وسلم ـ فِي الْحَضَرِ أَرْبَعًا وَفِي السَّفَرِ رَكْعَتَيْنِ
"ረክዓህ" رَكْعَة ማለት "ዙር" ማለት ሲሆን የረክዓህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ረክዓት" رَكْعَت ነው፥ በሙሰና ሲመጣ ደግሞ "ረክዐተይን" رَكْعَتَيْن ነው። የሙሣፊር ሶላት ዙህር 4 ረክዓት እና ዐስር 4 በጥቅሉ 8 ረክዓት የነበረው ዙህር አዛን ካለበት እስከ ዐስር ባለው ጊዜ ዙህር ሁለት ዐስር ሁለት ሆኖ 4 ረክዓት ይሰገዳል፥ እንዲሁ መግሪብ 3 ረክዓት እና ዒሻእ 4 በጥቅሉ 7 ረክዓት የነበረው መግሪብ አዛን ካለበት እስከ ዒሻእ ባለው ጊዜ መግሪብ ሦስት ዒሻእ ሁለት ሆኖ 5 ረክዓት ይሰገዳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 19, ሐዲስ 52
ዐምር እንደተረከው፦ አቡ አሽ-ሸዕሳእ ሲናገር ሰማሁኝ፥ ጃቢር ሲናገር ኢብኑ አባሥ"ረ.ዐ." እንደሰማሁት እርሱም እንዲህ አለ፦ *"ከአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ጋር ስምንት ረክዓት በአንድ ላይ እንዲሁ ሰባት ረክዓት በአንድ ላይ ሰገድኩኝ"*። عَنْ عَمْرٍو، قَالَ سَمِعْتُ أَبَا الشَّعْثَاءِ، جَابِرًا قَالَ سَمِعْتُ ابْنَ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ صَلَّيْتُ مَعَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ثَمَانِيًا جَمِيعًا وَسَبْعًا جَمِيعًا.
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6, ሐዲስ 62
ሙዓዝ እንደተረከው፦ *"ከአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ጋር በተቡክ ጉዞ ተጓዝን፥ እርሳቸውም ዙህርን እና ዐስርን አንድ ላይ እንዲሁ መግሪብን እና ዒሻእን በአንድ ላይ ሰገዱ"*። عَنْ مُعَاذٍ، قَالَ خَرَجْنَا مَعَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فِي غَزْوَةِ تَبُوكَ فَكَانَ يُصَلِّي الظُّهْرَ وَالْعَصْرَ جَمِيعًا وَالْمَغْرِبَ وَالْعِشَاءَ جَمِيعًا .
የዐስርን ሶላት ዙህር አዛን ባለበት ሰዓቱ ላይ እንዲሁ የዒሻእን ሶላት መግሪብ አዛን ባለበት ሰዓቱ ላይ መስገድ ተመራጭ ሲሆን በዙህር እና በዐስር መካከል እንዲሁ በመግሪብ እና በዒሻእ መካከል ማሠላመት እንዳለ መዘንጋት የለበትም። አንድ ሰው በጉዞ ላይ እያለ በረመዷን ፆም ወቅት አለመፆም ይችላል፥ ነገር ግን ሙቂም ሲሆን ከፋራህ ያወጣል፦
2፥185 *"በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነም ሰው ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን በልኩ መጾም አለበት! አላህ በእናንተ ገሩን ነገር ይሻል፥ በእናንተም ችግሩን አይሻም"*፡፡ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ
አንድ ሰው በአንድ ከተማ ከተወለደ ወይም ከከተመ "ሙቂም" مُقِيم ሲባል የተወለደበት ወይም የከተመበት ደግሞ "ኢቃማህ" إِقَامَة ይባላል፥ በተቃራኒው አንድ ሰው ከሚኖርበት ቀዬ ከተጓዘ "ሙሣፊር" مُسافِر ሲባል ጉዞው ደግሞ "ሠፈር" سَفَر ይባላል። ስለ ሙሣፊር በግርድፉ እና በሌጣው ይህንን ይመስላል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥101 *"በምድርም ላይ በተጓዛችሁ ጊዜ እነዚያ የካዱት ያውኩናል ብላችሁ ብትፈሩ ከሶላት ባለ አራት ረክዓት የኾኑትን ብታሳጥሩ በእናንተ ላይ ኃጢአት የለም"*፡፡ وَإِذَا ضَرَبْتُمْ فِي الْأَرْضِ فَلَيْسَ عَلَيْكُمْ جُنَاحٌ أَن تَقْصُرُوا مِنَ الصَّلَاةِ إِنْ خِفْتُمْ أَن يَفْتِنَكُمُ الَّذِينَ كَفَرُوا
"ሙሣፊር" مُسافِر የሚለው ቃል "ሣፈረ" سَافَرَ ማለትም "ተጓዘ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተጓዥ" "መንገደኛ" ማለት ነው፥ ዱዓቸው አሏህ ዘንድ መቅቡል ከሆኑት ሦስት ሰዎች መካከል አንዱ የሙሣፊር ዱዓእ ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 36
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሦስት ልመናዎች ያለጥርጥር ተቀባነት አላቸው፥ እነርሱም፦ የተበዳይ ልመና፣ የመንገደኛ ልመና እና ወላጅ ለልጁ የሚያደርገው ልመና ናቸው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " ثَلاَثُ دَعَوَاتٍ يُسْتَجَابُ لَهُنَّ لاَ شَكَّ فِيهِنَّ دَعْوَةُ الْمَظْلُومِ وَدَعْوَةُ الْمُسَافِرِ وَدَعْوَةُ الْوَالِدِ لِوَلَدِهِ "
አምላካችን አሏህ ሙሣፊርን "ኢብኑ አሥ-ሠቢል" ٱبْن السَّبِيل ማለትም "የመንገድ ልጅ" ይላቸዋል፥ "ኢብን" ٱبْن ማለት "ልጅ" ማለት እንደሆነ ልብ አድርግ! ዘካህ እና ሶዶቃህ ከሚገባቸው አንዱ ሙሣፊሮች ናቸው፦
9፥60 *ግዴታ ምጽዋቶች የሚከፈሉት ለድኾች፣ ለምስኪኖችም፣ በርሷም ላይ ለሚሠሩ ሠራተኞች፣ ልቦቻቸውም በኢሥላም ለሚለማመዱት፣ በባርነት ተገዢዎችን ነጻ በማውጣት፣ በባለ ዕዳዎችም፣ በአላህ መንገድም በሚሠሩ፣ በመንገደኛም ብቻ ነው"*፡፡ إِنَّمَا الصَّدَقَاتُ لِلْفُقَرَاءِ وَالْمَسَاكِينِ وَالْعَامِلِينَ عَلَيْهَا وَالْمُؤَلَّفَةِ قُلُوبُهُمْ وَفِي الرِّقَابِ وَالْغَارِمِينَ وَفِي سَبِيلِ اللَّهِ وَابْنِ السَّبِيلِ
2፥215 *"ምንን ለማንም እንደሚለግሱ ይጠይቁካል፥ "ከመልካም ነገር የምትለግሱት ለወላጆች፣ ለቅርብ ዘመዶች፣ ለየቲሞችም፣ ለድሆችም እና ለመንገደኞች ነው" በላቸው፡፡ يَسْأَلُونَكَ مَاذَا يُنفِقُونَ ۖ قُلْ مَا أَنفَقْتُم مِّنْ خَيْرٍ فَلِلْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَابْنِ السَّبِيلِ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "መንገደኞች" ለሚለው የገባው ቃል "ኢብኑ አሥ-ሠቢል" ٱبْن السَّبِيل መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። "ቀስር" قَصْر የሚለው ቃል "ቀሶረ" قَصَرَ ማለትም "አጠረ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አጭር" ማለት ነው፥ የሙሣፊ ሶላት "ሶላቱል ቀስር" صَّلَاة القَصْر ይባላል። አንድ ሙሣፊር በመንገድ ላይ እያለ ባለ አራት ረክዓት የነበሩት ሶላት ባለ ሁለት ረከዓት በመሆን ያጥራሉ፦
4፥101 *"በምድርም ላይ በተጓዛችሁ ጊዜ እነዚያ የካዱት ያውኩናል ብላችሁ ብትፈሩ ከሶላት ባለ አራት ረክዓት የኾኑትን ብታሳጥሩ በእናንተ ላይ ኃጢአት የለም"*፡፡ وَإِذَا ضَرَبْتُمْ فِي الْأَرْضِ فَلَيْسَ عَلَيْكُمْ جُنَاحٌ أَن تَقْصُرُوا مِنَ الصَّلَاةِ إِنْ خِفْتُمْ أَن يَفْتِنَكُمُ الَّذِينَ كَفَرُوا
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1121
ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ *"አሏህ በነቢያችሁ"ﷺ" ልሣን ግዳጅ ያረገው በከተማ መኖሪያ አራት ረክዓትን ሲሆን በመንገድ ደግሞ ሁለት ረክዓትን ነው"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ افْتَرَضَ اللَّهُ الصَّلاَةَ عَلَى لِسَانِ نَبِيِّكُمْ ـ صلى الله عليه وسلم ـ فِي الْحَضَرِ أَرْبَعًا وَفِي السَّفَرِ رَكْعَتَيْنِ
"ረክዓህ" رَكْعَة ማለት "ዙር" ማለት ሲሆን የረክዓህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ረክዓት" رَكْعَت ነው፥ በሙሰና ሲመጣ ደግሞ "ረክዐተይን" رَكْعَتَيْن ነው። የሙሣፊር ሶላት ዙህር 4 ረክዓት እና ዐስር 4 በጥቅሉ 8 ረክዓት የነበረው ዙህር አዛን ካለበት እስከ ዐስር ባለው ጊዜ ዙህር ሁለት ዐስር ሁለት ሆኖ 4 ረክዓት ይሰገዳል፥ እንዲሁ መግሪብ 3 ረክዓት እና ዒሻእ 4 በጥቅሉ 7 ረክዓት የነበረው መግሪብ አዛን ካለበት እስከ ዒሻእ ባለው ጊዜ መግሪብ ሦስት ዒሻእ ሁለት ሆኖ 5 ረክዓት ይሰገዳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 19, ሐዲስ 52
ዐምር እንደተረከው፦ አቡ አሽ-ሸዕሳእ ሲናገር ሰማሁኝ፥ ጃቢር ሲናገር ኢብኑ አባሥ"ረ.ዐ." እንደሰማሁት እርሱም እንዲህ አለ፦ *"ከአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ጋር ስምንት ረክዓት በአንድ ላይ እንዲሁ ሰባት ረክዓት በአንድ ላይ ሰገድኩኝ"*። عَنْ عَمْرٍو، قَالَ سَمِعْتُ أَبَا الشَّعْثَاءِ، جَابِرًا قَالَ سَمِعْتُ ابْنَ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ صَلَّيْتُ مَعَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ثَمَانِيًا جَمِيعًا وَسَبْعًا جَمِيعًا.
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6, ሐዲስ 62
ሙዓዝ እንደተረከው፦ *"ከአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ጋር በተቡክ ጉዞ ተጓዝን፥ እርሳቸውም ዙህርን እና ዐስርን አንድ ላይ እንዲሁ መግሪብን እና ዒሻእን በአንድ ላይ ሰገዱ"*። عَنْ مُعَاذٍ، قَالَ خَرَجْنَا مَعَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فِي غَزْوَةِ تَبُوكَ فَكَانَ يُصَلِّي الظُّهْرَ وَالْعَصْرَ جَمِيعًا وَالْمَغْرِبَ وَالْعِشَاءَ جَمِيعًا .
የዐስርን ሶላት ዙህር አዛን ባለበት ሰዓቱ ላይ እንዲሁ የዒሻእን ሶላት መግሪብ አዛን ባለበት ሰዓቱ ላይ መስገድ ተመራጭ ሲሆን በዙህር እና በዐስር መካከል እንዲሁ በመግሪብ እና በዒሻእ መካከል ማሠላመት እንዳለ መዘንጋት የለበትም። አንድ ሰው በጉዞ ላይ እያለ በረመዷን ፆም ወቅት አለመፆም ይችላል፥ ነገር ግን ሙቂም ሲሆን ከፋራህ ያወጣል፦
2፥185 *"በሽተኛ ወይም በጉዞ ላይ የኾነም ሰው ከሌሎች ቀኖች ቁጥሮችን በልኩ መጾም አለበት! አላህ በእናንተ ገሩን ነገር ይሻል፥ በእናንተም ችግሩን አይሻም"*፡፡ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ
አንድ ሰው በአንድ ከተማ ከተወለደ ወይም ከከተመ "ሙቂም" مُقِيم ሲባል የተወለደበት ወይም የከተመበት ደግሞ "ኢቃማህ" إِقَامَة ይባላል፥ በተቃራኒው አንድ ሰው ከሚኖርበት ቀዬ ከተጓዘ "ሙሣፊር" مُسافِر ሲባል ጉዞው ደግሞ "ሠፈር" سَفَر ይባላል። ስለ ሙሣፊር በግርድፉ እና በሌጣው ይህንን ይመስላል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ስእለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥26 *«ብይም፣ ጠጭም፣ ተደሰችም፣ ”እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ”*፡፡ فَكُلِي وَاشْرَبِي وَقَرِّي عَيْنًا ۖ فَإِمَّا تَرَيِنَّ مِنَ الْبَشَرِ أَحَدًا فَقُولِي إِنِّي نَذَرْتُ لِلرَّحْمَـٰنِ صَوْمًا فَلَنْ أُكَلِّمَ الْيَوْمَ إِنسِيًّا
“ነዝር” نَّذْر የሚለው ቃል "ነዘረ" نَّذَرَ ማለትም "ተሳለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስእለት” ማለት ነው። "ነዝር" نَّذْر አንድ ሙእሚን በራሱ ተነሳሽነት በልቡ ነይቶ ለአሏህ የሚያቀርበው ብፅዓት ነው፥ “ብፅዓት” ማለት “ቃል መግባት” ማለት ነው። “ስእለት” የሚለው የግዕዙ ቃልም “ሰአለ” ማለትም “ለመነ” ወይም “ተማጸነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ልመና” ወይም “ተማጽንዖ” ማለት ነው፥ ለአሏህ ቃል በመግባት አንድ ጉዳይ ስንለምንና ስንማጸን ያ ልመና ወይም ተማጽንዖ "ስእለት" ይሰኛል። ስእለት ያለማንም ጣልቅ ገብነት በራስ ተነሳሽነት ለአሏህ የሚደረግ አምልኮ ከሆነ፤ ለምንድን ነው አሏህ በመልአኩ መርየምን፦ “እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፥ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ” ያላት? ይህንን ጥያቄ በሰከነና በሰላ ልብ ማየት ያስፈልጋል፦
19፥26 «ብይም፣ ጠጭም፣ ተደሰችም፡፡ *”እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ”*፡፡ فَكُلِي وَاشْرَبِي وَقَرِّي عَيْنًا ۖ فَإِمَّا تَرَيِنَّ مِنَ الْبَشَرِ أَحَدًا فَقُولِي إِنِّي نَذَرْتُ لِلرَّحْمَـٰنِ صَوْمًا فَلَنْ أُكَلِّمَ الْيَوْمَ إِنسِيًّا
እንደሚታወቀው መርየም ያረገዘችው በጋብቻ ሳይሆን በአላህ ተአምር ነው፥ ወደ ዘመዶቿ ስትሄድ እርግዝናዋን በአላህ ተአምር እንደሆነ ብትናገር ስለማይቀበሏት በእርግዝናው ጉዳይ ላይ ዝምታን በመምረጧ ከጠየቋት ሰውን በፍጹም እንዳታናግር አሏህ አዘዛት። ይህም ትእዛዝ የአሁን ትእዛዛዊ ግስ “ቁሊ” قُولِي ማለትም “በይ” የሚል ነው፥ ነገር ግን እዚህ አንቀጽ ላይ የአሁን ትእዛዛዊ ግስ "ነዚሪ" نَّزِرِي ማለትም “ተሳይ” የሚል ሽታው እንኳን የለም። ስለዚህ ከመነሻው፦ “አሏህ ስእለት እንድትሳል አሳቡን አቀረበላት” የሚለው የሚሽነሪዎች አጉራ ዘለል ትችች አርቲ ቡርቲና ቶራ ቦራ ነው።
ሲቀጥል “ተስያለው” የሚለው ቃል “ነዘርቱ” نَذَرْتُ ሲሆን አላፊ ግስ መሆኑ በራሱ አሏህ እንዳትናገር ለእርሷ ከመናገሩ በፊት መሳሏን ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው።
ሢሰልስ አንድ ሰው ሳይበላ “በልቻለው” በል! ብለው ትርጉም አይኖረውን ማስዋሸትም ነው፥ ካልበላ “እበላለው” በል! ነው የሚባለው።
ሲያረብብ ስእለት አምልኮ ስለሆነ ልጇ ከመወለዱና ከመረገዙ በፊት “በሕፃንነቱ ሰዎቹን ያነጋግራል” የሚል ትንቢት ስላለ ዝምታን ተስላለች፦
3፥46 *«በሕፃንነቱ እና በጎልማሳነቱ ሰዎቹን ያነጋግራል፡፡ ከመልካሞቹም ነው»* አላት፡፡ وَيُكَلِّمُ النَّاسَ فِي الْمَهْدِ وَكَهْلًا وَمِنَ الصَّالِحِين
ስለዚህ ወደ እነርሱ ስትሄድ በዚህ ነጥብ ላይ፦ “እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም” በማለት ላቀረቡላት የእግዝናዋ ጥያቄ ወደ ልጇ በምልክት አመራች፥ እነርሱም፦ “በአንቀልባ ያለን ሕጻን እንዴት እናናግራለን!” አሉ። ያኔ ሕፃኑ፦ “እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፥ መጽሐፍን ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል” አለ፦
19፥29 *ወደ እርሱም ጠቀሰች፡፡ «በአንቀልባ ያለን ሕጻን እንዴት እናናግራለን!» አሉ”*፡፡ فَأَشَارَتْ إِلَيْهِ ۖ قَالُوا كَيْفَ نُكَلِّمُ مَن كَانَ فِي الْمَهْدِ صَبِيًّا
19፥30 *”ሕፃኑም አለ «እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፡፡ መጽሐፍን ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል»*፡፡ قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
ነቢያችን”ﷺ” ይህ ክስተት ሲከሰትና ሲከናወን በቦታው አልነበሩም፥ ነገር ግን ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው የዓለማቱ ጌታ አሏህ ተረከላቸው፦
25፥6 *”ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው*፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና” በላቸው፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ الَّذِي يَعْلَمُ السِّرَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ كَانَ غَفُورًا رَّحِيمًا
3፥44 *”ይህ ወደ አንተ የምናወርደው የኾነ ከሩቅ ወሬዎች ነው፡፡ መርየምንም ማን እንደሚያሳድግ ብርኦቻቸውን ለዕጣ በጣሉ ጊዜ እነርሱ ዘንድ አልነበርክም፡፡ በሚከራከሩም ጊዜ እነርሱ ዘንድ አልነበርክም”*፡፡ ذَٰلِكَ مِنْ أَنبَاءِ الْغَيْبِ نُوحِيهِ إِلَيْكَ ۚ وَمَا كُنتَ لَدَيْهِمْ إِذْ يُلْقُونَ أَقْلَامَهُمْ أَيُّهُمْ يَكْفُلُ مَرْيَمَ وَمَا كُنتَ لَدَيْهِمْ إِذْ يَخْتَصِمُونَ
“እነርሱ ዘንድ አልነበርክም” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! እርሳቸው ባልነበሩበት ጊዜ የነበረውን ክስተት አምላካችን አሏህ እየነገራቸው መሆኑን ቁልጭ አርጎ የሚያሳይ ነው። “የምናወርደው” የሚለው ኃይለ-ቃል ደግሞ ከላይ ስለ መርየም እና በእርሷ ዙሪያ ያሉት የሩቅ ወሬዎች ለነቢያችን”ﷺ” የተወረደ ወሕይ መሆኑን ፍንትው አርጎ ያሳያል።
ሚሽነሪዎች ሆይ! ከርሞ ጥጃ አድሮ ቃሪያ በመሆን እንደ በቀቀን መደጋገም ተላላነት ነው፥ የቁም ነገሩን ዚቅ እና የጉዳዩ አውራ ካለማጤን የሚመጣ የልጅነት ክፉ ጠባይ ነውና የተውባህ በሩ ሳይዘጋ በአሏህ እና በመልክተኛውም፥ በዚያም ባወረደው ቁርኣን እመኑ! አሏህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፦
64፥8 *”በአላህ እና በመልክተኛውም፥ በዚያም ባወረድነው ብርሃን እመኑ፡፡ «አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው»* በላቸው፡፡ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالنُّورِ الَّذِي أَنزَلْنَا ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِير
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥26 *«ብይም፣ ጠጭም፣ ተደሰችም፣ ”እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ”*፡፡ فَكُلِي وَاشْرَبِي وَقَرِّي عَيْنًا ۖ فَإِمَّا تَرَيِنَّ مِنَ الْبَشَرِ أَحَدًا فَقُولِي إِنِّي نَذَرْتُ لِلرَّحْمَـٰنِ صَوْمًا فَلَنْ أُكَلِّمَ الْيَوْمَ إِنسِيًّا
“ነዝር” نَّذْر የሚለው ቃል "ነዘረ" نَّذَرَ ማለትም "ተሳለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስእለት” ማለት ነው። "ነዝር" نَّذْر አንድ ሙእሚን በራሱ ተነሳሽነት በልቡ ነይቶ ለአሏህ የሚያቀርበው ብፅዓት ነው፥ “ብፅዓት” ማለት “ቃል መግባት” ማለት ነው። “ስእለት” የሚለው የግዕዙ ቃልም “ሰአለ” ማለትም “ለመነ” ወይም “ተማጸነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ልመና” ወይም “ተማጽንዖ” ማለት ነው፥ ለአሏህ ቃል በመግባት አንድ ጉዳይ ስንለምንና ስንማጸን ያ ልመና ወይም ተማጽንዖ "ስእለት" ይሰኛል። ስእለት ያለማንም ጣልቅ ገብነት በራስ ተነሳሽነት ለአሏህ የሚደረግ አምልኮ ከሆነ፤ ለምንድን ነው አሏህ በመልአኩ መርየምን፦ “እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፥ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ” ያላት? ይህንን ጥያቄ በሰከነና በሰላ ልብ ማየት ያስፈልጋል፦
19፥26 «ብይም፣ ጠጭም፣ ተደሰችም፡፡ *”እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ”*፡፡ فَكُلِي وَاشْرَبِي وَقَرِّي عَيْنًا ۖ فَإِمَّا تَرَيِنَّ مِنَ الْبَشَرِ أَحَدًا فَقُولِي إِنِّي نَذَرْتُ لِلرَّحْمَـٰنِ صَوْمًا فَلَنْ أُكَلِّمَ الْيَوْمَ إِنسِيًّا
እንደሚታወቀው መርየም ያረገዘችው በጋብቻ ሳይሆን በአላህ ተአምር ነው፥ ወደ ዘመዶቿ ስትሄድ እርግዝናዋን በአላህ ተአምር እንደሆነ ብትናገር ስለማይቀበሏት በእርግዝናው ጉዳይ ላይ ዝምታን በመምረጧ ከጠየቋት ሰውን በፍጹም እንዳታናግር አሏህ አዘዛት። ይህም ትእዛዝ የአሁን ትእዛዛዊ ግስ “ቁሊ” قُولِي ማለትም “በይ” የሚል ነው፥ ነገር ግን እዚህ አንቀጽ ላይ የአሁን ትእዛዛዊ ግስ "ነዚሪ" نَّزِرِي ማለትም “ተሳይ” የሚል ሽታው እንኳን የለም። ስለዚህ ከመነሻው፦ “አሏህ ስእለት እንድትሳል አሳቡን አቀረበላት” የሚለው የሚሽነሪዎች አጉራ ዘለል ትችች አርቲ ቡርቲና ቶራ ቦራ ነው።
ሲቀጥል “ተስያለው” የሚለው ቃል “ነዘርቱ” نَذَرْتُ ሲሆን አላፊ ግስ መሆኑ በራሱ አሏህ እንዳትናገር ለእርሷ ከመናገሩ በፊት መሳሏን ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው።
ሢሰልስ አንድ ሰው ሳይበላ “በልቻለው” በል! ብለው ትርጉም አይኖረውን ማስዋሸትም ነው፥ ካልበላ “እበላለው” በል! ነው የሚባለው።
ሲያረብብ ስእለት አምልኮ ስለሆነ ልጇ ከመወለዱና ከመረገዙ በፊት “በሕፃንነቱ ሰዎቹን ያነጋግራል” የሚል ትንቢት ስላለ ዝምታን ተስላለች፦
3፥46 *«በሕፃንነቱ እና በጎልማሳነቱ ሰዎቹን ያነጋግራል፡፡ ከመልካሞቹም ነው»* አላት፡፡ وَيُكَلِّمُ النَّاسَ فِي الْمَهْدِ وَكَهْلًا وَمِنَ الصَّالِحِين
ስለዚህ ወደ እነርሱ ስትሄድ በዚህ ነጥብ ላይ፦ “እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም” በማለት ላቀረቡላት የእግዝናዋ ጥያቄ ወደ ልጇ በምልክት አመራች፥ እነርሱም፦ “በአንቀልባ ያለን ሕጻን እንዴት እናናግራለን!” አሉ። ያኔ ሕፃኑ፦ “እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፥ መጽሐፍን ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል” አለ፦
19፥29 *ወደ እርሱም ጠቀሰች፡፡ «በአንቀልባ ያለን ሕጻን እንዴት እናናግራለን!» አሉ”*፡፡ فَأَشَارَتْ إِلَيْهِ ۖ قَالُوا كَيْفَ نُكَلِّمُ مَن كَانَ فِي الْمَهْدِ صَبِيًّا
19፥30 *”ሕፃኑም አለ «እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፡፡ መጽሐፍን ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል»*፡፡ قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
ነቢያችን”ﷺ” ይህ ክስተት ሲከሰትና ሲከናወን በቦታው አልነበሩም፥ ነገር ግን ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው የዓለማቱ ጌታ አሏህ ተረከላቸው፦
25፥6 *”ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው*፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና” በላቸው፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ الَّذِي يَعْلَمُ السِّرَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ كَانَ غَفُورًا رَّحِيمًا
3፥44 *”ይህ ወደ አንተ የምናወርደው የኾነ ከሩቅ ወሬዎች ነው፡፡ መርየምንም ማን እንደሚያሳድግ ብርኦቻቸውን ለዕጣ በጣሉ ጊዜ እነርሱ ዘንድ አልነበርክም፡፡ በሚከራከሩም ጊዜ እነርሱ ዘንድ አልነበርክም”*፡፡ ذَٰلِكَ مِنْ أَنبَاءِ الْغَيْبِ نُوحِيهِ إِلَيْكَ ۚ وَمَا كُنتَ لَدَيْهِمْ إِذْ يُلْقُونَ أَقْلَامَهُمْ أَيُّهُمْ يَكْفُلُ مَرْيَمَ وَمَا كُنتَ لَدَيْهِمْ إِذْ يَخْتَصِمُونَ
“እነርሱ ዘንድ አልነበርክም” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! እርሳቸው ባልነበሩበት ጊዜ የነበረውን ክስተት አምላካችን አሏህ እየነገራቸው መሆኑን ቁልጭ አርጎ የሚያሳይ ነው። “የምናወርደው” የሚለው ኃይለ-ቃል ደግሞ ከላይ ስለ መርየም እና በእርሷ ዙሪያ ያሉት የሩቅ ወሬዎች ለነቢያችን”ﷺ” የተወረደ ወሕይ መሆኑን ፍንትው አርጎ ያሳያል።
ሚሽነሪዎች ሆይ! ከርሞ ጥጃ አድሮ ቃሪያ በመሆን እንደ በቀቀን መደጋገም ተላላነት ነው፥ የቁም ነገሩን ዚቅ እና የጉዳዩ አውራ ካለማጤን የሚመጣ የልጅነት ክፉ ጠባይ ነውና የተውባህ በሩ ሳይዘጋ በአሏህ እና በመልክተኛውም፥ በዚያም ባወረደው ቁርኣን እመኑ! አሏህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፦
64፥8 *”በአላህ እና በመልክተኛውም፥ በዚያም ባወረድነው ብርሃን እመኑ፡፡ «አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው»* በላቸው፡፡ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالنُّورِ الَّذِي أَنزَلْنَا ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِير
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
#ዋሂድ_የቤተክርስቲያን_ባለውለታ!
በ'ወንጌላዊ' አማን ገረመው
29/04/2013ዓ.ም
(የገና ስጦታዬ ነው)
(እባክዎን እስከመጨረሻው የማያነቡት ከሆነ አይጀምሩት)
++++++++++++++
የእስልምና ዘብና ጠበቃ ነን ከሚሉ የሀገራችን ሙስሊም አቃቢያን መካከል የሚመደብ ነው፡፡ -ዋሂድ ዑመር፡፡ የክርስትናን ገፅታ ያበላሻሉ ብሎ በማሰብ በተለያዩ ክርስቲያናዊ ርዕሶች ላይ በሚፅፋቸው ጽሑፎች በብዙዎቻችን ዘንድ የሚታወቀው ዋሂድ ከእርሱ በፊት እርሱ በተሰማራበት የጥብቅና አገልግሎት ከተሰማሩ የሀገራችን ሙስሊም ፀቃቤያን የሚለየው አንድ ነገር አለ፡፡ እርሱም፦ ከብዙዎቹ ሙስሊም ፀሀፊያንና ዐቃቢያን በተለየ መልኩ ለሙግቶቹ መፅሀፍ ቅዱስ ለመጀመሪያ ጊዜ የተፃፈባቸውን የግሪክና የዕብራይስጥ ቋንቋዎች እንደ ማስረጃ መጠቀሙ ነው፡፡
፡
ይህ የዋሂድ አዲስ አካሄድ ደግሞ ለእኛ ለክርስቲያኖች አንድ ነገር ይነግረናል፡፡ ይኸውም የእስልምናው የዐቅብተ-እምነት አገልግሎት በአንድ ደረጃ ከፍ ማለቱን፡፡ ስለሆነም ከዚህ በኻላ መፅሀፍ ቅዱስን ብቻ ይዞ መንገድ ላይ መጮህ እንደ እብድ ያስቆጥር እንደሆን እንጂ ፍሬ የማፍራቱ ጉዳይ ግን ወደ አጠራጣሪ ደረጃ ያደገ ይመስላል፡፡ እንደከዚህ ቀደሙም በ'ኢየሱስ ያድናል!' ስብከት ብቻ 'የምንሸውደውም'(ትምህርተ-ጥቅስ ውስጥ ያስገባሁት ትክክል ባልሆነ መልኩ እንዳይተረጎም መሆኑ ይሰመርበት) ትውልድ እያለፈ የመጣ ይመስላል፡፡ እንዴት እንደሚያድንም የሚጠይቅ ትውልድ መጥቷልና፡፡
፡
'ቲዮሎጂ መማር ደረቅ ያደርጋል!' ፤ 'በገለጠ ሳይሆን በመገለጥ ነው!' ፤ ........ ወዘተ የሚሉ ደናቁርት አገልጋዮቻችንም ገለባ ትምህርታቸው የሚፈተንበት ሰዓት በደጅ ያለ ይመስላል፡፡ ክርስትና ከጭፈራና ከጩኸት የሚላቀቅበት ጊዜም ላይ ደርሰናል፡፡ ቲዮሎጂ መማርም ወደአደጉት ሀገራት የመሄድን ያህል በሽሚያ የሚሆንበትም ሰዓት በቅርብ ሆኗል፡፡ ለወንጌል አገልግሎት የተቋቋሙ ድርጅቶችም(ministries) ቢሆኑ ዙሩ የከረረ መሆኑን ተገንዝበው በዕውቀት የሰለጠኑ አገልጋዮችን የማያፈሩ ከሆነና አሁንም በቀደመው አዙሪታቸው ለመሾር የሚፈቅዱ ከሆነ ያለምንም ጥርጥር የሚወድቁበት ጉድጓድ የተቆፈረላቸው መሆኑን የሚገነዘቡበት ሰዓት ላይ ደርሰናል፡፡
፡
ምን እያልክ ነው? እያልኩ ያለሁትማ ግልጥ ነው፡፡ የእስልምናው ዐቅብተ-እምነት ዘምኗል ነው የምለው፡፡ እያልኩ ያለሁትማ ግልጥ ነው፡፡ ቤ/ክያን መፅሀፍ ቅዱስን ከማንበብ እልፍ ብሎ ግሪክና ዕብራይስጥ እየጠቀሰ የሚያስተምር ትውልድ እየመጣላት(ይቅርታ እየመጣባት) ነው እያልኩ ነው፡፡ እያልኩ ያለሁትማ ግልጥ ነው፡፡ቤ/ክያን ህንፃ ግንባታዋን ገታ አድርጋ ትውልድ ግንባታዋን ካልጀመረች ወደኻላ መቅረቷ የማይቀር ነው እያልኩ ነው፡፡ እያልኩ ያለሁትማ ግልጥ ነው፡፡ ቤ/ክያን ከእንቅልፏ ነቅታ ለዘመኑ የሚመጥን ትውልድ ካልገነባች ልጆቿ ሊበሉ ነው እያልኩ ነው፡፡ - ግልጥ ነው!!!
--------------------------------
ታዲያ ይህ እንዴት ሆኖ ነው ዋሂድን ባለውለታ የሚያሰኘው ነው ያላችሁኝ? ያሰኘዋል እንጂ!! ዋሂድማ ባለውለታችን ነው፡፡ እንዴት? ከሆነ ጥያቄያችሁ ደግሞ እነ ዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌና እነ ዘላለም መንግስቱን ጨምሮ ሌሎችም እነርሱን የመሠሉ ጥቂት የቤ/ክያን አገልጋዮች ጨጓራቸው እስኪላጥ ድረስ ወደ ቃሉ እንመለስ፣ ቤተስኪያን ለዐቅብተ-እምነት ትኩረት ትስጥ፣ ዝላዩ ይብቃን፣....ወዘተ ሲሉ ጆሮ አልሰጥ ያለችው ቤተስኪያን አሁን እድሜ ለዋሂድና ለተማሪዎቹ ሳትወድ በግዷ የምትሰማበት ጊዜ መጥቷል፡፡
፡
በለብ ለብ ስብከት ተጠጋግነው የከረሙ ልጆቿ የግሪክ ዕውቀት የተቀመጡበት ሲናድ፣ የተጣፈ ክርስትናን የደረተው ምዕመን ለጥያቄው በቂ ምላሽ አጥቶ ማጣፊያው ሲያጥረው፣ መድረክ ያጣበበው መንጋ ቀስ በቀስ እየሰለመ ስፍራውን ሲለቅ፣ የአሸባሪዎች ዛቻ መቆሚያ መቀመጫ ሲያሳጣት፣.......ወዘተ ያኔ ዶክተርዬ ማረን? ዘልሽዬ ይቅር በለን? የምትልበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም፡፡ በግዷ ትነቃለች፡፡ በሳር አልማር ብላለችና በአሳር ትማራለች፡፡
፡
ስለሆነም ዋሂድ እግዚአብሄር እንደ ልምጭ እየተጠቀመበት ያለ ባለውለታችን ነው ማለት ነው(አራት ነጥብ)
@@@@@@@@@@@@@@@@@@@@
በ'ወንጌላዊ' አማን ገረመው
29/04/2013ዓ.ም
(የገና ስጦታዬ ነው)
(እባክዎን እስከመጨረሻው የማያነቡት ከሆነ አይጀምሩት)
++++++++++++++
የእስልምና ዘብና ጠበቃ ነን ከሚሉ የሀገራችን ሙስሊም አቃቢያን መካከል የሚመደብ ነው፡፡ -ዋሂድ ዑመር፡፡ የክርስትናን ገፅታ ያበላሻሉ ብሎ በማሰብ በተለያዩ ክርስቲያናዊ ርዕሶች ላይ በሚፅፋቸው ጽሑፎች በብዙዎቻችን ዘንድ የሚታወቀው ዋሂድ ከእርሱ በፊት እርሱ በተሰማራበት የጥብቅና አገልግሎት ከተሰማሩ የሀገራችን ሙስሊም ፀቃቤያን የሚለየው አንድ ነገር አለ፡፡ እርሱም፦ ከብዙዎቹ ሙስሊም ፀሀፊያንና ዐቃቢያን በተለየ መልኩ ለሙግቶቹ መፅሀፍ ቅዱስ ለመጀመሪያ ጊዜ የተፃፈባቸውን የግሪክና የዕብራይስጥ ቋንቋዎች እንደ ማስረጃ መጠቀሙ ነው፡፡
፡
ይህ የዋሂድ አዲስ አካሄድ ደግሞ ለእኛ ለክርስቲያኖች አንድ ነገር ይነግረናል፡፡ ይኸውም የእስልምናው የዐቅብተ-እምነት አገልግሎት በአንድ ደረጃ ከፍ ማለቱን፡፡ ስለሆነም ከዚህ በኻላ መፅሀፍ ቅዱስን ብቻ ይዞ መንገድ ላይ መጮህ እንደ እብድ ያስቆጥር እንደሆን እንጂ ፍሬ የማፍራቱ ጉዳይ ግን ወደ አጠራጣሪ ደረጃ ያደገ ይመስላል፡፡ እንደከዚህ ቀደሙም በ'ኢየሱስ ያድናል!' ስብከት ብቻ 'የምንሸውደውም'(ትምህርተ-ጥቅስ ውስጥ ያስገባሁት ትክክል ባልሆነ መልኩ እንዳይተረጎም መሆኑ ይሰመርበት) ትውልድ እያለፈ የመጣ ይመስላል፡፡ እንዴት እንደሚያድንም የሚጠይቅ ትውልድ መጥቷልና፡፡
፡
'ቲዮሎጂ መማር ደረቅ ያደርጋል!' ፤ 'በገለጠ ሳይሆን በመገለጥ ነው!' ፤ ........ ወዘተ የሚሉ ደናቁርት አገልጋዮቻችንም ገለባ ትምህርታቸው የሚፈተንበት ሰዓት በደጅ ያለ ይመስላል፡፡ ክርስትና ከጭፈራና ከጩኸት የሚላቀቅበት ጊዜም ላይ ደርሰናል፡፡ ቲዮሎጂ መማርም ወደአደጉት ሀገራት የመሄድን ያህል በሽሚያ የሚሆንበትም ሰዓት በቅርብ ሆኗል፡፡ ለወንጌል አገልግሎት የተቋቋሙ ድርጅቶችም(ministries) ቢሆኑ ዙሩ የከረረ መሆኑን ተገንዝበው በዕውቀት የሰለጠኑ አገልጋዮችን የማያፈሩ ከሆነና አሁንም በቀደመው አዙሪታቸው ለመሾር የሚፈቅዱ ከሆነ ያለምንም ጥርጥር የሚወድቁበት ጉድጓድ የተቆፈረላቸው መሆኑን የሚገነዘቡበት ሰዓት ላይ ደርሰናል፡፡
፡
ምን እያልክ ነው? እያልኩ ያለሁትማ ግልጥ ነው፡፡ የእስልምናው ዐቅብተ-እምነት ዘምኗል ነው የምለው፡፡ እያልኩ ያለሁትማ ግልጥ ነው፡፡ ቤ/ክያን መፅሀፍ ቅዱስን ከማንበብ እልፍ ብሎ ግሪክና ዕብራይስጥ እየጠቀሰ የሚያስተምር ትውልድ እየመጣላት(ይቅርታ እየመጣባት) ነው እያልኩ ነው፡፡ እያልኩ ያለሁትማ ግልጥ ነው፡፡ቤ/ክያን ህንፃ ግንባታዋን ገታ አድርጋ ትውልድ ግንባታዋን ካልጀመረች ወደኻላ መቅረቷ የማይቀር ነው እያልኩ ነው፡፡ እያልኩ ያለሁትማ ግልጥ ነው፡፡ ቤ/ክያን ከእንቅልፏ ነቅታ ለዘመኑ የሚመጥን ትውልድ ካልገነባች ልጆቿ ሊበሉ ነው እያልኩ ነው፡፡ - ግልጥ ነው!!!
--------------------------------
ታዲያ ይህ እንዴት ሆኖ ነው ዋሂድን ባለውለታ የሚያሰኘው ነው ያላችሁኝ? ያሰኘዋል እንጂ!! ዋሂድማ ባለውለታችን ነው፡፡ እንዴት? ከሆነ ጥያቄያችሁ ደግሞ እነ ዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌና እነ ዘላለም መንግስቱን ጨምሮ ሌሎችም እነርሱን የመሠሉ ጥቂት የቤ/ክያን አገልጋዮች ጨጓራቸው እስኪላጥ ድረስ ወደ ቃሉ እንመለስ፣ ቤተስኪያን ለዐቅብተ-እምነት ትኩረት ትስጥ፣ ዝላዩ ይብቃን፣....ወዘተ ሲሉ ጆሮ አልሰጥ ያለችው ቤተስኪያን አሁን እድሜ ለዋሂድና ለተማሪዎቹ ሳትወድ በግዷ የምትሰማበት ጊዜ መጥቷል፡፡
፡
በለብ ለብ ስብከት ተጠጋግነው የከረሙ ልጆቿ የግሪክ ዕውቀት የተቀመጡበት ሲናድ፣ የተጣፈ ክርስትናን የደረተው ምዕመን ለጥያቄው በቂ ምላሽ አጥቶ ማጣፊያው ሲያጥረው፣ መድረክ ያጣበበው መንጋ ቀስ በቀስ እየሰለመ ስፍራውን ሲለቅ፣ የአሸባሪዎች ዛቻ መቆሚያ መቀመጫ ሲያሳጣት፣.......ወዘተ ያኔ ዶክተርዬ ማረን? ዘልሽዬ ይቅር በለን? የምትልበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም፡፡ በግዷ ትነቃለች፡፡ በሳር አልማር ብላለችና በአሳር ትማራለች፡፡
፡
ስለሆነም ዋሂድ እግዚአብሄር እንደ ልምጭ እየተጠቀመበት ያለ ባለውለታችን ነው ማለት ነው(አራት ነጥብ)
@@@@@@@@@@@@@@@@@@@@
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
#ዋሂድ_የቤተክርስቲያን_ባለውለታ! በ'ወንጌላዊ' አማን ገረመው 29/04/2013ዓ.ም (የገና ስጦታዬ ነው) (እባክዎን እስከመጨረሻው የማያነቡት ከሆነ አይጀምሩት) ++++++++++++++ የእስልምና ዘብና ጠበቃ ነን ከሚሉ የሀገራችን ሙስሊም አቃቢያን መካከል የሚመደብ ነው፡፡ -ዋሂድ ዑመር፡፡ የክርስትናን ገፅታ ያበላሻሉ ብሎ በማሰብ በተለያዩ ክርስቲያናዊ ርዕሶች ላይ በሚፅፋቸው ጽሑፎች በብዙዎቻችን…
እነዚህ ሰዎች ጨርቃቸውን አልጣሉም እንጂ እያበዱ ነው፥ የያዛቸው አጅሬው እያስለፈለፋቸው ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።