አንዱ ሠለምቴ በረመዷን ደስ የሚልህ ነገር ምንድን ነው? ተብሎ ሲጠየቅ "መግሪብ አዛን ሲያዝን" አለ። ፈገግታ ሡናህ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 27, ሐዲስ 62
አቢ ዘር እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የአንተ ፈገግታ በወንድምህ ፊት ለአንተ ሶደቃህ ነው"*። عَنْ أَبِي ذَرٍّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " تَبَسُّمُكَ فِي وَجْهِ أَخِيكَ لَكَ صَدَقَةٌ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 27, ሐዲስ 62
አቢ ዘር እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የአንተ ፈገግታ በወንድምህ ፊት ለአንተ ሶደቃህ ነው"*። عَنْ أَبِي ذَرٍّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " تَبَسُّمُكَ فِي وَجْهِ أَخِيكَ لَكَ صَدَقَةٌ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
የሚታሰሩ ሰይጣናት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
ጂኒ” جِنِّيّ ወይም “ጂኒይ” جِنِّيّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ሰወረ” ወይም “ደበቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፥ “ጂን” جِنّ ደግሞ የጂኒ ብዙ ቁጥር ነው። ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፥ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ ሁሉ፣ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ፣ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፣ አጅ-ጃን ከእሳት ነበልባል ተፈጥሯል፣ ኣደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
በነጠላ “ጃን” جَانّ በብዜት “ጂናን” جِنَّان ወይም “ጀዋን” جَوَانّ ከሰው በፊት ከእሳት የተፈጠሩት ፍጥረታት ናቸው። እዚህ ሐዲስ ላይ መላእክት፣ ጃን እና ኣደምን ለመለየት ሁለት ጊዜ “ወ” وَ ማለትም “እና” የሚል መስተዋድድ መጠቀሙ በራሱ ሰው፣ መላእክት እና ጂን የተለያዩ ፍጥረታት እንደሆኑ ቁልጭ አርጎ ያሳያል። ጂኒዎች የተፈጠሩበት አላማ የፈጠራቸው አላህ እንዲያመልኩ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ጂኒዎች እንደ ሰው ነጻ ምርጫ ያላቸው ፍጡሮች ናቸው፤ በምርጫቸው ጀነት ወይም ጀሃነም መግባት ይችላሉ፦
11፥119 የጌታህም ቃል፣ *ገሀነምን ከጂኒዎ እና ከሰዎች ከሁሉም በእርግጥ እሞላታለሁ* በማለት ተፈጸመች። وَتَمَّتْ كَلِمَةُ رَبِّكَ لَأَمْلَأَنَّ جَهَنَّمَ مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ
55፥45 *ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?* فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَان
55፥46 *በጌታውም ፊት መቆምን ለፈራ ሁለት ገነቶች አሉት*፡፡ وَلِمَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ جَنَّتَانِ
በተለይ “ጌታችሁ” የሚለው ቃል “ረቢኩማ” رَبِّكُمَا ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙሰና”dual” ነው፥ ይህም ሁለቱንም ማለትም ሰውንና ጃንን ያመለክታል፤ “ታስተባብላላችሁ” የሚለው ቃል “ቱከዚባኒ” تُكَذِّبَانِ ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙሰና ነው። ይህም ሁለቱንም ማለትም ሰውንና ጃንን ያመለክታል፥ የትንሳኤ ቀን ለሁለቱም የተቀጠረ ቀጠሮ ነው፦
55፥39 *በዚያም ቀን ሰውም ጃንም ከኃጢኣቱ ይቅርታን አይጠየቅም*፡፡ فَيَوْمَئِذٍ لَّا يُسْأَلُ عَن ذَنبِهِ إِنسٌ وَلَا جَانٌّ
44፥40 *የመለያው ቀን ለሁሉም ቀጠሯቸው ነው*፡፡ إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ مِيقَاتُهُمْ أَجْمَعِينَ
6፥130 *የጂኒዎች እና የሰዎች ጭፍሮች ሆይ! አንቀጾቼን በእናንተ ላይ የሚተርኩ የዚህንም ቀናችሁን ቅጣት ማግኘትን የሚያስጠነቅቋችሁ ከእናንተው የኾኑ መልክተኞች አልመጧችሁምን? ይባላሉ*፡፡ يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ أَلَمْ يَأْتِكُمْ رُسُلٌ مِّنكُمْ يَقُصُّونَ عَلَيْكُمْ آيَاتِي وَيُنذِرُونَكُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَـٰذَا
6፥128 *ሁሉንም የሚሰበስብባቸውንም ቀን አስታውስ፡፡ የጂኒዎች ጭፍሮች ሆይ! ከሰዎች ጭፍራን በማጥመም በእርግጥ አበዛችሁ* ይባላሉ፡፡ وَيَوْمَ يَحْشُرُهُمْ جَمِيعًا يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ قَدِ اسْتَكْثَرْتُم مِّنَ الْإِن
ለጂኒዎች ጀነት እና ጀሃነም እንዲሁ የትንሳኤ ቀን ቀጠሮ እንዳላቸው እና የተፈጠሩበት አላማ ካየን ዘንዳ በነጻ ምርጫቸው ሙሥሊም አልያም ካፊር የመሆን ምርጫ አላቸው፦
72፥14 *«እኛም ከእኛ ውስጥ ሙስሊሞች አሉ፡፡ ከእኛም ውስጥ በዳዮች አሉ፡፡ የሰለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡»* وَأَنَّا مِنَّا الْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا الْقَاسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُولَـٰئِكَ تَحَرَّوْا رَشَدًا
ከጂኒዎች መካከል አማንያን እንዳሉ ሁሉ ከሃድያንም አሉ፥ ከሃድያኑ ሰይጣናት ይባላሉ። “ኢብሊሥ” إِبْلِيس በተፈጥሮው ከሰው ወይም ከመልአክ ሳይሆን ከጂን ሲሆን በመጥፎ ባህርይው ደግሞ “ሸይጧን” ነው፥ ለአደም አልሰግድም ብሎ ያመጸ እና አደም እና ሐዋን ያሳሳተ እርሱ ነው፦
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር*፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
2፥36 *ከእርሷም ሰይጣን አዳለጣቸው በውስጡም ከነበሩበት ድሎት አወጣቸው*፡፡فَأَزَلَّهُمَا الشَّيْطَانُ عَنْهَا فَأَخْرَجَهُمَا مِمَّا كَانَا فِيه
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
ጂኒ” جِنِّيّ ወይም “ጂኒይ” جِنِّيّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ሰወረ” ወይም “ደበቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፥ “ጂን” جِنّ ደግሞ የጂኒ ብዙ ቁጥር ነው። ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፥ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ ሁሉ፣ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ፣ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፣ አጅ-ጃን ከእሳት ነበልባል ተፈጥሯል፣ ኣደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
በነጠላ “ጃን” جَانّ በብዜት “ጂናን” جِنَّان ወይም “ጀዋን” جَوَانّ ከሰው በፊት ከእሳት የተፈጠሩት ፍጥረታት ናቸው። እዚህ ሐዲስ ላይ መላእክት፣ ጃን እና ኣደምን ለመለየት ሁለት ጊዜ “ወ” وَ ማለትም “እና” የሚል መስተዋድድ መጠቀሙ በራሱ ሰው፣ መላእክት እና ጂን የተለያዩ ፍጥረታት እንደሆኑ ቁልጭ አርጎ ያሳያል። ጂኒዎች የተፈጠሩበት አላማ የፈጠራቸው አላህ እንዲያመልኩ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ጂኒዎች እንደ ሰው ነጻ ምርጫ ያላቸው ፍጡሮች ናቸው፤ በምርጫቸው ጀነት ወይም ጀሃነም መግባት ይችላሉ፦
11፥119 የጌታህም ቃል፣ *ገሀነምን ከጂኒዎ እና ከሰዎች ከሁሉም በእርግጥ እሞላታለሁ* በማለት ተፈጸመች። وَتَمَّتْ كَلِمَةُ رَبِّكَ لَأَمْلَأَنَّ جَهَنَّمَ مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ
55፥45 *ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?* فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَان
55፥46 *በጌታውም ፊት መቆምን ለፈራ ሁለት ገነቶች አሉት*፡፡ وَلِمَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ جَنَّتَانِ
በተለይ “ጌታችሁ” የሚለው ቃል “ረቢኩማ” رَبِّكُمَا ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙሰና”dual” ነው፥ ይህም ሁለቱንም ማለትም ሰውንና ጃንን ያመለክታል፤ “ታስተባብላላችሁ” የሚለው ቃል “ቱከዚባኒ” تُكَذِّبَانِ ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙሰና ነው። ይህም ሁለቱንም ማለትም ሰውንና ጃንን ያመለክታል፥ የትንሳኤ ቀን ለሁለቱም የተቀጠረ ቀጠሮ ነው፦
55፥39 *በዚያም ቀን ሰውም ጃንም ከኃጢኣቱ ይቅርታን አይጠየቅም*፡፡ فَيَوْمَئِذٍ لَّا يُسْأَلُ عَن ذَنبِهِ إِنسٌ وَلَا جَانٌّ
44፥40 *የመለያው ቀን ለሁሉም ቀጠሯቸው ነው*፡፡ إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ مِيقَاتُهُمْ أَجْمَعِينَ
6፥130 *የጂኒዎች እና የሰዎች ጭፍሮች ሆይ! አንቀጾቼን በእናንተ ላይ የሚተርኩ የዚህንም ቀናችሁን ቅጣት ማግኘትን የሚያስጠነቅቋችሁ ከእናንተው የኾኑ መልክተኞች አልመጧችሁምን? ይባላሉ*፡፡ يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ أَلَمْ يَأْتِكُمْ رُسُلٌ مِّنكُمْ يَقُصُّونَ عَلَيْكُمْ آيَاتِي وَيُنذِرُونَكُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَـٰذَا
6፥128 *ሁሉንም የሚሰበስብባቸውንም ቀን አስታውስ፡፡ የጂኒዎች ጭፍሮች ሆይ! ከሰዎች ጭፍራን በማጥመም በእርግጥ አበዛችሁ* ይባላሉ፡፡ وَيَوْمَ يَحْشُرُهُمْ جَمِيعًا يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ قَدِ اسْتَكْثَرْتُم مِّنَ الْإِن
ለጂኒዎች ጀነት እና ጀሃነም እንዲሁ የትንሳኤ ቀን ቀጠሮ እንዳላቸው እና የተፈጠሩበት አላማ ካየን ዘንዳ በነጻ ምርጫቸው ሙሥሊም አልያም ካፊር የመሆን ምርጫ አላቸው፦
72፥14 *«እኛም ከእኛ ውስጥ ሙስሊሞች አሉ፡፡ ከእኛም ውስጥ በዳዮች አሉ፡፡ የሰለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡»* وَأَنَّا مِنَّا الْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا الْقَاسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُولَـٰئِكَ تَحَرَّوْا رَشَدًا
ከጂኒዎች መካከል አማንያን እንዳሉ ሁሉ ከሃድያንም አሉ፥ ከሃድያኑ ሰይጣናት ይባላሉ። “ኢብሊሥ” إِبْلِيس በተፈጥሮው ከሰው ወይም ከመልአክ ሳይሆን ከጂን ሲሆን በመጥፎ ባህርይው ደግሞ “ሸይጧን” ነው፥ ለአደም አልሰግድም ብሎ ያመጸ እና አደም እና ሐዋን ያሳሳተ እርሱ ነው፦
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር*፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
2፥36 *ከእርሷም ሰይጣን አዳለጣቸው በውስጡም ከነበሩበት ድሎት አወጣቸው*፡፡فَأَزَلَّهُمَا الشَّيْطَانُ عَنْهَا فَأَخْرَجَهُمَا مِمَّا كَانَا فِيه
“ሸይጧን” شَّيْطَان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شَّطَنَ ማለትም “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ከአላህ ራሕመት “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፥ “ሸያጢን” شَيَاطِين ደግሞ የሽይጧን ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሰይጣናት” ማለት ነው። “ሸይጧን” ልክ እንደ “ሌባ” “ውሸታም” “ባለጌ” የባሕርይ ስም እንጂ የተፀውኦ ስም አይደለም፥ ሸይጧን የሰውም የጂኒም አለ፦
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ *ከሰው እና ከጂን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት* አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِن
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
23፥97 በልም *«ጌታዬ ሆ! ከሰይጣናት ጉትተጎታዎች በአንተ እጠበቃለሁ»* ፡፡ وَقُل رَّبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ هَمَزَاتِ الشَّيَاطِينِ
7፥200 *ከሰይጣንም በኩል ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ፡፡ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና*፡፡ وَإِمَّا يَنزَغَنَّكَ مِنَ الشَّيْطَانِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِاللَّهِ ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
“ወሥዋሥ” وَسْوَاس ማለት “ጉትጎታ” ማለት ሲሆን ይህ ጉትጎታ የሚመጣው ከጂኒ ሰይጣናት ብቻ ሳይሆን ከሰውም ሰይጣናት ነው፥ ከዚህ ውስዋስ የምንጠበቀው በኢሥቲዓዛህ ነው። አላህ የሙናፊቂን መሪዎቻቸውን፦ “ሰይጣኖቻቸው” ብሏል፥ ይህ የሚያሳየው የሰው ሸይጧን እንዳለ ነው። ሸይጧን ከአላህ ራህመት የተገለለ እና የራቀ ማለት መሆኑ በዚህም ማወቅ ይቻላል፦
2፥14 እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ «አምነናል» ይላሉ፡፡ *ወደ ሰይጣኖቻቸውም* ባገለሉ ጊዜ «እኛ ከእናንተ ጋር ነን፤ እኛ በእነርሱ ተሳላቂዎች ብቻ ነን» ይላሉ፡፡ وَإِذَا لَقُوا الَّذِينَ آمَنُوا قَالُوا آمَنَّا وَإِذَا خَلَوْا إِلَىٰ شَيَاطِينِهِمْ قَالُوا إِنَّا مَعَكُمْ إِنَّمَا نَحْنُ مُسْتَهْزِئُونَ
እዚህ ድረስ ስለ ሸይጧን እሳቤ ከተረዳን ዘንዳ ረመዷን ላይ የሚታሰሩት ሸያጢን ከኩፋሩል ጂን ሲሆኑ፥ ከእነርሱም የሚታሰሩት መሪዎቻቸው ናቸው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 30, ሐዲስ 9
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው የአላህም መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የረመዷን ወር ሲጀመር የሰማይ ደጆች ይከፈታሉ፤ የጀሃነም ደጆች ይዘጋሉ፤ ሰይጣናትም ይታሰራሉ”* سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِذَا دَخَلَ شَهْرُ رَمَضَانَ فُتِّحَتْ أَبْوَابُ السَّمَاءِ، وَغُلِّقَتْ أَبْوَابُ جَهَنَّمَ، وَسُلْسِلَتِ الشَّيَاطِينُ ”
ኢማም ኢብኑ ኹዘይማህ መጽሐፍ 3, ቁጥር 188
ነቢዩም”ﷺ”፦ *”ሰይጣናት ይታሰራሉ” ያሉት ከእነርሱ አመጸኞቹ እንጂ ሁሉም ሰይጣናት አይደለም*። باب ذكر البيان أن النبي – صلى الله عليه وسلم – إنما أراد بقوله : ” وصفدت الشياطين ” مردة الجن منهم ، لا جميع الشياطين ”
ሚሽነሪዎች፦ “ሰይጣናት ከታሰሩ ሰው እንዴት በረመዷን ወር ይሳሳታል?” ብለው ይጠይቃሉ፥ ጥሩ ጥያቄ ነው። ሲጀመር በረመዷን ወር ሁሉም ሰይጣናት አይታሰሩም፥ ሲቀጥል የታሰሩት በሁለተኛ ደረጃ ያሉትን “ማሪድ” مَّارِد የተባሉትን መሪዎች ናቸው። የመጀመሪያ ደረጃ ያለው ዋናው ሸይጧን ኢብሊሥ ነውና። ሢሰልስ ሰውን የሚወሰውሱ የሰው ሰይጣናት እራሳቸው አልታሰሩም፥ እነርሱን በረመዳን ወር ሊወሰውሱ ይችላሉ። ሲያረብብም ሰይጣን ቢታሰርም እርምጃዎቹ አልታሰሩም፥ አላህ አትከተሉ ያለው ሰይጣንን ብቻ ሳይሆን የሰይጣንን እርምጃዎች ጭምር ነው፦
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
የሰይጣን እርምጃዎች “አህዋእ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” እና “ነፍሢያህ” نَفْسِيَّة ናቸው። አህዋእ ሊመለክ የሚችል ክፉ አዛዥ ነው፥ ነፍሢያ አላህ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና፦
25፥43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትኾናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
12፥53 «ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር *”በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
ዋናው ሸይጧን የትንሳኤ ቀን፦ “ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፥ ግን ጠራኋችሁ፡፡ ለእኔም ታዘዛችሁ፥ ስለዚህ አትውቀሱኝ! ነፍሶቻችሁንም ውቀሱ” ይላል፦
14፥22 ነገሩም በተፈጸመ ጊዜ ሰይጣን ይላቸዋል፦ *«አላህ እውነተኛውን ቃል ኪዳን ገባላችሁ፡፡ ቃል ኪዳንም ገባሁላችሁ፤ አፈረስኩባችሁም፡፡ ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፡፡ ግን ጠራኋችሁ፡፡ ለእኔም ታዘዛችሁ፡፡ ስለዚህ አትውቀሱኝ፤ ነፍሶቻችሁንም ውቀሱ፡፡ እኔ የምረዳችሁ አይደለሁም፡፡ እናንተም የምትረዱኝ አይደላችሁም፡፡ እኔ ከአሁን በፊት ለአላህ ተጋሪ በአደረጋችሁት ነገር ካድኩ፡፡ በዳዮቹ ለእነርሱ በእርግጥ አሳማሚ ቅጣት አላቸው»*። وَقَالَ الشَّيْطَانُ لَمَّا قُضِيَ الْأَمْرُ إِنَّ اللَّهَ وَعَدَكُمْ وَعْدَ الْحَقِّ وَوَعَدتُّكُمْ فَأَخْلَفْتُكُمْ ۖ وَمَا كَانَ لِيَ عَلَيْكُم مِّن سُلْطَانٍ إِلَّا أَن دَعَوْتُكُمْ فَاسْتَجَبْتُمْ لِي ۖ فَلَا تَلُومُونِي وَلُومُوا أَنفُسَكُم ۖ مَّا أَنَا بِمُصْرِخِكُمْ وَمَا أَنتُم بِمُصْرِخِيَّ ۖ إِنِّي كَفَرْتُ بِمَا أَشْرَكْتُمُونِ مِن قَبْلُ ۗ إِنَّ الظَّالِمِينَ لَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
ስለዚህ ለምንሠራው መጥፎ ሥራ ሰይጣንን ብቻ ተጠያቂ ማድረግ አንችልም። ሰይጧን ለእኛ ግልጽ ጠላት ነው፥ እርሱ የሚያጠቃን በእርምጃዎቹ ነው። አላህ ከሸይጧን እና ከእርምጃዎቹ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ *ከሰው እና ከጂን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት* አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِن
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
23፥97 በልም *«ጌታዬ ሆ! ከሰይጣናት ጉትተጎታዎች በአንተ እጠበቃለሁ»* ፡፡ وَقُل رَّبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ هَمَزَاتِ الشَّيَاطِينِ
7፥200 *ከሰይጣንም በኩል ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ፡፡ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና*፡፡ وَإِمَّا يَنزَغَنَّكَ مِنَ الشَّيْطَانِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِاللَّهِ ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
“ወሥዋሥ” وَسْوَاس ማለት “ጉትጎታ” ማለት ሲሆን ይህ ጉትጎታ የሚመጣው ከጂኒ ሰይጣናት ብቻ ሳይሆን ከሰውም ሰይጣናት ነው፥ ከዚህ ውስዋስ የምንጠበቀው በኢሥቲዓዛህ ነው። አላህ የሙናፊቂን መሪዎቻቸውን፦ “ሰይጣኖቻቸው” ብሏል፥ ይህ የሚያሳየው የሰው ሸይጧን እንዳለ ነው። ሸይጧን ከአላህ ራህመት የተገለለ እና የራቀ ማለት መሆኑ በዚህም ማወቅ ይቻላል፦
2፥14 እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ «አምነናል» ይላሉ፡፡ *ወደ ሰይጣኖቻቸውም* ባገለሉ ጊዜ «እኛ ከእናንተ ጋር ነን፤ እኛ በእነርሱ ተሳላቂዎች ብቻ ነን» ይላሉ፡፡ وَإِذَا لَقُوا الَّذِينَ آمَنُوا قَالُوا آمَنَّا وَإِذَا خَلَوْا إِلَىٰ شَيَاطِينِهِمْ قَالُوا إِنَّا مَعَكُمْ إِنَّمَا نَحْنُ مُسْتَهْزِئُونَ
እዚህ ድረስ ስለ ሸይጧን እሳቤ ከተረዳን ዘንዳ ረመዷን ላይ የሚታሰሩት ሸያጢን ከኩፋሩል ጂን ሲሆኑ፥ ከእነርሱም የሚታሰሩት መሪዎቻቸው ናቸው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 30, ሐዲስ 9
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው የአላህም መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የረመዷን ወር ሲጀመር የሰማይ ደጆች ይከፈታሉ፤ የጀሃነም ደጆች ይዘጋሉ፤ ሰይጣናትም ይታሰራሉ”* سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِذَا دَخَلَ شَهْرُ رَمَضَانَ فُتِّحَتْ أَبْوَابُ السَّمَاءِ، وَغُلِّقَتْ أَبْوَابُ جَهَنَّمَ، وَسُلْسِلَتِ الشَّيَاطِينُ ”
ኢማም ኢብኑ ኹዘይማህ መጽሐፍ 3, ቁጥር 188
ነቢዩም”ﷺ”፦ *”ሰይጣናት ይታሰራሉ” ያሉት ከእነርሱ አመጸኞቹ እንጂ ሁሉም ሰይጣናት አይደለም*። باب ذكر البيان أن النبي – صلى الله عليه وسلم – إنما أراد بقوله : ” وصفدت الشياطين ” مردة الجن منهم ، لا جميع الشياطين ”
ሚሽነሪዎች፦ “ሰይጣናት ከታሰሩ ሰው እንዴት በረመዷን ወር ይሳሳታል?” ብለው ይጠይቃሉ፥ ጥሩ ጥያቄ ነው። ሲጀመር በረመዷን ወር ሁሉም ሰይጣናት አይታሰሩም፥ ሲቀጥል የታሰሩት በሁለተኛ ደረጃ ያሉትን “ማሪድ” مَّارِد የተባሉትን መሪዎች ናቸው። የመጀመሪያ ደረጃ ያለው ዋናው ሸይጧን ኢብሊሥ ነውና። ሢሰልስ ሰውን የሚወሰውሱ የሰው ሰይጣናት እራሳቸው አልታሰሩም፥ እነርሱን በረመዳን ወር ሊወሰውሱ ይችላሉ። ሲያረብብም ሰይጣን ቢታሰርም እርምጃዎቹ አልታሰሩም፥ አላህ አትከተሉ ያለው ሰይጣንን ብቻ ሳይሆን የሰይጣንን እርምጃዎች ጭምር ነው፦
2፥208 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም በመታዘዝ ውስጥ ግቡ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች አትከተሉ፤ እርሱ ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነውና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ادْخُلُوا فِي السِّلْمِ كَافَّةً وَلَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ إِنَّهُ لَكُمْ عَدُوٌّ مُّبِينٌ
የሰይጣን እርምጃዎች “አህዋእ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” እና “ነፍሢያህ” نَفْسِيَّة ናቸው። አህዋእ ሊመለክ የሚችል ክፉ አዛዥ ነው፥ ነፍሢያ አላህ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና፦
25፥43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትኾናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
12፥53 «ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር *”በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
ዋናው ሸይጧን የትንሳኤ ቀን፦ “ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፥ ግን ጠራኋችሁ፡፡ ለእኔም ታዘዛችሁ፥ ስለዚህ አትውቀሱኝ! ነፍሶቻችሁንም ውቀሱ” ይላል፦
14፥22 ነገሩም በተፈጸመ ጊዜ ሰይጣን ይላቸዋል፦ *«አላህ እውነተኛውን ቃል ኪዳን ገባላችሁ፡፡ ቃል ኪዳንም ገባሁላችሁ፤ አፈረስኩባችሁም፡፡ ለእኔም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልበረኝም፡፡ ግን ጠራኋችሁ፡፡ ለእኔም ታዘዛችሁ፡፡ ስለዚህ አትውቀሱኝ፤ ነፍሶቻችሁንም ውቀሱ፡፡ እኔ የምረዳችሁ አይደለሁም፡፡ እናንተም የምትረዱኝ አይደላችሁም፡፡ እኔ ከአሁን በፊት ለአላህ ተጋሪ በአደረጋችሁት ነገር ካድኩ፡፡ በዳዮቹ ለእነርሱ በእርግጥ አሳማሚ ቅጣት አላቸው»*። وَقَالَ الشَّيْطَانُ لَمَّا قُضِيَ الْأَمْرُ إِنَّ اللَّهَ وَعَدَكُمْ وَعْدَ الْحَقِّ وَوَعَدتُّكُمْ فَأَخْلَفْتُكُمْ ۖ وَمَا كَانَ لِيَ عَلَيْكُم مِّن سُلْطَانٍ إِلَّا أَن دَعَوْتُكُمْ فَاسْتَجَبْتُمْ لِي ۖ فَلَا تَلُومُونِي وَلُومُوا أَنفُسَكُم ۖ مَّا أَنَا بِمُصْرِخِكُمْ وَمَا أَنتُم بِمُصْرِخِيَّ ۖ إِنِّي كَفَرْتُ بِمَا أَشْرَكْتُمُونِ مِن قَبْلُ ۗ إِنَّ الظَّالِمِينَ لَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
ስለዚህ ለምንሠራው መጥፎ ሥራ ሰይጣንን ብቻ ተጠያቂ ማድረግ አንችልም። ሰይጧን ለእኛ ግልጽ ጠላት ነው፥ እርሱ የሚያጠቃን በእርምጃዎቹ ነው። አላህ ከሸይጧን እና ከእርምጃዎቹ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የቁርኣን አነባነብ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
73፥4 ወይም በእርሱ ላይ ጨምር፤ *ቁርኣንንም በተርቲል ማንበብን አንብብ*፡፡ أَوْ زِدْ عَلَيْهِ وَرَتِّلِ الْقُرْآنَ تَرْتِيلًا
“ቁርኣን” قُرْءَان የሚለው ቃል “ቀረአ” قَرَأَ ማለትም “አነበበ” ወይም “አነበነበ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “መነባነብ”recitation” ማለት ነው፤ የቁርኣን “አነባነብ” ደግሞ “ቂራኣት” قـِراءات ይባላል፤ አምላካችን አላህ በጂብሪል ለነብያችን”ﷺ” ቁርኣንን አስቀርቷቸዋል፦
87፥6 *ቁርኣንን በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም*፡፡ سَنُقْرِئُكَ فَلَا تَنسَىٰ
75፥18 *ባነበብነውም ጊዜ ንባቡን ተከተል*፡፡ فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَهُ
“እናስነብብሃለን” ለሚለው የገባው “ሠኑቅኡሪኡከ” سَنُقْرِئُكَ ሲሆን “ባነበብነው” ለሚለው ደግሞ “ቀረእናሁ” قَرَأْنَاهُ ነው፤ ይህ የሚያሳየው የአላህ ንግግር መነባነብ መሆኑን ነው፤ አምላካችን አላህ ይህንን ቁርኣን ወደ ነብያችን”ﷺ” ያስቀራው በተርቲል ነው፦
25፥32 እነዚያ የካዱትም «ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም?» አሉ፤ *እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ በተርቲል አነበብነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
“ረተልናሁ” رَتَّلْنَاهُ ማለት “አነበብነው” ማለት ሲሆን “ተርቲል” تَرْتِيل ማለት “የአነባነብ ስልት”manner of recitation” ማለት ነው፦
73፥4 ወይም በእርሱ ላይ ጨምር፤ *ቁርኣንንም በተርቲል ማንበብን አንብብ*፡፡ أَوْ زِدْ عَلَيْهِ وَرَتِّلِ الْقُرْآنَ تَرْتِيلًا
እዚህ አንቀጽ ላይ “አንብብ” ለሚለው የገባው “ረተል” رَتَّلْ ሲሆን በተርቲል መቅራትን ያመልክታል፤ “ተርቲላ” تَرْتِيلًا የሚለው የተርቲል አንስታይ መደብ ነው። ይህ የአቀራር ስልት ወደ ነብያችን”ﷺ” የወረደው በሰባት አይነት የአቀራር ስልት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዐባሥ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ጂብሪል ለእኔ በአንድ ሐርፍ አቀራር ይቀራልኝ ነበር፤ ከዚያም እኔ በሌላ ሐርፍ እንዲያስቀራኝ ጠየኩት፤ በተደጋጋሚ ስጠይቀው በሰባት አሕሩፍ በመቅራት ጨመረልኝ*። أَنَّ ابْنَ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ حَدَّثَهُ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ أَقْرَأَنِي جِبْرِيلُ عَلَى حَرْفٍ فَرَاجَعْتُهُ، فَلَمْ أَزَلْ أَسْتَزِيدُهُ وَيَزِيدُنِي حَتَّى انْتَهَى إِلَى سَبْعَةِ أَحْرُفٍ ”.
“ሐርፍ” حَرف ማለት ቋንቋዊ ትርጉሙ “ፊደል” ማለት ሲሆን እዚህ ዐውድ ላይ ግን “የአነባነብ ስልት”mode of recitation” ማለት ነው፤ ምክንያቱም “አቅረአኒ” أَقْرَأَنِي ማለትም “ይቀራልኝ” የሚል ሃይለ-ቃል ስላለ፤ የሐርፍ ብዙ ቁጥር “አሕሩፍ” أَحْرُف ነው፤ ይህ የቁርኣን አነባነብ ልዩነት ከአላህ በጂብሪል ለነብያችን”ﷺ” የተወረደ ሲሆን ይህንን ልዩነት በነብያችን”ﷺ” ዘመን በአንድ የቁሬሽ ዘዬ በነበሩት በዑመር ኢብኑል ኸጧብ”ረ.ዐ.” እና በሂሻም ኢብኑ ሐኪም”ረ.ዐ.” መካከል በነበረው የቂራኣት ልዩነት ማየት ይቻላል፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 14
ዑመር ኢብኑል ኸጧብ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” በሕይወት እያሉ ሂሻም ኢብኑ ሐኪም”ረ.ዐ.” ሱረቱል ፉርቃንን ሲቀራ ሰማሁት፤ የእርሱ አቀራር የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ለእኔ ባልቀሩልኝ በተለየ በሌላ ሐርፍ ሲቀራ ሰማሁት፤ በሶላቱ ላይ እያለ ወደ እርሱ ዘልዬ ነበር፤ ነገር ግን ንዴቴን መቆጣጠር ነበረብኝ፤ ሶላቱን በጨረሰ ጊዜ በአንገቱ ዙሪያ ከላይ ያለውን ልብስ አውልቄ በእርሱ ያዝኩትና፦ “እኔ የሰማሁትን ይህንን ማን ነው ያስተማረህ? ብዬ ስለው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ብሎ መለሰልኝ፤ እኔም፦ “ከአንተ በተለየ ለእኔ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ያስተማሩኝ? ትዋሻለህ አልኩት፤ ከዚያም ወደ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አመጣሁት፤ ከዚያም፦ “ለአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ይህንን ሰው ሱረቱል ፉርቃንን እርሶ ባላስተማሩኝ ሐርፍ ሲቀራ ሰማሁት፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “ልቀቀው፤ ሂሻም ሆይ! ቅራ አሉት፤ ከዚያም እኔ በሰማሁበት ሐርፍ ሲቀራ ሰማሁት፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “በዚህ ሐርፍ ለእኔ ተወርዶልኛል፤ ዑመር ሆይ! ቅራ አሉኝ፤ እኔ እሳቸው ባስተማሩኝ ቀራሁኝ፤ እርሳቸውም፦ “ለእኔ በዚህ ሐርፍ ተወርዶልኛል፤ ቁርኣንን በሰባት ሐርፎች እንድቀራ ተወርዶልኛል፤ ስለዚህ የትኛውንም የሚቀላችሁን ቅሩት*። سَمِعَا عُمَرَ بْنَ الْخَطَّابِ، يَقُولُ سَمِعْتُ هِشَامَ بْنَ حَكِيمٍ، يَقْرَأُ سُورَةَ الْفُرْقَانِ فِي حَيَاةِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَاسْتَمَعْتُ لِقِرَاءَتِهِ فَإِذَا هُوَ يَقْرَأُ عَلَى حُرُوفٍ كَثِيرَةٍ لَمْ يُقْرِئْنِيهَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَكِدْتُ أُسَاوِرُهُ فِي الصَّلاَةِ فَتَصَبَّرْتُ حَتَّى سَلَّمَ فَلَبَّبْتُهُ بِرِدَائِهِ فَقُلْتُ مَنْ أَقْرَأَكَ هَذِهِ السُّورَةَ الَّتِي سَمِعْتُكَ تَقْرَأُ. قَالَ أَقْرَأَنِيهَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم. فَقُلْتُ كَذَبْتَ فَإِنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَدْ أَقْرَأَنِيهَا عَلَى غَيْرِ مَا قَرَأْتَ، فَانْطَلَقْتُ بِهِ أَقُودُهُ إِلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقُلْتُ إِنِّي سَمِعْتُ هَذَا يَقْرَأُ بِسُورَةِ الْفُرْقَانِ عَلَى حُرُوفٍ لَمْ تُقْرِئْنِيهَا. فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” أَرْسِلْهُ اقْرَأْ يَا هِشَامُ ”. فَقَرَأَ عَلَيْهِ الْقِرَاءَةَ الَّتِي سَمِعْتُهُ يَقْرَأُ. فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” كَذَلِكَ أُنْزِلَتْ ”. ثُمَّ قَالَ ” اقْرَأْ يَا عُمَرُ ”. فَقَرَأْتُ الْقِرَاءَةَ الَّتِي أَقْرَأَنِي، فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” كَذَلِكَ أُنْزِلَتْ، إِنَّ هَذَا الْقُرْآنَ أُنْزِلَ عَلَى سَبْعَةِ أَحْرُفٍ فَاقْرَءُوا مَا تَيَسَّرَ مِنْهُ ”.
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
73፥4 ወይም በእርሱ ላይ ጨምር፤ *ቁርኣንንም በተርቲል ማንበብን አንብብ*፡፡ أَوْ زِدْ عَلَيْهِ وَرَتِّلِ الْقُرْآنَ تَرْتِيلًا
“ቁርኣን” قُرْءَان የሚለው ቃል “ቀረአ” قَرَأَ ማለትም “አነበበ” ወይም “አነበነበ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “መነባነብ”recitation” ማለት ነው፤ የቁርኣን “አነባነብ” ደግሞ “ቂራኣት” قـِراءات ይባላል፤ አምላካችን አላህ በጂብሪል ለነብያችን”ﷺ” ቁርኣንን አስቀርቷቸዋል፦
87፥6 *ቁርኣንን በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም*፡፡ سَنُقْرِئُكَ فَلَا تَنسَىٰ
75፥18 *ባነበብነውም ጊዜ ንባቡን ተከተል*፡፡ فَإِذَا قَرَأْنَاهُ فَاتَّبِعْ قُرْآنَهُ
“እናስነብብሃለን” ለሚለው የገባው “ሠኑቅኡሪኡከ” سَنُقْرِئُكَ ሲሆን “ባነበብነው” ለሚለው ደግሞ “ቀረእናሁ” قَرَأْنَاهُ ነው፤ ይህ የሚያሳየው የአላህ ንግግር መነባነብ መሆኑን ነው፤ አምላካችን አላህ ይህንን ቁርኣን ወደ ነብያችን”ﷺ” ያስቀራው በተርቲል ነው፦
25፥32 እነዚያ የካዱትም «ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም?» አሉ፤ *እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ በተርቲል አነበብነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
“ረተልናሁ” رَتَّلْنَاهُ ማለት “አነበብነው” ማለት ሲሆን “ተርቲል” تَرْتِيل ማለት “የአነባነብ ስልት”manner of recitation” ማለት ነው፦
73፥4 ወይም በእርሱ ላይ ጨምር፤ *ቁርኣንንም በተርቲል ማንበብን አንብብ*፡፡ أَوْ زِدْ عَلَيْهِ وَرَتِّلِ الْقُرْآنَ تَرْتِيلًا
እዚህ አንቀጽ ላይ “አንብብ” ለሚለው የገባው “ረተል” رَتَّلْ ሲሆን በተርቲል መቅራትን ያመልክታል፤ “ተርቲላ” تَرْتِيلًا የሚለው የተርቲል አንስታይ መደብ ነው። ይህ የአቀራር ስልት ወደ ነብያችን”ﷺ” የወረደው በሰባት አይነት የአቀራር ስልት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዐባሥ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ጂብሪል ለእኔ በአንድ ሐርፍ አቀራር ይቀራልኝ ነበር፤ ከዚያም እኔ በሌላ ሐርፍ እንዲያስቀራኝ ጠየኩት፤ በተደጋጋሚ ስጠይቀው በሰባት አሕሩፍ በመቅራት ጨመረልኝ*። أَنَّ ابْنَ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ حَدَّثَهُ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ أَقْرَأَنِي جِبْرِيلُ عَلَى حَرْفٍ فَرَاجَعْتُهُ، فَلَمْ أَزَلْ أَسْتَزِيدُهُ وَيَزِيدُنِي حَتَّى انْتَهَى إِلَى سَبْعَةِ أَحْرُفٍ ”.
“ሐርፍ” حَرف ማለት ቋንቋዊ ትርጉሙ “ፊደል” ማለት ሲሆን እዚህ ዐውድ ላይ ግን “የአነባነብ ስልት”mode of recitation” ማለት ነው፤ ምክንያቱም “አቅረአኒ” أَقْرَأَنِي ማለትም “ይቀራልኝ” የሚል ሃይለ-ቃል ስላለ፤ የሐርፍ ብዙ ቁጥር “አሕሩፍ” أَحْرُف ነው፤ ይህ የቁርኣን አነባነብ ልዩነት ከአላህ በጂብሪል ለነብያችን”ﷺ” የተወረደ ሲሆን ይህንን ልዩነት በነብያችን”ﷺ” ዘመን በአንድ የቁሬሽ ዘዬ በነበሩት በዑመር ኢብኑል ኸጧብ”ረ.ዐ.” እና በሂሻም ኢብኑ ሐኪም”ረ.ዐ.” መካከል በነበረው የቂራኣት ልዩነት ማየት ይቻላል፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 66, ሐዲስ 14
ዑመር ኢብኑል ኸጧብ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” በሕይወት እያሉ ሂሻም ኢብኑ ሐኪም”ረ.ዐ.” ሱረቱል ፉርቃንን ሲቀራ ሰማሁት፤ የእርሱ አቀራር የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ለእኔ ባልቀሩልኝ በተለየ በሌላ ሐርፍ ሲቀራ ሰማሁት፤ በሶላቱ ላይ እያለ ወደ እርሱ ዘልዬ ነበር፤ ነገር ግን ንዴቴን መቆጣጠር ነበረብኝ፤ ሶላቱን በጨረሰ ጊዜ በአንገቱ ዙሪያ ከላይ ያለውን ልብስ አውልቄ በእርሱ ያዝኩትና፦ “እኔ የሰማሁትን ይህንን ማን ነው ያስተማረህ? ብዬ ስለው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ብሎ መለሰልኝ፤ እኔም፦ “ከአንተ በተለየ ለእኔ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ያስተማሩኝ? ትዋሻለህ አልኩት፤ ከዚያም ወደ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አመጣሁት፤ ከዚያም፦ “ለአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ይህንን ሰው ሱረቱል ፉርቃንን እርሶ ባላስተማሩኝ ሐርፍ ሲቀራ ሰማሁት፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “ልቀቀው፤ ሂሻም ሆይ! ቅራ አሉት፤ ከዚያም እኔ በሰማሁበት ሐርፍ ሲቀራ ሰማሁት፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “በዚህ ሐርፍ ለእኔ ተወርዶልኛል፤ ዑመር ሆይ! ቅራ አሉኝ፤ እኔ እሳቸው ባስተማሩኝ ቀራሁኝ፤ እርሳቸውም፦ “ለእኔ በዚህ ሐርፍ ተወርዶልኛል፤ ቁርኣንን በሰባት ሐርፎች እንድቀራ ተወርዶልኛል፤ ስለዚህ የትኛውንም የሚቀላችሁን ቅሩት*። سَمِعَا عُمَرَ بْنَ الْخَطَّابِ، يَقُولُ سَمِعْتُ هِشَامَ بْنَ حَكِيمٍ، يَقْرَأُ سُورَةَ الْفُرْقَانِ فِي حَيَاةِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَاسْتَمَعْتُ لِقِرَاءَتِهِ فَإِذَا هُوَ يَقْرَأُ عَلَى حُرُوفٍ كَثِيرَةٍ لَمْ يُقْرِئْنِيهَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَكِدْتُ أُسَاوِرُهُ فِي الصَّلاَةِ فَتَصَبَّرْتُ حَتَّى سَلَّمَ فَلَبَّبْتُهُ بِرِدَائِهِ فَقُلْتُ مَنْ أَقْرَأَكَ هَذِهِ السُّورَةَ الَّتِي سَمِعْتُكَ تَقْرَأُ. قَالَ أَقْرَأَنِيهَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم. فَقُلْتُ كَذَبْتَ فَإِنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَدْ أَقْرَأَنِيهَا عَلَى غَيْرِ مَا قَرَأْتَ، فَانْطَلَقْتُ بِهِ أَقُودُهُ إِلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقُلْتُ إِنِّي سَمِعْتُ هَذَا يَقْرَأُ بِسُورَةِ الْفُرْقَانِ عَلَى حُرُوفٍ لَمْ تُقْرِئْنِيهَا. فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” أَرْسِلْهُ اقْرَأْ يَا هِشَامُ ”. فَقَرَأَ عَلَيْهِ الْقِرَاءَةَ الَّتِي سَمِعْتُهُ يَقْرَأُ. فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” كَذَلِكَ أُنْزِلَتْ ”. ثُمَّ قَالَ ” اقْرَأْ يَا عُمَرُ ”. فَقَرَأْتُ الْقِرَاءَةَ الَّتِي أَقْرَأَنِي، فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” كَذَلِكَ أُنْزِلَتْ، إِنَّ هَذَا الْقُرْآنَ أُنْزِلَ عَلَى سَبْعَةِ أَحْرُفٍ فَاقْرَءُوا مَا تَيَسَّرَ مِنْهُ ”.
እንግዲህ ይህንን ሰባት የአነባነብ ስልት ከነብያችን”ﷺ” በዋነኝነት ያስተላለፉ ሰሃባዎች ዑበይ ኢብኑ ከዐብ፣ ዘይድ ኢብኑ ሣቢት፣ ዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድ፣ አቡ አዝ-ዘርዳ፣ ዐሊ ኢብኑ አቡ ጧሊብ፣ አቡ ሙሳ አልሻሪ፣ ዑስማን ኢብኑ አፋን ናቸው።
በሰባቱ አነባነብ ስልት የተላለፈ ሪዋያህ ደግሞ፦
1ኛ. ቃሪ ከመዲና ናፊ ኢብኑ አብ ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከዑበይ ኢብኑ ከዐብ ነው።
2ኛ. ቃሪ ከመካ ኢብኑ ከሲር ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከዘይድ ኢብኑ ሣቢት ነው።
3ኛ. ቃሪ ከደማስቆ አቡ አምር ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድ ነው።
4ኛ. ቃሪ ከባስራ ኢብኑ አምር ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከአቡ አዝ-ዘርዳ ነው።
5ኛ. ቃሪ ከኩፋ አሲም ኢብኑ አብ ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከዐሊ ኢብኑ አቡጣሊብ ነው።
6. ቃሪ ከኩፋ ሃምዛ ኢብኑ ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከአቡ ሙሳ አልሻሪ ነው።
7. ቃሪ ከኩፋ አል-ኪሳኢ ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ሃቢብደግሞ ከዑስማን ኢብኑ አፋን ነው።
“ሪዋያህ” رِواية ማለት “መስተጋብ” “ስንክሳር” “transmission” ማለት ነው፤ ይህ በሙተዋቲር የተላለፈው ሰንሰለት የሃፍሥ ሪዋያ፣ የወርሽ ሪዋያ፣ የቃሉን ሪዋያ፣ የዱሪ ሪዋያ፣ የሂሻም ሪዋያ፣ የሩህ ሪዋያ እና የባዚ ሪዋያ ሲባል ሲሆን ከአላህ በጂብሪል የተወረደ ግህደተ-መለኮት እንጂ ሰዎች የፈጠሩት ልዩነት አይደለም። ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለነዚህ ጤናማ ልዩነቶች እንዳስላለን….
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በሰባቱ አነባነብ ስልት የተላለፈ ሪዋያህ ደግሞ፦
1ኛ. ቃሪ ከመዲና ናፊ ኢብኑ አብ ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከዑበይ ኢብኑ ከዐብ ነው።
2ኛ. ቃሪ ከመካ ኢብኑ ከሲር ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከዘይድ ኢብኑ ሣቢት ነው።
3ኛ. ቃሪ ከደማስቆ አቡ አምር ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከዐብደሏህ ኢብኑ መሥዑድ ነው።
4ኛ. ቃሪ ከባስራ ኢብኑ አምር ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከአቡ አዝ-ዘርዳ ነው።
5ኛ. ቃሪ ከኩፋ አሲም ኢብኑ አብ ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከዐሊ ኢብኑ አቡጣሊብ ነው።
6. ቃሪ ከኩፋ ሃምዛ ኢብኑ ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ደግሞ ከአቡ ሙሳ አልሻሪ ነው።
7. ቃሪ ከኩፋ አል-ኪሳኢ ሲሆን ቂራአቱ የተላለፈው ሃቢብደግሞ ከዑስማን ኢብኑ አፋን ነው።
“ሪዋያህ” رِواية ማለት “መስተጋብ” “ስንክሳር” “transmission” ማለት ነው፤ ይህ በሙተዋቲር የተላለፈው ሰንሰለት የሃፍሥ ሪዋያ፣ የወርሽ ሪዋያ፣ የቃሉን ሪዋያ፣ የዱሪ ሪዋያ፣ የሂሻም ሪዋያ፣ የሩህ ሪዋያ እና የባዚ ሪዋያ ሲባል ሲሆን ከአላህ በጂብሪል የተወረደ ግህደተ-መለኮት እንጂ ሰዎች የፈጠሩት ልዩነት አይደለም። ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለነዚህ ጤናማ ልዩነቶች እንዳስላለን….
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የቁርኣን አነባነብ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
25፥32 እነዚያ የካዱትም «ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ *እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
የቁርኣን አነባነቡ ጤናማ የኢዕራብ ልዩነት አለው፤ “ኢዕራብ” إﻋﺮﺍﺏ ማለት “ሙያ”case” ማለት ሲሆን ይህ ሙያ “ፈትሐህ” فَتْحَة “ከሥራህ” كَسْرَة “ደማህ” ضَمَّة በሚባሉ አጭር አናባቢ ሐርፎች ላይ ያገለግላሉ።
በፈትሐህ የሚያገለግለው ሙያ “መንሱብ” منصوب ማለትም ተሳቢ ሙያ”accusative case” ይባላል።
በከሥራህ የሚያገለግለው ሙያ “መጅሩር” مجرور ማለትም አገናዛቢ ሙያ”genitive case” ይባላል።
በደማ የሚያገለግለው ሙያ ደግሞ “መርፉዕ” مرفوع ማለትም ባለቤት ሙያ”nominative case” ይባላል።
እዚህ ድረስ ከተግባባን ለናሙና ያክል ሁለት ሁለት ሪዋያዎችን ማየት እንችላለን፦
30፥54 *አላህ ያ “ከደካማ” ፍትወት ጠብታ የፈጠራችሁ ነው*፡፡ اللَّهُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن ضَعْف
ሱነን አቢ ዳውድ: መጽሐፍ 32, ሐዲስ 10
ዐብደሏህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ ዐጢያህ ኢብኑ ሠዕድ አል-ዐውፍፊይ እንዳለው፦ *”እኔ ለዐብደሏህ ኢብኑ ዑመር “አላህ ያ “ከደካማ”ደዕፍ” ፍትወት ጠብታ የፈጠራችሁ ነው”* ብዬ ቀራሁለት፤ እርሱም፦ *”ከደካማ”ዱዕፍ”*
አለ፤ *አንተ ለእኔ እንደቀራኸው እኔም ለአላህ መልእክተኛ ቀርቻለው፤ እኔ አንተን እንዳስያዝኩህ እርሳቸው እኔን አስይዘውኛል”*። عَنْ عَطِيَّةَ بْنِ سَعْدٍ الْعَوْفِيِّ، قَالَ قَرَأْتُ عَلَى عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ { اللَّهُ الَّذِي خَلَقَكُمْ مِنْ ضَعْفٍ } فَقَالَ { مِنْ ضُعْفٍ } قَرَأْتُهَا عَلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كَمَا قَرَأْتَهَا عَلَىَّ فَأَخَذَ عَلَىَّ كَمَا أَخَذْتُ عَلَيْكَ .
የዱሪ ቂሪኣት “ዷድ” ض ፈትሐህ “ደ” ضَ በሚል ሪዋያህ “ደዕፍ” ضَعْف ብሎ ሲቀራው፤ የቃሉን ቂሪኣት ደግሞ “ዷድ” ض ደማህ “ዱ” ضُ በሚል ሪዋያህ “ዱዕፍ” ضُعْف ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
11፥46 አላህም፦ «ኑሕ ሆይ! እርሱ ከቤተሰብህ አይደለም፤ *እርሱ መልካም ያልሆነ ሥራ ነው*። قَالَ يَا نُوحُ إِنَّهُ لَيْسَ مِنْ أَهْلِكَ ۖ إِنَّهُ عَمَلٌ غَيْرُ صَالِح
ሱነን አቢ ዳውድ: መጽሐፍ 32, ሐዲስ 15
ኡሙ ሰለማህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦
*”ሻህር ኢብኑ ሐውሸብም አለ፦ “እኔም ኡሙ ሰለማህን የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዴት አድርገው ነው “እርሱ መልካም ያልሆነ”ገይሩ” ሥራ ነው” የሚለውን ይህንን አንቀጽ የሚቀሩት? እርሷም፦ “እርሱ መልካም ያልሆነ”ገይረ” ሥራ ነው” ብለው ነው የሚቀሩት አለች*። عَنْ شَهْرِ بْنِ حَوْشَبٍ، قَالَ سَأَلْتُ أُمَّ سَلَمَةَ كَيْفَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم صلى الله عليه وسلم يَقْرَأُ هَذِهِ الآيَةَ { إِنَّهُ عَمَلٌ غَيْرُ صَالِحٍ } فَقَالَتْ قَرَأَهَا { إِنَّهُ عَمِلَ غَيْرَ صَالِحٍ }
የሂሻም ቂሪኣት “ሯ” ر ደማህ “ሩ” رُ በሚል ሪዋያህ “ገይሩ” غَيْرُ ብሎ ሲቀራው፤ የባዚ ቂሪኣት ደግሞ “ሯ” ر ፈትሐህ “ረ” رَ በሚል ሪዋያህ “ገይረ” غَيْرَ ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
1፥4 *የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
የሃፍሥ ቂሪኣት “ሚም” م ፈትሐህ ያ ስኩን “ማ” مَا በሚል ሪዋያህ ሁለት ሃረካህ ስቦ “ማሊክ” مَالِك ብሎ ሲቀራው፤ የወርሽ ቂሪኣት ደግሞ “ሚም” م ፈትሐህ “መ” مَ በሚል ሪዋያህ አንድ ሃረካህ ስቦ “መሊክ” مَلِك ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
1፥6 *ቀጥተኛውን “መንገድ” ምራን*፡፡ اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ
የሃፍሥ ቂሪኣት “ሷድ” ص ከሥራህ “ሲ” صِ በሚል ሪዋያህ “ሲሯጥ” صِرَٰط ብሎ ሲቀራው፤ የወርሽ ቂሪኣት ደግሞ “ሢን” س ከሥራህ “ሢ” سِ በሚል ሪዋያህ “ሢሯጥ” ِسِرَٰط ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
5፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ወደ ሶላት በቆማችሁ ጊዜ ፊቶቻችሁን፣ እጆቻችሁንም እስከ ክርኖች እጠቡ፡፡ ራሶቻችሁንም በውሃ አብሱ፤ *”እግሮቻችሁንም” እስከ ቁርጭምጭሚቶች እጠቡ*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِذَا قُمْتُمْ إِلَى ٱلصَّلَوٰةِ فَٱغْسِلُوا۟ وُجُوهَكُمْ وَأَيْدِيَكُمْ إِلَى ٱلْمَرَافِقِ وَٱمْسَحُوا۟ بِرُءُوسِكُمْ وَأَرْجُلَكُمْ إِلَى ٱلْكَعْبَيْنِ
የዱሪ ቂሪኣት “ላም” ل ፈትሐህ “ለ” لَ በሚል ሪዋያህ “አርጁ’ለ’ኩም” أَرْجُلَكُمْ ብሎ ሲቀራው፤ የሩህ ቂሪኣት ደግሞ “ላም” ل ከሥራህ “ሊ” لِ በሚል ሪዋያህ “አርጁ’ሊ’ኩም” أَرْجُلِكُمْ ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
33:40 ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድንም ሰው አባት አይደለም፤ ነገር ግን የአላህ መልክተኛ እና “”የነቢያት መደምደሚያ”” ነው፤ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው مَا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَا أَحَدٍ مِنْ رِجَالِكُمْ وَلَٰكِنْ رَسُولَ اللَّهِ وَخَاتَمَ النَّبِيِّينَ وَكَانَ اللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
25፥32 እነዚያ የካዱትም «ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ *እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
የቁርኣን አነባነቡ ጤናማ የኢዕራብ ልዩነት አለው፤ “ኢዕራብ” إﻋﺮﺍﺏ ማለት “ሙያ”case” ማለት ሲሆን ይህ ሙያ “ፈትሐህ” فَتْحَة “ከሥራህ” كَسْرَة “ደማህ” ضَمَّة በሚባሉ አጭር አናባቢ ሐርፎች ላይ ያገለግላሉ።
በፈትሐህ የሚያገለግለው ሙያ “መንሱብ” منصوب ማለትም ተሳቢ ሙያ”accusative case” ይባላል።
በከሥራህ የሚያገለግለው ሙያ “መጅሩር” مجرور ማለትም አገናዛቢ ሙያ”genitive case” ይባላል።
በደማ የሚያገለግለው ሙያ ደግሞ “መርፉዕ” مرفوع ማለትም ባለቤት ሙያ”nominative case” ይባላል።
እዚህ ድረስ ከተግባባን ለናሙና ያክል ሁለት ሁለት ሪዋያዎችን ማየት እንችላለን፦
30፥54 *አላህ ያ “ከደካማ” ፍትወት ጠብታ የፈጠራችሁ ነው*፡፡ اللَّهُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن ضَعْف
ሱነን አቢ ዳውድ: መጽሐፍ 32, ሐዲስ 10
ዐብደሏህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ ዐጢያህ ኢብኑ ሠዕድ አል-ዐውፍፊይ እንዳለው፦ *”እኔ ለዐብደሏህ ኢብኑ ዑመር “አላህ ያ “ከደካማ”ደዕፍ” ፍትወት ጠብታ የፈጠራችሁ ነው”* ብዬ ቀራሁለት፤ እርሱም፦ *”ከደካማ”ዱዕፍ”*
አለ፤ *አንተ ለእኔ እንደቀራኸው እኔም ለአላህ መልእክተኛ ቀርቻለው፤ እኔ አንተን እንዳስያዝኩህ እርሳቸው እኔን አስይዘውኛል”*። عَنْ عَطِيَّةَ بْنِ سَعْدٍ الْعَوْفِيِّ، قَالَ قَرَأْتُ عَلَى عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ { اللَّهُ الَّذِي خَلَقَكُمْ مِنْ ضَعْفٍ } فَقَالَ { مِنْ ضُعْفٍ } قَرَأْتُهَا عَلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كَمَا قَرَأْتَهَا عَلَىَّ فَأَخَذَ عَلَىَّ كَمَا أَخَذْتُ عَلَيْكَ .
የዱሪ ቂሪኣት “ዷድ” ض ፈትሐህ “ደ” ضَ በሚል ሪዋያህ “ደዕፍ” ضَعْف ብሎ ሲቀራው፤ የቃሉን ቂሪኣት ደግሞ “ዷድ” ض ደማህ “ዱ” ضُ በሚል ሪዋያህ “ዱዕፍ” ضُعْف ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
11፥46 አላህም፦ «ኑሕ ሆይ! እርሱ ከቤተሰብህ አይደለም፤ *እርሱ መልካም ያልሆነ ሥራ ነው*። قَالَ يَا نُوحُ إِنَّهُ لَيْسَ مِنْ أَهْلِكَ ۖ إِنَّهُ عَمَلٌ غَيْرُ صَالِح
ሱነን አቢ ዳውድ: መጽሐፍ 32, ሐዲስ 15
ኡሙ ሰለማህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦
*”ሻህር ኢብኑ ሐውሸብም አለ፦ “እኔም ኡሙ ሰለማህን የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዴት አድርገው ነው “እርሱ መልካም ያልሆነ”ገይሩ” ሥራ ነው” የሚለውን ይህንን አንቀጽ የሚቀሩት? እርሷም፦ “እርሱ መልካም ያልሆነ”ገይረ” ሥራ ነው” ብለው ነው የሚቀሩት አለች*። عَنْ شَهْرِ بْنِ حَوْشَبٍ، قَالَ سَأَلْتُ أُمَّ سَلَمَةَ كَيْفَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم صلى الله عليه وسلم يَقْرَأُ هَذِهِ الآيَةَ { إِنَّهُ عَمَلٌ غَيْرُ صَالِحٍ } فَقَالَتْ قَرَأَهَا { إِنَّهُ عَمِلَ غَيْرَ صَالِحٍ }
የሂሻም ቂሪኣት “ሯ” ر ደማህ “ሩ” رُ በሚል ሪዋያህ “ገይሩ” غَيْرُ ብሎ ሲቀራው፤ የባዚ ቂሪኣት ደግሞ “ሯ” ر ፈትሐህ “ረ” رَ በሚል ሪዋያህ “ገይረ” غَيْرَ ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
1፥4 *የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
የሃፍሥ ቂሪኣት “ሚም” م ፈትሐህ ያ ስኩን “ማ” مَا በሚል ሪዋያህ ሁለት ሃረካህ ስቦ “ማሊክ” مَالِك ብሎ ሲቀራው፤ የወርሽ ቂሪኣት ደግሞ “ሚም” م ፈትሐህ “መ” مَ በሚል ሪዋያህ አንድ ሃረካህ ስቦ “መሊክ” مَلِك ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
1፥6 *ቀጥተኛውን “መንገድ” ምራን*፡፡ اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ
የሃፍሥ ቂሪኣት “ሷድ” ص ከሥራህ “ሲ” صِ በሚል ሪዋያህ “ሲሯጥ” صِرَٰط ብሎ ሲቀራው፤ የወርሽ ቂሪኣት ደግሞ “ሢን” س ከሥራህ “ሢ” سِ በሚል ሪዋያህ “ሢሯጥ” ِسِرَٰط ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
5፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ወደ ሶላት በቆማችሁ ጊዜ ፊቶቻችሁን፣ እጆቻችሁንም እስከ ክርኖች እጠቡ፡፡ ራሶቻችሁንም በውሃ አብሱ፤ *”እግሮቻችሁንም” እስከ ቁርጭምጭሚቶች እጠቡ*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِذَا قُمْتُمْ إِلَى ٱلصَّلَوٰةِ فَٱغْسِلُوا۟ وُجُوهَكُمْ وَأَيْدِيَكُمْ إِلَى ٱلْمَرَافِقِ وَٱمْسَحُوا۟ بِرُءُوسِكُمْ وَأَرْجُلَكُمْ إِلَى ٱلْكَعْبَيْنِ
የዱሪ ቂሪኣት “ላም” ل ፈትሐህ “ለ” لَ በሚል ሪዋያህ “አርጁ’ለ’ኩም” أَرْجُلَكُمْ ብሎ ሲቀራው፤ የሩህ ቂሪኣት ደግሞ “ላም” ل ከሥራህ “ሊ” لِ በሚል ሪዋያህ “አርጁ’ሊ’ኩም” أَرْجُلِكُمْ ተብሎ ይቀራዋል።
እንቀጥል፦
33:40 ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድንም ሰው አባት አይደለም፤ ነገር ግን የአላህ መልክተኛ እና “”የነቢያት መደምደሚያ”” ነው፤ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው مَا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَا أَحَدٍ مِنْ رِجَالِكُمْ وَلَٰكِنْ رَسُولَ اللَّهِ وَخَاتَمَ النَّبِيِّينَ وَكَانَ اللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمًا
የአሲም ቂርአት ላይ “ኺታም” خِتَٰـم ሲሆን የኪሳእ ቂርአት ላይ ደግሞ “ኻተም” خَاتَم ሲሆን ትርጉሙ “መጨረሻ” “መቋጫ” “ማጠናቀቂያ” ማለት ነው። እንቀጥል፦
8፥128 *ከጎሳችሁ የሆነ ችግራችሁ በእርሱ ላይ ጽኑ የሆነ፣ በእናንተ እምነት ላይ የሚጓጓ፣ በምእምናን ላይ ርኅሩኅ አዛኝ የኾነ መልክተኛ በእርግጥ መጣላችሁ*፡፡ لَقَدْ جَاءَكُمْ رَسُولٌ مِّنْ أَنفُسِكُمْ عَزِيزٌ عَلَيْهِ مَا عَنِتُّمْ حَرِيصٌ عَلَيْكُم بِالْمُؤْمِنِينَ رَءُوفٌ رَّحِيمٌ
የሂሻም ቂሪኣት “ፋ” ف ደማህ “ፉ” فُ በሚል ሪዋያህ “አን’ፉ’ሢኩም” أَنْفُسِكُمْ ብሎ ሲቀራው፤ የባዚ ቂሪኣት ደግሞ “ፋ” ف ፈትሐህ “ፈ” فَ በሚል ሪዋያህ “አን’ፈ’ሲኩም” أَنْفَسِكُم ተብሎ ይቀራዋል።
እንዲህ አይነት ጤናማ የኢዕራብ ልዩነት ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ የተወረደ እንጂ ነብያችን”ﷺ” ሆኑ ሶሐባህ ወይም ታቢኢይ አሊያም አትባኡ ታቢኢይ የፈለሰፉት አይደለም። አምላካችን አላህ እራሱ በተርቲል እንደለየው ይናገራል፦
25፥32 እነዚያ የካዱትም «ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ *እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
መደምደሚያ
አንድ ሰው ያምሃል? ስትቱት አንተም ያምሃል ካላችሁ ህመምተኛ መሆኑን አምኗል ማለት ነው፤ ባይብል የሰው ቃል ገብቶበታል ስትሏቸው እረ በፍጹም በማለት ፋንታ ቁርኣንም እንደዛው ሲሉ ባይብል የሰው ቃል መግባቱን ያረጋግጥሏችኃል፤ እከክልኝ ልከክልህ ነው። የሚገርመው የባይብል ልዩነት የፈጠሩት ለምሳሌ የአዲስ ኪዳን ልዩነትን ያመጣው ፈጣሪ ወይም ኢየሱስ አሊያም ሐዋርያት ሳይሆን ከዚያ በኃላ ያሉት ናቸው፤ ዛሬ ያሉት 5800 ቀዳማይ የግሪክ እደ-ክታባት ኢየሱስ ካስተማረ ከሥስት መቶ አመት በኋላ የተዘጋጁ ናቸው፦ ሳይናቲከስ ጥራዝ 330 ድህረ-ልደት”AD”፣ ቫቲካነስ ጥራዝ 350 ድህረ-ልደት”AD”፣ አሌክሳንድሪየስ ጥራዝ 400 ድህረ-ልደት”AD”፣ ኤፍሬማይ ጥራዝ 450 AD ላይ የተዘጋጁ ናቸው፣ እሩቅ ሳንሄድ በሳይናቲከስና በቫቲካነስ መካከል 3,036 የትርጉምና የቃላት ልዩነት አላቸው፣ በማቴዎስ ወንጌል 656 ልዩነት፣ በማርቆስ ወንጌል 567 ልዩነት፣ በሉቃስ ወንጌል 791 ልዩነት፣ በዮሐንስ ወንጌል 1022 ልዩነት አላቸው። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Bart D. Ehrman, The Text of the New Testament: Its Transmission, Corruption and Restoration, (Oxford University Press, 2005), p. 147.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
8፥128 *ከጎሳችሁ የሆነ ችግራችሁ በእርሱ ላይ ጽኑ የሆነ፣ በእናንተ እምነት ላይ የሚጓጓ፣ በምእምናን ላይ ርኅሩኅ አዛኝ የኾነ መልክተኛ በእርግጥ መጣላችሁ*፡፡ لَقَدْ جَاءَكُمْ رَسُولٌ مِّنْ أَنفُسِكُمْ عَزِيزٌ عَلَيْهِ مَا عَنِتُّمْ حَرِيصٌ عَلَيْكُم بِالْمُؤْمِنِينَ رَءُوفٌ رَّحِيمٌ
የሂሻም ቂሪኣት “ፋ” ف ደማህ “ፉ” فُ በሚል ሪዋያህ “አን’ፉ’ሢኩም” أَنْفُسِكُمْ ብሎ ሲቀራው፤ የባዚ ቂሪኣት ደግሞ “ፋ” ف ፈትሐህ “ፈ” فَ በሚል ሪዋያህ “አን’ፈ’ሲኩም” أَنْفَسِكُم ተብሎ ይቀራዋል።
እንዲህ አይነት ጤናማ የኢዕራብ ልዩነት ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ የተወረደ እንጂ ነብያችን”ﷺ” ሆኑ ሶሐባህ ወይም ታቢኢይ አሊያም አትባኡ ታቢኢይ የፈለሰፉት አይደለም። አምላካችን አላህ እራሱ በተርቲል እንደለየው ይናገራል፦
25፥32 እነዚያ የካዱትም «ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ *እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
መደምደሚያ
አንድ ሰው ያምሃል? ስትቱት አንተም ያምሃል ካላችሁ ህመምተኛ መሆኑን አምኗል ማለት ነው፤ ባይብል የሰው ቃል ገብቶበታል ስትሏቸው እረ በፍጹም በማለት ፋንታ ቁርኣንም እንደዛው ሲሉ ባይብል የሰው ቃል መግባቱን ያረጋግጥሏችኃል፤ እከክልኝ ልከክልህ ነው። የሚገርመው የባይብል ልዩነት የፈጠሩት ለምሳሌ የአዲስ ኪዳን ልዩነትን ያመጣው ፈጣሪ ወይም ኢየሱስ አሊያም ሐዋርያት ሳይሆን ከዚያ በኃላ ያሉት ናቸው፤ ዛሬ ያሉት 5800 ቀዳማይ የግሪክ እደ-ክታባት ኢየሱስ ካስተማረ ከሥስት መቶ አመት በኋላ የተዘጋጁ ናቸው፦ ሳይናቲከስ ጥራዝ 330 ድህረ-ልደት”AD”፣ ቫቲካነስ ጥራዝ 350 ድህረ-ልደት”AD”፣ አሌክሳንድሪየስ ጥራዝ 400 ድህረ-ልደት”AD”፣ ኤፍሬማይ ጥራዝ 450 AD ላይ የተዘጋጁ ናቸው፣ እሩቅ ሳንሄድ በሳይናቲከስና በቫቲካነስ መካከል 3,036 የትርጉምና የቃላት ልዩነት አላቸው፣ በማቴዎስ ወንጌል 656 ልዩነት፣ በማርቆስ ወንጌል 567 ልዩነት፣ በሉቃስ ወንጌል 791 ልዩነት፣ በዮሐንስ ወንጌል 1022 ልዩነት አላቸው። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Bart D. Ehrman, The Text of the New Testament: Its Transmission, Corruption and Restoration, (Oxford University Press, 2005), p. 147.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሡሑር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና። وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
“ሡሑር” سُّحُور ወይም “ሠሑር” سَّحُور ማለት ቋንቋዊ ፍቺው “ሠሐር” سَحَر ማለት ነው። “ሠሐር” سَحَر ማለት “የሌሊት መጨረሻ” ማለት ነው። “ሠሐር” سَحَر የሌሊት መጨረሻ በሚል ቃል ሦስት ጊዜ ቁርኣን ውስጥ መጥቷል፦
3፥17 ታጋሾች እውነተኞችም ታዛዦችም ለጋሶችና *”በሌሊት መጨረሻዎች”* ምሕረትን ለማኞች ናቸው፡፡ الصَّابِرِينَ وَالصَّادِقِينَ وَالْقَانِتِينَ وَالْمُنفِقِينَ وَالْمُسْتَغْفِرِينَ بِالْأَسْحَارِ
51፥18 *”በሌሊቱ መጨረሻዎችም”* እነርሱ ምሕረትን ይለምናሉ፡፡ وَبِالْأَسْحَارِ هُمْ يَسْتَغْفِرُونَ
54፥34 እኛ በእነርሱ ላይ ጠጠርን ያዘለች ነፋስን ላክን፡፡ የሉጥ ቤተሰቦች ብቻ ሲቀሩ እነርሱንስ *”በሌሊት መጨረሻ”* ላይ አዳንናቸው፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ حَاصِبًا إِلَّا آلَ لُوطٍ ۖ نَّجَّيْنَاهُم بِسَحَرٍ
“ሡሑር” سُّحُور ማለት ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ በሌሊት መጨረሻዎች ከፈጅር አዛን በፊት ለጾም መያዢያ የሚበላ ምግብ ነው። ይህንን የሌሊት ምግብ መብላት የዚህችን ኡማ የጾም ሥርዓት ካለፉት አህሉል ኪታብ የሚለይበት ሥርዓት ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 22 , ሐዲስ 77
ዐምር ኢብኑል ዐስ እንደተረከው፦;”የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”በእኛ ጾም እና በአህሉል ኪታብ ጾም መካከል ያለው ልዩነት ሡሑር ነው”*። عَنْ عَمْرِو بْنِ الْعَاصِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ فَصْلَ مَا بَيْنَ صِيَامِنَا وَصِيَامِ أَهْلِ الْكِتَابِ أَكْلَةُ السُّحُورِ
ሡሑርን መመገብ የሚኖረው ትሩፋት ረድኤታዊ በረከት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 30, ሐዲስ 32
አነሥ ኢብኑ ማሊክ ሰምቶ እንዳስተላለፈው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ሡሑርን ብሉ! በሠሑር ውስጥ በረከት አለና”*። قَالَ سَمِعْتُ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ تَسَحَّرُوا فَإِنَّ فِي السَّحُورِ بَرَكَةً
“ተሠሐሩ” تَسَحَّرُوا የሚለው የግስ መደብ “ሠሑር” سَّحُور ከሚለው የስም መደብ የረባ ቃል ነው። አምላካችን አላህ፦ “መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፤ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ” ስላለን ሡሑርን መብላት ከነቢያችን”ﷺ” ያገኘነው ሱናህ ነው፦
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና። وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
ነቢያችን”ﷺ” የአላህ ነብይ ስለሆኑ በዐቂዳህ እና በፊቅህ ጉዳይ ላይ የሚናገሩት ሁሉ ወሕይ ነው። ኢሥላም ሰው ሠራሽ ሕግ ሳይሆን ዐቂደቱል ረባንያ ነው። ይህንን በቅጡ የማያውቁ ሰዎች፦ “የሙሥሊም ጾም ማለት ሌሊቱ ወደ መዓልት ተቀይሮ ሌሊቱ በሙሉ ሲበላ ይታደርና በመዓልት የሚተኛበት” ይመስለዋል። ይህ የተሳሳተ መረዳት ነው። ሙሥሊም መግሪብ አዛን ሲል ያፈጥራል እስከ ዒሻህ ሊበላ ይችላል። በዚህ ጊዜም ጾመኛ ማስፈጠር፣ ሰደቃ፣ ዳዕዋህ በማድረግ መሽጉል ነው። ዒሻህ ከተቆመ በኃላ ተራዊሕ ሶላት ይቀጥላል፥ ከዚያ ሶላቱል ለይል አለ። ይህ ሁሉ ዘርፈ-ብዙ እና መጠነ-ሰፊ አምልኮ ለምሳሌ ዚክር፣ ዱዓ፣ ቂርኣት፣ የሱናህ ሶላት ወዘተ.. ከተካሄደ በኃላ የፈጅር ሶላት አዛን ከማለቱ በፊት በሡሑር ይያዛል። ይህንን ካላወክ ቀረብ ብለክ አንድ ቀን ማየት ነው። በተለይ አውሮፓ አካባቢማ ጾሙ በጋ ላይ ከዋሉ ጾሙ 19-21 ሰአት ያክል ይጾማል። ከ 3-5 ሰአት ምግብ በማፍጠር የተበላው ቁጭ ብሎ ሡሑር የሚቀመሰው ለሱናው ያክል በወፍ በረር ነው። ይህንን የመለኮት ሕግና ሥርዓት የያዘው ጾም የምትተቹ አላህ ሂዳያህ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና። وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
“ሡሑር” سُّحُور ወይም “ሠሑር” سَّحُور ማለት ቋንቋዊ ፍቺው “ሠሐር” سَحَر ማለት ነው። “ሠሐር” سَحَر ማለት “የሌሊት መጨረሻ” ማለት ነው። “ሠሐር” سَحَر የሌሊት መጨረሻ በሚል ቃል ሦስት ጊዜ ቁርኣን ውስጥ መጥቷል፦
3፥17 ታጋሾች እውነተኞችም ታዛዦችም ለጋሶችና *”በሌሊት መጨረሻዎች”* ምሕረትን ለማኞች ናቸው፡፡ الصَّابِرِينَ وَالصَّادِقِينَ وَالْقَانِتِينَ وَالْمُنفِقِينَ وَالْمُسْتَغْفِرِينَ بِالْأَسْحَارِ
51፥18 *”በሌሊቱ መጨረሻዎችም”* እነርሱ ምሕረትን ይለምናሉ፡፡ وَبِالْأَسْحَارِ هُمْ يَسْتَغْفِرُونَ
54፥34 እኛ በእነርሱ ላይ ጠጠርን ያዘለች ነፋስን ላክን፡፡ የሉጥ ቤተሰቦች ብቻ ሲቀሩ እነርሱንስ *”በሌሊት መጨረሻ”* ላይ አዳንናቸው፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ حَاصِبًا إِلَّا آلَ لُوطٍ ۖ نَّجَّيْنَاهُم بِسَحَرٍ
“ሡሑር” سُّحُور ማለት ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ በሌሊት መጨረሻዎች ከፈጅር አዛን በፊት ለጾም መያዢያ የሚበላ ምግብ ነው። ይህንን የሌሊት ምግብ መብላት የዚህችን ኡማ የጾም ሥርዓት ካለፉት አህሉል ኪታብ የሚለይበት ሥርዓት ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 22 , ሐዲስ 77
ዐምር ኢብኑል ዐስ እንደተረከው፦;”የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”በእኛ ጾም እና በአህሉል ኪታብ ጾም መካከል ያለው ልዩነት ሡሑር ነው”*። عَنْ عَمْرِو بْنِ الْعَاصِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ فَصْلَ مَا بَيْنَ صِيَامِنَا وَصِيَامِ أَهْلِ الْكِتَابِ أَكْلَةُ السُّحُورِ
ሡሑርን መመገብ የሚኖረው ትሩፋት ረድኤታዊ በረከት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 30, ሐዲስ 32
አነሥ ኢብኑ ማሊክ ሰምቶ እንዳስተላለፈው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ሡሑርን ብሉ! በሠሑር ውስጥ በረከት አለና”*። قَالَ سَمِعْتُ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ تَسَحَّرُوا فَإِنَّ فِي السَّحُورِ بَرَكَةً
“ተሠሐሩ” تَسَحَّرُوا የሚለው የግስ መደብ “ሠሑር” سَّحُور ከሚለው የስም መደብ የረባ ቃል ነው። አምላካችን አላህ፦ “መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፤ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ” ስላለን ሡሑርን መብላት ከነቢያችን”ﷺ” ያገኘነው ሱናህ ነው፦
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና። وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
ነቢያችን”ﷺ” የአላህ ነብይ ስለሆኑ በዐቂዳህ እና በፊቅህ ጉዳይ ላይ የሚናገሩት ሁሉ ወሕይ ነው። ኢሥላም ሰው ሠራሽ ሕግ ሳይሆን ዐቂደቱል ረባንያ ነው። ይህንን በቅጡ የማያውቁ ሰዎች፦ “የሙሥሊም ጾም ማለት ሌሊቱ ወደ መዓልት ተቀይሮ ሌሊቱ በሙሉ ሲበላ ይታደርና በመዓልት የሚተኛበት” ይመስለዋል። ይህ የተሳሳተ መረዳት ነው። ሙሥሊም መግሪብ አዛን ሲል ያፈጥራል እስከ ዒሻህ ሊበላ ይችላል። በዚህ ጊዜም ጾመኛ ማስፈጠር፣ ሰደቃ፣ ዳዕዋህ በማድረግ መሽጉል ነው። ዒሻህ ከተቆመ በኃላ ተራዊሕ ሶላት ይቀጥላል፥ ከዚያ ሶላቱል ለይል አለ። ይህ ሁሉ ዘርፈ-ብዙ እና መጠነ-ሰፊ አምልኮ ለምሳሌ ዚክር፣ ዱዓ፣ ቂርኣት፣ የሱናህ ሶላት ወዘተ.. ከተካሄደ በኃላ የፈጅር ሶላት አዛን ከማለቱ በፊት በሡሑር ይያዛል። ይህንን ካላወክ ቀረብ ብለክ አንድ ቀን ማየት ነው። በተለይ አውሮፓ አካባቢማ ጾሙ በጋ ላይ ከዋሉ ጾሙ 19-21 ሰአት ያክል ይጾማል። ከ 3-5 ሰአት ምግብ በማፍጠር የተበላው ቁጭ ብሎ ሡሑር የሚቀመሰው ለሱናው ያክል በወፍ በረር ነው። ይህንን የመለኮት ሕግና ሥርዓት የያዘው ጾም የምትተቹ አላህ ሂዳያህ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የኡስታዛችን የአቡ ሀይደር ደርሶች በአፕ ደረጃ አውርዶ ያለ ዳታ መጠቀም ለምትፈልጉ ተበርክቶላችኃል። መልካም የትምህርት ጊዜ ይሁንልዎ!
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.NejahMedia.AbuHayder
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.NejahMedia.AbuHayder
ዘካህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥277 እነዚያ ያመኑ፣ መልካም ሥራዎችንም የሠሩ፣ ሶላትንም ያስተካከሉ፣ *”ዘካንም የሰጡ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም”*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ لَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
“ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ ማለትም “ታዘዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መታዘዝ” ማለት ነው። “አርካን” أَرْكان ማለት “ምሰሶ” ማለት ነው፥ “አርካኑል ኢሥላም” أَرْكَان الْإِسْلَٰم ማለት “የኢሥላም ምሰሶ” ማለት ነው። የኢሥላም ምሰሶ ደግሞ አምስት ናቸው፥ እነርሱም፦ ሸሃደተይን፣ ሶላት፣ ዘካህ፣ ሰውም እና ሐጅ ናቸው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 40, ሐዲስ 4
ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ኢሥላም በአምስቱ መሠረቶች ላይ ተገንብቷል፤ እነርሱም፦ “ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም፥ ሙሐመድም የአላህ መልእክተኛ ነው” በሚል ምስክርነት፣ ሶላትን በመቆም፣ ዘካህን በመስጠት፣ ረመዷንን በመፆም እና የአላህ ቤት በመጎብኘት”*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ بُنِيَ الإِسْلاَمُ عَلَى خَمْسٍ شَهَادَةُ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَأَنَّ مُحَمَّدًا رَسُولُ اللَّهِ وَإِقَامُ الصَّلاَةِ وَإِيتَاءُ الزَّكَاةِ وَصَوْمُ رَمَضَانَ وَحَجُّ الْبَيْتِ
ዘካህ ከእርካኑል ኢሥላም አንዱ ነው። “ዘካህ” زَكَوٰة የሚለው ቃል “ዘካ” زَكَىٰ ማለትም “ጠራ” ከሚል የግስ መደብ የመጣ ሲሆን “መጥራራት” ማለት ነው፦
20፥76 ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው የመኖሪያ ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ አሏቸው፡፡ *ይህም “የተጥራራ” ሰው ምንዳ ነው*፡፡ جَنَّاتُ عَدْنٍ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا ۚ وَذَٰلِكَ جَزَاءُ مَن تَزَكَّىٰ
“የተጥራራ” ለሚለው ግስ የገባው ቃል “ተዘካ” تَزَكَّىٰ ሲሆን የስም መደቡ “ዘካህ” زَكَوٰة ነው። ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ “ዘካህ” ማለት “የግዴታ ምጽዋት” ማለት ነው፥ አምላካችን አላህ ከሰጠን ሲሳይ ላይ የምንለግሰው ልግስና ዘካህ ይባላል፦
2፥277 እነዚያ ያመኑ፣ መልካም ሥራዎችንም የሠሩ፣ ሶላትንም ያስተካከሉ፣ *”ዘካንም የሰጡ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም”*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ لَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
8፥3 እነዚያ ሶላትን ደንቡን አሟልተው የሚሰግዱ *”ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚለግሱ ናቸው”*፡፡ الَّذِينَ يُقِيمُونَ الصَّلَاةَ وَمِمَّا رَزَقْنَاهُمْ يُنفِقُون
ዘካን የሚሰጡ አላህ ዘንድ ምንዳ አላቸው፥ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም። “ሪዝቅ” رِزْق ማለት “ሲሳይ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ ደግሞ “አር-ረዛቅ” الرَّزَّاق ማለትም “ሲሳይን ሰጪ” ነው። “ኢንፋቅ” إِنفَاق ማለት “ልግስና” ማለት ሲሆን “ሙንፊቂን” مُنفِقِين ደግሞ “ለጋሾች” ማለት ነው። አምላካችን አላህ ከሰጠን ሲሳይ የምለግሰው ልግስና የበረከት ምንጭና ለአላህ ውዴታ ያለን መገለጫ ነው። ዘካህ መስጠት በረከትን ያፋፋል፥ ነገር ግን መስጠት ያለብን የአላህን ውዴታ ለመሻት እንጂ ትርፍ ፈልገን መሆን የበትም፦
2፥276 *”አላህ አራጣን በረከቱን ያጠፋል፡፡ ምጽዋቶችንም ያፋፋል”*፡፡ አላህም ኃጠኢተኛ ከሓዲን ሁሉ አይወድም፡፡ يَمْحَقُ اللَّهُ الرِّبَا وَيُرْبِي الصَّدَقَاتِ ۗ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ كُلَّ كَفَّارٍ أَثِيمٍ
30፥39 *”ከሪባም በሰዎች ገንዘቦች ውስጥ ይጨመር ዘንድ የምትሰጡት አላህ ዘንድ አይጨምርም፡፡ ከምጽዋትም የአላህን ፊት የምትሹ ሆናችሁ የምትሰጡት እነዚያ ሰጪዎች አበርካቾች እነርሱ ናቸው”*፡፡ وَمَا آتَيْتُم مِّن رِّبًا لِّيَرْبُوَ فِي أَمْوَالِ النَّاسِ فَلَا يَرْبُو عِندَ اللَّهِ ۖ وَمَا آتَيْتُم مِّن زَكَاةٍ تُرِيدُونَ وَجْهَ اللَّهِ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُضْعِفُونَ
74፥6 *"ማብዛትንም የምትፈልግ ኾነህ አትለግስ"*። وَلَا تَمْنُن تَسْتَكْثِرُ
ዘካህ ከጥንት ጀምሮ ነቢያት እስካሉ ድረስ የነበረ ከኢሥላም ምሰሶ አንዱ ነው፥ አላህ ዘካንም ስለ መስጠት ትእዛዝ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ወደ ነበሩት ነቢያት አውርዷል፦
21፥73 *”ወደ እነርሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አወረድን”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَيْهِمْ فِعْلَ ٱلْخَيْرَٰتِ وَإِقَامَ ٱلصَّلَوٰةِ وَإِيتَآءَ ٱلزَّكَوٰة
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥277 እነዚያ ያመኑ፣ መልካም ሥራዎችንም የሠሩ፣ ሶላትንም ያስተካከሉ፣ *”ዘካንም የሰጡ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም”*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ لَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
“ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ ማለትም “ታዘዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መታዘዝ” ማለት ነው። “አርካን” أَرْكان ማለት “ምሰሶ” ማለት ነው፥ “አርካኑል ኢሥላም” أَرْكَان الْإِسْلَٰم ማለት “የኢሥላም ምሰሶ” ማለት ነው። የኢሥላም ምሰሶ ደግሞ አምስት ናቸው፥ እነርሱም፦ ሸሃደተይን፣ ሶላት፣ ዘካህ፣ ሰውም እና ሐጅ ናቸው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 40, ሐዲስ 4
ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ኢሥላም በአምስቱ መሠረቶች ላይ ተገንብቷል፤ እነርሱም፦ “ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም፥ ሙሐመድም የአላህ መልእክተኛ ነው” በሚል ምስክርነት፣ ሶላትን በመቆም፣ ዘካህን በመስጠት፣ ረመዷንን በመፆም እና የአላህ ቤት በመጎብኘት”*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ بُنِيَ الإِسْلاَمُ عَلَى خَمْسٍ شَهَادَةُ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَأَنَّ مُحَمَّدًا رَسُولُ اللَّهِ وَإِقَامُ الصَّلاَةِ وَإِيتَاءُ الزَّكَاةِ وَصَوْمُ رَمَضَانَ وَحَجُّ الْبَيْتِ
ዘካህ ከእርካኑል ኢሥላም አንዱ ነው። “ዘካህ” زَكَوٰة የሚለው ቃል “ዘካ” زَكَىٰ ማለትም “ጠራ” ከሚል የግስ መደብ የመጣ ሲሆን “መጥራራት” ማለት ነው፦
20፥76 ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው የመኖሪያ ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ አሏቸው፡፡ *ይህም “የተጥራራ” ሰው ምንዳ ነው*፡፡ جَنَّاتُ عَدْنٍ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا ۚ وَذَٰلِكَ جَزَاءُ مَن تَزَكَّىٰ
“የተጥራራ” ለሚለው ግስ የገባው ቃል “ተዘካ” تَزَكَّىٰ ሲሆን የስም መደቡ “ዘካህ” زَكَوٰة ነው። ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ “ዘካህ” ማለት “የግዴታ ምጽዋት” ማለት ነው፥ አምላካችን አላህ ከሰጠን ሲሳይ ላይ የምንለግሰው ልግስና ዘካህ ይባላል፦
2፥277 እነዚያ ያመኑ፣ መልካም ሥራዎችንም የሠሩ፣ ሶላትንም ያስተካከሉ፣ *”ዘካንም የሰጡ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም”*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ لَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
8፥3 እነዚያ ሶላትን ደንቡን አሟልተው የሚሰግዱ *”ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚለግሱ ናቸው”*፡፡ الَّذِينَ يُقِيمُونَ الصَّلَاةَ وَمِمَّا رَزَقْنَاهُمْ يُنفِقُون
ዘካን የሚሰጡ አላህ ዘንድ ምንዳ አላቸው፥ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም። “ሪዝቅ” رِزْق ማለት “ሲሳይ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ ደግሞ “አር-ረዛቅ” الرَّزَّاق ማለትም “ሲሳይን ሰጪ” ነው። “ኢንፋቅ” إِنفَاق ማለት “ልግስና” ማለት ሲሆን “ሙንፊቂን” مُنفِقِين ደግሞ “ለጋሾች” ማለት ነው። አምላካችን አላህ ከሰጠን ሲሳይ የምለግሰው ልግስና የበረከት ምንጭና ለአላህ ውዴታ ያለን መገለጫ ነው። ዘካህ መስጠት በረከትን ያፋፋል፥ ነገር ግን መስጠት ያለብን የአላህን ውዴታ ለመሻት እንጂ ትርፍ ፈልገን መሆን የበትም፦
2፥276 *”አላህ አራጣን በረከቱን ያጠፋል፡፡ ምጽዋቶችንም ያፋፋል”*፡፡ አላህም ኃጠኢተኛ ከሓዲን ሁሉ አይወድም፡፡ يَمْحَقُ اللَّهُ الرِّبَا وَيُرْبِي الصَّدَقَاتِ ۗ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ كُلَّ كَفَّارٍ أَثِيمٍ
30፥39 *”ከሪባም በሰዎች ገንዘቦች ውስጥ ይጨመር ዘንድ የምትሰጡት አላህ ዘንድ አይጨምርም፡፡ ከምጽዋትም የአላህን ፊት የምትሹ ሆናችሁ የምትሰጡት እነዚያ ሰጪዎች አበርካቾች እነርሱ ናቸው”*፡፡ وَمَا آتَيْتُم مِّن رِّبًا لِّيَرْبُوَ فِي أَمْوَالِ النَّاسِ فَلَا يَرْبُو عِندَ اللَّهِ ۖ وَمَا آتَيْتُم مِّن زَكَاةٍ تُرِيدُونَ وَجْهَ اللَّهِ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُضْعِفُونَ
74፥6 *"ማብዛትንም የምትፈልግ ኾነህ አትለግስ"*። وَلَا تَمْنُن تَسْتَكْثِرُ
ዘካህ ከጥንት ጀምሮ ነቢያት እስካሉ ድረስ የነበረ ከኢሥላም ምሰሶ አንዱ ነው፥ አላህ ዘካንም ስለ መስጠት ትእዛዝ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ወደ ነበሩት ነቢያት አውርዷል፦
21፥73 *”ወደ እነርሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አወረድን”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَيْهِمْ فِعْلَ ٱلْخَيْرَٰتِ وَإِقَامَ ٱلصَّلَوٰةِ وَإِيتَآءَ ٱلزَّكَوٰة
ስለዚህ የኢሥላም ማዕዘን የሆነው ዘካህ ኢሥላም እስካለ ድረስ ከጥንት ጀምሮ አለ ማለት ነው። ዘካህ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት በነበሩት ነቢያት ጊዜ ከመቶ 2.5 % ላይሰጥ ይችል ይሆናል፥ ወይ ያንሳል አሊያም ይበዛ ይሆናል። ምናልባት ከመቶ 10 % አሥራት ሊሆን ይችል ይሆናል፥ ወሏሁ አዕለም።
በነቢያችን”ﷺ” ሸሪዓህ ግን ዘካህ ከካፒታል ላይ ከመቶ 2.5 % የሚሰጥ ነው፥ ነቢያችን”ﷺ” ከሁለት መቶ ዲርሀም 5% ዘካህ እንደሚወጣ ተናግረዋል። ያ ማለት የዘካህ ሒሳብ በመቶ ዲርሀም 5፥2=2.5 ይሆናል፦
2፥219 *”ምንን እንደሚመጸውቱም መጠኑን ይጠይቁሃል፡፡ «ትርፍን መጽውቱ» በላቸው”*፡፡ እንደዚሁ ታስተነትኑ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾችን ይገልጽላችኋል፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ مَاذَا يُنفِقُونَ قُلِ الْعَفْوَ ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمُ الْآيَاتِ لَعَلَّكُمْ تَتَفَكَّرُونَ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 18 ዐሊይ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ሁለት መቶ ዲርሀም ለአንተ በሆነች ጊዜና ዓመት ከሞላች አምስት ደራሂም ይወጣል፥ በአንተ ምንም ነገር አይሆንም ሃያ ዲናር እስኪሆን ድረስ”*። عَنْ عَلِيٍّ، – رضى الله عنه – عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم بِبَعْضِ أَوَّلِ هَذَا الْحَدِيثِ قَالَ ” فَإِذَا كَانَتْ لَكَ مِائَتَا دِرْهَمٍ وَحَالَ عَلَيْهَا الْحَوْلُ فَفِيهَا خَمْسَةُ دَرَاهِمَ وَلَيْسَ عَلَيْكَ شَىْءٌ – يَعْنِي فِي الذَّهَبِ – حَتَّى يَكُونَ لَكَ عِشْرُونَ دِينَارًا
በዚህ ሐዲስ መሠረት የአንድ ሰው ካፒታል 20 ዲናር ወይም 200 ዲርሀም ሲሆን ዘካህ ይወጅበታል፥ በሸሪዓህ የዘካህ አነስተኛ የክፍያ መጠን “ኒሷብ” نِصاب ይባላል፥ ይህም ኒሷብ የሚለካው 20 ዲናር ወይም 200 ዲርሀም ሲሆን ነው። “ዲናር” دِينَار ማለት “የወርቅ ሳንቲም”gold coin” ማለት ሲሆን “ዲርሀም” دِرْهَم ማለት ደግሞ “የብር ሳንቲም”silver coin” ማለት ነው። ይህ በጥንት “የኮሞዲቲ ገንዘብ”commodity money” ይባላል።
“ዲናር” እና “ዲርሀም” የሚለኩት በሚስቃል ነው፥ “ሚስቃል” مِثْقَال የሚለው ቃል “ሰቀለ” ثَقَلَ ማለትም “ከበደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ክብደት” ማለት ነው።
1 ሚስቃል ወርቅ 4.25 ግራም ነው፥ 20 ሚስቃል ወርቅ ደግሞ 4,25x 20 = 85 ግራም ወርቅ ይሆናል ማለት ነው።
1 ሚስቃል ብር 2.975 ግራም ነው፥ 200 ሚስቃል ብር ደግሞ 2.975x 200= 595 ግራም ብር ይሆናል ማለት ነው።
በዘካህ ላይ የሚወጅበው ኒሷብ 85 ግራም ወርቅ ወይም 595 ግራም ብር ነው።
አንድ ሙሥሊም ያለው ካፒታል በዓመት ውስጥ 85 ግራም ወርቅ ወይም 595 ግራም ብር ያክል ከሆነ ዘካህ ማውጣት ግዴታው ነው። ይህ ኒሷብ ወደ ወረቀት ገንዘብ”Fiat money” ለመቀየር ወርቅን ዛሬ ባለው በ 24 ካራት የወቅቱ ግብይት ለናሙና ያክል መሥራት ይቻላል፦
1. በስውዲን አንድ ግራም ወርቅ 551.74 ክራውን ነው፥ 551.74 ×85= 46,897.9 ክራውን ይሆናል።
2. በኢትዮጵያ አንድ ግራም ወርቅ 1,836.6 ብር ነው፥ 1,836.6×85= 156,111 ብር ይሆናል።
3. በአሜሪካ አንድ ግራም ወርቅ 55.146 ዶላር ነው፥ 55.146×85= 4,687.41 ዶላር ይሆናል።
ስለዚህ አንድ ሙሥሊም ያለው ካፒታል በገንዘብ ሲተመን በስውዲን 551.74 ክራውን፣ በኢትዮጵያ 156,111 ብር፣ በአሜሪካ 4,687.41 ዶላር ወዘተ ከሆነ ከዚያ ወዲህ ዘካህ ማውጣቱ ፈርድ ነው። ለምሳሌ አንድ ሰው በኢትዮ 156,111 ሺ ብር ካለው ከ 156,111 ሺ ብር ላይ 2.5% ዘካ ያወጣል፥ ያ ማለት የዘካው ብር 156,111×2.5÷100= ውጤቱ 3,902.775 ብር ይሆናል ማለት ነው። ይህ በጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር የ 2020 ድኅረ-ልደት ግብይት ነው፦
http://goldpricez.com/
በነቢያችን”ﷺ” ሸሪዓህ ግን ዘካህ ከካፒታል ላይ ከመቶ 2.5 % የሚሰጥ ነው፥ ነቢያችን”ﷺ” ከሁለት መቶ ዲርሀም 5% ዘካህ እንደሚወጣ ተናግረዋል። ያ ማለት የዘካህ ሒሳብ በመቶ ዲርሀም 5፥2=2.5 ይሆናል፦
2፥219 *”ምንን እንደሚመጸውቱም መጠኑን ይጠይቁሃል፡፡ «ትርፍን መጽውቱ» በላቸው”*፡፡ እንደዚሁ ታስተነትኑ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾችን ይገልጽላችኋል፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ مَاذَا يُنفِقُونَ قُلِ الْعَفْوَ ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمُ الْآيَاتِ لَعَلَّكُمْ تَتَفَكَّرُونَ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 18 ዐሊይ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ሁለት መቶ ዲርሀም ለአንተ በሆነች ጊዜና ዓመት ከሞላች አምስት ደራሂም ይወጣል፥ በአንተ ምንም ነገር አይሆንም ሃያ ዲናር እስኪሆን ድረስ”*። عَنْ عَلِيٍّ، – رضى الله عنه – عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم بِبَعْضِ أَوَّلِ هَذَا الْحَدِيثِ قَالَ ” فَإِذَا كَانَتْ لَكَ مِائَتَا دِرْهَمٍ وَحَالَ عَلَيْهَا الْحَوْلُ فَفِيهَا خَمْسَةُ دَرَاهِمَ وَلَيْسَ عَلَيْكَ شَىْءٌ – يَعْنِي فِي الذَّهَبِ – حَتَّى يَكُونَ لَكَ عِشْرُونَ دِينَارًا
በዚህ ሐዲስ መሠረት የአንድ ሰው ካፒታል 20 ዲናር ወይም 200 ዲርሀም ሲሆን ዘካህ ይወጅበታል፥ በሸሪዓህ የዘካህ አነስተኛ የክፍያ መጠን “ኒሷብ” نِصاب ይባላል፥ ይህም ኒሷብ የሚለካው 20 ዲናር ወይም 200 ዲርሀም ሲሆን ነው። “ዲናር” دِينَار ማለት “የወርቅ ሳንቲም”gold coin” ማለት ሲሆን “ዲርሀም” دِرْهَم ማለት ደግሞ “የብር ሳንቲም”silver coin” ማለት ነው። ይህ በጥንት “የኮሞዲቲ ገንዘብ”commodity money” ይባላል።
“ዲናር” እና “ዲርሀም” የሚለኩት በሚስቃል ነው፥ “ሚስቃል” مِثْقَال የሚለው ቃል “ሰቀለ” ثَقَلَ ማለትም “ከበደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ክብደት” ማለት ነው።
1 ሚስቃል ወርቅ 4.25 ግራም ነው፥ 20 ሚስቃል ወርቅ ደግሞ 4,25x 20 = 85 ግራም ወርቅ ይሆናል ማለት ነው።
1 ሚስቃል ብር 2.975 ግራም ነው፥ 200 ሚስቃል ብር ደግሞ 2.975x 200= 595 ግራም ብር ይሆናል ማለት ነው።
በዘካህ ላይ የሚወጅበው ኒሷብ 85 ግራም ወርቅ ወይም 595 ግራም ብር ነው።
አንድ ሙሥሊም ያለው ካፒታል በዓመት ውስጥ 85 ግራም ወርቅ ወይም 595 ግራም ብር ያክል ከሆነ ዘካህ ማውጣት ግዴታው ነው። ይህ ኒሷብ ወደ ወረቀት ገንዘብ”Fiat money” ለመቀየር ወርቅን ዛሬ ባለው በ 24 ካራት የወቅቱ ግብይት ለናሙና ያክል መሥራት ይቻላል፦
1. በስውዲን አንድ ግራም ወርቅ 551.74 ክራውን ነው፥ 551.74 ×85= 46,897.9 ክራውን ይሆናል።
2. በኢትዮጵያ አንድ ግራም ወርቅ 1,836.6 ብር ነው፥ 1,836.6×85= 156,111 ብር ይሆናል።
3. በአሜሪካ አንድ ግራም ወርቅ 55.146 ዶላር ነው፥ 55.146×85= 4,687.41 ዶላር ይሆናል።
ስለዚህ አንድ ሙሥሊም ያለው ካፒታል በገንዘብ ሲተመን በስውዲን 551.74 ክራውን፣ በኢትዮጵያ 156,111 ብር፣ በአሜሪካ 4,687.41 ዶላር ወዘተ ከሆነ ከዚያ ወዲህ ዘካህ ማውጣቱ ፈርድ ነው። ለምሳሌ አንድ ሰው በኢትዮ 156,111 ሺ ብር ካለው ከ 156,111 ሺ ብር ላይ 2.5% ዘካ ያወጣል፥ ያ ማለት የዘካው ብር 156,111×2.5÷100= ውጤቱ 3,902.775 ብር ይሆናል ማለት ነው። ይህ በጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር የ 2020 ድኅረ-ልደት ግብይት ነው፦
http://goldpricez.com/
ዘካን የማይሰጥ በመጨረሻይቱ ዓለም ከአላህ ዘንድ መተሳሰብ የለም ብሎ የሚክድ ሰው ነው፥ ለእዚያ ገንዘብን የሰበሰበ እና የቆጣጠረው ለኾነ ወዮለት፦
41፥7 *”ለእነዚያ ዘካን ለማይሰጡት እነርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም እነርሱ ከሓዲዎች ለኾኑት ወዮላቸው”*፡፡ الَّذِينَ لَا يُؤْتُونَ الزَّكَاةَ وَهُم بِالْآخِرَةِ هُمْ كَافِرُونَ
104፥2 *”ለእዚያ ገንዘብን የሰበሰበ እና የቆጣጠረው ለኾነ ወዮለት”*፡፡ الَّذِي جَمَعَ مَالًا وَعَدَّدَهُ
አንድ ሙሥሊም ይህንን ዘካ ካላወጣ የትንሳኤ ቀን ገንዘቡ እንደ ሁለት አይኖቹ ላይ ጥቁር ነጥቦች የተጣሉበት ወንድ መላጣ እባብ ተመስሎ ይመጣና ማንገጭላውን አጥብቆ በመያዝ፦ “እኔ ገንዘብህ ነኝ፥ እኔ ድልብህ ነኝ” ይለዋል፦
3፥180 *”እነዚያም አላህ ከችሮታው በሰጣቸው ገንዘብ የሚነፍጉ እርሱ ለእነርሱ ደግ አይምሰላቸው፡፡ ይልቁንም እርሱ ለእነርሱ መጥፎ ነው፡፡ ያንን በእርሱ የነፈጉበትን በትንሣኤ ቀን እባብ ኾኖ ይጠለቃሉ”*፡፡ የሰማያትና የምድርም ውርስ ለአላህ ብቻ ነው፡፡ አላህም በሚሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ وَلَا يَحْسَبَنَّ الَّذِينَ يَبْخَلُونَ بِمَا آتَاهُمُ اللَّهُ مِن فَضْلِهِ هُوَ خَيْرًا لَّهُم ۖ بَلْ هُوَ شَرٌّ لَّهُمْ ۖ سَيُطَوَّقُونَ مَا بَخِلُوا بِهِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۗ وَلِلَّهِ مِيرَاثُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۗ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 90, ሐዲስ 5
አቢ ሁራይራ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”አላህ ገንዘብ ሰጥቶት የእሱን ዘካህ ያላወጣ የትንሳኤ ቀን ገንዘቡ እንደ ሁለት አይኖቹ ላይ ጥቁር ነጥቦች የተጣሉበት ወንድ መላጣ እባብ ተመስሎ ይመጣና ማንጋጭላውን አጥብቆ በመያዝ፦ “እኔ ገንዘብህ ነኝ፥ እኔ ድልብህ ነኝ ይለዋል”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” يَكُونُ كَنْزُ أَحَدِكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ شُجَاعًا أَقْرَعَ، يَفِرُّ مِنْهُ صَاحِبُهُ فَيَطْلُبُهُ وَيَقُولُ أَنَا كَنْزُكَ. قَالَ وَاللَّهِ لَنْ يَزَالَ يَطْلُبُهُ حَتَّى يَبْسُطَ يَدَهُ فَيُلْقِمَهَا فَاهُ
አላህ ከዚህ ቅጣት ይጠብቀን። የዘካህ ብር የሚውለው ለድኾች፣ ለምስኪኖችም፣ ዘካን በማሰጠት ለሚያስተባብሩ፣ ልቦቻቸውም በኢሥላም ለሚለማመዱት፣ በባርነት ተገዢዎችን ነጻ ለማውጣት፣ ለባለ ዕዳዎችም፣ በአላህ መንገድም ለሚሠሩ፣ ለመንገደኛ ነው፦
9፥60 *ግዴታ ምጽዋቶች የሚከፈሉት ለድኾች፣ ለምስኪኖችም፣ በርሷም ላይ ለሚሠሩ ሠራተኞች፣ ልቦቻቸውም በኢሥላም ለሚለማመዱት፣ በባርነት ተገዢዎችን ነጻ በማውጣት፣ በባለ ዕዳዎችም፣ በአላህ መንገድም በሚሠሩ፣ በመንገደኛም ብቻ ነው፡፡ ከአላህ የተደነገገች ግዴታ ናት”*፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ إِنَّمَا الصَّدَقَاتُ لِلْفُقَرَاءِ وَالْمَسَاكِينِ وَالْعَامِلِينَ عَلَيْهَا وَالْمُؤَلَّفَةِ قُلُوبُهُمْ وَفِي الرِّقَابِ وَالْغَارِمِينَ وَفِي سَبِيلِ اللَّهِ وَابْنِ السَّبِيلِ ۖ فَرِيضَةً مِّنَ اللَّهِ ۗ وَاللَّهُ عَلِيمٌ حَكِيمٌ
አምላካችን አላህ ሙንፊቂን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
41፥7 *”ለእነዚያ ዘካን ለማይሰጡት እነርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም እነርሱ ከሓዲዎች ለኾኑት ወዮላቸው”*፡፡ الَّذِينَ لَا يُؤْتُونَ الزَّكَاةَ وَهُم بِالْآخِرَةِ هُمْ كَافِرُونَ
104፥2 *”ለእዚያ ገንዘብን የሰበሰበ እና የቆጣጠረው ለኾነ ወዮለት”*፡፡ الَّذِي جَمَعَ مَالًا وَعَدَّدَهُ
አንድ ሙሥሊም ይህንን ዘካ ካላወጣ የትንሳኤ ቀን ገንዘቡ እንደ ሁለት አይኖቹ ላይ ጥቁር ነጥቦች የተጣሉበት ወንድ መላጣ እባብ ተመስሎ ይመጣና ማንገጭላውን አጥብቆ በመያዝ፦ “እኔ ገንዘብህ ነኝ፥ እኔ ድልብህ ነኝ” ይለዋል፦
3፥180 *”እነዚያም አላህ ከችሮታው በሰጣቸው ገንዘብ የሚነፍጉ እርሱ ለእነርሱ ደግ አይምሰላቸው፡፡ ይልቁንም እርሱ ለእነርሱ መጥፎ ነው፡፡ ያንን በእርሱ የነፈጉበትን በትንሣኤ ቀን እባብ ኾኖ ይጠለቃሉ”*፡፡ የሰማያትና የምድርም ውርስ ለአላህ ብቻ ነው፡፡ አላህም በሚሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ وَلَا يَحْسَبَنَّ الَّذِينَ يَبْخَلُونَ بِمَا آتَاهُمُ اللَّهُ مِن فَضْلِهِ هُوَ خَيْرًا لَّهُم ۖ بَلْ هُوَ شَرٌّ لَّهُمْ ۖ سَيُطَوَّقُونَ مَا بَخِلُوا بِهِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۗ وَلِلَّهِ مِيرَاثُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۗ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 90, ሐዲስ 5
አቢ ሁራይራ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”አላህ ገንዘብ ሰጥቶት የእሱን ዘካህ ያላወጣ የትንሳኤ ቀን ገንዘቡ እንደ ሁለት አይኖቹ ላይ ጥቁር ነጥቦች የተጣሉበት ወንድ መላጣ እባብ ተመስሎ ይመጣና ማንጋጭላውን አጥብቆ በመያዝ፦ “እኔ ገንዘብህ ነኝ፥ እኔ ድልብህ ነኝ ይለዋል”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” يَكُونُ كَنْزُ أَحَدِكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ شُجَاعًا أَقْرَعَ، يَفِرُّ مِنْهُ صَاحِبُهُ فَيَطْلُبُهُ وَيَقُولُ أَنَا كَنْزُكَ. قَالَ وَاللَّهِ لَنْ يَزَالَ يَطْلُبُهُ حَتَّى يَبْسُطَ يَدَهُ فَيُلْقِمَهَا فَاهُ
አላህ ከዚህ ቅጣት ይጠብቀን። የዘካህ ብር የሚውለው ለድኾች፣ ለምስኪኖችም፣ ዘካን በማሰጠት ለሚያስተባብሩ፣ ልቦቻቸውም በኢሥላም ለሚለማመዱት፣ በባርነት ተገዢዎችን ነጻ ለማውጣት፣ ለባለ ዕዳዎችም፣ በአላህ መንገድም ለሚሠሩ፣ ለመንገደኛ ነው፦
9፥60 *ግዴታ ምጽዋቶች የሚከፈሉት ለድኾች፣ ለምስኪኖችም፣ በርሷም ላይ ለሚሠሩ ሠራተኞች፣ ልቦቻቸውም በኢሥላም ለሚለማመዱት፣ በባርነት ተገዢዎችን ነጻ በማውጣት፣ በባለ ዕዳዎችም፣ በአላህ መንገድም በሚሠሩ፣ በመንገደኛም ብቻ ነው፡፡ ከአላህ የተደነገገች ግዴታ ናት”*፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ إِنَّمَا الصَّدَقَاتُ لِلْفُقَرَاءِ وَالْمَسَاكِينِ وَالْعَامِلِينَ عَلَيْهَا وَالْمُؤَلَّفَةِ قُلُوبُهُمْ وَفِي الرِّقَابِ وَالْغَارِمِينَ وَفِي سَبِيلِ اللَّهِ وَابْنِ السَّبِيلِ ۖ فَرِيضَةً مِّنَ اللَّهِ ۗ وَاللَّهُ عَلِيمٌ حَكِيمٌ
አምላካችን አላህ ሙንፊቂን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Facebook 875692292907925(audio).aac
8.2 MB
ሼኽ ኤልያስ ስለ ተውሒድ ክፍል አንድ
ክፍል ሁለት(audio).aac
7 MB
ክፍል ሁለት
ተሥቢሕ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥44 *"ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያጠራሉ፡፡ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፡፡ ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም"*፡፡ እርሱ ታጋሽ መሓሪ ነው፡፡ تُسَبِّحُ لَهُ السَّمَاوَاتُ السَّبْعُ وَالْأَرْضُ وَمَن فِيهِنَّ ۚ وَإِن مِّن شَيْءٍ إِلَّا يُسَبِّحُ بِحَمْدِهِ وَلَـٰكِن لَّا تَفْقَهُونَ تَسْبِيحَهُمْ ۗ إِنَّهُ كَانَ حَلِيمًا غَفُورًا
“ሡብሓን” سُبْحَٰن የሚለው ቃል “ሠበሐ” سَبَّحَ ማለትም “አመሰገነ” ወይም “አከበረ” “አጠራ” “አወደሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማህሌት” “ውዳሴ” “ስብሐት” ማለት ነው፦
30፥17 አላህንም በምታመሹ ጊዜ በምታነጉም ጊዜ አጥሩት”*፡፡ فَسُبْحَانَ اللَّهِ حِينَ تُمْسُونَ وَحِينَ تُصْبِحُونَ
“አጥሩ” ለሚለው ቃል የገባው “ሡብሓነ” سُبْحَانَ ሲሆን “ተሥቢሕ” تَسْبِيح ማለት ደግሞ “ተስብሖት” ማለት ነው፥ ለአላህ የምራቀርበት ስብሐት ከላይ አንቀጹ ላይ እንደተቀመጠው “ሡብሓነ አላህ” سُبْحَانَ اللَّه ነው። ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ፥ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፦
17፥44 *"ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያጠራሉ፡፡ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፡፡ ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም"*፡፡ እርሱ ታጋሽ መሓሪ ነው፡፡ تُسَبِّحُ لَهُ السَّمَاوَاتُ السَّبْعُ وَالْأَرْضُ وَمَن فِيهِنَّ ۚ وَإِن مِّن شَيْءٍ إِلَّا يُسَبِّحُ بِحَمْدِهِ وَلَـٰكِن لَّا تَفْقَهُونَ تَسْبِيحَهُمْ ۗ إِنَّهُ كَانَ حَلِيمًا غَفُورًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም" ስለሚል ሚሽነሪዎች "ሰማያት፣ ምድር፣ ነገር ሁሉ እንዴት ለአላህ ተሥቢሕ ያደርጋል? የሚል እንኩቶ ጥያቄ ይጠይቃሉ፥ የሚጠይቁት ለማወቅ ሳይሆን ጉልበት ላይ አስተኝቶ ጸጉር ለመላጨት ነው። ሰማያት፣ ምድር፣ ነገር ሁሉ ለአላህ ተሥቢሕ ያደርጋሉ፥ "ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም" ስለተባለ እንዴት አድርገው ተሥቢሕ እንደሚያደርጉ “ከይፊያህ” كَيْفِيَّة ማለትም “እንዴትነት”howness” ዐይታወቅም። ይህንን ነጥብ ይዘን ወደ ባይብል እንደ ውኃ ፈሳሽ፥ እንደ እንግዳ ደራሽ ዘው ብለን ብንገባ ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ ከዋክብት፣ ብርሃን ሁሉ፣ ሰማየ ሰማያት፣ ውኃ ተሥቢሕ ያደርጋሉ፥ የዐረቢኛው ባይብል "ኢሥበሒሂ" سَبِّحِيهِ በማለት ተሥቢሕ እንዲያደርጉ ይናገራል፦
መዝሙር 148፥3 *"ፀሐይና ጨረቃ አመስግኑት! ከዋክብትና ብርሃን ሁሉ አመስግኑት!*። سَبِّحِيهِ يا شَمسُ، وَأنتَ يا قَمَرُ سَبِّحْهُ يا كُلَّ النُّجُومِ المُتَلألِئَةِ، سَبِّحِيهِ
መዝሙር 148፥4 *"ሰማየ ሰማያት፥ አመስግኑት የሰማያት በላይም ውኃ"*። أيَّتُها السَّماواتُ وَالمِياهُ مِنْ فَوقُ، سَبِّحِيهِ
"አመስግኑት" የሚለው የግዕዙ ትእዛዋዊ ግስ እራሱ "ይሴብሕዎ" ሲሆን “ሠበሐ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው፥ የሚያቀርቡት “ስብሐት" ደግሞ "“ተስብሖት” ይባላል፦
መዝሙር 148፥3 *"ይሴብሕዎ ፀሓይ ወወርኅ! ይሴብሕዎ ኵሉ ከዋክብት ወብርሃን!*።
መዝሙር 148፥4 *"ይሴብሕዎ ሰማያተ ሰማያት ወማይኒ ዘመልዕልተ ሰማያት"*።
ምሁራን፦ "ስህተት ለማረም ብሎ ስህተት መሥራት ትልቅ ስህተት ነው" ይላሉ። የእኛን ጥያቄ ለማስረሳት የሚመጡ አዳዲስ ጥያቄዎች እራሳቸው በማንጸሪያ ሲፈተሹ ጥያቄዎቹ ተከረባብተው እራሳቸው ላይ እንደሚዘፈዘፉ አያጤኗቸውም። በአንድ ራስ ሁለት ምላስ፥ በአንድ ቢላ ሁለት የሚከላ ለያዙት ለእነርሱ ሐቁ እንዲህ ፈጦና ገጦ ሲመጣ ብስል እና ጥሬ ይለያሉ ብለን እናምናለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥44 *"ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያጠራሉ፡፡ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፡፡ ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም"*፡፡ እርሱ ታጋሽ መሓሪ ነው፡፡ تُسَبِّحُ لَهُ السَّمَاوَاتُ السَّبْعُ وَالْأَرْضُ وَمَن فِيهِنَّ ۚ وَإِن مِّن شَيْءٍ إِلَّا يُسَبِّحُ بِحَمْدِهِ وَلَـٰكِن لَّا تَفْقَهُونَ تَسْبِيحَهُمْ ۗ إِنَّهُ كَانَ حَلِيمًا غَفُورًا
“ሡብሓን” سُبْحَٰن የሚለው ቃል “ሠበሐ” سَبَّحَ ማለትም “አመሰገነ” ወይም “አከበረ” “አጠራ” “አወደሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማህሌት” “ውዳሴ” “ስብሐት” ማለት ነው፦
30፥17 አላህንም በምታመሹ ጊዜ በምታነጉም ጊዜ አጥሩት”*፡፡ فَسُبْحَانَ اللَّهِ حِينَ تُمْسُونَ وَحِينَ تُصْبِحُونَ
“አጥሩ” ለሚለው ቃል የገባው “ሡብሓነ” سُبْحَانَ ሲሆን “ተሥቢሕ” تَسْبِيح ማለት ደግሞ “ተስብሖት” ማለት ነው፥ ለአላህ የምራቀርበት ስብሐት ከላይ አንቀጹ ላይ እንደተቀመጠው “ሡብሓነ አላህ” سُبْحَانَ اللَّه ነው። ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ፥ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፦
17፥44 *"ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያጠራሉ፡፡ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፡፡ ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም"*፡፡ እርሱ ታጋሽ መሓሪ ነው፡፡ تُسَبِّحُ لَهُ السَّمَاوَاتُ السَّبْعُ وَالْأَرْضُ وَمَن فِيهِنَّ ۚ وَإِن مِّن شَيْءٍ إِلَّا يُسَبِّحُ بِحَمْدِهِ وَلَـٰكِن لَّا تَفْقَهُونَ تَسْبِيحَهُمْ ۗ إِنَّهُ كَانَ حَلِيمًا غَفُورًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም" ስለሚል ሚሽነሪዎች "ሰማያት፣ ምድር፣ ነገር ሁሉ እንዴት ለአላህ ተሥቢሕ ያደርጋል? የሚል እንኩቶ ጥያቄ ይጠይቃሉ፥ የሚጠይቁት ለማወቅ ሳይሆን ጉልበት ላይ አስተኝቶ ጸጉር ለመላጨት ነው። ሰማያት፣ ምድር፣ ነገር ሁሉ ለአላህ ተሥቢሕ ያደርጋሉ፥ "ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም" ስለተባለ እንዴት አድርገው ተሥቢሕ እንደሚያደርጉ “ከይፊያህ” كَيْفِيَّة ማለትም “እንዴትነት”howness” ዐይታወቅም። ይህንን ነጥብ ይዘን ወደ ባይብል እንደ ውኃ ፈሳሽ፥ እንደ እንግዳ ደራሽ ዘው ብለን ብንገባ ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ ከዋክብት፣ ብርሃን ሁሉ፣ ሰማየ ሰማያት፣ ውኃ ተሥቢሕ ያደርጋሉ፥ የዐረቢኛው ባይብል "ኢሥበሒሂ" سَبِّحِيهِ በማለት ተሥቢሕ እንዲያደርጉ ይናገራል፦
መዝሙር 148፥3 *"ፀሐይና ጨረቃ አመስግኑት! ከዋክብትና ብርሃን ሁሉ አመስግኑት!*። سَبِّحِيهِ يا شَمسُ، وَأنتَ يا قَمَرُ سَبِّحْهُ يا كُلَّ النُّجُومِ المُتَلألِئَةِ، سَبِّحِيهِ
መዝሙር 148፥4 *"ሰማየ ሰማያት፥ አመስግኑት የሰማያት በላይም ውኃ"*። أيَّتُها السَّماواتُ وَالمِياهُ مِنْ فَوقُ، سَبِّحِيهِ
"አመስግኑት" የሚለው የግዕዙ ትእዛዋዊ ግስ እራሱ "ይሴብሕዎ" ሲሆን “ሠበሐ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው፥ የሚያቀርቡት “ስብሐት" ደግሞ "“ተስብሖት” ይባላል፦
መዝሙር 148፥3 *"ይሴብሕዎ ፀሓይ ወወርኅ! ይሴብሕዎ ኵሉ ከዋክብት ወብርሃን!*።
መዝሙር 148፥4 *"ይሴብሕዎ ሰማያተ ሰማያት ወማይኒ ዘመልዕልተ ሰማያት"*።
ምሁራን፦ "ስህተት ለማረም ብሎ ስህተት መሥራት ትልቅ ስህተት ነው" ይላሉ። የእኛን ጥያቄ ለማስረሳት የሚመጡ አዳዲስ ጥያቄዎች እራሳቸው በማንጸሪያ ሲፈተሹ ጥያቄዎቹ ተከረባብተው እራሳቸው ላይ እንደሚዘፈዘፉ አያጤኗቸውም። በአንድ ራስ ሁለት ምላስ፥ በአንድ ቢላ ሁለት የሚከላ ለያዙት ለእነርሱ ሐቁ እንዲህ ፈጦና ገጦ ሲመጣ ብስል እና ጥሬ ይለያሉ ብለን እናምናለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አንዲት ከተማ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
26፥208 *"አንዲትንም ከተማ ለእርሷ አስጠንቃቂዎች ያሏት እና ያስተባበለች ኾና እንጅ አላጠፋንም"*፡፡ وَمَا أَهْلَكْنَا مِن قَرْيَةٍ إِلَّا لَهَا مُنذِرُونَ
አምላካችም አላህ ለአንዲት ከተማ መልእክተኛ ልኮ መልእክቱን ከማስተባበሏ በፊት ማንንም አይቀጣም፥ ለእርሷ አስጠንቃቂ መልእክተኛ ከመጣላት በኃላ ያንን መልእክት ስታስተባብል ትጠፋለች፦
17፥15 *መልእክተኛንም እስከምንልክ ድረስ የምንቀጣ አይደለንም*፡፡ وَمَا كُنَّا مُعَذِّبِينَ حَتَّىٰ نَبْعَثَ رَسُولًا
26፥208 *"አንዲትንም ከተማ ለእርሷ አስጠንቃቂዎች ያሏት እና ያስተባበለች ኾና እንጅ አላጠፋንም"*፡፡ وَمَا أَهْلَكْنَا مِن قَرْيَةٍ إِلَّا لَهَا مُنذِرُونَ
አንዲት ከተማ ስትበድል አላህ በበደሏ ለማጥፋት ሲፈልግ ቅድሚያ መልእክተኛ ልኮ፥ ከዚያ በመልእክተኛው የተላለፈውን ትእዛዝ ሲያምጹ ያቺ ያመጸችውን ከተማ ቅጣቱ ይፈጸምባታል፥ ማጥፋትንም ያጠፋታል፦
17፥16 *"ከተማንም ለማጥፋት በፈለግን ጊዜ ነዋሪዎችዋን "እናዛለን"፡፡ በውስጧም ያምጻሉ፡፡ በእርሷም ላይ ቃሉ ቅጣቱ ይፈጸምባታል፡፡ ማጥፋትንም እናጠፋታለን"*፡፡ وَإِذَا أَرَدْنَا أَن نُّهْلِكَ قَرْيَةً أَمَرْنَا مُتْرَفِيهَا فَفَسَقُوا فِيهَا فَحَقَّ عَلَيْهَا الْقَوْلُ فَدَمَّرْنَاهَا تَدْمِيرًا
"እናዛለን" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ይህንን ትእዛዝ በመልእክተኞቹ አንደበት ነዋሪዎችን እንዲታዘዙ ያዛል፥ ነዋሪዎች በእርሱ ሲያምጹ ያጠፋል፦
ተፍሢሩል ጀላለይን 17፥16
*"ከተማንም ለማጥፋት በፈለግን ጊዜ ነዋሪዎችዋን እናዛለን" በመልእክተኞቻችን አንደበት ነዋሪዎችን እንዲታዘዙ እናዛለን፥ "በውስጧም ያምጻሉ" ወጥተው በትእዛዛችን ላይ ያምጻሉ። "በእርሷም ላይ ቃሉ ቅጣቱ ይፈጸምባታል" በቅጣት ይፈጸምባታም፥ "ማጥፋትንም እናጠፋታለን" ሕዝቡን እና አበላሾችን በጥፋት እናጠፋታለን"*። { وَإِذآ أَرَدْنَا أَن نُّهْلِكَ قَرْيَةً أَمَرْنَآ مُتْرَفِيهَا } مُنَعمِّيها بمعنى رؤسائها بالطاعة على لسان رسلنا { فَفَسَقُواْ فِيهَا } فخرجوا عن أمرنا { فَحَقَّ عَلَيْهَا ٱلْقَوْلُ } بالعذاب { فَدَمَّرْنَٰهَا تَدْمِيرًا } أهلكناها بإهلاك أهلها وتخريبها.
ይህ የሚያዘውን ትእዛዝ ያመጸች መጥፎንም ቅጣት የቀጣት ብዙ ናት፥ በማንኛይቱም ከተማ ውስጥ አስጠንቃቂ መልእክተኛ ሲላክ ነዋሪዎችዋ፦ "እኛ አባቶቻችንን በሃይማኖት ላይ አገኘን፥ እኛም በፈለጎቻቸው ላይ ተከታዮች ነን" ይሉ ነበር፦
65፥8 *ከከተማም ከጌታዋ ትዕዛዝ እና ከመልክተኞቹም ያመጸች፣ ብርቱንም ቁጥጥር የተቆጣጠርናት፣ መጥፎንም ቅጣት የቀጣናት ብዙ ናት*፡፡ وَكَأَيِّن مِّن قَرْيَةٍ عَتَتْ عَنْ أَمْرِ رَبِّهَا وَرُسُلِهِ فَحَاسَبْنَاهَا حِسَابًا شَدِيدًا وَعَذَّبْنَاهَا عَذَابًا نُّكْرًا
43፥23 ነገሩ እንደዚሁም ነው፡፡ *ከበፊትህ በማንኛይቱም ከተማ ውስጥ አስጠንቃቂን አላክንም፤ ነዋሪዎችዋ እኛ አባቶቻችንን በሃይማኖት ላይ አገኘን፤ እኛም በፈለጎቻቸው ላይ ተከታዮች ነን ያሉ ቢኾኑ እንጅ*፡፡ وَكَذَٰلِكَ مَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ فِي قَرْيَةٍ مِّن نَّذِيرٍ إِلَّا قَالَ مُتْرَفُوهَا إِنَّا وَجَدْنَا آبَاءَنَا عَلَىٰ أُمَّةٍ وَإِنَّا عَلَىٰ آثَارِهِم مُّقْتَدُونَ
17፥16 እና 43፥23 ላይ "ሙትረፊን" مُتْرَفِين ማለት "ነዋሪዎች" ማለት ነው። የከተማ ነዋሪዎችዋ አስጠንቃቂ ሲላክላቸው፥ አስጠንቃቂ መልእክተኛ በተላከበት ትእዛዝ ከሓዲዎች ይሆናሉ፥ አላህ ማንኛይቱንም ከተማ ለእርሷ የተወሰነ መጽሐፍ ያላት ሆና፥ የአላህ አንቀጽ በእነርሱ ላይ የሚያነብ መልክተኛን ከላከ በኃላ ያንን ትእዛዝ ሲያስተባብሉ ያጠፋል፦
34፥34 *"በከተማም አስጠንቃቂን አላክንም፥ "ነዋሪዎችዋ" «እኛ በዚያ በእርሱ በተላካችሁበት ከሓዲዎች ነን» ያሉ ቢኾኑ እንጂ*"፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا فِي قَرْيَةٍ مِّن نَّذِيرٍ إِلَّا قَالَ مُتْرَفُوهَا إِنَّا بِمَا أُرْسِلْتُم بِهِ كَافِرُونَ
15፥4 *"ማንኛይቱንም ከተማ ለእርሷ የተወሰነ መጽሐፍ ያላት ኾና እንጂ አላጠፋንም"*፡፡ وَمَا أَهْلَكْنَا مِن قَرْيَةٍ إِلَّا وَلَهَا كِتَابٌ مَّعْلُومٌ
28፥59 *"ጌታህም ከተሞችን በዋናዋ ውስጥ አንቀጾቻችንን በእነርሱ ላይ የሚያነብ መልክተኛን እስከሚልክ ድረስ አጥፊ አልነበረም፡፡ ከተሞችንም ባለቤቶቿ በዳዮች ሆነው እንጅ አጥፊዎች አልነበርንም"*፡፡ وَمَا كَانَ رَبُّكَ مُهْلِكَ الْقُرَىٰ حَتَّىٰ يَبْعَثَ فِي أُمِّهَا رَسُولًا يَتْلُو عَلَيْهِمْ آيَاتِنَا ۚ وَمَا كُنَّا مُهْلِكِي الْقُرَىٰ إِلَّا وَأَهْلُهَا ظَالِمُونَ
ስለዚህ "እናዛለን" የሚለው ትእዛዝ መጽሐፉን ወይም አንቀጹን ነው እንጂ "እንዲያምጹ እናዛለን" ማለት በፍጹም አይደለም፥ ለማንሸዋረር አትሞክሩ። የቁርኣን አናቅጽ ነቅሶና ወቅሶ ለማውጣት እና እርሾና ጌሾ ጨምሮ ለማብኳትና ለማስከር ብትዳዱም ዕቅበት ኢሥላም ትጥቅና ስንቅ ይዘን መሞገትና መሟገት እንደሚቻል ምንጨታዊ ሙግታችን ጉልህ ማሳያ ነው።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
26፥208 *"አንዲትንም ከተማ ለእርሷ አስጠንቃቂዎች ያሏት እና ያስተባበለች ኾና እንጅ አላጠፋንም"*፡፡ وَمَا أَهْلَكْنَا مِن قَرْيَةٍ إِلَّا لَهَا مُنذِرُونَ
አምላካችም አላህ ለአንዲት ከተማ መልእክተኛ ልኮ መልእክቱን ከማስተባበሏ በፊት ማንንም አይቀጣም፥ ለእርሷ አስጠንቃቂ መልእክተኛ ከመጣላት በኃላ ያንን መልእክት ስታስተባብል ትጠፋለች፦
17፥15 *መልእክተኛንም እስከምንልክ ድረስ የምንቀጣ አይደለንም*፡፡ وَمَا كُنَّا مُعَذِّبِينَ حَتَّىٰ نَبْعَثَ رَسُولًا
26፥208 *"አንዲትንም ከተማ ለእርሷ አስጠንቃቂዎች ያሏት እና ያስተባበለች ኾና እንጅ አላጠፋንም"*፡፡ وَمَا أَهْلَكْنَا مِن قَرْيَةٍ إِلَّا لَهَا مُنذِرُونَ
አንዲት ከተማ ስትበድል አላህ በበደሏ ለማጥፋት ሲፈልግ ቅድሚያ መልእክተኛ ልኮ፥ ከዚያ በመልእክተኛው የተላለፈውን ትእዛዝ ሲያምጹ ያቺ ያመጸችውን ከተማ ቅጣቱ ይፈጸምባታል፥ ማጥፋትንም ያጠፋታል፦
17፥16 *"ከተማንም ለማጥፋት በፈለግን ጊዜ ነዋሪዎችዋን "እናዛለን"፡፡ በውስጧም ያምጻሉ፡፡ በእርሷም ላይ ቃሉ ቅጣቱ ይፈጸምባታል፡፡ ማጥፋትንም እናጠፋታለን"*፡፡ وَإِذَا أَرَدْنَا أَن نُّهْلِكَ قَرْيَةً أَمَرْنَا مُتْرَفِيهَا فَفَسَقُوا فِيهَا فَحَقَّ عَلَيْهَا الْقَوْلُ فَدَمَّرْنَاهَا تَدْمِيرًا
"እናዛለን" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ይህንን ትእዛዝ በመልእክተኞቹ አንደበት ነዋሪዎችን እንዲታዘዙ ያዛል፥ ነዋሪዎች በእርሱ ሲያምጹ ያጠፋል፦
ተፍሢሩል ጀላለይን 17፥16
*"ከተማንም ለማጥፋት በፈለግን ጊዜ ነዋሪዎችዋን እናዛለን" በመልእክተኞቻችን አንደበት ነዋሪዎችን እንዲታዘዙ እናዛለን፥ "በውስጧም ያምጻሉ" ወጥተው በትእዛዛችን ላይ ያምጻሉ። "በእርሷም ላይ ቃሉ ቅጣቱ ይፈጸምባታል" በቅጣት ይፈጸምባታም፥ "ማጥፋትንም እናጠፋታለን" ሕዝቡን እና አበላሾችን በጥፋት እናጠፋታለን"*። { وَإِذآ أَرَدْنَا أَن نُّهْلِكَ قَرْيَةً أَمَرْنَآ مُتْرَفِيهَا } مُنَعمِّيها بمعنى رؤسائها بالطاعة على لسان رسلنا { فَفَسَقُواْ فِيهَا } فخرجوا عن أمرنا { فَحَقَّ عَلَيْهَا ٱلْقَوْلُ } بالعذاب { فَدَمَّرْنَٰهَا تَدْمِيرًا } أهلكناها بإهلاك أهلها وتخريبها.
ይህ የሚያዘውን ትእዛዝ ያመጸች መጥፎንም ቅጣት የቀጣት ብዙ ናት፥ በማንኛይቱም ከተማ ውስጥ አስጠንቃቂ መልእክተኛ ሲላክ ነዋሪዎችዋ፦ "እኛ አባቶቻችንን በሃይማኖት ላይ አገኘን፥ እኛም በፈለጎቻቸው ላይ ተከታዮች ነን" ይሉ ነበር፦
65፥8 *ከከተማም ከጌታዋ ትዕዛዝ እና ከመልክተኞቹም ያመጸች፣ ብርቱንም ቁጥጥር የተቆጣጠርናት፣ መጥፎንም ቅጣት የቀጣናት ብዙ ናት*፡፡ وَكَأَيِّن مِّن قَرْيَةٍ عَتَتْ عَنْ أَمْرِ رَبِّهَا وَرُسُلِهِ فَحَاسَبْنَاهَا حِسَابًا شَدِيدًا وَعَذَّبْنَاهَا عَذَابًا نُّكْرًا
43፥23 ነገሩ እንደዚሁም ነው፡፡ *ከበፊትህ በማንኛይቱም ከተማ ውስጥ አስጠንቃቂን አላክንም፤ ነዋሪዎችዋ እኛ አባቶቻችንን በሃይማኖት ላይ አገኘን፤ እኛም በፈለጎቻቸው ላይ ተከታዮች ነን ያሉ ቢኾኑ እንጅ*፡፡ وَكَذَٰلِكَ مَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ فِي قَرْيَةٍ مِّن نَّذِيرٍ إِلَّا قَالَ مُتْرَفُوهَا إِنَّا وَجَدْنَا آبَاءَنَا عَلَىٰ أُمَّةٍ وَإِنَّا عَلَىٰ آثَارِهِم مُّقْتَدُونَ
17፥16 እና 43፥23 ላይ "ሙትረፊን" مُتْرَفِين ማለት "ነዋሪዎች" ማለት ነው። የከተማ ነዋሪዎችዋ አስጠንቃቂ ሲላክላቸው፥ አስጠንቃቂ መልእክተኛ በተላከበት ትእዛዝ ከሓዲዎች ይሆናሉ፥ አላህ ማንኛይቱንም ከተማ ለእርሷ የተወሰነ መጽሐፍ ያላት ሆና፥ የአላህ አንቀጽ በእነርሱ ላይ የሚያነብ መልክተኛን ከላከ በኃላ ያንን ትእዛዝ ሲያስተባብሉ ያጠፋል፦
34፥34 *"በከተማም አስጠንቃቂን አላክንም፥ "ነዋሪዎችዋ" «እኛ በዚያ በእርሱ በተላካችሁበት ከሓዲዎች ነን» ያሉ ቢኾኑ እንጂ*"፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا فِي قَرْيَةٍ مِّن نَّذِيرٍ إِلَّا قَالَ مُتْرَفُوهَا إِنَّا بِمَا أُرْسِلْتُم بِهِ كَافِرُونَ
15፥4 *"ማንኛይቱንም ከተማ ለእርሷ የተወሰነ መጽሐፍ ያላት ኾና እንጂ አላጠፋንም"*፡፡ وَمَا أَهْلَكْنَا مِن قَرْيَةٍ إِلَّا وَلَهَا كِتَابٌ مَّعْلُومٌ
28፥59 *"ጌታህም ከተሞችን በዋናዋ ውስጥ አንቀጾቻችንን በእነርሱ ላይ የሚያነብ መልክተኛን እስከሚልክ ድረስ አጥፊ አልነበረም፡፡ ከተሞችንም ባለቤቶቿ በዳዮች ሆነው እንጅ አጥፊዎች አልነበርንም"*፡፡ وَمَا كَانَ رَبُّكَ مُهْلِكَ الْقُرَىٰ حَتَّىٰ يَبْعَثَ فِي أُمِّهَا رَسُولًا يَتْلُو عَلَيْهِمْ آيَاتِنَا ۚ وَمَا كُنَّا مُهْلِكِي الْقُرَىٰ إِلَّا وَأَهْلُهَا ظَالِمُونَ
ስለዚህ "እናዛለን" የሚለው ትእዛዝ መጽሐፉን ወይም አንቀጹን ነው እንጂ "እንዲያምጹ እናዛለን" ማለት በፍጹም አይደለም፥ ለማንሸዋረር አትሞክሩ። የቁርኣን አናቅጽ ነቅሶና ወቅሶ ለማውጣት እና እርሾና ጌሾ ጨምሮ ለማብኳትና ለማስከር ብትዳዱም ዕቅበት ኢሥላም ትጥቅና ስንቅ ይዘን መሞገትና መሟገት እንደሚቻል ምንጨታዊ ሙግታችን ጉልህ ማሳያ ነው።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መህር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
17፥32 ዝሙትንም አትቅረቡ፤ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፤ መንገድነቱም ከፋ!
መግቢያ
“መህር” مَهر ማለት ለጋብቻ የሚሰጥ “ጥሎሽ”dowry” ሲሆን በኢስላም ከተጠቀሱት የሚስት ሃቅ አንዱ ነው፤ ህጋዊ ያልሆነ ፃታዊ ግንኙነት “ዚና” زِّنَىٰٓ ማለትም “ዝሙት” ይባላል፤ በቁርአን ዚና ብቻ ሳይሆን የዚና መቃረቢያዎች መዳራትንም ጨምሮ እንድንርቅ ያዘናል፤ ፍፁም ምዕመናን ማለት የማያመነዝሩትም ናቸው፦
17፥32 ዝሙትንም አትቅረቡ፤ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፤ መንገድነቱም ከፋ!
25:68 አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የማይገድሉት፤ “የማያመነዝሩትም” ናቸው፤ ይህንንም የሚሠራ ሰው ቅጣትን ያገኛል።
“ዝሙት” ሴጋን”masturbation”፣ ተመሳሳይ ፃታ ግንኙነት”homosexual” ወዘተ ያጠቃልላል፤ ይህም ወሰን ማለፍ የሆነ ዝሙት ነው፦
23:6-7 “በሚስቶቻቸው” أَزْوَاجِهِمْ ወይም “እጆቻቸው በያዟቸው ባሪያዎች” مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ ላይ ሲቀር፡፡ “እነርሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸውና”፡፡ “ከዚህም ወዲያ የፈለጉ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ወሰን አላፊዎች” ናቸው፡፡
70:30-31 “በሚስቶቻቸው” أَزْوَاجِهِمْ ወይንም “እጆቻቸው በያዙዋቸው ባሮች” مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ ላይ ሲቀር። “እነርሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸውና”። “ከዚያም ወዲያ የፈለገ ሰው፣ እነዚያ እነርሱ ድንበር አላፊዎች” ናቸው።
ኢስላም ስለ ዝሙት የሚያስተምረውን አስተምሮት መዘርዘር ጊዜም አይበቃም፤ ነገር ግን ሚሽነሪዎች ሆን ብለው በገንዘብ ዝሙት ማድረግ እንደሚቻል እውር ድንብር የሆነ ፀለምተኛ ሙግት ይሟገታሉ፤ እስቲ ለዚያ ድምዳሜ አድርሶናል ያሉትን አንቀፅ በሰላና በሰከነ አዕምሮ እንየው፦
4፥24 ከሴቶችም ጥብቆቹ እጆቻችሁ የያዙዋቸው ሲቀሩ በእናንተ ላይ እርም ናቸው፤ ይህን አላህ በእናንተ ላይ ጻፈ፤ ከዚህችውም ከተከለከሉት ወዲያ ጥብቆች ሆናችሁ ዝሙተኞች ሳትሆኑ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ” ለእናንተ ተፈቀደ፤ “”ከእነሱም”” በእርሱ በመገናኘት የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች ” ግዴታ ሲኾን መህሮቻቸው ግዴታ ሲሆን ስጧቸው፤ ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ ኃጢያት የለም። አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና وَالْمُحْصَنَاتُ مِنَ النِّسَاءِ إِلَّا مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ كِتَابَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ وَأُحِلَّ لَكُمْ مَا وَرَاءَ ذَلِكُمْ أَنْ تَبْتَغُوا بِأَمْوَالِكُمْ مُحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَافِحِينَ فَمَا اسْتَمْتَعْتُمْ بِهِ مِنْهُنَّ فَآتُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ فَرِيضَةً وَلَا جُنَاحَ عَلَيْكُمْ فِيمَا تَرَاضَيْتُمْ بِهِ مِنْ بَعْدِ الْفَرِيضَةِ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا ” سورة النساء ።
1. የአውድ ሙግት
ይህ አንቀፅ ከላዩ አውዱ ማግባት የተከለከሉትን ሴቶች ይዘረዝራል፤ እነሱም፡- የእንጀራ እናትህ፣ ወላጅ እናትህ፣ ሴት ልጅህ፣ እህትህ፣ የአባትህ እህት አክስትህ፣ የእናትህ እህት ሹሜ፣ የወንድምህ ሴት ልጅ፣ የእህትህ ሴት ልጅ፤ ያልወለደችህ የጥቢ እናትህ፣ ከእናትህ እርሷ ወይም ከእናትዋ አንተ በመጥባት በጥቢ የተገናኛችሁ የጥቢ እህትህ፣ የሚስትህን እናት፣ ሚስትህ ከበፊት ባሏ የወለደቻት ሴት ልጇን፣ የወንድ ልጅህን ሚስት፣ ሁለት እህትማማቾችን በአንድ ጊዜ እና የሰው ሚስት ናቸው፦
4:22-23 ከሴቶችም ከአባቶቻችሁ ያገቡዋቸዉን አታግቡ። ትቀጡበታላችሁ ያለፈው ሲቀር፣ እርሱ መጥፎና የተጠላ ሥራ ነውና መንገድነቱም ከፋ! እናቶቻችሁ፣ ሴት ልጆቻችሁም፣ እኅቶቻችሁም፣ አክስቶቻችሁም፣ የሹሜዎቻችሁም፣ የወንድም ሴቶች ልጆችም፣ የእኅት ሴቶች ልጆችም፣ እነዚያም ያጠቡዋችሁ እናቶቻችሁ፣ ከመጥባት የሆኑትም እኅቶቻችሁ፣ የሚስቶቻችሁም እናቶች እነዚያም በጉያዎቻችሁ ያሉት፣ የነዚያ በነርሱ የገባችሁባቸው ሚስቶቻችሁ ሴቶች ልጆች፣ ልታገቧቸው በእናንተ ላይ እርም ተደረጉባችሁ። በእነርሱም በሚስቶቻችሁ ያልገባችሁባቸው ብትሆኑ፣ በፈታችኋቸው ጊዜ ሴቶች ልጆቻቸውን ብታገቡ በእናንተ ላይ ኅጢያት የለባችሁም። የነዚያ ከጀርባዎቻችሁ የሆኑት ወንዶች ልጆቻችሁ ሚስቶችም፣ በሁለት እኅትማማቾችም መካከል መሰብሰብ እንደዚሁ እርም ነው፤ ግን ከዚህ በፊት ያለፈው ሲቀር፣ እርሱንስ ተምራችኋል አላህ መሐሪ አዛኝ ነውና።
በመቀጠል አውዱ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የሚለው ቃል “”ዝሙተኞች ሳትሆኑ”” ለሚለው ቃል ተቃራኒ ሆኖ የመጣ ቃል ነው፤ የዝሙት ተቃራኒ ደግሞ ትዳር ነው፤ በመቀጠል አውዱ “”ከእነሱም”” ይለናል፤ “እነሱም” የተባሉት “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የተባሉት ለማመልከት የመጣ ተሳቢ ተውላጠ ስም ነው፤ ይህም ገንዘብ መህር መሆኑን ለማሳየት “”መህሮቻቸው”” በማለት ይናገራል፦
4፥24 ከሴቶችም ጥብቆቹ እጆቻችሁ የያዙዋቸው ሲቀሩ በናንተ ላይ እርም ናቸው፤ ይህን አላህ በእናንተ ላይ ጻፈ፤ ከዚህችውም ከተከለከሉት ወዲያ ጥብቆች ሆናችሁ ዝሙተኞች ሳትሆኑ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ” ለእናንተ ተፈቀደ፤ “”ከእነሱም”” በእርሱ በመገናኘት የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች ” ግዴታ ሲኾን መህሮቻቸው ግዴታ ሲሆን ስጧቸው፤ ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ ኃጢያት የለም። አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና።
2. የተዛማች ሙግት
ጋብቻን ጋብቻ ከሚያሰኘው አንዱ በህጋዊ እና እውቅና ተሰጦት መህርን ሰጥቶ ማግባት ነው፤ ከዚያ ውጪ እውቅና እና ህጋዊ ያልሆነ የሚስጢር ወዳጅ ወይም የስርቆሽ ወዳጅ ማለትም የከንፈር ወዳጅ ሆነ ዘማዊነት ማለትም አንሶላ መጋፈፍ ሃራም ነው፦
5፥5 ከምእምናት ጥብቆቹም ከነዚያ ከናንተ በፊት መጽሐፍን ክተሰጡት ሴቶች ጥብቆቹም ዘማዊዎች እና የሚስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትሆኑ ጥብቆች ሆናችሁ “”መህሮቻቸውን በሰጠችኋቸው ጊዜ”” ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው፤
4:25 ከእናንተም ውስጥ ጥብቆች ምእምናት የሆኑትን ለማግባት ሀብትን ያልቻለ ሰው እጆቻችሁ ንብረት ካደረጓቸው ከምእመናት፣ ወጣቶቻችሁ ባሪያን ያግባ፤ አላህም እምነታችሁን ዐዋቂ ነው፤ ከፊላችሁ ከከፊሉ የተራባ ነው። ባሮችን በጌቶቻቸውም ፈቃድ አግቡዋቸው። “መህሮቻቸውንም” በመልካም መንገድ ስጧቸው፤ ጥብቆች ሆነው ዝሙተኞች ያልሆኑ የስርቆሽ ወዳጆችንም ያልያዙ ሲኮኑ አግቧቸው፤
“በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የተባለው ገንዘብ መህር መሆኑ ሌሎች አንፆች ያስረዳሉ፦
60፥10 ያወጡትንም “ገንዘብ” ስጧቸው፤ “መህራቸውንም” በሰጣችኋቸው ጊዜ ብታገቡዋቸው በእናንተ ላይ ኃጢያት የለባችሁም።
4፥4 ሴቶችንም መህሮቻቸውን በደስታ ስጡ፡፡ ለእናንተም ከእርሱ አንዳችን ነገር ነፍሶቻቸው ቢለግሱ መልካም ምስጉን ሲኾን ብሉት፡፡
4፥19 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! ሴቶችን ያስገደዳችሁ ኾናችሁ ልትወርሱና ግልጽን መጥፎ ሥራ ካልሠሩ በስተቀር ከሰጣችኋቸው ከፊሉን ልትወስዱ ልታጉላሏቸውም ለእናንተ አይፈቀድም፤ በመልካምም ተኗኗሩዋቸው፤ ብትጠሉዋቸውም ታገሱ፡፡ አንዳችን ነገር ብትጠሉ አላህም በእርሱ ብዙ ደግ ነገርን ሊያደርግ ይቻላልና፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
17፥32 ዝሙትንም አትቅረቡ፤ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፤ መንገድነቱም ከፋ!
መግቢያ
“መህር” مَهر ማለት ለጋብቻ የሚሰጥ “ጥሎሽ”dowry” ሲሆን በኢስላም ከተጠቀሱት የሚስት ሃቅ አንዱ ነው፤ ህጋዊ ያልሆነ ፃታዊ ግንኙነት “ዚና” زِّنَىٰٓ ማለትም “ዝሙት” ይባላል፤ በቁርአን ዚና ብቻ ሳይሆን የዚና መቃረቢያዎች መዳራትንም ጨምሮ እንድንርቅ ያዘናል፤ ፍፁም ምዕመናን ማለት የማያመነዝሩትም ናቸው፦
17፥32 ዝሙትንም አትቅረቡ፤ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፤ መንገድነቱም ከፋ!
25:68 አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የማይገድሉት፤ “የማያመነዝሩትም” ናቸው፤ ይህንንም የሚሠራ ሰው ቅጣትን ያገኛል።
“ዝሙት” ሴጋን”masturbation”፣ ተመሳሳይ ፃታ ግንኙነት”homosexual” ወዘተ ያጠቃልላል፤ ይህም ወሰን ማለፍ የሆነ ዝሙት ነው፦
23:6-7 “በሚስቶቻቸው” أَزْوَاجِهِمْ ወይም “እጆቻቸው በያዟቸው ባሪያዎች” مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ ላይ ሲቀር፡፡ “እነርሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸውና”፡፡ “ከዚህም ወዲያ የፈለጉ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ወሰን አላፊዎች” ናቸው፡፡
70:30-31 “በሚስቶቻቸው” أَزْوَاجِهِمْ ወይንም “እጆቻቸው በያዙዋቸው ባሮች” مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ ላይ ሲቀር። “እነርሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸውና”። “ከዚያም ወዲያ የፈለገ ሰው፣ እነዚያ እነርሱ ድንበር አላፊዎች” ናቸው።
ኢስላም ስለ ዝሙት የሚያስተምረውን አስተምሮት መዘርዘር ጊዜም አይበቃም፤ ነገር ግን ሚሽነሪዎች ሆን ብለው በገንዘብ ዝሙት ማድረግ እንደሚቻል እውር ድንብር የሆነ ፀለምተኛ ሙግት ይሟገታሉ፤ እስቲ ለዚያ ድምዳሜ አድርሶናል ያሉትን አንቀፅ በሰላና በሰከነ አዕምሮ እንየው፦
4፥24 ከሴቶችም ጥብቆቹ እጆቻችሁ የያዙዋቸው ሲቀሩ በእናንተ ላይ እርም ናቸው፤ ይህን አላህ በእናንተ ላይ ጻፈ፤ ከዚህችውም ከተከለከሉት ወዲያ ጥብቆች ሆናችሁ ዝሙተኞች ሳትሆኑ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ” ለእናንተ ተፈቀደ፤ “”ከእነሱም”” በእርሱ በመገናኘት የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች ” ግዴታ ሲኾን መህሮቻቸው ግዴታ ሲሆን ስጧቸው፤ ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ ኃጢያት የለም። አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና وَالْمُحْصَنَاتُ مِنَ النِّسَاءِ إِلَّا مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ كِتَابَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ وَأُحِلَّ لَكُمْ مَا وَرَاءَ ذَلِكُمْ أَنْ تَبْتَغُوا بِأَمْوَالِكُمْ مُحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَافِحِينَ فَمَا اسْتَمْتَعْتُمْ بِهِ مِنْهُنَّ فَآتُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ فَرِيضَةً وَلَا جُنَاحَ عَلَيْكُمْ فِيمَا تَرَاضَيْتُمْ بِهِ مِنْ بَعْدِ الْفَرِيضَةِ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا ” سورة النساء ።
1. የአውድ ሙግት
ይህ አንቀፅ ከላዩ አውዱ ማግባት የተከለከሉትን ሴቶች ይዘረዝራል፤ እነሱም፡- የእንጀራ እናትህ፣ ወላጅ እናትህ፣ ሴት ልጅህ፣ እህትህ፣ የአባትህ እህት አክስትህ፣ የእናትህ እህት ሹሜ፣ የወንድምህ ሴት ልጅ፣ የእህትህ ሴት ልጅ፤ ያልወለደችህ የጥቢ እናትህ፣ ከእናትህ እርሷ ወይም ከእናትዋ አንተ በመጥባት በጥቢ የተገናኛችሁ የጥቢ እህትህ፣ የሚስትህን እናት፣ ሚስትህ ከበፊት ባሏ የወለደቻት ሴት ልጇን፣ የወንድ ልጅህን ሚስት፣ ሁለት እህትማማቾችን በአንድ ጊዜ እና የሰው ሚስት ናቸው፦
4:22-23 ከሴቶችም ከአባቶቻችሁ ያገቡዋቸዉን አታግቡ። ትቀጡበታላችሁ ያለፈው ሲቀር፣ እርሱ መጥፎና የተጠላ ሥራ ነውና መንገድነቱም ከፋ! እናቶቻችሁ፣ ሴት ልጆቻችሁም፣ እኅቶቻችሁም፣ አክስቶቻችሁም፣ የሹሜዎቻችሁም፣ የወንድም ሴቶች ልጆችም፣ የእኅት ሴቶች ልጆችም፣ እነዚያም ያጠቡዋችሁ እናቶቻችሁ፣ ከመጥባት የሆኑትም እኅቶቻችሁ፣ የሚስቶቻችሁም እናቶች እነዚያም በጉያዎቻችሁ ያሉት፣ የነዚያ በነርሱ የገባችሁባቸው ሚስቶቻችሁ ሴቶች ልጆች፣ ልታገቧቸው በእናንተ ላይ እርም ተደረጉባችሁ። በእነርሱም በሚስቶቻችሁ ያልገባችሁባቸው ብትሆኑ፣ በፈታችኋቸው ጊዜ ሴቶች ልጆቻቸውን ብታገቡ በእናንተ ላይ ኅጢያት የለባችሁም። የነዚያ ከጀርባዎቻችሁ የሆኑት ወንዶች ልጆቻችሁ ሚስቶችም፣ በሁለት እኅትማማቾችም መካከል መሰብሰብ እንደዚሁ እርም ነው፤ ግን ከዚህ በፊት ያለፈው ሲቀር፣ እርሱንስ ተምራችኋል አላህ መሐሪ አዛኝ ነውና።
በመቀጠል አውዱ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የሚለው ቃል “”ዝሙተኞች ሳትሆኑ”” ለሚለው ቃል ተቃራኒ ሆኖ የመጣ ቃል ነው፤ የዝሙት ተቃራኒ ደግሞ ትዳር ነው፤ በመቀጠል አውዱ “”ከእነሱም”” ይለናል፤ “እነሱም” የተባሉት “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የተባሉት ለማመልከት የመጣ ተሳቢ ተውላጠ ስም ነው፤ ይህም ገንዘብ መህር መሆኑን ለማሳየት “”መህሮቻቸው”” በማለት ይናገራል፦
4፥24 ከሴቶችም ጥብቆቹ እጆቻችሁ የያዙዋቸው ሲቀሩ በናንተ ላይ እርም ናቸው፤ ይህን አላህ በእናንተ ላይ ጻፈ፤ ከዚህችውም ከተከለከሉት ወዲያ ጥብቆች ሆናችሁ ዝሙተኞች ሳትሆኑ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ” ለእናንተ ተፈቀደ፤ “”ከእነሱም”” በእርሱ በመገናኘት የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች ” ግዴታ ሲኾን መህሮቻቸው ግዴታ ሲሆን ስጧቸው፤ ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ ኃጢያት የለም። አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና።
2. የተዛማች ሙግት
ጋብቻን ጋብቻ ከሚያሰኘው አንዱ በህጋዊ እና እውቅና ተሰጦት መህርን ሰጥቶ ማግባት ነው፤ ከዚያ ውጪ እውቅና እና ህጋዊ ያልሆነ የሚስጢር ወዳጅ ወይም የስርቆሽ ወዳጅ ማለትም የከንፈር ወዳጅ ሆነ ዘማዊነት ማለትም አንሶላ መጋፈፍ ሃራም ነው፦
5፥5 ከምእምናት ጥብቆቹም ከነዚያ ከናንተ በፊት መጽሐፍን ክተሰጡት ሴቶች ጥብቆቹም ዘማዊዎች እና የሚስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትሆኑ ጥብቆች ሆናችሁ “”መህሮቻቸውን በሰጠችኋቸው ጊዜ”” ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው፤
4:25 ከእናንተም ውስጥ ጥብቆች ምእምናት የሆኑትን ለማግባት ሀብትን ያልቻለ ሰው እጆቻችሁ ንብረት ካደረጓቸው ከምእመናት፣ ወጣቶቻችሁ ባሪያን ያግባ፤ አላህም እምነታችሁን ዐዋቂ ነው፤ ከፊላችሁ ከከፊሉ የተራባ ነው። ባሮችን በጌቶቻቸውም ፈቃድ አግቡዋቸው። “መህሮቻቸውንም” በመልካም መንገድ ስጧቸው፤ ጥብቆች ሆነው ዝሙተኞች ያልሆኑ የስርቆሽ ወዳጆችንም ያልያዙ ሲኮኑ አግቧቸው፤
“በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የተባለው ገንዘብ መህር መሆኑ ሌሎች አንፆች ያስረዳሉ፦
60፥10 ያወጡትንም “ገንዘብ” ስጧቸው፤ “መህራቸውንም” በሰጣችኋቸው ጊዜ ብታገቡዋቸው በእናንተ ላይ ኃጢያት የለባችሁም።
4፥4 ሴቶችንም መህሮቻቸውን በደስታ ስጡ፡፡ ለእናንተም ከእርሱ አንዳችን ነገር ነፍሶቻቸው ቢለግሱ መልካም ምስጉን ሲኾን ብሉት፡፡
4፥19 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! ሴቶችን ያስገደዳችሁ ኾናችሁ ልትወርሱና ግልጽን መጥፎ ሥራ ካልሠሩ በስተቀር ከሰጣችኋቸው ከፊሉን ልትወስዱ ልታጉላሏቸውም ለእናንተ አይፈቀድም፤ በመልካምም ተኗኗሩዋቸው፤ ብትጠሉዋቸውም ታገሱ፡፡ አንዳችን ነገር ብትጠሉ አላህም በእርሱ ብዙ ደግ ነገርን ሊያደርግ ይቻላልና፡፡
መደምደሚያ
ለመሆኑ ባይብል ስለ ጥሎሽ ምን ይላል? በባይብል ላይ ጥሎሽ የተባለው ቃል “ማጫ” ይባላል፤ ይህም ለትዳት የሚሰጥ ንብረት ነው፤ አንድ ወንድ ከጋብቻ በፊት ሴትን ቢደፍራት ማጫዋን ሰጥቶ ሚስት ያደርጋታል፤ ይህም መህር አምሳ የብር ሰቅል ነው፦
ዘፍጥረት 34፥12 ብዙ “ማጫ” እና እጅ መንሻ አምጣ በሉኝ፥ በነገራችሁኝም መጠን እሰጣለሁ፤ ይህችን ብላቴና ግን “አጋቡኝ”።
ዘጸአት 22፥16 ሰው ያልታጨችውን ድንግል ቢያስታት፥ ከእርስዋም ጋር ቢተኛ፥ “ማጫዋን” ሰጥቶ ሚስት ያድርጋት።
ዘዳግም 22፥29 ያ የደረሰባት ሰው አምሳ የብር ሰቅል ለብላቴናይቱ አባት ይስጥ፤ አስነውሮአታልና ሚስት ትሁነው፤ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይገባውም።
ዳዊት ሜልኮልን ለማግባት የሰጠው መህር የመቶ ወንድ ብልት ቆርጦ ነው፦
1ኛ ሳሙኤል 18፥25-27 ሳኦልም ዳዊትን በፍልስጥኤማውያን እጅ ይጥለው ዘንድ አስቦ፦ የንጉሥን ጠላቶች ይበቀል ዘንድ #ከመቶ ፍልስጥኤማውያን #ሸለፈት በቀር ንጉሥ ማጫ አይሻም ብላችሁ ለዳዊት ንገሩት አላቸው። የሳኦልም ባሪያዎች ይህን ቃል ለዳዊት ነገሩት፥ ለንጉሥም አማች ይሆን ዘንድ ዳዊትን ደስ አሰኘው። ዳዊትና ሰዎቹም ተነሥተው ሄዱ፥ ከፍልስጥኤማውያንም #መቶ ሰዎች ገደሉ፤ ዳዊትም ለንጉሥ አማች ይሆን ዘንድ ሰለባቸውን አምጥቶ በቍጥራቸው ልክ ለንጉሡ ሰጠ። ሳኦልም ልጁን ሜልኮልን ዳረለት።
የወንድ ብልት መህር? ይህ ነው እንግዲህ መህር።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ለመሆኑ ባይብል ስለ ጥሎሽ ምን ይላል? በባይብል ላይ ጥሎሽ የተባለው ቃል “ማጫ” ይባላል፤ ይህም ለትዳት የሚሰጥ ንብረት ነው፤ አንድ ወንድ ከጋብቻ በፊት ሴትን ቢደፍራት ማጫዋን ሰጥቶ ሚስት ያደርጋታል፤ ይህም መህር አምሳ የብር ሰቅል ነው፦
ዘፍጥረት 34፥12 ብዙ “ማጫ” እና እጅ መንሻ አምጣ በሉኝ፥ በነገራችሁኝም መጠን እሰጣለሁ፤ ይህችን ብላቴና ግን “አጋቡኝ”።
ዘጸአት 22፥16 ሰው ያልታጨችውን ድንግል ቢያስታት፥ ከእርስዋም ጋር ቢተኛ፥ “ማጫዋን” ሰጥቶ ሚስት ያድርጋት።
ዘዳግም 22፥29 ያ የደረሰባት ሰው አምሳ የብር ሰቅል ለብላቴናይቱ አባት ይስጥ፤ አስነውሮአታልና ሚስት ትሁነው፤ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይገባውም።
ዳዊት ሜልኮልን ለማግባት የሰጠው መህር የመቶ ወንድ ብልት ቆርጦ ነው፦
1ኛ ሳሙኤል 18፥25-27 ሳኦልም ዳዊትን በፍልስጥኤማውያን እጅ ይጥለው ዘንድ አስቦ፦ የንጉሥን ጠላቶች ይበቀል ዘንድ #ከመቶ ፍልስጥኤማውያን #ሸለፈት በቀር ንጉሥ ማጫ አይሻም ብላችሁ ለዳዊት ንገሩት አላቸው። የሳኦልም ባሪያዎች ይህን ቃል ለዳዊት ነገሩት፥ ለንጉሥም አማች ይሆን ዘንድ ዳዊትን ደስ አሰኘው። ዳዊትና ሰዎቹም ተነሥተው ሄዱ፥ ከፍልስጥኤማውያንም #መቶ ሰዎች ገደሉ፤ ዳዊትም ለንጉሥ አማች ይሆን ዘንድ ሰለባቸውን አምጥቶ በቍጥራቸው ልክ ለንጉሡ ሰጠ። ሳኦልም ልጁን ሜልኮልን ዳረለት።
የወንድ ብልት መህር? ይህ ነው እንግዲህ መህር።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የረመዷን ወር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
“ወር” የሚለው ቃል “ሸህር” شَهْر ሲሆን በቁርኣን 12 ጊዜ ሰፍሮ ይገኛል፥ የሚያጅበው የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ዐሥራ ሁለት ነው። እነዚህም፦
1ኛው ወር ሙሐረም
2ኛው ወር ሰፈር
3ኛው ወር ረቢዑል-አወል
4ኛው ወር ረቢዑ-ሣኒ
5ኛው ወር ጀማዱል-አወል
6ኛው ወር ጀማዱ-ሣኒ
7ኛው ወር ረጀብ
8ኛው ወር ሻዕባን
9ኛው ወር ረመዷን
10ኛው ወር ሸዋል
11ኛው ወር ዙል-ቀዒዳህ
12ኛው ወር ዙል-ሒጃህ ናቸው፦
9፥36 *የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን ዐሥራ ሁለት ወር ነው፡፡ ከእነርሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው*፡፡ إِنَّ عِدَّةَ الشُّهُورِ عِندَ اللَّهِ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا فِي كِتَابِ اللَّهِ يَوْمَ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65 ሐዲስ 4662
አቡበከር”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ዘመን አላህ ሰማያትን እና ምድር በፈጠረበት ቀን የቀድሞ ሁኔታ ይመለሳል። አንድ ዓመት ዐሥራ ሁለት ወር ነው፥ ከእነርሱም አራቱ የተከበሩ ናቸው። ሦስቱ ተከታታይ ዙል-ቀዒዳህ፣ ዙል-ሒጃህ፣ ሙሐረም ናቸው፥ አራተኛው በጀማዱ-ሣኒ እና በሻዕባን መካከል ያለው ረጀብ ነው*። عَنْ أَبِي بَكْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ إِنَّ الزَّمَانَ قَدِ اسْتَدَارَ كَهَيْئَتِهِ يَوْمَ خَلَقَ اللَّهُ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ، السَّنَةُ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا مِنْهَا، أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ، ثَلاَثٌ مُتَوَالِيَاتٌ، ذُو الْقَعْدَةِ وَذُو الْحِجَّةِ وَالْمُحَرَّمُ وَرَجَبُ مُضَرَ الَّذِي بَيْنَ جُمَادَى وَشَعْبَانَ
“ረመዷን” رَمَضَان ማለት “ድርቀት” “ሞቃታማ” ማለት ነው፥ ረመዷን የወር ስም እንጂ የጾም ስም አይደለም። የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ የወረደበት ወር ስለሆነ ነው፦
2፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
“ወር” የሚለው ቃል “ሸህር” شَهْر ሲሆን በቁርኣን 12 ጊዜ ሰፍሮ ይገኛል፥ የሚያጅበው የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ዐሥራ ሁለት ነው። እነዚህም፦
1ኛው ወር ሙሐረም
2ኛው ወር ሰፈር
3ኛው ወር ረቢዑል-አወል
4ኛው ወር ረቢዑ-ሣኒ
5ኛው ወር ጀማዱል-አወል
6ኛው ወር ጀማዱ-ሣኒ
7ኛው ወር ረጀብ
8ኛው ወር ሻዕባን
9ኛው ወር ረመዷን
10ኛው ወር ሸዋል
11ኛው ወር ዙል-ቀዒዳህ
12ኛው ወር ዙል-ሒጃህ ናቸው፦
9፥36 *የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን ዐሥራ ሁለት ወር ነው፡፡ ከእነርሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው*፡፡ إِنَّ عِدَّةَ الشُّهُورِ عِندَ اللَّهِ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا فِي كِتَابِ اللَّهِ يَوْمَ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65 ሐዲስ 4662
አቡበከር”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ዘመን አላህ ሰማያትን እና ምድር በፈጠረበት ቀን የቀድሞ ሁኔታ ይመለሳል። አንድ ዓመት ዐሥራ ሁለት ወር ነው፥ ከእነርሱም አራቱ የተከበሩ ናቸው። ሦስቱ ተከታታይ ዙል-ቀዒዳህ፣ ዙል-ሒጃህ፣ ሙሐረም ናቸው፥ አራተኛው በጀማዱ-ሣኒ እና በሻዕባን መካከል ያለው ረጀብ ነው*። عَنْ أَبِي بَكْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ إِنَّ الزَّمَانَ قَدِ اسْتَدَارَ كَهَيْئَتِهِ يَوْمَ خَلَقَ اللَّهُ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ، السَّنَةُ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا مِنْهَا، أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ، ثَلاَثٌ مُتَوَالِيَاتٌ، ذُو الْقَعْدَةِ وَذُو الْحِجَّةِ وَالْمُحَرَّمُ وَرَجَبُ مُضَرَ الَّذِي بَيْنَ جُمَادَى وَشَعْبَانَ
“ረመዷን” رَمَضَان ማለት “ድርቀት” “ሞቃታማ” ማለት ነው፥ ረመዷን የወር ስም እንጂ የጾም ስም አይደለም። የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ የወረደበት ወር ስለሆነ ነው፦
2፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ