ተውራትንና ኢንጂልን ከቁርኣን በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ ቢያወርዳቸውም ቁርኣን ግን ከእርሱ በፊት ያሉትን ተውራትንና ኢንጂልን የሚያረጋግጥ እና የተቀላቀለው እውነት ከውሸት የሚለይ ነው፥ የመጽሐፉ ሰዎች እዉነቱን በዉሸት በመቀላቀል ሲበረዙት አምላካችን አላህ ቁርኣንን ፉርቃን በማድረግ አውርዷል። “ፉርቃን” فُرْقَان ማለት “እውነትን ከውሸት የሚለይ” ማለት ነው፦
25፥1 ያ *ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው*፡፡ تَبَارَكَ ٱلَّذِى نَزَّلَ ٱلْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِۦ لِيَكُونَ لِلْعَٰلَمِينَ نَذِيرًا
3፥4 ከእርሱ በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው፡፡ *"ፉርቃንንም አወረደ"*፡፡ مِن قَبْلُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَأَنزَلَ الْفُرْقَان
5፥48 *”ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ “አረጋጋጭ” እና በእርሱ ላይ “ተጠባባቂ” ሲሆን በእውነት አወረድን”*። وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ
“ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا ማለት “አረጋጋጭ” ማለት ሲሆን ቁርኣን ከወረደበት ምክንያት አንዱ ከአላህ የወረደውን እውነት ለማረጋገጥ ነው፥ ከአላህ የወረደውን እውነት ስለሚያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” ይባላል። “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለት ደግሞ “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” ማለት ነው፥ በተወረደው ላይ ቀጥፈው የጨመሩትን ውሸት ስለሚያርም “ሙሃይሚን” ይባላል።
የመጽሐፉ ሰዎች ጋር ያለው የተበረዘ መፅሐፍ ነው ማለት ወተት ከቡና ጋር ሲቀላቀል ኦርጂናሉ ወተት ተበርዟል ማለት ነው። ነገር ግን የወተት ቅሪት በማኪያቶ ላይ አለ። በተመሳሳይ የአላህ ንግግር የወረደበት ቋንቋ ሥረ-መሠረቱና የቃሉ አንጓ ባይኖርም መልእክቱ እና ሃሳቡ በቅሪት ደረጃ አለ። የመጽሐፉ ሰዎች ጋር ያሉት መጽሐፍት ሙሉ ለሙሉ እውነትን ነው ብለን እንደማንቀበል ሁሉ ሙሉ ለሙሉ ሐሰት ነው ብለን አናስተባብልም። ዋናው ከአላህ የወረደውን እውነት ሰዎች ከጨመሩበት ሐሰት የምንለይበት ፉርቃን ቁርኣን ነው። ቁርኣን ያረጋገጠውን እሳቤ በማረጋገጥ ያረመውን ደግሞ በመተው እንመዝናለን። ለምሳሌ ቁርኣን ከበፊቱ የወረደውን በመግለጽ እና በመዘርዘር አረጋግጧል፦
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና በመጻሕፍት ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች *”ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው”* እና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَٱلزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُون
10፥37 ይህም ቁርኣን ከአላህ ሌላ ከሆነ ፍጡር የተቀጠፈ ሊሆን አይገባውም፡፡ ግን ያንን *”ከእርሱ በፊት ያለውን”* የሚያረጋግጥ እና *”በመጽሐፉ ውስጥ ያለውን የሚዘረዝር”* በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲሆን ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡ وَمَا كَانَ هَٰذَا ٱلْقُرْءَانُ أَن يُفْتَرَىٰ مِن دُونِ ٱللَّهِ وَلَٰكِن تَصْدِيقَ ٱلَّذِى بَيْنَ يَدَيْهِ وَتَفْصِيلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا رَيْبَ فِيهِ مِن رَّبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ከገለጻቸውና ከዘረዘራቸው መካለል በዐቂዳህ ነጥብ፦ አላህ “እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” በማለት ወደ ነቢያቱ ማውረዱ ነው፦
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ *”እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ፍሩኝም”* ማለትን አስታውቁ በማለት ያወርዳል፡፡ يُنَزِّلُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةَ بِٱلرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦٓ أَنْ أَنذِرُوٓا۟ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱتَّقُونِ
በፊቅህ ነጥብ ደግሞ አላህ ስለ “ጾምን፣ መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን” ማውረዱን ነው፦
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *”ጾም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ ልትጠነቀቁ ይከጀላልና”*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
21፥73 *”ወደ እነርሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አወረድን”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَيْهِمْ فِعْلَ ٱلْخَيْرَٰتِ وَإِقَامَ ٱلصَّلَوٰةِ وَإِيتَآءَ ٱلزَّكَوٰة
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
25፥1 ያ *ፉርቃንን በባሪያው ላይ ለዓለማት አስጠንቃቂ ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው*፡፡ تَبَارَكَ ٱلَّذِى نَزَّلَ ٱلْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِۦ لِيَكُونَ لِلْعَٰلَمِينَ نَذِيرًا
3፥4 ከእርሱ በፊት ለሰዎች መሪ አድርጎ አወረዳቸው፡፡ *"ፉርቃንንም አወረደ"*፡፡ مِن قَبْلُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَأَنزَلَ الْفُرْقَان
5፥48 *”ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ “አረጋጋጭ” እና በእርሱ ላይ “ተጠባባቂ” ሲሆን በእውነት አወረድን”*። وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ
“ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا ማለት “አረጋጋጭ” ማለት ሲሆን ቁርኣን ከወረደበት ምክንያት አንዱ ከአላህ የወረደውን እውነት ለማረጋገጥ ነው፥ ከአላህ የወረደውን እውነት ስለሚያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” ይባላል። “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለት ደግሞ “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” ማለት ነው፥ በተወረደው ላይ ቀጥፈው የጨመሩትን ውሸት ስለሚያርም “ሙሃይሚን” ይባላል።
የመጽሐፉ ሰዎች ጋር ያለው የተበረዘ መፅሐፍ ነው ማለት ወተት ከቡና ጋር ሲቀላቀል ኦርጂናሉ ወተት ተበርዟል ማለት ነው። ነገር ግን የወተት ቅሪት በማኪያቶ ላይ አለ። በተመሳሳይ የአላህ ንግግር የወረደበት ቋንቋ ሥረ-መሠረቱና የቃሉ አንጓ ባይኖርም መልእክቱ እና ሃሳቡ በቅሪት ደረጃ አለ። የመጽሐፉ ሰዎች ጋር ያሉት መጽሐፍት ሙሉ ለሙሉ እውነትን ነው ብለን እንደማንቀበል ሁሉ ሙሉ ለሙሉ ሐሰት ነው ብለን አናስተባብልም። ዋናው ከአላህ የወረደውን እውነት ሰዎች ከጨመሩበት ሐሰት የምንለይበት ፉርቃን ቁርኣን ነው። ቁርኣን ያረጋገጠውን እሳቤ በማረጋገጥ ያረመውን ደግሞ በመተው እንመዝናለን። ለምሳሌ ቁርኣን ከበፊቱ የወረደውን በመግለጽ እና በመዘርዘር አረጋግጧል፦
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና በመጻሕፍት ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች *”ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው”* እና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَٱلزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُون
10፥37 ይህም ቁርኣን ከአላህ ሌላ ከሆነ ፍጡር የተቀጠፈ ሊሆን አይገባውም፡፡ ግን ያንን *”ከእርሱ በፊት ያለውን”* የሚያረጋግጥ እና *”በመጽሐፉ ውስጥ ያለውን የሚዘረዝር”* በእርሱ ጥርጣሬ የሌለበት ሲሆን ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡ وَمَا كَانَ هَٰذَا ٱلْقُرْءَانُ أَن يُفْتَرَىٰ مِن دُونِ ٱللَّهِ وَلَٰكِن تَصْدِيقَ ٱلَّذِى بَيْنَ يَدَيْهِ وَتَفْصِيلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا رَيْبَ فِيهِ مِن رَّبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ከገለጻቸውና ከዘረዘራቸው መካለል በዐቂዳህ ነጥብ፦ አላህ “እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” በማለት ወደ ነቢያቱ ማውረዱ ነው፦
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ *”እነሆ ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ፍሩኝም”* ማለትን አስታውቁ በማለት ያወርዳል፡፡ يُنَزِّلُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةَ بِٱلرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦٓ أَنْ أَنذِرُوٓا۟ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱتَّقُونِ
በፊቅህ ነጥብ ደግሞ አላህ ስለ “ጾምን፣ መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን” ማውረዱን ነው፦
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *”ጾም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ ልትጠነቀቁ ይከጀላልና”*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
21፥73 *”ወደ እነርሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አወረድን”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَيْهِمْ فِعْلَ ٱلْخَيْرَٰتِ وَإِقَامَ ٱلصَّلَوٰةِ وَإِيتَآءَ ٱلزَّكَوٰة
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሡጁዱ አት-ቲላዋህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምን አላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
"ቲላዋህ" تِلَاوَة ማለት "ንባብ" ማለት ሲሆን በመድረሻ ቅጥያ ላይ “ታ” ة የሚባለው “ታእ-መርቡጧህ” تاء مربوطة ነው፥ “ታ” ت “ታእ-መፍቱሓህ” تاء مفتوحة ሲሆን ደግሞ "ቲላወት" تِلَاوَت ይሆናል። ይህም ቃል አንድ ጊዜ ቁርኣን ላይ አለ፦
2፥121 *"እነዚያ መጽሐፉን የሰጠናቸው ተገቢ "ንባቡን" ያነቡታል፡፡ እነዚያ በእርሱ ያምናሉ፤ በእርሱም የሚክዱ እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎቹ ናቸው*፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ يَتْلُونَهُ حَقَّ تِلَاوَتِهِ أُولَـٰئِكَ يُؤْمِنُونَ بِهِ ۗ وَمَن يَكْفُرْ بِهِ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْخَاسِرُونَ
ቲላዋህ የሚያነቡ "ታሊያት" تَّٰلِيَٰت ይባላሉ። “ሡጁድ” سُّجُود ማለት "ስግደት" ማለት ነው። "ሡጁዱ አት-ቲላዋህ" سُّجُود الْتِلَاوَة ማለት "የስግደት ንባብ" ማለት ነው። ይህም ቁርኣን ሲቀራ የሡጁድ አንቀጽ ስናገኝ የምንሰግደው የስግደት አይነት ነው። በቁርኣን ውስጥ 15 ቦታ ላይ የሱጁድ አናቅጽ አሉ፦
7፥206 እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፡፡ ያወድሱታልም፡፡ *"ለእርሱም ብቻ ይሰግዳሉ"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ عِندَ رَبِّكَ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَيُسَبِّحُونَهُ وَلَهُ يَسْجُدُونَ ۩
13፥15 በሰማያትና በምድርም ያሉት ሁሉ በውድም ሆነ በግድ *"ለአላህ ይሰግዳሉ፥ ጥላዎቻቸውም በጧቶችና በሠርኮች ይሰግዳሉ"*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ طَوْعًا وَكَرْهًا وَظِلَالُهُم بِالْغُدُوِّ وَالْآصَالِ ۩
16፥49 *ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ መላእክትም ይሰግዳሉ*፡፡ እነርሱም አይኮሩም፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
17፥107 «በእርሱ እመኑ ወይም አትመኑ» በላቸው፤ እነዚያ ከእርሱ በፊት ዕውቀትን የተሰጡት *"በእነርሱ ላይ በተነበበ ጊዜ ሰጋጆች ኾነው በሸንጎበቶቻቸው ላይ ይወድቃሉ"*። قُلْ آمِنُوا بِهِ أَوْ لَا تُؤْمِنُوا ۚ إِنَّ الَّذِينَ أُوتُوا الْعِلْمَ مِن قَبْلِهِ إِذَا يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ يَخِرُّونَ لِلْأَذْقَانِ سُجَّدًا
19፥58 *"የአልረሕማን አንቀጾች በነሱ ላይ በተነበቡ ጊዜ ሰጋጆችና አልቃሾች ኾነው ይወድቃሉ"*፡፡ إِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُ الرَّحْمَـٰنِ خَرُّوا سُجَّدًا وَبُكِيًّا ۩
22፥18 *አላህ በሰማያት ያለው ሁሉ፣ በምድርም ያለው ሁሉ፣ ፀሐይና ጨረቃም፣ ከዋክብትም፣ ተራራዎችም፣ ዛፎችም፣ ተንቀሳቃሾችም ከሰዎች ብዙዎችም ለእርሱ የሚሰግዱለት መሆኑን አታውቁምን?* أَلَمْ تَرَ أَنَّ اللَّهَ يَسْجُدُ لَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ وَالنُّجُومُ وَالْجِبَالُ وَالشَّجَرُ وَالدَّوَابُّ وَكَثِيرٌ مِّنَ النَّاس
22፥77 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! *"በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም አምልኩ፣ በጎንም ነገር ሥሩ፣ ልትድኑ ይከጀልላችኋልና"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ارْكَعُوا وَاسْجُدُوا وَاعْبُدُوا رَبَّكُمْ وَافْعَلُوا الْخَيْرَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ ۩
25፥60 *ለእነርሱም ለአልረሕማን ስገዱ በተባሉ ጊዜ አልረሕማን ማነው ለምታዘን እና ለማናውቀው እንሰግዳለን ይላሉ*፡፡ ይህ መራቅንም ጨመራቸው፡፡ وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ اسْجُدُوا لِلرَّحْمَـٰنِ قَالُوا وَمَا الرَّحْمَـٰنُ أَنَسْجُدُ لِمَا تَأْمُرُنَا وَزَادَهُمْ نُفُورًا ۩
27፥25 ለዚያ በሰማያትና በምድር የተደበቀውን ለሚያወጣው፣ *የምትሸሽጉትንና የምትገልጹትንም ሁሉ ለሚያውቀው አላህ እንዳይሰግዱ ሰይጣን አግዷቸዋል*፡፡ أَلَّا يَسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي يُخْرِجُ الْخَبْءَ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَيَعْلَمُ مَا تُخْفُونَ وَمَا تُعْلِنُونَ
32፥15 *በአንቀጾቻችን የሚያምኑት እነዚያ በእርሷ በተገሰጹ ጊዜ ሰጋጆች ሆነው የሚወድቁት* እና እነርሱም የማይኮሩ ሆነው በጌታቸው ምስጋና ተጎናጽፈው የሚያወድሱት ብቻ ናቸው፡፡ إِنَّمَا يُؤْمِنُ بِآيَاتِنَا الَّذِينَ إِذَا ذُكِّرُوا بِهَا خَرُّوا سُجَّدًا وَسَبَّحُوا بِحَمْدِ رَبِّهِمْ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ ۩
38፥24 ዳውድም የፈተንነው መኾኑን ዐወቀ፡፡ *ጌታውንም ምሕረትን ለመነ፡፡ ሰጋጅ ኾኖ ወደቀም*፡፡ በመጸጸት ተመለሰም፡፡ وَظَنَّ دَاوُودُ أَنَّمَا فَتَنَّاهُ فَاسْتَغْفَرَ رَبَّهُ وَخَرَّ رَاكِعًا وَأَنَابَ ۩
41፥37 *"ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ ስገዱ፡፡ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
53፥62 *"ለአላህም ስገዱ አምልኩትም"*፡፡ فَاسْجُدُوا لِلَّهِ وَاعْبُدُوا ۩
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምንአላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
86፥19 ይከልከል አትታዘዘው፡፡ *ስገድም፥ ተቃረብም*፡፡ كَلَّا لَا تُطِعْهُ وَاسْجُدْ وَاقْتَرِب ۩
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምን አላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
"ቲላዋህ" تِلَاوَة ማለት "ንባብ" ማለት ሲሆን በመድረሻ ቅጥያ ላይ “ታ” ة የሚባለው “ታእ-መርቡጧህ” تاء مربوطة ነው፥ “ታ” ت “ታእ-መፍቱሓህ” تاء مفتوحة ሲሆን ደግሞ "ቲላወት" تِلَاوَت ይሆናል። ይህም ቃል አንድ ጊዜ ቁርኣን ላይ አለ፦
2፥121 *"እነዚያ መጽሐፉን የሰጠናቸው ተገቢ "ንባቡን" ያነቡታል፡፡ እነዚያ በእርሱ ያምናሉ፤ በእርሱም የሚክዱ እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎቹ ናቸው*፡፡ الَّذِينَ آتَيْنَاهُمُ الْكِتَابَ يَتْلُونَهُ حَقَّ تِلَاوَتِهِ أُولَـٰئِكَ يُؤْمِنُونَ بِهِ ۗ وَمَن يَكْفُرْ بِهِ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْخَاسِرُونَ
ቲላዋህ የሚያነቡ "ታሊያት" تَّٰلِيَٰت ይባላሉ። “ሡጁድ” سُّجُود ማለት "ስግደት" ማለት ነው። "ሡጁዱ አት-ቲላዋህ" سُّجُود الْتِلَاوَة ማለት "የስግደት ንባብ" ማለት ነው። ይህም ቁርኣን ሲቀራ የሡጁድ አንቀጽ ስናገኝ የምንሰግደው የስግደት አይነት ነው። በቁርኣን ውስጥ 15 ቦታ ላይ የሱጁድ አናቅጽ አሉ፦
7፥206 እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፡፡ ያወድሱታልም፡፡ *"ለእርሱም ብቻ ይሰግዳሉ"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ عِندَ رَبِّكَ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَيُسَبِّحُونَهُ وَلَهُ يَسْجُدُونَ ۩
13፥15 በሰማያትና በምድርም ያሉት ሁሉ በውድም ሆነ በግድ *"ለአላህ ይሰግዳሉ፥ ጥላዎቻቸውም በጧቶችና በሠርኮች ይሰግዳሉ"*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ طَوْعًا وَكَرْهًا وَظِلَالُهُم بِالْغُدُوِّ وَالْآصَالِ ۩
16፥49 *ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ መላእክትም ይሰግዳሉ*፡፡ እነርሱም አይኮሩም፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
17፥107 «በእርሱ እመኑ ወይም አትመኑ» በላቸው፤ እነዚያ ከእርሱ በፊት ዕውቀትን የተሰጡት *"በእነርሱ ላይ በተነበበ ጊዜ ሰጋጆች ኾነው በሸንጎበቶቻቸው ላይ ይወድቃሉ"*። قُلْ آمِنُوا بِهِ أَوْ لَا تُؤْمِنُوا ۚ إِنَّ الَّذِينَ أُوتُوا الْعِلْمَ مِن قَبْلِهِ إِذَا يُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ يَخِرُّونَ لِلْأَذْقَانِ سُجَّدًا
19፥58 *"የአልረሕማን አንቀጾች በነሱ ላይ በተነበቡ ጊዜ ሰጋጆችና አልቃሾች ኾነው ይወድቃሉ"*፡፡ إِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُ الرَّحْمَـٰنِ خَرُّوا سُجَّدًا وَبُكِيًّا ۩
22፥18 *አላህ በሰማያት ያለው ሁሉ፣ በምድርም ያለው ሁሉ፣ ፀሐይና ጨረቃም፣ ከዋክብትም፣ ተራራዎችም፣ ዛፎችም፣ ተንቀሳቃሾችም ከሰዎች ብዙዎችም ለእርሱ የሚሰግዱለት መሆኑን አታውቁምን?* أَلَمْ تَرَ أَنَّ اللَّهَ يَسْجُدُ لَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَمَن فِي الْأَرْضِ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ وَالنُّجُومُ وَالْجِبَالُ وَالشَّجَرُ وَالدَّوَابُّ وَكَثِيرٌ مِّنَ النَّاس
22፥77 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! *"በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም አምልኩ፣ በጎንም ነገር ሥሩ፣ ልትድኑ ይከጀልላችኋልና"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ارْكَعُوا وَاسْجُدُوا وَاعْبُدُوا رَبَّكُمْ وَافْعَلُوا الْخَيْرَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ ۩
25፥60 *ለእነርሱም ለአልረሕማን ስገዱ በተባሉ ጊዜ አልረሕማን ማነው ለምታዘን እና ለማናውቀው እንሰግዳለን ይላሉ*፡፡ ይህ መራቅንም ጨመራቸው፡፡ وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ اسْجُدُوا لِلرَّحْمَـٰنِ قَالُوا وَمَا الرَّحْمَـٰنُ أَنَسْجُدُ لِمَا تَأْمُرُنَا وَزَادَهُمْ نُفُورًا ۩
27፥25 ለዚያ በሰማያትና በምድር የተደበቀውን ለሚያወጣው፣ *የምትሸሽጉትንና የምትገልጹትንም ሁሉ ለሚያውቀው አላህ እንዳይሰግዱ ሰይጣን አግዷቸዋል*፡፡ أَلَّا يَسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي يُخْرِجُ الْخَبْءَ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَيَعْلَمُ مَا تُخْفُونَ وَمَا تُعْلِنُونَ
32፥15 *በአንቀጾቻችን የሚያምኑት እነዚያ በእርሷ በተገሰጹ ጊዜ ሰጋጆች ሆነው የሚወድቁት* እና እነርሱም የማይኮሩ ሆነው በጌታቸው ምስጋና ተጎናጽፈው የሚያወድሱት ብቻ ናቸው፡፡ إِنَّمَا يُؤْمِنُ بِآيَاتِنَا الَّذِينَ إِذَا ذُكِّرُوا بِهَا خَرُّوا سُجَّدًا وَسَبَّحُوا بِحَمْدِ رَبِّهِمْ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ ۩
38፥24 ዳውድም የፈተንነው መኾኑን ዐወቀ፡፡ *ጌታውንም ምሕረትን ለመነ፡፡ ሰጋጅ ኾኖ ወደቀም*፡፡ በመጸጸት ተመለሰም፡፡ وَظَنَّ دَاوُودُ أَنَّمَا فَتَنَّاهُ فَاسْتَغْفَرَ رَبَّهُ وَخَرَّ رَاكِعًا وَأَنَابَ ۩
41፥37 *"ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ ስገዱ፡፡ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُونَ
53፥62 *"ለአላህም ስገዱ አምልኩትም"*፡፡ فَاسْجُدُوا لِلَّهِ وَاعْبُدُوا ۩
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምንአላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
86፥19 ይከልከል አትታዘዘው፡፡ *ስገድም፥ ተቃረብም*፡፡ كَلَّا لَا تُطِعْهُ وَاسْجُدْ وَاقْتَرِب ۩
እነዚህ አስራ አምስቱ ይህንን ይመስላሉ። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ ሙስተሐብ እንጂ ፈርድ አይደለም። ግን የጠበቀ ሙስተሐብ ነው፥ የጠበቀ ሙስተሐብ ዋጅብ ነው። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ በቃሪው በአዳማጩም መስገዱ ዋጅብ ነው፦
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምን አላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
ይህ የጠበቀ ሱናህ በነቢያችን"ﷺ" ሱናህ እንዲህ ተዘግቧል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 17, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዑመር"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *" መቼም ቢሆን ነቢዩ"ﷺ" ሥጁድ የሚወረድበት ሱራህ ሲያገኙ ይሰግዱ ነበር። እኛም ከእኛ መካከል የሡጁድ ቦታ ፈልገን እስካላገኘን ድረስ አብረን እንሰግድ ነበር"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَقْرَأُ السُّورَةَ الَّتِي فِيهَا السَّجْدَةُ فَيَسْجُدُ وَنَسْجُدُ حَتَّى مَا يَجِدُ أَحَدُنَا مَكَانًا لِمَوْضِعِ جَبْهَتِهِ
ሡጁዱ አት-ቲላዋህ የሚቀራው ሰው ሡጁድ ሳያደርግ ቀጣዩን አንቀጽ በመቅራት ከቀጠለ የሚያዳምጠው ሰውም ሡጁድ ማድረግ አይጠበቅበትም። ነገር ግን ሶላት ውስጥ ከኾነ እና ኢማሙ ሡጁድ ካደረገ ግን ኢማሙን ተከትሎ ሡጁድ ማድረግ ፈርድ ነው። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ ከመደረጉ በፊት መቆም፣ ኒያህ፣ ቂብላህ እና ውዱእ ይወጅብበታል። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ በሚደረግበት ወቅት ወደ ሱጁድ ለመውረድ "አላሁ አክበር" ማለት፣ በሡጁድ ላይ "ሡብሓነ ረቢል አዕላ" ቢያንስ ሦስት ጊዜ ቢባል እና በሡጁድ ለመቀመጥ "አላሁ አክበር" ማለት ሙስተሐብ ነው። በሡጁዱ አት-ቲላዋህ ላይ የሚባለው ዱዓህ፦ "አላህ ሆይ! ለአንተ እሰግዳለው፣ በአንተ አምናለው፣ ለአንተም እገዛለው። አንተ ጌታዬ ነህ፥ ፊቴን ለዚያ ለፈጠረው እና ለቀረፀው መስሚያውን እና መመልከቻውን ላበጀለት ተደፍቷል፡፡ አፈጣጠሩን ያሳመረው አላህ ረድዔተ-ብዙ ነው" የሚል ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 12, ሐዲስ 99
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ ነቢዩ"ﷺ" በሰገዱ ጊዜ፦ *"አላህ ሆይ! ለአንተ እሰግዳለው፣ በአንተ አምናለው፣ ለአንተም እገዛለው። አንተ ጌታዬ ነህ፥ ፊቴን ለዚያ ለፈጠረው እና ለቀረፀው መስሚያውን እና መመልከቻውን ላበጀለት ተደፍቷል፡፡ አፈጣጠሩን ያሳመረው አላህ ረድዔተ-ብዙ ነው" ይሉ ነበር"*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَقُولُ فِي سُجُودِهِ " اللَّهُمَّ لَكَ سَجَدْتُ وَبِكَ آمَنْتُ وَلَكَ أَسْلَمْتُ وَأَنْتَ رَبِّي سَجَدَ وَجْهِي لِلَّذِي خَلَقَهُ وَصَوَّرَهُ وَشَقَّ سَمْعَهُ وَبَصَرَهُ تَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِين
በሡጁዱ አት-ቲላዋህ ማጠናቀቂያ ላይ ተሸሁድ እና ተሥሊም የለውም። አምላካችን አላህ ቁርኣን እየቀሩ ሡጁዱ አት-ቲላዋህ ከሚሰግዱ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
84፥21 *በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት ምን አላቸው?* وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ الْقُرْآنُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
ይህ የጠበቀ ሱናህ በነቢያችን"ﷺ" ሱናህ እንዲህ ተዘግቧል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 17, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዑመር"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *" መቼም ቢሆን ነቢዩ"ﷺ" ሥጁድ የሚወረድበት ሱራህ ሲያገኙ ይሰግዱ ነበር። እኛም ከእኛ መካከል የሡጁድ ቦታ ፈልገን እስካላገኘን ድረስ አብረን እንሰግድ ነበር"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَقْرَأُ السُّورَةَ الَّتِي فِيهَا السَّجْدَةُ فَيَسْجُدُ وَنَسْجُدُ حَتَّى مَا يَجِدُ أَحَدُنَا مَكَانًا لِمَوْضِعِ جَبْهَتِهِ
ሡጁዱ አት-ቲላዋህ የሚቀራው ሰው ሡጁድ ሳያደርግ ቀጣዩን አንቀጽ በመቅራት ከቀጠለ የሚያዳምጠው ሰውም ሡጁድ ማድረግ አይጠበቅበትም። ነገር ግን ሶላት ውስጥ ከኾነ እና ኢማሙ ሡጁድ ካደረገ ግን ኢማሙን ተከትሎ ሡጁድ ማድረግ ፈርድ ነው። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ ከመደረጉ በፊት መቆም፣ ኒያህ፣ ቂብላህ እና ውዱእ ይወጅብበታል። ሡጁዱ አት-ቲላዋህ በሚደረግበት ወቅት ወደ ሱጁድ ለመውረድ "አላሁ አክበር" ማለት፣ በሡጁድ ላይ "ሡብሓነ ረቢል አዕላ" ቢያንስ ሦስት ጊዜ ቢባል እና በሡጁድ ለመቀመጥ "አላሁ አክበር" ማለት ሙስተሐብ ነው። በሡጁዱ አት-ቲላዋህ ላይ የሚባለው ዱዓህ፦ "አላህ ሆይ! ለአንተ እሰግዳለው፣ በአንተ አምናለው፣ ለአንተም እገዛለው። አንተ ጌታዬ ነህ፥ ፊቴን ለዚያ ለፈጠረው እና ለቀረፀው መስሚያውን እና መመልከቻውን ላበጀለት ተደፍቷል፡፡ አፈጣጠሩን ያሳመረው አላህ ረድዔተ-ብዙ ነው" የሚል ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 12, ሐዲስ 99
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ ነቢዩ"ﷺ" በሰገዱ ጊዜ፦ *"አላህ ሆይ! ለአንተ እሰግዳለው፣ በአንተ አምናለው፣ ለአንተም እገዛለው። አንተ ጌታዬ ነህ፥ ፊቴን ለዚያ ለፈጠረው እና ለቀረፀው መስሚያውን እና መመልከቻውን ላበጀለት ተደፍቷል፡፡ አፈጣጠሩን ያሳመረው አላህ ረድዔተ-ብዙ ነው" ይሉ ነበር"*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَقُولُ فِي سُجُودِهِ " اللَّهُمَّ لَكَ سَجَدْتُ وَبِكَ آمَنْتُ وَلَكَ أَسْلَمْتُ وَأَنْتَ رَبِّي سَجَدَ وَجْهِي لِلَّذِي خَلَقَهُ وَصَوَّرَهُ وَشَقَّ سَمْعَهُ وَبَصَرَهُ تَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِين
በሡጁዱ አት-ቲላዋህ ማጠናቀቂያ ላይ ተሸሁድ እና ተሥሊም የለውም። አምላካችን አላህ ቁርኣን እየቀሩ ሡጁዱ አት-ቲላዋህ ከሚሰግዱ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከውኛል ወይስ ልኮኛል?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥171 *”እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፡፡ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ”*፡፡ .. *”«ሦስት ናቸው» አትበሉም”*፡፡ ተከልከሉ፤ ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ *”አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው”*፡፡ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ ۖ فَـَٔامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرُسُلِهِۦ ۖ وَلَا تَقُولُوا۟ ثَلَٰثَةٌ ۚ ٱنتَهُوا۟ خَيْرًۭا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا ٱللَّهُ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ سُبْحَٰنَهُۥٓ أَن يَكُونَ لَهُۥ وَلَدٌۭ ۘ لَّهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَمَا فِى ٱلْأَرْضِ ۗ وَكَفَىٰ بِٱللَّهِ وَكِيلًۭا
የሥላሴ አማንያን ከባይብል የሥላሴ እሳቤ ለማግኘት የማይቆፍሩት ጉድጓድ፣ የማይፈነቅሉት ድንጋይ፣ የማይደረምሱት መሬት የለም። በተለይ የሥላሴ ሽታው እንኳን ከማይሸተው ከብሉይ ኪዳን ፍንጭ ለማግኘት ሲዳዱ ማየት ፈገግ ያሰኛል። የብሉይ ኪዳን ቀዳማይ ተዳራሲያን አይሁዳውያን እንጂ ክርስቲያኖች አይደሉም። ክርስቲያኖች ደኃራይ ተዳራሲያን እንደመሆናችሁ መጠን አይሁዳውያን ከሙሴ ጀምሮ ሥላሴ የሚባል አምላክ ሰብከው እንደማያውቁ ከባለቤቶቹ ቀረብ ብሎ መጠየቅ ነው። እስቲ ለዛሬ ሥላሴን ያሳያል ብለው ድምዳሜ ላይ አደረሰን ከሚሏቸው ጥቅሶች አንዱ እንይ፦
ኢሳይያስ 48፥16 ወደ እኔ ቅረቡ ይህንም ስሙ፤ እኔ ከጥንት ጀምሬ በስውር አልተናገርሁም፤ ከሆነበት ዘመን ጀምሮ እኔ በዚያ ነበርሁ፥ አሁንም *"አዶናይ ያህዌህ በመንፈሱ ልኮኛል"*። NET Bible
ዕብራይስጥ ማሶሬቲክ፦
אֲדֹנָי יְהוִה שְׁלָחַנִי--וְרוּחו
ግሪክ ሰፕቱጀንት፦
καὶ νῦν Κύριος ἀπέστειλέ με καὶ τὸ πνεῦμα αὐτοῦ.
የዕብራይስጡ ማሶሬቲክ እና ግሪክ ሰፕቱጀንት(LXX)፦ "አዶናይ ያህዌህ በመንፈሱ ልኮኛል" ብለው አስቀምጠውት ሳለ ሥላሴአውያን፦ "አዶናይ ያህዌህ እና መንፈሱ ልከውኛል" በማለት ሥላሴ ለመስራት ሞክረዋል።
"ሠላሐኒ" שְׁלָחַ֖נִי ማለት "ልኮኛል" ነው እንጂ "ልከውኛል" ማለት አይደለም። "ሠላሐ" שְׁלָחַ֖ ማለት "ላከ" ማለት ሲሆን ነጠላ ግስ ነው፥ ይህ ግስ በተመሳሳይ ነቢያት "ላከኝ" ላሉበት ግስ የተጠቀሙት ይህንን ግስ ነው፦
ዘፍጥረት 45፥5 አሁንም ወደዚህ ስለ ሸጣችሁኝ አትዘኑ፥ አትቈርቈሩም፤ እግዚአብሔር ሕይወትን ለማዳን ከእናንተ በፊት *"ልኮኛልና"* שְׁלָחַ֖נִי ።
2 ነገሥት 2፥2 ኤልያስም ኤልሳዕን፦ ያህዌህ ወደ ቤቴል *"ልኮኛልና"* שְׁלָחַ֖נִי በዚህ ቆይ፡ አለው።
ኤርምያስ 26፥12 ኤርምያስም ለአለቆችና ለሕዝቡ ሁሉ እንዲህ ብሎ ተናገረ፦ በሰማችሁት ቃል ሁሉ በዚህች ቤትና በዚህች ከተማ ላይ ትንቢት እናገር ዘንድ ያህዌህ *"ልኮኛልና"* שְׁלָחַ֖נִי ።
ብሉይ ላይ "ሠላሐኒ" שְׁלָחַ֖נִי የሚለው ቃል 26 ቦታ አለ፥ ሁሉም ጋር "ልኮኛል" ለማለት እንጂ "ልከውኛል" ለማለት በፍጹም አልተጠቀሙበት። ኢሳይያስ ላይ ግን የሥላሴ አማንያን ትርጉም ላይ ሆን ብለው የሥላሴን እሳቤ ለማዳበር የጨመሯት ነው። የላከ ለሚለው ነጠላ ቃል ብዜት "ላኩ" ነው፥ "ላኩ" ደግሞ "ሣላሁ" שָׁלְח֖וּ ነው፦
ኤርምያስ 14፥3 ታላላቆችም ብላቴኖቻቸውን ወደ ውኃ *"ላኩ"* שָׁלְח֖וּ ።
ኢሳይያስ "ልከውኛል" ለማለት ቢፈልግ ኖሮ "ሣላሁኒ" שָׁלְח֖וּנִי ይል ነበር፥ ቅሉ ግን አላለም። የያህዌህ መንፈሱ ከአፉ እና ከአፍንጫው የሚወጣ እስትንፋ ነው፦
ዘጸአት 15፥8 *”በአፍንጫህ እስትንፋስ”* ውኆች ተከመሩ፥ ፈሳሾችም እንደ ክምር ቆሙ፤ ሞገዱም በባሕር ውስጥ ረጋ፡፡
መዝሙር 33፥6 በእግዚአብሔር ቃል ሰማዮች ጸኑ፥ ሠራዊታቸውም ሁሉ *”በአፉ እስትንፋስ”*።
የያህዌህ እስትንፋስ ከያህዌህ በተለይ መልኩ እንደ ያህዌህ እራሱ የቻለ ማንነት"person" ከሆነ እርሱ ማን ነው? ያህዌህስ ከራሱ አፍ እና አፍንጫ ተሸንሽኖ የሚወጣ ሌላ ማንነት ካለው ያህዌህ አንድ ነው ከሚለው ትምህርት ጋር ይጣረሳል። ሲቀጥል አፍንጭ እና አፍ ሁለት ስለሆኑ ሁለት እስትንፋሶች ከወጡ በኃላ ተገጣጥመው ነው ወይስ ተለያይተው ነው ማንነት የሚሆኑት?
ሢሰልስ ኢሳይያስን የያህዌህ እስትንፋስ አላከውም፥ ግን ላከው ቢባል የሚያስደንቅ አይደለም። ምክንያቱም ከያህዌህ አፍ የምትወጣ ጥበብ ትልካለች፦
ምሳሌ 9፥1 *"ጥበብ ቤትዋን ሠራች"*፥ ሰባቱንም ምሰሶችዋን አቆመች።
ምሳሌ 9 3፤ *"ባሪያዎችዋን ልካ"* በከተማይቱ ከፍተኛ ስፍራ ላይ ጠራች።
ሉቃስ 11፥49 ስለዚህ ደግሞ *የእግዚአብሔር ጥበብ* እንዲህ አለች፦ ወደ እነርሱ ነቢያትንና ሐዋርያትን *እልካለሁ*፥ ከእነርሱም ይገድላሉ ያሳድዱማል፥
ያህዌህ መልእክቱን ለነቢያት የሚያስተላልፈው በመንፈሱ ነው፦
ዘካርያስ7፥12 የሠራዊትም ጌታ ያህዌህ *"በቀደሙት ነቢያት እጅ በመንፈሱ የላከውን ሕጉን እና ቃሉን"* እንዳይሰሙ ልባቸውን እንደ አልማዝ አጠነከሩ።
ላኪ ያህዌህ በመንፈሱ ከሆነ የተላከው ማን ነው? የተላከው ኢሳይያስ ነው። ዐውዱ ላይ፦ "ወደ እኔ ቅረቡ ይህንም ስሙ፤ እኔ ከጥንት ጀምሬ በስውር አልተናገርሁም፤ ከሆነበት ዘመን ጀምሮ እኔ በዚያ ነበርሁ" የሚለው ያህዌህ ነው። ከዚያ ኢሳይያስ፦ "አዶናይ ያህዌህ በመንፈሱ ልኮኛል" ይላል። ይህ የተለመደ አነጋገር በኢሳይያስ መጽሐፍ እንይ፦
ኢሳይያስ 50፥3-4 *"ሰማያትን ጥቍረት አለብሳቸዋለሁ፥ መጋረጃቸውንም ማቅ አደርጋለሁ። የደከመውን በቃል እንዴት እንደምደግፍ አውቅ ዘንድ አዶናይ ያህዌህ የተማሩትን ምላስ ሰጥቶኛል፥ ማለዳ ማለዳ ያነቃኛል፥ እንደ ተማሪዎችም ትሰማ ዘንድ ጆሮዬን ያነቃቃል"*።
"ሰማያትን ጥቍረት አለብሳቸዋለሁ፥ መጋረጃቸውንም ማቅ አደርጋለሁ" የሚለው ያህዌህ ሆኖ ሳለ እዛው ዐውድ ላይ፦ "የደከመውን በቃል እንዴት እንደምደግፍ አውቅ ዘንድ አዶናይ ያህዌህ የተማሩትን ምላስ ሰጥቶኛል፥ ማለዳ ማለዳ ያነቃኛል፥ እንደ ተማሪዎችም ትሰማ ዘንድ ጆሮዬን ያነቃቃል" የሚለው ኢሳይያስ ነው። መቼም፦ "አንዱ ያህዌህ ለሌላው ያህዌህ የተማረ ምላስ ሰጥቷል፣ ማለዳ ማለዳ ያነቃዋል፣ ጆሮውን ያነቃቃዋል" የሚል ቂል ያለ አይመስለኝም። ስለዚህ ከላይ ያለውን ጥቅስ በዚህ ስሌት ተረዱት። የሚያጅበው እኮ ኣ “አዶናይ” אֲדֹנָ֥י ማለት "ጌታዬ" ማለት ከሆነ ኢሳይያስ 48፥16 እና 50፥4 ላይ "ጌታዬ" የሚለው ኢሳይያስ እንጂ ሌላ ማንም አይደለም። ሲቀጥል “አዶኒም” אֲדֹנִ֣ים የብዙ ቁጥር ሆኖ ሲመጣ "ጌቶች" ማለት ከሆነ ሥላሴን ያሳያል ካላችሁ እንግዲያውስ መንፈሱ እና የተላከው ከሥላሴ ውጪ ነው። ቅሉ ግን "ጌታዬ" ያህዌህ ልኮኛል የሚለው ኢሳይያስ ሲሆን ላኪው ደግሞ ያህዌህ በመንፈሱ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥171 *”እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፡፡ በአላህም ላይ እውነትን እንጅ አትናገሩ”*፡፡ .. *”«ሦስት ናቸው» አትበሉም”*፡፡ ተከልከሉ፤ ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ *”አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው”*፡፡ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ ۖ فَـَٔامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرُسُلِهِۦ ۖ وَلَا تَقُولُوا۟ ثَلَٰثَةٌ ۚ ٱنتَهُوا۟ خَيْرًۭا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا ٱللَّهُ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ سُبْحَٰنَهُۥٓ أَن يَكُونَ لَهُۥ وَلَدٌۭ ۘ لَّهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَمَا فِى ٱلْأَرْضِ ۗ وَكَفَىٰ بِٱللَّهِ وَكِيلًۭا
የሥላሴ አማንያን ከባይብል የሥላሴ እሳቤ ለማግኘት የማይቆፍሩት ጉድጓድ፣ የማይፈነቅሉት ድንጋይ፣ የማይደረምሱት መሬት የለም። በተለይ የሥላሴ ሽታው እንኳን ከማይሸተው ከብሉይ ኪዳን ፍንጭ ለማግኘት ሲዳዱ ማየት ፈገግ ያሰኛል። የብሉይ ኪዳን ቀዳማይ ተዳራሲያን አይሁዳውያን እንጂ ክርስቲያኖች አይደሉም። ክርስቲያኖች ደኃራይ ተዳራሲያን እንደመሆናችሁ መጠን አይሁዳውያን ከሙሴ ጀምሮ ሥላሴ የሚባል አምላክ ሰብከው እንደማያውቁ ከባለቤቶቹ ቀረብ ብሎ መጠየቅ ነው። እስቲ ለዛሬ ሥላሴን ያሳያል ብለው ድምዳሜ ላይ አደረሰን ከሚሏቸው ጥቅሶች አንዱ እንይ፦
ኢሳይያስ 48፥16 ወደ እኔ ቅረቡ ይህንም ስሙ፤ እኔ ከጥንት ጀምሬ በስውር አልተናገርሁም፤ ከሆነበት ዘመን ጀምሮ እኔ በዚያ ነበርሁ፥ አሁንም *"አዶናይ ያህዌህ በመንፈሱ ልኮኛል"*። NET Bible
ዕብራይስጥ ማሶሬቲክ፦
אֲדֹנָי יְהוִה שְׁלָחַנִי--וְרוּחו
ግሪክ ሰፕቱጀንት፦
καὶ νῦν Κύριος ἀπέστειλέ με καὶ τὸ πνεῦμα αὐτοῦ.
የዕብራይስጡ ማሶሬቲክ እና ግሪክ ሰፕቱጀንት(LXX)፦ "አዶናይ ያህዌህ በመንፈሱ ልኮኛል" ብለው አስቀምጠውት ሳለ ሥላሴአውያን፦ "አዶናይ ያህዌህ እና መንፈሱ ልከውኛል" በማለት ሥላሴ ለመስራት ሞክረዋል።
"ሠላሐኒ" שְׁלָחַ֖נִי ማለት "ልኮኛል" ነው እንጂ "ልከውኛል" ማለት አይደለም። "ሠላሐ" שְׁלָחַ֖ ማለት "ላከ" ማለት ሲሆን ነጠላ ግስ ነው፥ ይህ ግስ በተመሳሳይ ነቢያት "ላከኝ" ላሉበት ግስ የተጠቀሙት ይህንን ግስ ነው፦
ዘፍጥረት 45፥5 አሁንም ወደዚህ ስለ ሸጣችሁኝ አትዘኑ፥ አትቈርቈሩም፤ እግዚአብሔር ሕይወትን ለማዳን ከእናንተ በፊት *"ልኮኛልና"* שְׁלָחַ֖נִי ።
2 ነገሥት 2፥2 ኤልያስም ኤልሳዕን፦ ያህዌህ ወደ ቤቴል *"ልኮኛልና"* שְׁלָחַ֖נִי በዚህ ቆይ፡ አለው።
ኤርምያስ 26፥12 ኤርምያስም ለአለቆችና ለሕዝቡ ሁሉ እንዲህ ብሎ ተናገረ፦ በሰማችሁት ቃል ሁሉ በዚህች ቤትና በዚህች ከተማ ላይ ትንቢት እናገር ዘንድ ያህዌህ *"ልኮኛልና"* שְׁלָחַ֖נִי ።
ብሉይ ላይ "ሠላሐኒ" שְׁלָחַ֖נִי የሚለው ቃል 26 ቦታ አለ፥ ሁሉም ጋር "ልኮኛል" ለማለት እንጂ "ልከውኛል" ለማለት በፍጹም አልተጠቀሙበት። ኢሳይያስ ላይ ግን የሥላሴ አማንያን ትርጉም ላይ ሆን ብለው የሥላሴን እሳቤ ለማዳበር የጨመሯት ነው። የላከ ለሚለው ነጠላ ቃል ብዜት "ላኩ" ነው፥ "ላኩ" ደግሞ "ሣላሁ" שָׁלְח֖וּ ነው፦
ኤርምያስ 14፥3 ታላላቆችም ብላቴኖቻቸውን ወደ ውኃ *"ላኩ"* שָׁלְח֖וּ ።
ኢሳይያስ "ልከውኛል" ለማለት ቢፈልግ ኖሮ "ሣላሁኒ" שָׁלְח֖וּנִי ይል ነበር፥ ቅሉ ግን አላለም። የያህዌህ መንፈሱ ከአፉ እና ከአፍንጫው የሚወጣ እስትንፋ ነው፦
ዘጸአት 15፥8 *”በአፍንጫህ እስትንፋስ”* ውኆች ተከመሩ፥ ፈሳሾችም እንደ ክምር ቆሙ፤ ሞገዱም በባሕር ውስጥ ረጋ፡፡
መዝሙር 33፥6 በእግዚአብሔር ቃል ሰማዮች ጸኑ፥ ሠራዊታቸውም ሁሉ *”በአፉ እስትንፋስ”*።
የያህዌህ እስትንፋስ ከያህዌህ በተለይ መልኩ እንደ ያህዌህ እራሱ የቻለ ማንነት"person" ከሆነ እርሱ ማን ነው? ያህዌህስ ከራሱ አፍ እና አፍንጫ ተሸንሽኖ የሚወጣ ሌላ ማንነት ካለው ያህዌህ አንድ ነው ከሚለው ትምህርት ጋር ይጣረሳል። ሲቀጥል አፍንጭ እና አፍ ሁለት ስለሆኑ ሁለት እስትንፋሶች ከወጡ በኃላ ተገጣጥመው ነው ወይስ ተለያይተው ነው ማንነት የሚሆኑት?
ሢሰልስ ኢሳይያስን የያህዌህ እስትንፋስ አላከውም፥ ግን ላከው ቢባል የሚያስደንቅ አይደለም። ምክንያቱም ከያህዌህ አፍ የምትወጣ ጥበብ ትልካለች፦
ምሳሌ 9፥1 *"ጥበብ ቤትዋን ሠራች"*፥ ሰባቱንም ምሰሶችዋን አቆመች።
ምሳሌ 9 3፤ *"ባሪያዎችዋን ልካ"* በከተማይቱ ከፍተኛ ስፍራ ላይ ጠራች።
ሉቃስ 11፥49 ስለዚህ ደግሞ *የእግዚአብሔር ጥበብ* እንዲህ አለች፦ ወደ እነርሱ ነቢያትንና ሐዋርያትን *እልካለሁ*፥ ከእነርሱም ይገድላሉ ያሳድዱማል፥
ያህዌህ መልእክቱን ለነቢያት የሚያስተላልፈው በመንፈሱ ነው፦
ዘካርያስ7፥12 የሠራዊትም ጌታ ያህዌህ *"በቀደሙት ነቢያት እጅ በመንፈሱ የላከውን ሕጉን እና ቃሉን"* እንዳይሰሙ ልባቸውን እንደ አልማዝ አጠነከሩ።
ላኪ ያህዌህ በመንፈሱ ከሆነ የተላከው ማን ነው? የተላከው ኢሳይያስ ነው። ዐውዱ ላይ፦ "ወደ እኔ ቅረቡ ይህንም ስሙ፤ እኔ ከጥንት ጀምሬ በስውር አልተናገርሁም፤ ከሆነበት ዘመን ጀምሮ እኔ በዚያ ነበርሁ" የሚለው ያህዌህ ነው። ከዚያ ኢሳይያስ፦ "አዶናይ ያህዌህ በመንፈሱ ልኮኛል" ይላል። ይህ የተለመደ አነጋገር በኢሳይያስ መጽሐፍ እንይ፦
ኢሳይያስ 50፥3-4 *"ሰማያትን ጥቍረት አለብሳቸዋለሁ፥ መጋረጃቸውንም ማቅ አደርጋለሁ። የደከመውን በቃል እንዴት እንደምደግፍ አውቅ ዘንድ አዶናይ ያህዌህ የተማሩትን ምላስ ሰጥቶኛል፥ ማለዳ ማለዳ ያነቃኛል፥ እንደ ተማሪዎችም ትሰማ ዘንድ ጆሮዬን ያነቃቃል"*።
"ሰማያትን ጥቍረት አለብሳቸዋለሁ፥ መጋረጃቸውንም ማቅ አደርጋለሁ" የሚለው ያህዌህ ሆኖ ሳለ እዛው ዐውድ ላይ፦ "የደከመውን በቃል እንዴት እንደምደግፍ አውቅ ዘንድ አዶናይ ያህዌህ የተማሩትን ምላስ ሰጥቶኛል፥ ማለዳ ማለዳ ያነቃኛል፥ እንደ ተማሪዎችም ትሰማ ዘንድ ጆሮዬን ያነቃቃል" የሚለው ኢሳይያስ ነው። መቼም፦ "አንዱ ያህዌህ ለሌላው ያህዌህ የተማረ ምላስ ሰጥቷል፣ ማለዳ ማለዳ ያነቃዋል፣ ጆሮውን ያነቃቃዋል" የሚል ቂል ያለ አይመስለኝም። ስለዚህ ከላይ ያለውን ጥቅስ በዚህ ስሌት ተረዱት። የሚያጅበው እኮ ኣ “አዶናይ” אֲדֹנָ֥י ማለት "ጌታዬ" ማለት ከሆነ ኢሳይያስ 48፥16 እና 50፥4 ላይ "ጌታዬ" የሚለው ኢሳይያስ እንጂ ሌላ ማንም አይደለም። ሲቀጥል “አዶኒም” אֲדֹנִ֣ים የብዙ ቁጥር ሆኖ ሲመጣ "ጌቶች" ማለት ከሆነ ሥላሴን ያሳያል ካላችሁ እንግዲያውስ መንፈሱ እና የተላከው ከሥላሴ ውጪ ነው። ቅሉ ግን "ጌታዬ" ያህዌህ ልኮኛል የሚለው ኢሳይያስ ሲሆን ላኪው ደግሞ ያህዌህ በመንፈሱ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ይፍረዱ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥47 የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ *አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ*፤ وَلْيَحْكُمْ أَهْلُ ٱلْإِنجِيلِ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ
አምላካችን አላህ ለዒሣ ወንጌልን ሰጠው፤ በዚያ ወንጌል ውስጥ፦ “የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ” የሚል መመሪያ አለ፦
5፥46 በፈለጎቻቸውም ላይ የመርየምን ልጅ ዒሳን ከተውራት በስተፊቱ ያለውን አረጋጋጭ ሲሆን *አስከተልን፤ ኢንጂልንም በውስጡ ቀጥታና ብርሃን ያለበት በስተፊቱ ያለችውን ተውራትንም የሚያረጋግጥ ለጥንቁቆችም መሪና ገሣጭ ሲሆን ሰጠነው*። وَقَفَّيْنَا عَلَىٰٓ ءَاثَٰرِهِم بِعِيسَى ٱبْنِ مَرْيَمَ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِ ۖ وَءَاتَيْنَٰهُ ٱلْإِنجِيلَ فِيهِ هُدًۭى وَنُورٌۭ وَمُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِ وَهُدًۭى وَمَوْعِظَةًۭ لِّلْمُتَّقِينَ
5፥47 የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ *አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ*። وَلْيَحْكُمْ أَهْلُ ٱلْإِنجِيلِ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ
“ቀፈይና” قَفَّيْنَا ማለትም “አስከተልን” እና “አተይናሁ” آتَيْنَاهُ ማለትም “ሰጠነው” የሚሉት ያለቁ አላፊ ግስ ናቸው፤ “ልየሕኩም” َ لْيَحْكُم ማለትም “ይፍረዱ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ መነሻ ላይ “ወ” وَ ማለትም “እና” የሚል አያያዥ መስተጻምር አለ፤ ያ ማለት “ይፍረዱ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ “አስከተልን” እና “ሰጠነው” ከሚሉት ግስ ጋር ተያይዞ የመጣ መሆኑ "ቁልና" قُلْنَا ማለትም "አልን” የሚል ቃል ሙሥተቲር አላፊ ሆኖ መጥቷል፥ "ሙሥተቲር” مُسْتَتِر ማለት በቃላት፣ በሃረግ እና በዓረፍተ-ነገር ተደብቆ የሚመጣ ግስ እና ተውላጠ-ስም ነው። ስለዚህ ‘’የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ አልን‘’ የሚል ፍቺ ይኖረዋል። ተፍሢሩል ጀላለይን በዚህ መልኩ ነው የፈሠረው፦
ተፍሢሩል ጀላለይን 5፥47
"እና"፦ *"የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ" አልን፥ "ይፍረዱ" የሚለው የቂርኣት ስልት "ሰጠነው" በሚለው ቀዳማይ ግስ በመስተጻምር ተያይዞ በመመራት የሚሟላ ነው"*።
{ وَ } قلنا { لِيَحْكُمَ أَهْلُ ٱلإنجِيلِ بِمَا أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ } من الأحكام وفي قراءة بنصب «يحكم» وكسر لامه عطفاً على معمول (آتيناه)
ለናሙና ያክል ሌላ ተጨማሪ ማሳያዎች ብንመለከት ነገሩን የበለጠ ግልጽ ያደርገዋል፦
19:12 የሕያ ሆይ! መጽሐፉን በጥብቅ *ያዝ*፣ ጥበብንም በሕጻንነቱ *ሰጠነዉ*። يَٰيَحْيَىٰ خُذِ ٱلْكِتَٰبَ بِقُوَّةٍۢ ۖ وَءَاتَيْنَٰهُ ٱلْحُكْمَ صَبِيًّۭا
“ሑዚ” خُذِ ማለትም “ያዝ” የሚለቅ ትዕዛዛዊ ግስ ነው፤ “አተይናሁ” آتَيْنَاهُ ማለትም “ሰጠነው” የሚለው ቃል ደግሞ ያለቀ አላፊ ግስ ነዉ፣ “አተይናሁ” ከሚለው ቃል በፊት “ወ” وَ የሚል አያያዥ መስተጻምር አለ፤ ያ ማለት “ያዝ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ “ሰጠነው” ከሚለው ግስ ጋር ተያይዞ የመጣ መሆኑ “አልን” የሚል ሙሥተቲር አላፊ ሆኖ መጥቷል፣ ስለዚህ ‘’መጽሐፉን በጥብቅ ያዝ አልነዉ‘‘’ የሚል ፍቺ እንደሚኖረው ሁሉ ከላይ ያለውንም በዚህ ሒሳብ እንረዳዋለን።
አላህ በነቢያችን"ﷺ" ዘመን ሲናገር፦
2፥57 በእናንተም ላይ ደመናን አጠለልን፡፡ በናተም ላይ መንናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ *«ከሰጠናችሁም ጣፋጮች ብሉ»* አልበደሉንምም ግን ነፍሶቻቸውን ይበድሉ ነበር፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ الْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ الْمَنَّ وَالسَّلْوَىٰ ۖ كُلُوا مِن طَيِّبَاتِ مَا رَزَقْنَاكُمْ ۖ وَمَا ظَلَمُونَا وَلَـٰكِن كَانُوا أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
አላህ መንናን እና ድርጭትን ጣፋጮች አድርጎ የሰጠው በሙሳ ዘመን እንደሆነ ቅቡል ነው፥ ግን "ከሰጠናችሁም ጣፋጮች ብሉ" የሚል ኃይለ-ቃል አለ። ያ ማለት "ከሰጠናችሁም ጣፋጮች ብሉ አልን" ይሆናል እንጂ "ብሉ" የተባለው በነቢያችን"ﷺ" ዘመን ነው ብሎ ድርቅ ማለት እንደማይቻል ሁሉ "ፍረዱ" የተባለው በነቢያችን"ﷺ" ዘመን ነው ብሎ ድርቅ ማለት አይቻልም፦
34፥10 ለዳውድም ከእኛ የኾነን ችሮታ በእርግጥ ሰጠነው፡፡ *«ተራራዎች ሆይ! ከእርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ»* በራሪዎችንም ገራንለት፡፡ ብረትንም ለእርሱ አለዘብንለት፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا دَاوُودَ مِنَّا فَضْلًا ۖ يَا جِبَالُ أَوِّبِي مَعَهُ وَالطَّيْرَ ۖ وَأَلَنَّا لَهُ الْحَدِيدَ
34፥18 በእነርሱና በዚያች በውስጧ በረከትን ባደረግንባት አገር መካከልም ቅጥልጥል ከተሞችን አደረግን፡፡ በእርሷም ጉዞን ወሰንን፡፡ *«ጸጥተኞች ኾናችሁ በሌሊቶችም በቀኖችም ተጓዙ»*፡፡وَجَعَلْنَا بَيْنَهُمْ وَبَيْنَ الْقُرَى الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا قُرًى ظَاهِرَةً وَقَدَّرْنَا فِيهَا السَّيْرَ ۖ سِيرُوا فِيهَا لَيَالِيَ وَأَيَّامًا آمِنِينَ
"ተራራዎች ሆይ! ከእርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ" እና "ጸጥተኞች ኾናችሁ በሌሊቶችም በቀኖችም ተጓዙ" በሚለው ትእዛዛዊ ግስ ውስጥ "አልን" የሚል ቃል በውስጠ ታዋቂነት እንዳለ ሁሉ "የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ" በሚለው ትእዛዛዊ ግስ ውስጥ "አልን" የሚል ቃል በውስጠ ታዋቂነት አለ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥47 የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ *አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ*፤ وَلْيَحْكُمْ أَهْلُ ٱلْإِنجِيلِ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ
አምላካችን አላህ ለዒሣ ወንጌልን ሰጠው፤ በዚያ ወንጌል ውስጥ፦ “የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ” የሚል መመሪያ አለ፦
5፥46 በፈለጎቻቸውም ላይ የመርየምን ልጅ ዒሳን ከተውራት በስተፊቱ ያለውን አረጋጋጭ ሲሆን *አስከተልን፤ ኢንጂልንም በውስጡ ቀጥታና ብርሃን ያለበት በስተፊቱ ያለችውን ተውራትንም የሚያረጋግጥ ለጥንቁቆችም መሪና ገሣጭ ሲሆን ሰጠነው*። وَقَفَّيْنَا عَلَىٰٓ ءَاثَٰرِهِم بِعِيسَى ٱبْنِ مَرْيَمَ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِ ۖ وَءَاتَيْنَٰهُ ٱلْإِنجِيلَ فِيهِ هُدًۭى وَنُورٌۭ وَمُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلتَّوْرَىٰةِ وَهُدًۭى وَمَوْعِظَةًۭ لِّلْمُتَّقِينَ
5፥47 የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ *አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ*። وَلْيَحْكُمْ أَهْلُ ٱلْإِنجِيلِ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ
“ቀፈይና” قَفَّيْنَا ማለትም “አስከተልን” እና “አተይናሁ” آتَيْنَاهُ ማለትም “ሰጠነው” የሚሉት ያለቁ አላፊ ግስ ናቸው፤ “ልየሕኩም” َ لْيَحْكُم ማለትም “ይፍረዱ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ መነሻ ላይ “ወ” وَ ማለትም “እና” የሚል አያያዥ መስተጻምር አለ፤ ያ ማለት “ይፍረዱ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ “አስከተልን” እና “ሰጠነው” ከሚሉት ግስ ጋር ተያይዞ የመጣ መሆኑ "ቁልና" قُلْنَا ማለትም "አልን” የሚል ቃል ሙሥተቲር አላፊ ሆኖ መጥቷል፥ "ሙሥተቲር” مُسْتَتِر ማለት በቃላት፣ በሃረግ እና በዓረፍተ-ነገር ተደብቆ የሚመጣ ግስ እና ተውላጠ-ስም ነው። ስለዚህ ‘’የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ አልን‘’ የሚል ፍቺ ይኖረዋል። ተፍሢሩል ጀላለይን በዚህ መልኩ ነው የፈሠረው፦
ተፍሢሩል ጀላለይን 5፥47
"እና"፦ *"የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ" አልን፥ "ይፍረዱ" የሚለው የቂርኣት ስልት "ሰጠነው" በሚለው ቀዳማይ ግስ በመስተጻምር ተያይዞ በመመራት የሚሟላ ነው"*።
{ وَ } قلنا { لِيَحْكُمَ أَهْلُ ٱلإنجِيلِ بِمَا أَنزَلَ ٱللَّهُ فِيهِ } من الأحكام وفي قراءة بنصب «يحكم» وكسر لامه عطفاً على معمول (آتيناه)
ለናሙና ያክል ሌላ ተጨማሪ ማሳያዎች ብንመለከት ነገሩን የበለጠ ግልጽ ያደርገዋል፦
19:12 የሕያ ሆይ! መጽሐፉን በጥብቅ *ያዝ*፣ ጥበብንም በሕጻንነቱ *ሰጠነዉ*። يَٰيَحْيَىٰ خُذِ ٱلْكِتَٰبَ بِقُوَّةٍۢ ۖ وَءَاتَيْنَٰهُ ٱلْحُكْمَ صَبِيًّۭا
“ሑዚ” خُذِ ማለትም “ያዝ” የሚለቅ ትዕዛዛዊ ግስ ነው፤ “አተይናሁ” آتَيْنَاهُ ማለትም “ሰጠነው” የሚለው ቃል ደግሞ ያለቀ አላፊ ግስ ነዉ፣ “አተይናሁ” ከሚለው ቃል በፊት “ወ” وَ የሚል አያያዥ መስተጻምር አለ፤ ያ ማለት “ያዝ” የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ “ሰጠነው” ከሚለው ግስ ጋር ተያይዞ የመጣ መሆኑ “አልን” የሚል ሙሥተቲር አላፊ ሆኖ መጥቷል፣ ስለዚህ ‘’መጽሐፉን በጥብቅ ያዝ አልነዉ‘‘’ የሚል ፍቺ እንደሚኖረው ሁሉ ከላይ ያለውንም በዚህ ሒሳብ እንረዳዋለን።
አላህ በነቢያችን"ﷺ" ዘመን ሲናገር፦
2፥57 በእናንተም ላይ ደመናን አጠለልን፡፡ በናተም ላይ መንናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ *«ከሰጠናችሁም ጣፋጮች ብሉ»* አልበደሉንምም ግን ነፍሶቻቸውን ይበድሉ ነበር፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ الْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ الْمَنَّ وَالسَّلْوَىٰ ۖ كُلُوا مِن طَيِّبَاتِ مَا رَزَقْنَاكُمْ ۖ وَمَا ظَلَمُونَا وَلَـٰكِن كَانُوا أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
አላህ መንናን እና ድርጭትን ጣፋጮች አድርጎ የሰጠው በሙሳ ዘመን እንደሆነ ቅቡል ነው፥ ግን "ከሰጠናችሁም ጣፋጮች ብሉ" የሚል ኃይለ-ቃል አለ። ያ ማለት "ከሰጠናችሁም ጣፋጮች ብሉ አልን" ይሆናል እንጂ "ብሉ" የተባለው በነቢያችን"ﷺ" ዘመን ነው ብሎ ድርቅ ማለት እንደማይቻል ሁሉ "ፍረዱ" የተባለው በነቢያችን"ﷺ" ዘመን ነው ብሎ ድርቅ ማለት አይቻልም፦
34፥10 ለዳውድም ከእኛ የኾነን ችሮታ በእርግጥ ሰጠነው፡፡ *«ተራራዎች ሆይ! ከእርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ»* በራሪዎችንም ገራንለት፡፡ ብረትንም ለእርሱ አለዘብንለት፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا دَاوُودَ مِنَّا فَضْلًا ۖ يَا جِبَالُ أَوِّبِي مَعَهُ وَالطَّيْرَ ۖ وَأَلَنَّا لَهُ الْحَدِيدَ
34፥18 በእነርሱና በዚያች በውስጧ በረከትን ባደረግንባት አገር መካከልም ቅጥልጥል ከተሞችን አደረግን፡፡ በእርሷም ጉዞን ወሰንን፡፡ *«ጸጥተኞች ኾናችሁ በሌሊቶችም በቀኖችም ተጓዙ»*፡፡وَجَعَلْنَا بَيْنَهُمْ وَبَيْنَ الْقُرَى الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا قُرًى ظَاهِرَةً وَقَدَّرْنَا فِيهَا السَّيْرَ ۖ سِيرُوا فِيهَا لَيَالِيَ وَأَيَّامًا آمِنِينَ
"ተራራዎች ሆይ! ከእርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ" እና "ጸጥተኞች ኾናችሁ በሌሊቶችም በቀኖችም ተጓዙ" በሚለው ትእዛዛዊ ግስ ውስጥ "አልን" የሚል ቃል በውስጠ ታዋቂነት እንዳለ ሁሉ "የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ" በሚለው ትእዛዛዊ ግስ ውስጥ "አልን" የሚል ቃል በውስጠ ታዋቂነት አለ።
ሲቀጥል "ባወረደው" ስለሚል አላህ ያወረደው ኢንጅል ወደ ዒሣ ነው። አላህ በኢንጅል የኢንጅልም ባለቤቶች ለሆኑት ለሐዋሪይዩን፦ "በእኔ እና በመልክተኛዬ እመኑ" በማለት ተናግሯል፦
5፥111 ወደ *ሐዋርያትም «በእኔ እና በመልክተኛዬ እመኑ» በማለት "ባዘዝኩ" ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى ٱلْحَوَارِيِّـۧنَ أَنْ ءَامِنُوا۟ بِى وَبِرَسُولِى
"ባዘዝኩ" የሚለው "አውሐይቱ" أَوْحَيْتُ ሲሆን "ባወረድኩ" ማለት ነው። "ወሕይ" وَحْى የሚለው ለአውሐይቱ የስም መደብ ነው። የኢንጅል ባለቤቶች ቀዳማይ የዒሣ ተከታዮቹ የሆኑት ሐዋርያት ናቸው፦
3፥52 ዒሳ ከእነርሱ ክሕደት በተሰማዉም ጊዜ፦ ወደ አላህ *ረዳቶቼ እነማን ናቸዉ? አለ፤ ሐዋሪያት፦ እኛ የአላህ ረዳቶች ነን፤ በአላህም አምነናል፤ እኛም ትክክለኛ ታዛዦች መሆናችንን መስክር" አሉ"*። فَلَمَّآ أَحَسَّ عِيسَىٰ مِنْهُمُ ٱلْكُفْرَ قَالَ مَنْ أَنصَارِىٓ إِلَى ٱللَّهِ ۖ قَالَ ٱلْحَوَارِيُّونَ نَحْنُ أَنصَارُ ٱللَّهِ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَٱشْهَدْ بِأَنَّا مُسْلِمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ ሐዋርያቱ "አንሷር" أَنصَار መባላቸውን አስተውል። “ነስራኒይ” نَصْرَانِيّ የሚለው ቃል በነጠላ ሲሆን በብዜት ደግሞ “ነሷራ” نَصَارَىٰ ነው። ይህም ቃል “ነሰረ” نَصَرَ ከሚል ግስ መደብ ወይም “ነስር” نَصْر ከሚል ከስም መደብ የረባ ሲሆን “ረዳቶች” ማለት ነው።
ስለዚህ አላህ በኢንጂል፦ "የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ" ብሏል ማለት ነው እንጂ በቁርኣን ዘመን በቤተክርስቲያን አበው ውጥንቅጡ፣ ቅጥአንባሩ፣ መላቅጡ በወጣውን በግሪክ እደ-ክታባት"manuscripts" ፍረዱ እያለ በፍጹም አይደለም። ዱባና ቅል፥ አብቃቀሉ ለየቅል! እንደሚባለው ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
5፥111 ወደ *ሐዋርያትም «በእኔ እና በመልክተኛዬ እመኑ» በማለት "ባዘዝኩ" ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى ٱلْحَوَارِيِّـۧنَ أَنْ ءَامِنُوا۟ بِى وَبِرَسُولِى
"ባዘዝኩ" የሚለው "አውሐይቱ" أَوْحَيْتُ ሲሆን "ባወረድኩ" ማለት ነው። "ወሕይ" وَحْى የሚለው ለአውሐይቱ የስም መደብ ነው። የኢንጅል ባለቤቶች ቀዳማይ የዒሣ ተከታዮቹ የሆኑት ሐዋርያት ናቸው፦
3፥52 ዒሳ ከእነርሱ ክሕደት በተሰማዉም ጊዜ፦ ወደ አላህ *ረዳቶቼ እነማን ናቸዉ? አለ፤ ሐዋሪያት፦ እኛ የአላህ ረዳቶች ነን፤ በአላህም አምነናል፤ እኛም ትክክለኛ ታዛዦች መሆናችንን መስክር" አሉ"*። فَلَمَّآ أَحَسَّ عِيسَىٰ مِنْهُمُ ٱلْكُفْرَ قَالَ مَنْ أَنصَارِىٓ إِلَى ٱللَّهِ ۖ قَالَ ٱلْحَوَارِيُّونَ نَحْنُ أَنصَارُ ٱللَّهِ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَٱشْهَدْ بِأَنَّا مُسْلِمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ ሐዋርያቱ "አንሷር" أَنصَار መባላቸውን አስተውል። “ነስራኒይ” نَصْرَانِيّ የሚለው ቃል በነጠላ ሲሆን በብዜት ደግሞ “ነሷራ” نَصَارَىٰ ነው። ይህም ቃል “ነሰረ” نَصَرَ ከሚል ግስ መደብ ወይም “ነስር” نَصْر ከሚል ከስም መደብ የረባ ሲሆን “ረዳቶች” ማለት ነው።
ስለዚህ አላህ በኢንጂል፦ "የኢንጅልም ባለቤቶች በውስጡ አላህ ባወረደው ሕግ ይፍረዱ" ብሏል ማለት ነው እንጂ በቁርኣን ዘመን በቤተክርስቲያን አበው ውጥንቅጡ፣ ቅጥአንባሩ፣ መላቅጡ በወጣውን በግሪክ እደ-ክታባት"manuscripts" ፍረዱ እያለ በፍጹም አይደለም። ዱባና ቅል፥ አብቃቀሉ ለየቅል! እንደሚባለው ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በላእ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ ዝበሆነው።
67፥2 *ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መሆኑን ሊፈትናችሁ “ሞትንና ሕይወትን” የፈጠረ ነው”*፤ እርሱም አሸናፊው መሐሪው ነው። الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ
"በላእ" بَلَآء ማለት "በለወ" بَلَوَ ማለትም "ፈተነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ፈተና" ማለት ነው። ሕይወት የመልካም ሥራ ሽልማት እንዳልሆነም ሁሉ ሞትም የመጥፎ ሥራ ቅጣት አይደለም፥ አላህ የትኛው ሥራችን ያማረ መሆኑን ሊፈትነን ሞትንና ሕይወትን ፈጠረ፦
67፥2 *ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መሆኑን ሊፈትናችሁ “ሞትንና ሕይወትን” የፈጠረ ነው”*፤ እርሱም አሸናፊው መሐሪው ነው። الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ
6፥165 *”እርሱም ያ በምድር ምትኮች ያደረጋችሁ በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ”* ከፊላችሁን ከከፊሉ በላይ በደረጃዎች ከፍ ያደረገ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي جَعَلَكُمْ خَلَائِفَ الْأَرْضِ وَرَفَعَ بَعْضَكُمْ فَوْقَ بَعْضٍ دَرَجَاتٍ لِّيَبْلُوَكُمْ فِي مَا آتَاكُمْ ۗ إِنَّ رَبَّكَ سَرِيعُ الْعِقَابِ وَإِنَّهُ لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
"ሊፈትናችሁ" ለሚለው ቃል የገባው "ሊየብሉወኩም" لِيَبْلُوَكُمْ ሲሆን "የብሉወ" يَبْلُوَ የሚለው የግስ መደብ ልክ እንደ በላእ "በለወ" بَلَوَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው።
“በምድር ምትኮች” የሚለው ይሰመርበት፥ “ኸሊፋህ” خَلِيفَة ማለት “ምትክ” ማለት ሲሆን ይህም ቃል በመወለድና በሞት ሰው ሰውን እንደሚተካ ያሳያል። "በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ ነው" የሚለው ይሰመርበት። መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ የተሰጠን ጸጋ ነው። በዚህም ጸጋ ይፈትነናል፥ የዚህ ጸጋ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَاد3َ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ነው። ነጻ ፈቃድ አድርግ የተባለውን የመታዘዝዝና ያለመታዘዝ፥ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ነጻነት ነው። ይህ ጸጋ ሁሉም ሰው ጋር በተፈጥሮ የተቸረ ጸጋ ነው። በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶእና ቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَእና
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
አላህ ትዳርን ፈቅዶ ዝሙትን መከልከሉ፥ ንግድን ፈቅዶ አራጣን መከልከሉ፥ መጠጥን ፈቅዶ ኸምርን መከልከሉ፥ ምግብን ፈቅዶ እሪያን መከልከሉ፥ እርሱን እንድናመልክ ፈቅዶ ጣዖትን መከልከሉ ፈተና አይደለምን? በፈቀደው መልካም ነገር በከለከለው ክፉ ነገር ይፈትነናል፦
21፥35 ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ *"ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንፈትናችኋለን"*፡፡ ወደ እኛም ትመለሳላችሁ፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَنَبْلُوكُم بِالشَّرِّ وَالْخَيْرِ فِتْنَةً ۖ وَإِلَيْنَا تُرْجَعُونَ
አንድ ነገር ፈተና የሚያሰኘው የተከለከለ ነገር እና የተፈቀደ ነገር ሲኖር ነው፥ አደምና ሐዋ በጀነት እያሉ የተፈቀደላቸው እና የተከለከሉት ነገር አለ፦
2፥35 «አደም ሆይ! *"አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» አልንም"*፡፡ وَقُلْنَا يَا آدَمُ اسْكُنْ أَنتَ وَزَوْجُكَ الْجَنَّةَ وَكُلَا مِنْهَا رَغَدًا حَيْثُ شِئْتُمَا وَلَا تَقْرَبَا هَـٰذِهِ الشَّجَرَةَ فَتَكُونَا مِنَ الظَّالِمِينَ
"በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ" ብሎ መፍቀዱ፥ በተቃራኒው "ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ ከበደለኞች ትኾናላችሁና" ብሎ መከልከሉ ፈተና ነው። በባይብልም ከሄድን እግዚአብሔር ሥርዓትንና ፍርድ ማለትም ይህን አድርግ ይህንን አታድርግ በማለት ይፈትናል፦
ዘጸአት15፥25 *"በዚያም ሥርዓትንና ፍርድን አደረገላቸው፥ በዚያም ፈተናቸው"*።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ ዝበሆነው።
67፥2 *ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መሆኑን ሊፈትናችሁ “ሞትንና ሕይወትን” የፈጠረ ነው”*፤ እርሱም አሸናፊው መሐሪው ነው። الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ
"በላእ" بَلَآء ማለት "በለወ" بَلَوَ ማለትም "ፈተነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ፈተና" ማለት ነው። ሕይወት የመልካም ሥራ ሽልማት እንዳልሆነም ሁሉ ሞትም የመጥፎ ሥራ ቅጣት አይደለም፥ አላህ የትኛው ሥራችን ያማረ መሆኑን ሊፈትነን ሞትንና ሕይወትን ፈጠረ፦
67፥2 *ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መሆኑን ሊፈትናችሁ “ሞትንና ሕይወትን” የፈጠረ ነው”*፤ እርሱም አሸናፊው መሐሪው ነው። الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ
6፥165 *”እርሱም ያ በምድር ምትኮች ያደረጋችሁ በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ”* ከፊላችሁን ከከፊሉ በላይ በደረጃዎች ከፍ ያደረገ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي جَعَلَكُمْ خَلَائِفَ الْأَرْضِ وَرَفَعَ بَعْضَكُمْ فَوْقَ بَعْضٍ دَرَجَاتٍ لِّيَبْلُوَكُمْ فِي مَا آتَاكُمْ ۗ إِنَّ رَبَّكَ سَرِيعُ الْعِقَابِ وَإِنَّهُ لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
"ሊፈትናችሁ" ለሚለው ቃል የገባው "ሊየብሉወኩም" لِيَبْلُوَكُمْ ሲሆን "የብሉወ" يَبْلُوَ የሚለው የግስ መደብ ልክ እንደ በላእ "በለወ" بَلَوَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው።
“በምድር ምትኮች” የሚለው ይሰመርበት፥ “ኸሊፋህ” خَلِيفَة ማለት “ምትክ” ማለት ሲሆን ይህም ቃል በመወለድና በሞት ሰው ሰውን እንደሚተካ ያሳያል። "በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ ነው" የሚለው ይሰመርበት። መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ የተሰጠን ጸጋ ነው። በዚህም ጸጋ ይፈትነናል፥ የዚህ ጸጋ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَاد3َ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ነው። ነጻ ፈቃድ አድርግ የተባለውን የመታዘዝዝና ያለመታዘዝ፥ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ነጻነት ነው። ይህ ጸጋ ሁሉም ሰው ጋር በተፈጥሮ የተቸረ ጸጋ ነው። በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶእና ቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَእና
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
አላህ ትዳርን ፈቅዶ ዝሙትን መከልከሉ፥ ንግድን ፈቅዶ አራጣን መከልከሉ፥ መጠጥን ፈቅዶ ኸምርን መከልከሉ፥ ምግብን ፈቅዶ እሪያን መከልከሉ፥ እርሱን እንድናመልክ ፈቅዶ ጣዖትን መከልከሉ ፈተና አይደለምን? በፈቀደው መልካም ነገር በከለከለው ክፉ ነገር ይፈትነናል፦
21፥35 ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ *"ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንፈትናችኋለን"*፡፡ ወደ እኛም ትመለሳላችሁ፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَنَبْلُوكُم بِالشَّرِّ وَالْخَيْرِ فِتْنَةً ۖ وَإِلَيْنَا تُرْجَعُونَ
አንድ ነገር ፈተና የሚያሰኘው የተከለከለ ነገር እና የተፈቀደ ነገር ሲኖር ነው፥ አደምና ሐዋ በጀነት እያሉ የተፈቀደላቸው እና የተከለከሉት ነገር አለ፦
2፥35 «አደም ሆይ! *"አንተ ከነሚስትህ በገነት ተቀመጥ፤ ከርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» አልንም"*፡፡ وَقُلْنَا يَا آدَمُ اسْكُنْ أَنتَ وَزَوْجُكَ الْجَنَّةَ وَكُلَا مِنْهَا رَغَدًا حَيْثُ شِئْتُمَا وَلَا تَقْرَبَا هَـٰذِهِ الشَّجَرَةَ فَتَكُونَا مِنَ الظَّالِمِينَ
"በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ" ብሎ መፍቀዱ፥ በተቃራኒው "ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ ከበደለኞች ትኾናላችሁና" ብሎ መከልከሉ ፈተና ነው። በባይብልም ከሄድን እግዚአብሔር ሥርዓትንና ፍርድ ማለትም ይህን አድርግ ይህንን አታድርግ በማለት ይፈትናል፦
ዘጸአት15፥25 *"በዚያም ሥርዓትንና ፍርድን አደረገላቸው፥ በዚያም ፈተናቸው"*።
ለምሳሌ ፈጣሪ አዳም፦ "ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ" ብሎ በማዘዝ፥ በተቃራኒው "መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ" ብሎ በመከልከል ፈትኖታል፦
ዘፍጥረት 2፥16-17 *"እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው፦ ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤ ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ"* ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና።
ብላ ብሎ ማዘዙና አትብላ ብሎ መከልከሉ ፈተና ነው። ፈጣሪ እያወቀ በምርጫችን ለእኛ እንድንመርጥ ነጻ ፈቃድን ፈተና አርጎ ሰቶናል። ነገር ግን በባይብሉ እግዚአብሔር አብርሃምን ልጅህን ሰዋልኝ ብሎ የፈተነው እርሱን ይፈራው ወይም አይፈራው እንደሆነ ለማወቅ ነው፦
ዘፍጥረት 22፥1 ከእነዚህም ነገሮች በኋላ *"እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው"*።
ዘፍጥረት 22፥12 *"አንድ ልጅህን ለእኔ አልከለከልህምና እግዚአብሔርን የምትፈራ እንደ ሆንህ አሁን አውቄአለሁ"* አለ።
"እግዚአብሔርን የምትፈራ እንደ ሆንህ አሁን አውቄአለሁ" የሚለው ይሰመርበት፥ "አሁን" አውቄአለሁ ማለት በፊትስ አያውቅም ነበር? እንደ ባይብሉ እግዚአብሔር የእስራኤል ሕዝብ ትእዛዙን ይጠብቅ ወይም አይጠብቅ እንደሆነ ያውቅ ዘንድ ፈትኖታል፦
ዘዳግም8፥2 አምላክህ *"እግዚአብሔር ይፈትንህ ዘንድ፥ በልብህም ያለውን ትእዛዙን ትጠብቅ ወይም አትጠብቅ እንደሆነ ያውቅ ዘንድ"*፥ ሊያስጨንቅህ በእነዚህ በአርባ ዓመታት በምድረ በዳ የመራህን መንገድ ሁሉ አስብ።
ፈጣሪ በሰው ልብህም ያለውን ትእዛዙን ይጠብቅ ወይም አይጠብቅ እንደሆነ አያውቅምን? ይህ ወፍራም ጥያቄ ባይብል ላይ እያለ "አላህ ለምን ይፈትናል? ብሎ ቁርኣን ላይ መጠየቅ የተቆላበት እያለ የተጋፈበት መፈለግ፥ ወይም የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ፥ አሊያም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀቃይዋን ምች መታት እንደ ማለት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዘፍጥረት 2፥16-17 *"እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው፦ ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤ ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ"* ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና።
ብላ ብሎ ማዘዙና አትብላ ብሎ መከልከሉ ፈተና ነው። ፈጣሪ እያወቀ በምርጫችን ለእኛ እንድንመርጥ ነጻ ፈቃድን ፈተና አርጎ ሰቶናል። ነገር ግን በባይብሉ እግዚአብሔር አብርሃምን ልጅህን ሰዋልኝ ብሎ የፈተነው እርሱን ይፈራው ወይም አይፈራው እንደሆነ ለማወቅ ነው፦
ዘፍጥረት 22፥1 ከእነዚህም ነገሮች በኋላ *"እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው"*።
ዘፍጥረት 22፥12 *"አንድ ልጅህን ለእኔ አልከለከልህምና እግዚአብሔርን የምትፈራ እንደ ሆንህ አሁን አውቄአለሁ"* አለ።
"እግዚአብሔርን የምትፈራ እንደ ሆንህ አሁን አውቄአለሁ" የሚለው ይሰመርበት፥ "አሁን" አውቄአለሁ ማለት በፊትስ አያውቅም ነበር? እንደ ባይብሉ እግዚአብሔር የእስራኤል ሕዝብ ትእዛዙን ይጠብቅ ወይም አይጠብቅ እንደሆነ ያውቅ ዘንድ ፈትኖታል፦
ዘዳግም8፥2 አምላክህ *"እግዚአብሔር ይፈትንህ ዘንድ፥ በልብህም ያለውን ትእዛዙን ትጠብቅ ወይም አትጠብቅ እንደሆነ ያውቅ ዘንድ"*፥ ሊያስጨንቅህ በእነዚህ በአርባ ዓመታት በምድረ በዳ የመራህን መንገድ ሁሉ አስብ።
ፈጣሪ በሰው ልብህም ያለውን ትእዛዙን ይጠብቅ ወይም አይጠብቅ እንደሆነ አያውቅምን? ይህ ወፍራም ጥያቄ ባይብል ላይ እያለ "አላህ ለምን ይፈትናል? ብሎ ቁርኣን ላይ መጠየቅ የተቆላበት እያለ የተጋፈበት መፈለግ፥ ወይም የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ፥ አሊያም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀቃይዋን ምች መታት እንደ ማለት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መሐላ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
"ቀሠም" قَسَم የሚለው ቃል "ቃሠመ" قَاسَمَ ማለትም "ማለ" "አጸና" "አሳመነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መሐላ" "አጽንዖት" "መተማመኛ" ማለት ነው። አማንያን አንድን ነገር አጽንዖትና አንክሮት ለመስጠት አስፈላጊ ከሆነ በአሏህ ስም "ወሏሂ" وَٱللّٰه "ቢሏሂ" بِاللَّهِ በማለት ይምላሉ። ከአላህ ውጪ በሌላ ማንነት ሆነ ምንነት መማል ግን አይቻልም፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 20, ሐዲስ 13
ሠዕድ ኢብኑ ዑበይዳህ እንደተረከው፦
*"አንድ ሰው፦ "በከዕባህ እምላለው" ብሎ ሲናገር ኢብኑ ዑመር ሰምቶ እንዲህ አለ፦ "ከአላህ ውጪ በሌላ መማል ከንቱነት ነው፥ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ "ማንም ይሁን ከአላህ ውጪ በሌላ የማለ ከፍሯል ወይም አሻርኳል"*። عَنْ سَعْدِ بْنِ عُبَيْدَةَ، أَنَّ ابْنَ عُمَرَ، سَمِعَ رَجُلاً، يَقُولُ لاَ وَالْكَعْبَةِ . فَقَالَ ابْنُ عُمَرَ لاَ يُحْلَفُ بِغَيْرِ اللَّهِ فَإِنِّي سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " مَنْ حَلَفَ بِغَيْرِ اللَّهِ فَقَدْ كَفَرَ أَوْ أَشْرَكَ
እዚህ ሐዲስ ላይ "መን" مَنْ የሚለው አመልካች ተውላጠ ስም የሚያመለክተው ከአላህ ውጪ የሆነን ምንነት ነው፥ ይህ ከአላህ ውጪ የሆነ ማንም ፍጡር በአላህ ስም ብቻ እንጂ በፍጡራን መማሉ ኩፍርና ሺርክ ነው። ነገር ግን ምን አይነት ኩፍርና ሺርክ? ይህንን ለመረዳት ስለ ኩፍርና ሺርክ በግርድፉና በሌጣው እንይ፦
“ኩፍር”
“ኩፍር” كُفْر የሚለው ቃል “ከፈረ” كَفَرَ ማለትም “ካደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ክህደት” ማለት ነው፥ በኩፍር ድርጊት ያለ ሰው “ካፊር” كَافِر ይባላል። ኩፍር በሁለት ይከፈላል። አንደኛው "ኩፍሩል አክበር" ሲሆን ሁለተኛው "ኩፍሩል አስገር" ነው።
"ኩፍሩል አክበር" كُفْر الأَكْبَرْ ማለት "ትልቁ ክህደት" ማለት ነው፥ ይህም ሺርክ በአላህ ጌትነት፣ አምላክነት እና ስሞች ላይ መካድ ነው። ትልቁ ክህደት ከኢሥላም ሙሉ ለሙሉ የሚያስወጣ ሲሆን ሰውዬውም ሙዕሚን ሳይሆን ካፊር ሊባል ይችላል፡፡ ይህ ትልቁ ኩፍር አላህ እና መልእክተኛውንማስተባበል፣ በእንቢተኝነትና በኩራት ቁርአንና ሐዲስን አለመቀበል፣ ከቁርኣንና ከሐዲስ ማፈግፈል እና በመናፍቅነት መሠማራት ነው።
“ኩፍሩል አስገር” كُفْر الأَصْغَر ማለት ደግሞ "ትንሹ ክህደት" ማለት ነው። ትንሹ ክህደት ከኢሥላም የማያስወጣ ሲሆን ይህም በተግባር የሚገለፅ ኩፍር ነው፥ በቁርኣንና በሐዲስም ኩፍር ተብለው የተገለፁ ወንጀሎች ነገር ግን ትልቁ ኩፍር ደረጃ የማይደርሱ ወንጀሎች ከትንሹ ኩፍር ይመደባሉ፡፡ ለምሳሌ ሙሥሊም ሆኖ ሙሥሊምን መውጋት፣ ሴት ልጅ በመቀመጫዋ መገናኘት፣ በወረ አበባ ጊዜ ተራክቦ ማድረግ እና እንዲሁ ከአላህ ውጪ በሆነ ማንነትና ምንነት መማል ነው።
“ሺርክ”
“ሺርክ” شِرْك የሚለው ቃል “አሽረከ” أَشْرَكَ ማለትም “አጋራ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን በአላህ ላይ “ማጋራት” ማለት ነው። ሺርክ ሁለት ነገርን ያቅፋል፥ አንደኛ “ሙሽሪክ” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ “ሸሪክ” ነው። በአላህ ላይ የሚጋራው ማንነት “ሙሽሪክ” مُشْرِك ማለትም “አጋሪ” ሲባል በአላህ ላይ የሚያጋሩት ማንነትና ምንነት ደግሞ “ሸሪክ” شَرِيك ማለትም “ተጋሪ” ይባላሉ። ሺርክ ደግሞ በሁለት ይከፈላል፥ እነርሱም፦ ሺርኩል አክበር እና ሺርኩል አስገር ናቸው።
"ሺርኩል አክበር" شِرْك الأَكْبَرْ ማለት "ትልቁ ሺርክ" ማለት ነው፥ ይህም ሺርክ በአላህ ጌትነት፣ አምላክነት እና ስሞች ላይ ማጋራት ነው። ከአላህ ሌላ ማንነትና ምንነትን በዱዓ መቀላወጥ፣ ማሸርገድ፣ ማጎብደድ፣ መተናነስ ነው። ጥንቆላ፣ መተት፣ ድግምት፣ የሞተ ሰው መሳብ የመሳሰሉት ነው። ሺርኩል አክበር ከኢሥላም ያስወጣል፥ እንዲህ የሚያደርግ ሰው ሙሥሊም ሳይሆን ሙሽሪክ ይባላል።
“ሺርኩል አስገር” شِّرْكُ الأَصْغَر ማለት ደግሞ "ትንሹ ሺርክ" ማለት ነው። ለምሳሌ አር-ሪያዕ ትንሹ ሺርክ ነው፥ የኢኽላስ ተቃራኒ የሆነው “አር-ሪያዕ” الرياء ማለት “እዩልኝ ስሙልኝ” ማለት ነው። ሁለተኛው ደግሞ ከአላህ ውጪ በሆነ ማንነትና ምንነት መማል ነው፥ ለምሳሌ እናቴ ትሙት፣ አባቴ ይሙት፣ ሚካኤልን፣ ገብርኤልን ወዘተ ብሎ መማል። እንዲሁ በእናትህ፣ በአባትህ፣ በሚካኤል፣ በገብርኤል ወዘተ መለመን ነው። ልመና "በአላህ" ብለን ብቻ ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
"ቀሠም" قَسَم የሚለው ቃል "ቃሠመ" قَاسَمَ ማለትም "ማለ" "አጸና" "አሳመነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መሐላ" "አጽንዖት" "መተማመኛ" ማለት ነው። አማንያን አንድን ነገር አጽንዖትና አንክሮት ለመስጠት አስፈላጊ ከሆነ በአሏህ ስም "ወሏሂ" وَٱللّٰه "ቢሏሂ" بِاللَّهِ በማለት ይምላሉ። ከአላህ ውጪ በሌላ ማንነት ሆነ ምንነት መማል ግን አይቻልም፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 20, ሐዲስ 13
ሠዕድ ኢብኑ ዑበይዳህ እንደተረከው፦
*"አንድ ሰው፦ "በከዕባህ እምላለው" ብሎ ሲናገር ኢብኑ ዑመር ሰምቶ እንዲህ አለ፦ "ከአላህ ውጪ በሌላ መማል ከንቱነት ነው፥ የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ "ማንም ይሁን ከአላህ ውጪ በሌላ የማለ ከፍሯል ወይም አሻርኳል"*። عَنْ سَعْدِ بْنِ عُبَيْدَةَ، أَنَّ ابْنَ عُمَرَ، سَمِعَ رَجُلاً، يَقُولُ لاَ وَالْكَعْبَةِ . فَقَالَ ابْنُ عُمَرَ لاَ يُحْلَفُ بِغَيْرِ اللَّهِ فَإِنِّي سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " مَنْ حَلَفَ بِغَيْرِ اللَّهِ فَقَدْ كَفَرَ أَوْ أَشْرَكَ
እዚህ ሐዲስ ላይ "መን" مَنْ የሚለው አመልካች ተውላጠ ስም የሚያመለክተው ከአላህ ውጪ የሆነን ምንነት ነው፥ ይህ ከአላህ ውጪ የሆነ ማንም ፍጡር በአላህ ስም ብቻ እንጂ በፍጡራን መማሉ ኩፍርና ሺርክ ነው። ነገር ግን ምን አይነት ኩፍርና ሺርክ? ይህንን ለመረዳት ስለ ኩፍርና ሺርክ በግርድፉና በሌጣው እንይ፦
“ኩፍር”
“ኩፍር” كُفْر የሚለው ቃል “ከፈረ” كَفَرَ ማለትም “ካደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ክህደት” ማለት ነው፥ በኩፍር ድርጊት ያለ ሰው “ካፊር” كَافِر ይባላል። ኩፍር በሁለት ይከፈላል። አንደኛው "ኩፍሩል አክበር" ሲሆን ሁለተኛው "ኩፍሩል አስገር" ነው።
"ኩፍሩል አክበር" كُفْر الأَكْبَرْ ማለት "ትልቁ ክህደት" ማለት ነው፥ ይህም ሺርክ በአላህ ጌትነት፣ አምላክነት እና ስሞች ላይ መካድ ነው። ትልቁ ክህደት ከኢሥላም ሙሉ ለሙሉ የሚያስወጣ ሲሆን ሰውዬውም ሙዕሚን ሳይሆን ካፊር ሊባል ይችላል፡፡ ይህ ትልቁ ኩፍር አላህ እና መልእክተኛውንማስተባበል፣ በእንቢተኝነትና በኩራት ቁርአንና ሐዲስን አለመቀበል፣ ከቁርኣንና ከሐዲስ ማፈግፈል እና በመናፍቅነት መሠማራት ነው።
“ኩፍሩል አስገር” كُفْر الأَصْغَر ማለት ደግሞ "ትንሹ ክህደት" ማለት ነው። ትንሹ ክህደት ከኢሥላም የማያስወጣ ሲሆን ይህም በተግባር የሚገለፅ ኩፍር ነው፥ በቁርኣንና በሐዲስም ኩፍር ተብለው የተገለፁ ወንጀሎች ነገር ግን ትልቁ ኩፍር ደረጃ የማይደርሱ ወንጀሎች ከትንሹ ኩፍር ይመደባሉ፡፡ ለምሳሌ ሙሥሊም ሆኖ ሙሥሊምን መውጋት፣ ሴት ልጅ በመቀመጫዋ መገናኘት፣ በወረ አበባ ጊዜ ተራክቦ ማድረግ እና እንዲሁ ከአላህ ውጪ በሆነ ማንነትና ምንነት መማል ነው።
“ሺርክ”
“ሺርክ” شِرْك የሚለው ቃል “አሽረከ” أَشْرَكَ ማለትም “አጋራ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን በአላህ ላይ “ማጋራት” ማለት ነው። ሺርክ ሁለት ነገርን ያቅፋል፥ አንደኛ “ሙሽሪክ” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ “ሸሪክ” ነው። በአላህ ላይ የሚጋራው ማንነት “ሙሽሪክ” مُشْرِك ማለትም “አጋሪ” ሲባል በአላህ ላይ የሚያጋሩት ማንነትና ምንነት ደግሞ “ሸሪክ” شَرِيك ማለትም “ተጋሪ” ይባላሉ። ሺርክ ደግሞ በሁለት ይከፈላል፥ እነርሱም፦ ሺርኩል አክበር እና ሺርኩል አስገር ናቸው።
"ሺርኩል አክበር" شِرْك الأَكْبَرْ ማለት "ትልቁ ሺርክ" ማለት ነው፥ ይህም ሺርክ በአላህ ጌትነት፣ አምላክነት እና ስሞች ላይ ማጋራት ነው። ከአላህ ሌላ ማንነትና ምንነትን በዱዓ መቀላወጥ፣ ማሸርገድ፣ ማጎብደድ፣ መተናነስ ነው። ጥንቆላ፣ መተት፣ ድግምት፣ የሞተ ሰው መሳብ የመሳሰሉት ነው። ሺርኩል አክበር ከኢሥላም ያስወጣል፥ እንዲህ የሚያደርግ ሰው ሙሥሊም ሳይሆን ሙሽሪክ ይባላል።
“ሺርኩል አስገር” شِّرْكُ الأَصْغَر ማለት ደግሞ "ትንሹ ሺርክ" ማለት ነው። ለምሳሌ አር-ሪያዕ ትንሹ ሺርክ ነው፥ የኢኽላስ ተቃራኒ የሆነው “አር-ሪያዕ” الرياء ማለት “እዩልኝ ስሙልኝ” ማለት ነው። ሁለተኛው ደግሞ ከአላህ ውጪ በሆነ ማንነትና ምንነት መማል ነው፥ ለምሳሌ እናቴ ትሙት፣ አባቴ ይሙት፣ ሚካኤልን፣ ገብርኤልን ወዘተ ብሎ መማል። እንዲሁ በእናትህ፣ በአባትህ፣ በሚካኤል፣ በገብርኤል ወዘተ መለመን ነው። ልመና "በአላህ" ብለን ብቻ ነው።
ይህንን ከተረዳን ከአላህ ሌላ በሆነ ማንነትና ምንነት የማለ ትንሹ ኩፍርና ሺርክ ውስጥ ተዘፍቋልና ተውበት ይወጅብበታል። ይህ እንዲህ በእንዲህ እንዳለ ሚሽነሪዎች ለምን አላህ ታዲያ በፍጡራን ይምላል? የሚል ጥያቄ ይጠይቃሉ፥ ሲጀመር አላህ ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
ሲቀጥል አላህ መማሉ ጉዳዩን አጽንዖት መስጠቱን ያመለክታል። አላህ በራሱ ይምላል፦
70፥40 *"በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ፡፡ እኛ በእርግጥ ቻዮች ነን"*፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِرَبِّ الْمَشَارِقِ وَالْمَغَارِبِ إِنَّا لَقَادِرُونَ
92፥3 *"ወንድንና ሴትን በፈጠረውም እምላለሁ"*፡፡ وَمَا خَلَقَ الذَّكَرَ وَالْأُنثَىٰ
አምላካችን አላህ በምናየው ነገር ይምላል፦
69፥38 *"በምታዩትም ነገር እምላለሁ"*፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِمَا تُبْصِرُونَ
ከሚታዩ ነገሮች ውስጥ በጸሐይ፣ በጨረቃ፣ በኮከብ፣ በተራራ ወዘተ ምሏል፦
81፥ 1 *"በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ"*፡፡ وَالشَّمْسِ وَضُحَاهَا
74፥32 *"ከክህደት ይከልከሉ፡፡ በጨረቃ እምላለሁ"*፡፡ كَلَّا وَالْقَمَرِ
53፥1 *"በኮከብ እምላለሁ በወደቀ በገባ ጊዜ"*፡፡ وَالنَّجْمِ إِذَا هَوَىٰ
52፥1 *"በጡር ጋራ እምላለሁ"*፡፡ وَالطُّور
አምላካችን አላህ በማናየው ነገር ይምላል፦
69፥39 *"በማታዩትም ነገር እምላለሁ"*፡፡ وَمَا لَا تُبْصِرُونَ
ከማይታዩ ነገሮች ውስጥ በመላእክት፣ በጊዜ፣ በትንሳኤ ቀን፣ በነፍስ ወዘተ ምሏል፦
51፥4 *"ነገርን ሁሉ አከፋፋዮች በኾኑትም መላእክት እምላለሁ"*፡፡ فَالْمُقَسِّمَاتِ أَمْرًا
103፥1 *"በጊዜያቱ እምላለሁ"*፡፡ وَالْعَصْرِ
75፥1 *"ነገሩ ከሓዲዎች እንደሚሉት አይደለም፡፡ በትንሣኤ ቀን እምላለሁ"*፡፡ لَا أُقْسِمُ بِيَوْمِ الْقِيَامَةِ
75፥2 *"ወቃሽ በኾነች ነፍስም እምላለሁ"*፡፡ وَلَا أُقْسِمُ بِالنَّفْسِ اللَّوَّامَةِ
ሢሰልስ አላህ የከለከው ግን እራሱ የሚያደርገው ነገር አለ፥ ለምሳሌ ከእርሱ ውጪ ማንም እንዲመለክና "አምልኩኝ" እንዲሉ አይፈልግም፥ ግን እርሱ እንዲመለክ ይፈልጋል፤ "አምልኩኝም" ይላል።
ሲያረብብ ይህንን የሚጠይቁት ሚሽነሪዎች የራሳቸውን መጽሐፍ ጠንቅቀው ስለማያነቡ እንጂ እግዚአብሔር በፍጡር ምሏል፦
አሞጽ 8፥7 *"ያህዌህ “በያዕቆብ ትዕቢት” እንዲህ ብሎ ምሎአል፦ ሥራቸውን ሁሉ ለዘላለም ምንም አልረሳም"*። נִשְׁבַּע יְהוָה, בִּגְאוֹן יַעֲקֹב; אִם-אֶשְׁכַּח לָנֶצַח, כָּל-מַעֲשֵׂיהֶם.
"ቢ" בִּ ማለት "በ" ማለት ሲሆን "የያዕቆብ ትዕቢት” መነሻ ቅጥያ ላይ የገባ መስተዋድድ ነው። እግዚአብሔር የማለው በያዕቆብ ትዕቢት ነው። "ጎውን" גְא֣וֹן ማለት "ትዕቢት" "ኩራት" ማለት ነው፥ ይህ ቃል እዚሁ መጽሐፍ ላይ የያዕቆብን ትዕቢት ተብሎ ተቀምጧል፦
አሞጽ 6፥8 አዶናይ ያህዌህ እንዲህ ይላል፦ *"የያዕቆብን ትዕቢት ተጸይፌአለሁ፥ አዳራሾቹንም ጠልቻለሁ፤ ስለዚህ ከተማይቱንና የሚኖሩባትን ሁሉ አሳልፌ እሰጣለሁ"*። נִשְׁבַּע אֲדֹנָי יְהוִה בְּנַפְשׁוֹ, נְאֻם-יְהוָה אֱלֹהֵי צְבָאוֹת, מְתָאֵב אָנֹכִי אֶת-גְּאוֹן יַעֲקֹב, וְאַרְמְנֹתָיו שָׂנֵאתִי; וְהִסְגַּרְתִּי, עִיר וּמְלֹאָהּ.
እግዚአብሔር በተጸየፈበት በያዕቆብ ትዕቢት መማሉ ምን ይሆን? "ጉዳዩን አጽንዖት ለመስጠት ነው" ካላችሁ እንግዲያውስ አላህ በተለያየ ነገር መማሉ ስለዚያ ነገር አጽንዖት ለመስጠት ነው። ሚሽነሪዎች የዕብራውያ ደብዳቤ መስፈት አርገው ነበር የአላህን መማል ለመኃየስ የበቁት፦
ዕብራውያን 6፥13-14 እግዚአብሔርም ለአብርሃም ተስፋ በሰጠው ጊዜ፥ በእውነት እየባረክሁ እባርክሃለሁ እያበዛሁም አበዛሃለሁ ብሎ፥ *"ከእርሱ በሚበልጥ በማንም ሊምል ስላልቻለ፥ በራሱ ማለ"*።
እዚህ አንቀጽ ላይ "ከእርሱ በሚያንስ በማንም ሊምል ስላልቻለ" የሚል ኃይለ-ቃል የለም። ባይሆን "ከእርሱ በሚበልጥ በማንም ሊምል ስላልቻለ" የሚል ቃል አለ። ያ ማለት ከራሱ በላይ ማንም ስሌለ እንደ ፍጡራን በበላዩ ማንነት አይምልም ማለት እንጂ ከእርሱ በታች በሆነ ነገር አይምልም የሚለውን አያሲዝም። ሲቀጥል የዕብራውያን ደብዳቤ ተናጋሪ ማን እንደሆነ በእርግጠኝነት መናገር አይቻልም። ምክንያቱም የካርቴጅ ጉባኤ በ 397 ድህረ-ልደት ማርኮናይት ከሚባሉ መናፍቃን የሰበሰበችው ደብዳቤ ነው፥ የፈጣሪ ወይም የነቢይ ንግግር ሳይሆን ማንነቱ የማይታወቅ ሰው የጻፈው ደብዳቤ ነው። በዚህ ደብዳቤ የፈጣሪ የአላህ ንግግር አይመዘንም።
ይህንን ደብዳቤ ጳውሎስ ነው የተናገረው ካላችሁ ጳውሎስ የሚምለው በራሱ ነው፦
1ኛ ቆሮንቶስ ሰዎች 15፥31 በጌታችን በክርስቶስ ኢየሱስ ባለኝ *“በእናንተ ትምክህት እየማልሁ”* ወንድሞች ሆይ፥ ዕለት ዕለት እሞታለሁ።
2ኛ ቆሮንቶስ 1፥3-14 እናንተ ደግሞ “ትምክህታችን እንደምትሆኑ” እንዲሁ *“ትምክህታችሁ እንድንሆን”*፥ በከፊል ስለ እኛ እንዳስተዋላችሁ ፈጽማችሁ ታስተውሉት ዘንድ ተስፋ አደርጋለሁ።
ጳውሎስ “ትምክህታችሁ እኛ ነን ብሎ ተመልሶ ራሱን ለማመልከት “በእናንተ ትምክህት እየማልሁ” ይላልን? ይህ ጥያቄአችን ተከድኖ ይብሰል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
ሲቀጥል አላህ መማሉ ጉዳዩን አጽንዖት መስጠቱን ያመለክታል። አላህ በራሱ ይምላል፦
70፥40 *"በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ፡፡ እኛ በእርግጥ ቻዮች ነን"*፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِرَبِّ الْمَشَارِقِ وَالْمَغَارِبِ إِنَّا لَقَادِرُونَ
92፥3 *"ወንድንና ሴትን በፈጠረውም እምላለሁ"*፡፡ وَمَا خَلَقَ الذَّكَرَ وَالْأُنثَىٰ
አምላካችን አላህ በምናየው ነገር ይምላል፦
69፥38 *"በምታዩትም ነገር እምላለሁ"*፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِمَا تُبْصِرُونَ
ከሚታዩ ነገሮች ውስጥ በጸሐይ፣ በጨረቃ፣ በኮከብ፣ በተራራ ወዘተ ምሏል፦
81፥ 1 *"በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ"*፡፡ وَالشَّمْسِ وَضُحَاهَا
74፥32 *"ከክህደት ይከልከሉ፡፡ በጨረቃ እምላለሁ"*፡፡ كَلَّا وَالْقَمَرِ
53፥1 *"በኮከብ እምላለሁ በወደቀ በገባ ጊዜ"*፡፡ وَالنَّجْمِ إِذَا هَوَىٰ
52፥1 *"በጡር ጋራ እምላለሁ"*፡፡ وَالطُّور
አምላካችን አላህ በማናየው ነገር ይምላል፦
69፥39 *"በማታዩትም ነገር እምላለሁ"*፡፡ وَمَا لَا تُبْصِرُونَ
ከማይታዩ ነገሮች ውስጥ በመላእክት፣ በጊዜ፣ በትንሳኤ ቀን፣ በነፍስ ወዘተ ምሏል፦
51፥4 *"ነገርን ሁሉ አከፋፋዮች በኾኑትም መላእክት እምላለሁ"*፡፡ فَالْمُقَسِّمَاتِ أَمْرًا
103፥1 *"በጊዜያቱ እምላለሁ"*፡፡ وَالْعَصْرِ
75፥1 *"ነገሩ ከሓዲዎች እንደሚሉት አይደለም፡፡ በትንሣኤ ቀን እምላለሁ"*፡፡ لَا أُقْسِمُ بِيَوْمِ الْقِيَامَةِ
75፥2 *"ወቃሽ በኾነች ነፍስም እምላለሁ"*፡፡ وَلَا أُقْسِمُ بِالنَّفْسِ اللَّوَّامَةِ
ሢሰልስ አላህ የከለከው ግን እራሱ የሚያደርገው ነገር አለ፥ ለምሳሌ ከእርሱ ውጪ ማንም እንዲመለክና "አምልኩኝ" እንዲሉ አይፈልግም፥ ግን እርሱ እንዲመለክ ይፈልጋል፤ "አምልኩኝም" ይላል።
ሲያረብብ ይህንን የሚጠይቁት ሚሽነሪዎች የራሳቸውን መጽሐፍ ጠንቅቀው ስለማያነቡ እንጂ እግዚአብሔር በፍጡር ምሏል፦
አሞጽ 8፥7 *"ያህዌህ “በያዕቆብ ትዕቢት” እንዲህ ብሎ ምሎአል፦ ሥራቸውን ሁሉ ለዘላለም ምንም አልረሳም"*። נִשְׁבַּע יְהוָה, בִּגְאוֹן יַעֲקֹב; אִם-אֶשְׁכַּח לָנֶצַח, כָּל-מַעֲשֵׂיהֶם.
"ቢ" בִּ ማለት "በ" ማለት ሲሆን "የያዕቆብ ትዕቢት” መነሻ ቅጥያ ላይ የገባ መስተዋድድ ነው። እግዚአብሔር የማለው በያዕቆብ ትዕቢት ነው። "ጎውን" גְא֣וֹן ማለት "ትዕቢት" "ኩራት" ማለት ነው፥ ይህ ቃል እዚሁ መጽሐፍ ላይ የያዕቆብን ትዕቢት ተብሎ ተቀምጧል፦
አሞጽ 6፥8 አዶናይ ያህዌህ እንዲህ ይላል፦ *"የያዕቆብን ትዕቢት ተጸይፌአለሁ፥ አዳራሾቹንም ጠልቻለሁ፤ ስለዚህ ከተማይቱንና የሚኖሩባትን ሁሉ አሳልፌ እሰጣለሁ"*። נִשְׁבַּע אֲדֹנָי יְהוִה בְּנַפְשׁוֹ, נְאֻם-יְהוָה אֱלֹהֵי צְבָאוֹת, מְתָאֵב אָנֹכִי אֶת-גְּאוֹן יַעֲקֹב, וְאַרְמְנֹתָיו שָׂנֵאתִי; וְהִסְגַּרְתִּי, עִיר וּמְלֹאָהּ.
እግዚአብሔር በተጸየፈበት በያዕቆብ ትዕቢት መማሉ ምን ይሆን? "ጉዳዩን አጽንዖት ለመስጠት ነው" ካላችሁ እንግዲያውስ አላህ በተለያየ ነገር መማሉ ስለዚያ ነገር አጽንዖት ለመስጠት ነው። ሚሽነሪዎች የዕብራውያ ደብዳቤ መስፈት አርገው ነበር የአላህን መማል ለመኃየስ የበቁት፦
ዕብራውያን 6፥13-14 እግዚአብሔርም ለአብርሃም ተስፋ በሰጠው ጊዜ፥ በእውነት እየባረክሁ እባርክሃለሁ እያበዛሁም አበዛሃለሁ ብሎ፥ *"ከእርሱ በሚበልጥ በማንም ሊምል ስላልቻለ፥ በራሱ ማለ"*።
እዚህ አንቀጽ ላይ "ከእርሱ በሚያንስ በማንም ሊምል ስላልቻለ" የሚል ኃይለ-ቃል የለም። ባይሆን "ከእርሱ በሚበልጥ በማንም ሊምል ስላልቻለ" የሚል ቃል አለ። ያ ማለት ከራሱ በላይ ማንም ስሌለ እንደ ፍጡራን በበላዩ ማንነት አይምልም ማለት እንጂ ከእርሱ በታች በሆነ ነገር አይምልም የሚለውን አያሲዝም። ሲቀጥል የዕብራውያን ደብዳቤ ተናጋሪ ማን እንደሆነ በእርግጠኝነት መናገር አይቻልም። ምክንያቱም የካርቴጅ ጉባኤ በ 397 ድህረ-ልደት ማርኮናይት ከሚባሉ መናፍቃን የሰበሰበችው ደብዳቤ ነው፥ የፈጣሪ ወይም የነቢይ ንግግር ሳይሆን ማንነቱ የማይታወቅ ሰው የጻፈው ደብዳቤ ነው። በዚህ ደብዳቤ የፈጣሪ የአላህ ንግግር አይመዘንም።
ይህንን ደብዳቤ ጳውሎስ ነው የተናገረው ካላችሁ ጳውሎስ የሚምለው በራሱ ነው፦
1ኛ ቆሮንቶስ ሰዎች 15፥31 በጌታችን በክርስቶስ ኢየሱስ ባለኝ *“በእናንተ ትምክህት እየማልሁ”* ወንድሞች ሆይ፥ ዕለት ዕለት እሞታለሁ።
2ኛ ቆሮንቶስ 1፥3-14 እናንተ ደግሞ “ትምክህታችን እንደምትሆኑ” እንዲሁ *“ትምክህታችሁ እንድንሆን”*፥ በከፊል ስለ እኛ እንዳስተዋላችሁ ፈጽማችሁ ታስተውሉት ዘንድ ተስፋ አደርጋለሁ።
ጳውሎስ “ትምክህታችሁ እኛ ነን ብሎ ተመልሶ ራሱን ለማመልከት “በእናንተ ትምክህት እየማልሁ” ይላልን? ይህ ጥያቄአችን ተከድኖ ይብሰል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ለይለቱል ቀድር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ የወረደበት ወር ስለሆነ ነው። ቁርኣን በዚህ ወር ውስጥ በአንድ በተባረከች ሌሊት በጠቅላላ አንድ ጊዜ ወርዷል፥ ይህም አወራረድ “ጁምለተን ዋሒዳህ” جُمْلَةً وَاحِدَةً ይባላል፦
፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
44፥3 *እኛ ቁርኣኑን በተባረከች ሌሊት ውስጥ አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةٍ مُّبَارَكَة
“አወረድነው” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አንዘልናሁ” أَنْزَلْنَاهُ ሲሆን “አንዘለ” أَنْزَلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል በቁርኣን ቋንቋ በአንድ ጊዜ መውረድን ያመለክታል። ይህቺ ሌሊት የተባረከች ስለሆነች “ለይለቱል ሙባረካህ” لَيْلَةٍ مُّبَارَكَة ተብላለች፥ በሌላ አንቀጽ ላይ ደግሞ “ለይለቱል ቀድር” لَيْلَةُ الْقَدْر ማለትም “የመወሰኛይቱ ሌሊት” ተብላለች፦
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
ለይለቱል ቀድር በረመዷን መጨረሻ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ በጎደሎ ቁጥር”odd number” ማለትም በ 21ኛው፣ በ 23ኛው፣ በ 25ኛው፣ በ 27ኛው፣ ወይም በ 29ኛው ውስጥ ናት፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 32, ሐዲስ 4
ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ለይለቱል ቀድርን ከረመዷን መጨረሻ አስር ጎደሎ ሌሊቶች ውስጥ ፈልጓት”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ تَحَرَّوْا لَيْلَةَ الْقَدْرِ فِي الْوِتْرِ مِنَ الْعَشْرِ الأَوَاخِرِ مِنْ رَمَضَان
በረመዷን መጨረሻ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ በጎደሎ ቁጥር ውስጥ የምትገኘው ይህቺ ሌሊት ያላት የጊዜ ዋጋ ከሺሕ ወር በላጭ ናት፦
97፥2 *መወሰኛይቱም ሌሊተ ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ?* وَمَا أَدْرَاكَ مَا لَيْلَةُ الْقَدْرِ
97፥3 *መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት*፡፡ لَيْلَةُ الْقَدْرِ خَيْرٌ مِّنْ أَلْفِ شَهْرٍ
ቁርኣን ላይ፦ “ወማ አድራ ከማ” وَمَا أَدْرَاكَ مَا ማለትም “ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?” የሚል መጠይቅ 13 ቦታ ሲኖር “ምን እንደ ኾነ ዕወቅ” የሚል ፈሊጣዊ አነጋገር”Idiomatic expression” ነው። ከሺሕ ወር በላጭ የሆነችውን ይህቺን ሌሊት ለማግኘት ሙሥሊሙ ኢዕቲካፍ ይገባል። “ኢዕቲካፍ” اعتكاف ማለት “ማዘውተር” ማለት ሲሆን በስብስብ ሶላት ላይ በመስጂድ ውስጥ ለመዘውተር በመነየት የተወሰነ ጊዜ ቆይታ ማድረግ ነው። በተለይ የረመዷንን የመጨረሻዎቹን አሥርት ቀናት ላይ የሚደረግ ቆይታ ነው፦
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُونَ فِى ٱلْمَسَٰجِد
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 2
የነቢዩ”ﷺ” ባልተቤት ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” እስኪሞቱ ድረስ ከረመዷን መጨረሻ አስር ቀናት ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር። ከዚያም ከእርሳቸው በኃላ ባልተቤቶቻቸው ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَعْتَكِفُ الْعَشْرَ الأَوَاخِرَ مِنْ رَمَضَانَ حَتَّى تَوَفَّاهُ اللَّهُ، ثُمَّ اعْتَكَفَ أَزْوَاجُهُ مِنْ بَعْدِهِ.
የሚያጅበው በዚህች ሌሊት መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ፥ እስከ ፈጅር ሶላት ድረስ ሰላም ብቻ ናት፦
97፥4 *”በእርሷ ውስጥ መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ*፡፡ تَنَزَّلُ الْمَلَائِكَةُ وَالرُّوحُ فِيهَا بِإِذْنِ رَبِّهِم مِّن كُلِّ أَمْرٍ
97፥5 *እርስዋ እስከ ጎህ መውጣት ድረስ ሰላም ብቻ ናት*፡፡ سَلَامٌ هِيَ حَتَّىٰ مَطْلَعِ الْفَجْرِ
ለይለቱል ቀድርን በኢማን እና በኢሕቲሣብ ያገኘ ሰው ከአላህ ዘንድ የሚኖረው ምንዳና ትሩፋት ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር መባል ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 28
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በለይለቱል ቀድር በኢማን እና ከአላህ አጅር አገኛለው ብሎ ሶላት የቆመ ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር ይባልለታል”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ يَقُمْ لَيْلَةَ الْقَدْرِ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ
ምንኛ መታደል ነው? ኢሥላም ዐቂደቱል ረባኒያ ነው ስልን በዕውር ድንብር ጸለምተኛ ሙግት”Pessimistic approach” ሳይሆን በእማኝና በአስረጅ ሙግት”Optimistic approach” ነው። አላህ ለይለቱል ቀድርን በኢማን እና በኢሕቲሣብ ከሚያገኙት ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ የወረደበት ወር ስለሆነ ነው። ቁርኣን በዚህ ወር ውስጥ በአንድ በተባረከች ሌሊት በጠቅላላ አንድ ጊዜ ወርዷል፥ ይህም አወራረድ “ጁምለተን ዋሒዳህ” جُمْلَةً وَاحِدَةً ይባላል፦
፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
44፥3 *እኛ ቁርኣኑን በተባረከች ሌሊት ውስጥ አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةٍ مُّبَارَكَة
“አወረድነው” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አንዘልናሁ” أَنْزَلْنَاهُ ሲሆን “አንዘለ” أَنْزَلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል በቁርኣን ቋንቋ በአንድ ጊዜ መውረድን ያመለክታል። ይህቺ ሌሊት የተባረከች ስለሆነች “ለይለቱል ሙባረካህ” لَيْلَةٍ مُّبَارَكَة ተብላለች፥ በሌላ አንቀጽ ላይ ደግሞ “ለይለቱል ቀድር” لَيْلَةُ الْقَدْر ማለትም “የመወሰኛይቱ ሌሊት” ተብላለች፦
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
ለይለቱል ቀድር በረመዷን መጨረሻ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ በጎደሎ ቁጥር”odd number” ማለትም በ 21ኛው፣ በ 23ኛው፣ በ 25ኛው፣ በ 27ኛው፣ ወይም በ 29ኛው ውስጥ ናት፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 32, ሐዲስ 4
ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ለይለቱል ቀድርን ከረመዷን መጨረሻ አስር ጎደሎ ሌሊቶች ውስጥ ፈልጓት”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ تَحَرَّوْا لَيْلَةَ الْقَدْرِ فِي الْوِتْرِ مِنَ الْعَشْرِ الأَوَاخِرِ مِنْ رَمَضَان
በረመዷን መጨረሻ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ በጎደሎ ቁጥር ውስጥ የምትገኘው ይህቺ ሌሊት ያላት የጊዜ ዋጋ ከሺሕ ወር በላጭ ናት፦
97፥2 *መወሰኛይቱም ሌሊተ ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ?* وَمَا أَدْرَاكَ مَا لَيْلَةُ الْقَدْرِ
97፥3 *መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት*፡፡ لَيْلَةُ الْقَدْرِ خَيْرٌ مِّنْ أَلْفِ شَهْرٍ
ቁርኣን ላይ፦ “ወማ አድራ ከማ” وَمَا أَدْرَاكَ مَا ማለትም “ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?” የሚል መጠይቅ 13 ቦታ ሲኖር “ምን እንደ ኾነ ዕወቅ” የሚል ፈሊጣዊ አነጋገር”Idiomatic expression” ነው። ከሺሕ ወር በላጭ የሆነችውን ይህቺን ሌሊት ለማግኘት ሙሥሊሙ ኢዕቲካፍ ይገባል። “ኢዕቲካፍ” اعتكاف ማለት “ማዘውተር” ማለት ሲሆን በስብስብ ሶላት ላይ በመስጂድ ውስጥ ለመዘውተር በመነየት የተወሰነ ጊዜ ቆይታ ማድረግ ነው። በተለይ የረመዷንን የመጨረሻዎቹን አሥርት ቀናት ላይ የሚደረግ ቆይታ ነው፦
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُونَ فِى ٱلْمَسَٰجِد
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 2
የነቢዩ”ﷺ” ባልተቤት ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” እስኪሞቱ ድረስ ከረመዷን መጨረሻ አስር ቀናት ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር። ከዚያም ከእርሳቸው በኃላ ባልተቤቶቻቸው ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَعْتَكِفُ الْعَشْرَ الأَوَاخِرَ مِنْ رَمَضَانَ حَتَّى تَوَفَّاهُ اللَّهُ، ثُمَّ اعْتَكَفَ أَزْوَاجُهُ مِنْ بَعْدِهِ.
የሚያጅበው በዚህች ሌሊት መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ፥ እስከ ፈጅር ሶላት ድረስ ሰላም ብቻ ናት፦
97፥4 *”በእርሷ ውስጥ መላእክትና መንፈሱ በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ*፡፡ تَنَزَّلُ الْمَلَائِكَةُ وَالرُّوحُ فِيهَا بِإِذْنِ رَبِّهِم مِّن كُلِّ أَمْرٍ
97፥5 *እርስዋ እስከ ጎህ መውጣት ድረስ ሰላም ብቻ ናት*፡፡ سَلَامٌ هِيَ حَتَّىٰ مَطْلَعِ الْفَجْرِ
ለይለቱል ቀድርን በኢማን እና በኢሕቲሣብ ያገኘ ሰው ከአላህ ዘንድ የሚኖረው ምንዳና ትሩፋት ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር መባል ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 28
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”በለይለቱል ቀድር በኢማን እና ከአላህ አጅር አገኛለው ብሎ ሶላት የቆመ ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር ይባልለታል”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ يَقُمْ لَيْلَةَ الْقَدْرِ إِيمَانًا وَاحْتِسَابًا غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِهِ
ምንኛ መታደል ነው? ኢሥላም ዐቂደቱል ረባኒያ ነው ስልን በዕውር ድንብር ጸለምተኛ ሙግት”Pessimistic approach” ሳይሆን በእማኝና በአስረጅ ሙግት”Optimistic approach” ነው። አላህ ለይለቱል ቀድርን በኢማን እና በኢሕቲሣብ ከሚያገኙት ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢዕቲካፍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُون فِى ٱلْمَسَٰجِد
“ኢዕቲካፍ” اعتكاف ማለት “መቀመጥ” ማለት ሲሆን የረመዷንን የመጨረሻዎቹን አሥርት ቀናት ላይ በመስጂድ ውስጥ ለመዘውተር በመነየት የተወሰነ ጊዜ መጠነ-ሰፊና ዘርፈ-ብዙ ዒባዳህ በማድረግ መቀመጥ ነው፦
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُون فِى ٱلْمَسَٰجِد
በመሥጂድ ኢዕቲካፍ ለማድረግ የሚቀመጠው “ዓኪፍ” عَاكِف ሲባል፥ እነዚህ አንቀጽ ላይ “ተቀማጮች” ለሚለው ቃል የገባው የዓኪፍ ብዙ ቁጥር “ዓኪፉን” عَٰكِفُون መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህ እሳቤ በሐዲስም ላይ ተቀምጧል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 2
የነቢዩ”ﷺ” ባልተቤት ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” እስኪሞቱ ድረስ ከረመዷን መጨረሻ አስር ቀናት ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር። ከዚያም ከእርሳቸው በኃላ ባልተቤቶቻቸው ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَعْتَكِفُ الْعَشْرَ الأَوَاخِرَ مِنْ رَمَضَانَ حَتَّى تَوَفَّاهُ اللَّهُ، ثُمَّ اعْتَكَفَ أَزْوَاجُهُ مِنْ بَعْدِهِ.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُون فِى ٱلْمَسَٰجِد
“ኢዕቲካፍ” اعتكاف ማለት “መቀመጥ” ማለት ሲሆን የረመዷንን የመጨረሻዎቹን አሥርት ቀናት ላይ በመስጂድ ውስጥ ለመዘውተር በመነየት የተወሰነ ጊዜ መጠነ-ሰፊና ዘርፈ-ብዙ ዒባዳህ በማድረግ መቀመጥ ነው፦
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُون فِى ٱلْمَسَٰجِد
በመሥጂድ ኢዕቲካፍ ለማድረግ የሚቀመጠው “ዓኪፍ” عَاكِف ሲባል፥ እነዚህ አንቀጽ ላይ “ተቀማጮች” ለሚለው ቃል የገባው የዓኪፍ ብዙ ቁጥር “ዓኪፉን” عَٰكِفُون መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህ እሳቤ በሐዲስም ላይ ተቀምጧል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 2
የነቢዩ”ﷺ” ባልተቤት ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” እስኪሞቱ ድረስ ከረመዷን መጨረሻ አስር ቀናት ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር። ከዚያም ከእርሳቸው በኃላ ባልተቤቶቻቸው ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَعْتَكِفُ الْعَشْرَ الأَوَاخِرَ مِنْ رَمَضَانَ حَتَّى تَوَفَّاهُ اللَّهُ، ثُمَّ اعْتَكَفَ أَزْوَاجُهُ مِنْ بَعْدِهِ.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዒባዳህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
“ዒባዳህ” عِبَادَة የሚለው ቃል “ዓበደ عَبَدَ ማለትም “አመለከ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አምልኮ" ማለት ነው። ዒባዳህ ማለት በቀልብያ፣ በቀውልያ፣ በዐመልያ ለአንድ ምንነት እና ማንነት የሚደረግ ማጎብደድ፣ ማሸርገድ፣ መተናነስ ነው። የመስኩ ልሂቃን፦ "አምልኮ" ማለት "ለአንድ ምንነትና ማንነት በፍጹም ሁለንተናዊነት ማለትም በኃልዮ፣ በነቢብ፣ በገቢር መገዛት ነው" ይላሉ።
ዒባዳህ በተመላኪ እና በአምላኪ መካከል ያለ መርሕ ነው፥ "መዕቡድ" مَعْبُد ማለት "ተመላኪ" ማንነት ማለት ሲሆን “ዐብድ” عَبْد ወይም “ዐቢድ” عَابِد ደግሞ "አምላኪ" ማንነት ነው። አምላካችን አላህ በመጀመሪያ መደብ ብዙ ቦታ "አምልኩኝ" እያለ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
20፥14 *እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِىٓ أَنَا ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدْنِى وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ لِذِكْرِىٓ
ሰው የተፈጠረበት አላማ እና ኢላማ የፈጠረውን አላህን በብቸኝነት እንዲያመልክ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
አምላካችም አላህ ኑሕን፣ አዩብን፣ ዳውድን እና ነቢያችንን”ﷺ” ጨምሮ “ዐብደና” عَبْدَنَا ማለትም “ባሪያችን” በማለት አምልኮ የእርሱ ሃቅና ገንዘብ መሆኑን ይናገራል፦
54፥9 ከእነርሱ በፊት የኑሕ ነገድ አስተባበለች፡፡ *ባሪያችንንም* ኑሕን አስተባበሉ፡፡ «ዕብድ ነውም» አሉ፡፡ ተገላመጠም፡፡ كَذَّبَتْ قَبْلَهُمْ قَوْمُ نُوحٍ فَكَذَّبُوا عَبْدَنَا وَقَالُوا مَجْنُونٌ وَازْدُجِرَ
38፥41 *ባሪያችንን* አዩብንም አውሳላቸው፡፡ «እኔ ሰይጣን በጉዳትና በስቃይ ነካኝ» ሲል ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡ وَاذْكُرْ عَبْدَنَا أَيُّوبَ إِذْ نَادَىٰ رَبَّهُ مَسَّنِيَ الشَّيْطَانُ بِنُصْبٍ وَعَذَابٍ
38፥17 በሚሉት ነገር ላይ ታገስ፡፡ የኀይል ባለቤት የሆነውን *ባሪያችንንም* ዳውድን አውሳላቸው፡፡ እርሱ መላሳ ነውና፡፡ اصْبِرْ عَلَىٰ مَا يَقُولُونَ وَاذْكُرْ عَبْدَنَا دَاوُودَ ذَا الْأَيْدِ ۖ إِنَّهُ أَوَّابٌ
2፥23 *በባሪያችንም* ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ፡፡ وَإِن كُنتُمْ فِي رَيْبٍ مِّمَّا نَزَّلْنَا عَلَىٰ عَبْدِنَا فَأْتُوا بِسُورَةٍ مِّن مِّثْلِهِ وَادْعُوا شُهَدَاءَكُم مِّن دُونِ اللَّهِ إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
ዒባዳህ በሦስት ይከፈላል፥ እርሱም፦
1. ዒባደቱል ቀልቢያ"የልብ አምልኮ"
2. ዒባደቱል ቀውልያ"የንግግር አምልኮ"
3. ዒባደቱል ዐመልያ"የድርጊት አምልኮ" ነው።
1. ዒባደቱል ቀልቢያ የሚባሉት ዒልም፣ ኢማን፣ ኢኽላስ፣ ኢሕሣን፣ ተቀዋ፣ ተወኩል፣ ሰብር እና ሙአበቱላህ ናቸው።
2. ዒባደቱል ቀውልያ የሚባሉት ሸሃደተይን፣ ተውበት፣ ዱዓ፣ ዳዕዋህ፣ ዚክር እና ቂርኣት ናቸው።
3. ዒባደቱል ዐመልያ የሚባሉት ሶላት፤ ፆም፣ ዘካህ፣ ሃጅ እና ጅሃድ ናቸው።
አርካኑል ዒባዳህ ማለትም "የአምልኮ ማዕዘናት" በሦስት ይከፈላል፥ እርሱም፦
1. ሙሃባህ"ፍቅር"፣
2. ተቅዋ"ፍራቻ" እና
3. ረጃእ"ተስፋ" ናቸው።
አላህን ስናመልክ አላህ አፍቅረነው፣ ፈርተነው እና ተስፋ አድርገነው ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
“ዒባዳህ” عِبَادَة የሚለው ቃል “ዓበደ عَبَدَ ማለትም “አመለከ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አምልኮ" ማለት ነው። ዒባዳህ ማለት በቀልብያ፣ በቀውልያ፣ በዐመልያ ለአንድ ምንነት እና ማንነት የሚደረግ ማጎብደድ፣ ማሸርገድ፣ መተናነስ ነው። የመስኩ ልሂቃን፦ "አምልኮ" ማለት "ለአንድ ምንነትና ማንነት በፍጹም ሁለንተናዊነት ማለትም በኃልዮ፣ በነቢብ፣ በገቢር መገዛት ነው" ይላሉ።
ዒባዳህ በተመላኪ እና በአምላኪ መካከል ያለ መርሕ ነው፥ "መዕቡድ" مَعْبُد ማለት "ተመላኪ" ማንነት ማለት ሲሆን “ዐብድ” عَبْد ወይም “ዐቢድ” عَابِد ደግሞ "አምላኪ" ማንነት ነው። አምላካችን አላህ በመጀመሪያ መደብ ብዙ ቦታ "አምልኩኝ" እያለ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
20፥14 *እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِىٓ أَنَا ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدْنِى وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ لِذِكْرِىٓ
ሰው የተፈጠረበት አላማ እና ኢላማ የፈጠረውን አላህን በብቸኝነት እንዲያመልክ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
አምላካችም አላህ ኑሕን፣ አዩብን፣ ዳውድን እና ነቢያችንን”ﷺ” ጨምሮ “ዐብደና” عَبْدَنَا ማለትም “ባሪያችን” በማለት አምልኮ የእርሱ ሃቅና ገንዘብ መሆኑን ይናገራል፦
54፥9 ከእነርሱ በፊት የኑሕ ነገድ አስተባበለች፡፡ *ባሪያችንንም* ኑሕን አስተባበሉ፡፡ «ዕብድ ነውም» አሉ፡፡ ተገላመጠም፡፡ كَذَّبَتْ قَبْلَهُمْ قَوْمُ نُوحٍ فَكَذَّبُوا عَبْدَنَا وَقَالُوا مَجْنُونٌ وَازْدُجِرَ
38፥41 *ባሪያችንን* አዩብንም አውሳላቸው፡፡ «እኔ ሰይጣን በጉዳትና በስቃይ ነካኝ» ሲል ጌታውን በተጣራ ጊዜ፡፡ وَاذْكُرْ عَبْدَنَا أَيُّوبَ إِذْ نَادَىٰ رَبَّهُ مَسَّنِيَ الشَّيْطَانُ بِنُصْبٍ وَعَذَابٍ
38፥17 በሚሉት ነገር ላይ ታገስ፡፡ የኀይል ባለቤት የሆነውን *ባሪያችንንም* ዳውድን አውሳላቸው፡፡ እርሱ መላሳ ነውና፡፡ اصْبِرْ عَلَىٰ مَا يَقُولُونَ وَاذْكُرْ عَبْدَنَا دَاوُودَ ذَا الْأَيْدِ ۖ إِنَّهُ أَوَّابٌ
2፥23 *በባሪያችንም* ላይ ካወረድነው በመጠራጠር ውስጥ ብትኾኑ ከብጤው አንዲትን ምዕራፍ አምጡ፡፡ وَإِن كُنتُمْ فِي رَيْبٍ مِّمَّا نَزَّلْنَا عَلَىٰ عَبْدِنَا فَأْتُوا بِسُورَةٍ مِّن مِّثْلِهِ وَادْعُوا شُهَدَاءَكُم مِّن دُونِ اللَّهِ إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
ዒባዳህ በሦስት ይከፈላል፥ እርሱም፦
1. ዒባደቱል ቀልቢያ"የልብ አምልኮ"
2. ዒባደቱል ቀውልያ"የንግግር አምልኮ"
3. ዒባደቱል ዐመልያ"የድርጊት አምልኮ" ነው።
1. ዒባደቱል ቀልቢያ የሚባሉት ዒልም፣ ኢማን፣ ኢኽላስ፣ ኢሕሣን፣ ተቀዋ፣ ተወኩል፣ ሰብር እና ሙአበቱላህ ናቸው።
2. ዒባደቱል ቀውልያ የሚባሉት ሸሃደተይን፣ ተውበት፣ ዱዓ፣ ዳዕዋህ፣ ዚክር እና ቂርኣት ናቸው።
3. ዒባደቱል ዐመልያ የሚባሉት ሶላት፤ ፆም፣ ዘካህ፣ ሃጅ እና ጅሃድ ናቸው።
አርካኑል ዒባዳህ ማለትም "የአምልኮ ማዕዘናት" በሦስት ይከፈላል፥ እርሱም፦
1. ሙሃባህ"ፍቅር"፣
2. ተቅዋ"ፍራቻ" እና
3. ረጃእ"ተስፋ" ናቸው።
አላህን ስናመልክ አላህ አፍቅረነው፣ ፈርተነው እና ተስፋ አድርገነው ነው።
ዒባዳህ አላህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች አሉት፥ እነርሱም፦
1. ኢማን፣
2. ኢኽላስ እና
3. ኢቲባዕ ናቸው።
1. “ኢማን” إِيمَٰن ማለት “እምነት” ሲሆን ያለ ኢማን ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
2. “ኢኽላስ” إخلاص ማለት ደግሞ ከእዩልይና ስሙልኝ እና ከሙገሳና ወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚነየት መተናነስ፣ ማጎብደድ፣ ማሸርገድ እና ማጥራት ሲሆን ያለ ኢኽላስ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
3. ሦስተኛው “ኢቲባዕ” إتباع ነው፥ “ኢቲባዕ” የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ “ተከተለ” ከሚለው የመጣ ሲሆን “መከተል” ማለት ሲሆን ያለ ኢቲባዕ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም። ኢቲባዕ ቁርኣንና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ብቻ ዒባዳህን መፈጸም ነው፦
7፥3 ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን *ተከተሉ*፤ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
6:106 ከጌታህ ወደ አንተ *የተወረደውን ተከተል* ፡፡ اتَّبِعْ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ
6፥50 ወደ እኔ *የሚወርድልኝን እንጅ ሌላን አልከተልም*» በላቸው፡፡ قُل لَّا أَقُولُ لَكُمْ عِندِي خَزَائِنُ اللَّهِ وَلَا أَعْلَمُ الْغَيْبَ وَلَا أَقُولُ لَكُمْ إِنِّي مَلَكٌ ۖ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَىٰ إِلَيَّ ۚ قُلْ هَلْ يَسْتَوِي الْأَعْمَىٰ وَالْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
“ተከተሉ” የሚለው ቃል “አተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢቲባዕ” إتباع ማለት እንግዲህ ከአላህ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ መከተል ነው፤ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደው ደግሞ ቁርኣን እና ሰሒሕ ሐዲስ ነው፦
4፥113 አላህም በአንተ ላይ *መጽሐፍን እና ጥበብን አወረደ*፤ وَأَنزَلَ اللَّهُ عَلَيْكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَة
“ኪታብ” كِتَٰب የተባለው ቁርኣን ሲሆን “ሒክማህ” حِكْمَة የተባለው ደግሞ ሰሒሕ ሐዲስ ነው፣ ኪታብ እና ሒክማህ በተባሉት ቃላት መካከል “ወ” وَ ማለትም ‘’እና‘’ የሚል መስተጻምር መኖሩ አንባቢ ልብ ይለዋል። በተጨማሪም “አንዘለ” أَنْزَلَ ማለትም “አወረደ” የሚል ቃላት መጠቀሙ ሁለቱም ተንዚል መሆናቸውን ያረጋግጥልናል። በቁርኣን ውስጥ አላህን በብቸኝነት ለሚያመልኩ አምላኪዎች በቂነት አለ፦
21፥106 *በዚህ ቁርኣን ውስጥ ለአምላኪዎች ሕዝቦች በቂነት አለ*፡፡ إِنَّ فِي هَـٰذَا لَبَلَاغًا لِّقَوْمٍ عَابِدِينَ
2፥138 የአላህን የተፈጥሮ መንክር ያዙ፡፡ በመንከርም ከአላህ ይበልጥ ያማረ ማነው? ማንም የለም፤ *እኛም ለእርሱ ብቻ አምላኪዎች ነን* በሉ፡፡ صِبْغَةَ اللَّهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُونَ
አምላካችን አላህ ዓቢዱን ከሚላቸው ምዕመናን ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
1. ኢማን፣
2. ኢኽላስ እና
3. ኢቲባዕ ናቸው።
1. “ኢማን” إِيمَٰن ማለት “እምነት” ሲሆን ያለ ኢማን ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
2. “ኢኽላስ” إخلاص ማለት ደግሞ ከእዩልይና ስሙልኝ እና ከሙገሳና ወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአላህ ውዴታ ተብሎ የሚነየት መተናነስ፣ ማጎብደድ፣ ማሸርገድ እና ማጥራት ሲሆን ያለ ኢኽላስ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም።
3. ሦስተኛው “ኢቲባዕ” إتباع ነው፥ “ኢቲባዕ” የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ “ተከተለ” ከሚለው የመጣ ሲሆን “መከተል” ማለት ሲሆን ያለ ኢቲባዕ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም። ኢቲባዕ ቁርኣንና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ብቻ ዒባዳህን መፈጸም ነው፦
7፥3 ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን *ተከተሉ*፤ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
6:106 ከጌታህ ወደ አንተ *የተወረደውን ተከተል* ፡፡ اتَّبِعْ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ
6፥50 ወደ እኔ *የሚወርድልኝን እንጅ ሌላን አልከተልም*» በላቸው፡፡ قُل لَّا أَقُولُ لَكُمْ عِندِي خَزَائِنُ اللَّهِ وَلَا أَعْلَمُ الْغَيْبَ وَلَا أَقُولُ لَكُمْ إِنِّي مَلَكٌ ۖ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَىٰ إِلَيَّ ۚ قُلْ هَلْ يَسْتَوِي الْأَعْمَىٰ وَالْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
“ተከተሉ” የሚለው ቃል “አተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢቲባዕ” إتباع ማለት እንግዲህ ከአላህ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ መከተል ነው፤ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደው ደግሞ ቁርኣን እና ሰሒሕ ሐዲስ ነው፦
4፥113 አላህም በአንተ ላይ *መጽሐፍን እና ጥበብን አወረደ*፤ وَأَنزَلَ اللَّهُ عَلَيْكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَة
“ኪታብ” كِتَٰب የተባለው ቁርኣን ሲሆን “ሒክማህ” حِكْمَة የተባለው ደግሞ ሰሒሕ ሐዲስ ነው፣ ኪታብ እና ሒክማህ በተባሉት ቃላት መካከል “ወ” وَ ማለትም ‘’እና‘’ የሚል መስተጻምር መኖሩ አንባቢ ልብ ይለዋል። በተጨማሪም “አንዘለ” أَنْزَلَ ማለትም “አወረደ” የሚል ቃላት መጠቀሙ ሁለቱም ተንዚል መሆናቸውን ያረጋግጥልናል። በቁርኣን ውስጥ አላህን በብቸኝነት ለሚያመልኩ አምላኪዎች በቂነት አለ፦
21፥106 *በዚህ ቁርኣን ውስጥ ለአምላኪዎች ሕዝቦች በቂነት አለ*፡፡ إِنَّ فِي هَـٰذَا لَبَلَاغًا لِّقَوْمٍ عَابِدِينَ
2፥138 የአላህን የተፈጥሮ መንክር ያዙ፡፡ በመንከርም ከአላህ ይበልጥ ያማረ ማነው? ማንም የለም፤ *እኛም ለእርሱ ብቻ አምላኪዎች ነን* በሉ፡፡ صِبْغَةَ اللَّهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُونَ
አምላካችን አላህ ዓቢዱን ከሚላቸው ምዕመናን ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ነጻ ፈቃድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
“ሻእ” شَآء ማለት “ፈቃድ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ በፍጥረተ-ዓለማት ውስጥ የሚሻውን ይፈጥራል፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
86፥16 *የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው*፡፡ فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ
5፥17 *የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥47 *አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
"የሚሻውን" ለሚለው ቃል የገባው "የሻኡ" يَشَاءُ ማለትም "የሚፈቅደውን" ነው። ማንኛውም ነገር ሲከሰት፣ ሲከናወንና ሲሆን አላህ ፈቅዶ ነው፥ ያለ አላህ ፈቃድ ምንም እኩይ ወይም ሰናይ ነገር አይከሰትም፤ አይከናወንም፣ አይሆንም። የአላህ ፈቃድ በሁለት መልክ ለፍጡራን ሆኗል፥ አንዱ ያለፈቃዳቸው ሲሆን ሁለተኛው በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ላይ ነው።
የመጀመሪያው ፍጥረት ሲፈጠር ያለፈቃዱ በአላህ ፈቃድ ብቻ የሚከናወነው "ተሐዚዝ" تحديد ማለት "የተቆረጠ"determination" ይባላል። ይህም ሰው በመወለድ፣ በሞት፣ በመተኛት፣ በማስነጠስ ምርጫ የለውም። ልጅ እንኳን ሲወልድ ወንድ ወይም ሴት እወልዳለው ብሎ ምርጫ የለውም፤ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፤ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል። ለሚሻው መንታ ያደርጋል፤ የሚሻውን መካን ያደርገዋል። ለፍጡራን ግን ይህንን ለማድረግ ምርጫ የላቸውም፦
42፥49 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የአላህ ነው፡፡ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል*፡፡ لِّلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ يَهَبُ لِمَن يَشَاءُ إِنَاثًا وَيَهَبُ لِمَن يَشَاءُ الذُّكُورَ
42፥50 *ወይም ወንዶችና ሴቶች አድርጎ ያጠናዳቸዋል፡፡ የሚሻውንም ሰው መካን ያደርገዋል፡፡ እርሱ ዐዋቂ ቻይ ነውና*፡፡ أَوْ يُزَوِّجُهُمْ ذُكْرَانًا وَإِنَاثًا ۖ وَيَجْعَلُ مَن يَشَاءُ عَقِيمًا ۚ إِنَّهُ عَلِيمٌ قَدِيرٌ
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
ሰው ወንድ ወይም ሴት ለመሆን ለመወለድ ለመሞት ምርጫ የለውም። አላህ የሚሻውን በምርጫው ይህንን ይፈጥራል። በዚህ ምርጫ በሌለው ነገር ሰው አይጠየቅበትም፤ አይቀጣበትም፣ አይሸለምበትም።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
“ሻእ” شَآء ማለት “ፈቃድ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ በፍጥረተ-ዓለማት ውስጥ የሚሻውን ይፈጥራል፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
86፥16 *የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው*፡፡ فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ
5፥17 *የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥47 *አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
"የሚሻውን" ለሚለው ቃል የገባው "የሻኡ" يَشَاءُ ማለትም "የሚፈቅደውን" ነው። ማንኛውም ነገር ሲከሰት፣ ሲከናወንና ሲሆን አላህ ፈቅዶ ነው፥ ያለ አላህ ፈቃድ ምንም እኩይ ወይም ሰናይ ነገር አይከሰትም፤ አይከናወንም፣ አይሆንም። የአላህ ፈቃድ በሁለት መልክ ለፍጡራን ሆኗል፥ አንዱ ያለፈቃዳቸው ሲሆን ሁለተኛው በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ላይ ነው።
የመጀመሪያው ፍጥረት ሲፈጠር ያለፈቃዱ በአላህ ፈቃድ ብቻ የሚከናወነው "ተሐዚዝ" تحديد ማለት "የተቆረጠ"determination" ይባላል። ይህም ሰው በመወለድ፣ በሞት፣ በመተኛት፣ በማስነጠስ ምርጫ የለውም። ልጅ እንኳን ሲወልድ ወንድ ወይም ሴት እወልዳለው ብሎ ምርጫ የለውም፤ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፤ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል። ለሚሻው መንታ ያደርጋል፤ የሚሻውን መካን ያደርገዋል። ለፍጡራን ግን ይህንን ለማድረግ ምርጫ የላቸውም፦
42፥49 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የአላህ ነው፡፡ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል*፡፡ لِّلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ يَهَبُ لِمَن يَشَاءُ إِنَاثًا وَيَهَبُ لِمَن يَشَاءُ الذُّكُورَ
42፥50 *ወይም ወንዶችና ሴቶች አድርጎ ያጠናዳቸዋል፡፡ የሚሻውንም ሰው መካን ያደርገዋል፡፡ እርሱ ዐዋቂ ቻይ ነውና*፡፡ أَوْ يُزَوِّجُهُمْ ذُكْرَانًا وَإِنَاثًا ۖ وَيَجْعَلُ مَن يَشَاءُ عَقِيمًا ۚ إِنَّهُ عَلِيمٌ قَدِيرٌ
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
ሰው ወንድ ወይም ሴት ለመሆን ለመወለድ ለመሞት ምርጫ የለውም። አላህ የሚሻውን በምርጫው ይህንን ይፈጥራል። በዚህ ምርጫ በሌለው ነገር ሰው አይጠየቅበትም፤ አይቀጣበትም፣ አይሸለምበትም።
ሁለተኛው ፍጥረት በተሰጠው ነጻ ፈቃድና ምርጫ ይጠየቃል፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
አላህ በሚሠራው ሥራ አይጠየቅም። እርሱ ፈጣሪ ስለሆነ ፍጡራን ግን በሚሠሩት ሥራ ይጠየቃሉ። አላህ ትዳርን ፈቅዶ ዝሙትን መከልከሉ፥ ንግድን ፈቅዶ አራጣን መከልከሉ፥ መጠጥን ፈቅዶ ኸምርን መከልከሉ፥ ምግብን ፈቅዶ እሪያን መከልከሉ፥ እርሱን እንድናመልክ ፈቅዶ ጣዖትን መከልከሉ ይህ ተጠያቂነትን ያሳያል። መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ የተሰጠን ጸጋ ነው። የዚህ ጸጋ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَاد3َ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ነው። ነጻ ፈቃድ አድርግ የተባለውን የመታዘዝዝና ያለመታዘዝ፥ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ነጻነት ነው። ይህ አላህ የፈቀደልን ነጻ ፈቃድ "ሚሣን" ميسان ማለትም "ነጻነት"Libration" ይባላል። ይህ ጸጋ ሁሉም ሰው ጋር በተፈጥሮ የተቸረ ጸጋ ነው። በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል። የተሰጠን ጸጋ ነጻ ፈቃድ"free will" ይባላል። ሰው በነጻ ፈቃዱ መብቱና ነጻነቱን መጠቀም ይችላል፥ "መብት" ማለት ማድረግ አለማድረግ ተጠያቂነት የሌለው ነገር ሲሆን "ነጻነት" ግን ባለማድረግ እና በማድረግ ተጠያቂነት ያለው ነገር ነው።
ሰዎች የሚፈጽሙ እውነትና ውሸት፣ ትክክልና ስህተት፣ መልካሙና ክፉ አላህ ፈቅዶ ነው የሚከናወኑት። ያለ አላህ ፈቃድ ምንም የሚሆን ነገር የለም፣ አላህ ፈቀደ ማለት ግን ጉዳዩን ወዶታል አሊያም ተስማምቶበታል ማለት አይደለም፣ አላህ ስለፈቀደ ነው ሰው ነጻ ፈቃድ ያለው፣ አላህ ሳይፈቅድ ሰው ነጻ ፈቃድ አይኖረውም ነበር፦
81፥29 *የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
76፥30 *አላህም ካልሻ በስተቀር አትሹም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا
"ማ የሻኡነ ኢላ አን የሻኣሏህ" وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّه ማለትም "አላህ ካልፈቀደ አትፈቅዱም" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ሰው ይህ ነጻ ፈቃድ ስላለው በፈቃዱ ማመን ወይም መካድ ይችላል፦
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
"የሻም ሰው ይመን፥ የሻም ሰው ይካድ" ዛቻ ነው። በኃላ ይጠየቃል፥ ትሩፋትና ቅጣት ይቀበላል። አምላካችን አላህ እርሱ የሚወደው እምነት እና የሚጠላው ክህደት ይህ ነው ብሎ ሁለቱንም የእምነት መንገድ እና የክህደት መንገድ በተከበረ ቃሉ ነግሮናል፦
39፥7 *ብትክዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው፡፡ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም፡፡ ብታመሰግኑም፤ እርሱን ይወድላችኋል*፡፡ إِن تَكْفُرُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنكُمْ ۖ وَلَا يَرْضَىٰ لِعِبَادِهِ الْكُفْرَ ۖ وَإِن تَشْكُرُوا يَرْضَهُ لَكُمْ
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
90፥10 *ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?* وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
76፥3 *እኛ ወይ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ ሲኾን መንገዱን ገለጽንለት*፡፡ إِنَّا هَدَيْنَاهُ السَّبِيلَ إِمَّا شَاكِرًا وَإِمَّا كَفُورًا
ቅኑ የእምነት መንገድ ከጠማማው የክህደት መንገድ ተገልጧል፥ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ የመሆን ያለመሆን ምርጫው ተገልጿል። ለዚያ ነው ዛሬ በዓለማችን ላይ ሁለት ተቃራኒ የሆኑ አማኝ እና ከሓዲ ያሉት፦
64፥2 እርሱ ያ የፈጠራችሁ ነው፡፡ *ከእናንተም ከሓዲ አለ፡፡ ከእናንተም አማኝ አለ*፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُمْ فَمِنكُمْ كَافِرٌ وَمِنكُم مُّؤْمِنٌ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
14፥7 ጌታችሁም *«ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም እቀጣችኋለሁ፤ ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና» በማለት ባስታወቀ ጊዜ አስታውሱ*፡፡ وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكُمْ لَئِن شَكَرْتُمْ لَأَزِيدَنَّكُمْ ۖ وَلَئِن كَفَرْتُمْ إِنَّ عَذَابِي لَشَدِيدٌ
"ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ" ማለት ለአማንያን የተዘጋጀ ትሩፋት ጀነት እንዳለ የሚጠቁም ነው፥ "ብትክዱም እቀጣችኋለሁ" ማለት ለከሓድያን የተዘጋጀ ቅጣት ጀሃነም እንዳለ የሚጠቁም ነው። ስለዚህ ቅጣትና ሽልማት፣ የተፈቀና የተከለለ ነገር መኖሩ፥ እኩይና ሰናይ ነገር መኖሩ በራሱ ሰው ነጻ ፈቃድ እንዳለው የሚያሳይ ማስረጃ ነው። አንድ ሰው ነጻ ፈቃድ የለኝም ብሎ ሰው ቢገድል፣ ቢሳደብ፣ ቢማታ ወዘተ አይደለም አላህ በአኺራ ሰዎች በዱንያህ ይጠይቁታል።
በኢሥላም ዐቂዳህ ውስጥ ሁለት ጠርዘኛ እሳቦት ነበሩ፥ አንደኛው እሳቤ "አል-ጀቢሪያህ" الجبرية ማለትም ሰው በአላህ ዕውቀትና ፈቃድ ብቻ የሚኖር ነጻ ፈቃድ የሌለው ፍጡር"Necessitarian" ነው የሚሉ እና ሁለተኛው እሳቤ "አል-ቀደሪያህ" القدريه ማለትም ሰው ያለ አላህ ዕውቀትና ፈቃድ ብቻውን በራሱ ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር"Libriterian" ነው የሚል ነው። ሁለቱም ጽንፍ ያላቸው እሳቦት በኢሥላም ዐቂዳህ አንዳች ቦታ የላቸውም። ሰው በአላህ ዕውቀትና ፈቃድ ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር ነው።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
አላህ በሚሠራው ሥራ አይጠየቅም። እርሱ ፈጣሪ ስለሆነ ፍጡራን ግን በሚሠሩት ሥራ ይጠየቃሉ። አላህ ትዳርን ፈቅዶ ዝሙትን መከልከሉ፥ ንግድን ፈቅዶ አራጣን መከልከሉ፥ መጠጥን ፈቅዶ ኸምርን መከልከሉ፥ ምግብን ፈቅዶ እሪያን መከልከሉ፥ እርሱን እንድናመልክ ፈቅዶ ጣዖትን መከልከሉ ይህ ተጠያቂነትን ያሳያል። መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ የተሰጠን ጸጋ ነው። የዚህ ጸጋ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَاد3َ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ነው። ነጻ ፈቃድ አድርግ የተባለውን የመታዘዝዝና ያለመታዘዝ፥ አታድርግ የተባለውን የመከልከልና ያለመከልከል ነጻነት ነው። ይህ አላህ የፈቀደልን ነጻ ፈቃድ "ሚሣን" ميسان ማለትም "ነጻነት"Libration" ይባላል። ይህ ጸጋ ሁሉም ሰው ጋር በተፈጥሮ የተቸረ ጸጋ ነው። በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል። የተሰጠን ጸጋ ነጻ ፈቃድ"free will" ይባላል። ሰው በነጻ ፈቃዱ መብቱና ነጻነቱን መጠቀም ይችላል፥ "መብት" ማለት ማድረግ አለማድረግ ተጠያቂነት የሌለው ነገር ሲሆን "ነጻነት" ግን ባለማድረግ እና በማድረግ ተጠያቂነት ያለው ነገር ነው።
ሰዎች የሚፈጽሙ እውነትና ውሸት፣ ትክክልና ስህተት፣ መልካሙና ክፉ አላህ ፈቅዶ ነው የሚከናወኑት። ያለ አላህ ፈቃድ ምንም የሚሆን ነገር የለም፣ አላህ ፈቀደ ማለት ግን ጉዳዩን ወዶታል አሊያም ተስማምቶበታል ማለት አይደለም፣ አላህ ስለፈቀደ ነው ሰው ነጻ ፈቃድ ያለው፣ አላህ ሳይፈቅድ ሰው ነጻ ፈቃድ አይኖረውም ነበር፦
81፥29 *የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
76፥30 *አላህም ካልሻ በስተቀር አትሹም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا
"ማ የሻኡነ ኢላ አን የሻኣሏህ" وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّه ማለትም "አላህ ካልፈቀደ አትፈቅዱም" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ሰው ይህ ነጻ ፈቃድ ስላለው በፈቃዱ ማመን ወይም መካድ ይችላል፦
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
"የሻም ሰው ይመን፥ የሻም ሰው ይካድ" ዛቻ ነው። በኃላ ይጠየቃል፥ ትሩፋትና ቅጣት ይቀበላል። አምላካችን አላህ እርሱ የሚወደው እምነት እና የሚጠላው ክህደት ይህ ነው ብሎ ሁለቱንም የእምነት መንገድ እና የክህደት መንገድ በተከበረ ቃሉ ነግሮናል፦
39፥7 *ብትክዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው፡፡ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም፡፡ ብታመሰግኑም፤ እርሱን ይወድላችኋል*፡፡ إِن تَكْفُرُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنكُمْ ۖ وَلَا يَرْضَىٰ لِعِبَادِهِ الْكُفْرَ ۖ وَإِن تَشْكُرُوا يَرْضَهُ لَكُمْ
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
90፥10 *ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?* وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
76፥3 *እኛ ወይ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ ሲኾን መንገዱን ገለጽንለት*፡፡ إِنَّا هَدَيْنَاهُ السَّبِيلَ إِمَّا شَاكِرًا وَإِمَّا كَفُورًا
ቅኑ የእምነት መንገድ ከጠማማው የክህደት መንገድ ተገልጧል፥ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ የመሆን ያለመሆን ምርጫው ተገልጿል። ለዚያ ነው ዛሬ በዓለማችን ላይ ሁለት ተቃራኒ የሆኑ አማኝ እና ከሓዲ ያሉት፦
64፥2 እርሱ ያ የፈጠራችሁ ነው፡፡ *ከእናንተም ከሓዲ አለ፡፡ ከእናንተም አማኝ አለ*፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُمْ فَمِنكُمْ كَافِرٌ وَمِنكُم مُّؤْمِنٌ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
14፥7 ጌታችሁም *«ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም እቀጣችኋለሁ፤ ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና» በማለት ባስታወቀ ጊዜ አስታውሱ*፡፡ وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكُمْ لَئِن شَكَرْتُمْ لَأَزِيدَنَّكُمْ ۖ وَلَئِن كَفَرْتُمْ إِنَّ عَذَابِي لَشَدِيدٌ
"ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ" ማለት ለአማንያን የተዘጋጀ ትሩፋት ጀነት እንዳለ የሚጠቁም ነው፥ "ብትክዱም እቀጣችኋለሁ" ማለት ለከሓድያን የተዘጋጀ ቅጣት ጀሃነም እንዳለ የሚጠቁም ነው። ስለዚህ ቅጣትና ሽልማት፣ የተፈቀና የተከለለ ነገር መኖሩ፥ እኩይና ሰናይ ነገር መኖሩ በራሱ ሰው ነጻ ፈቃድ እንዳለው የሚያሳይ ማስረጃ ነው። አንድ ሰው ነጻ ፈቃድ የለኝም ብሎ ሰው ቢገድል፣ ቢሳደብ፣ ቢማታ ወዘተ አይደለም አላህ በአኺራ ሰዎች በዱንያህ ይጠይቁታል።
በኢሥላም ዐቂዳህ ውስጥ ሁለት ጠርዘኛ እሳቦት ነበሩ፥ አንደኛው እሳቤ "አል-ጀቢሪያህ" الجبرية ማለትም ሰው በአላህ ዕውቀትና ፈቃድ ብቻ የሚኖር ነጻ ፈቃድ የሌለው ፍጡር"Necessitarian" ነው የሚሉ እና ሁለተኛው እሳቤ "አል-ቀደሪያህ" القدريه ማለትም ሰው ያለ አላህ ዕውቀትና ፈቃድ ብቻውን በራሱ ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር"Libriterian" ነው የሚል ነው። ሁለቱም ጽንፍ ያላቸው እሳቦት በኢሥላም ዐቂዳህ አንዳች ቦታ የላቸውም። ሰው በአላህ ዕውቀትና ፈቃድ ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር ነው።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዘካህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥277 እነዚያ ያመኑ፣ መልካም ሥራዎችንም የሠሩ፣ ሶላትንም ያስተካከሉ፣ *"ዘካንም የሰጡ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ لَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
“ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ ማለትም “ታዘዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መታዘዝ” ማለት ነው። “አርካን” أَرْكان ማለት “ምሰሶ” ማለት ነው፥ "አርካኑል ኢሥላም" أَرْكان إِسْلَٰم ማለት "የኢሥላም ምሰሶ" ማለት ነው። የኢሥላም ምሰሶ ደግሞ አምስት ናቸው፥ እነርሱም፦ ሸሃደተይን፣ ሶላት፣ ዘካህ፣ ሰውም እና ሐጅ ናቸው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 40, ሐዲስ 4
ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ኢሥላም በአምስቱ መሠረቶች ላይ ተገንብቷል፤ እነርሱም፦ “ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም፥ ሙሐመድም የአላህ መልእክተኛ ነው” በሚል ምስክርነት፣ ሶላትን በመቆም፣ ዘካህን በመስጠት፣ ረመዷንን በመፆም እና የአላህ ቤት በመጎብኘት”*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ بُنِيَ الإِسْلاَمُ عَلَى خَمْسٍ شَهَادَةُ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَأَنَّ مُحَمَّدًا رَسُولُ اللَّهِ وَإِقَامُ الصَّلاَةِ وَإِيتَاءُ الزَّكَاةِ وَصَوْمُ رَمَضَانَ وَحَجُّ الْبَيْتِ
“ዘካህ” زَكَوٰة የሚለው ቃል "ዘካ" زَكَىٰ ማለትም "ጠራ" ከሚል የግስ መደብ የመጣ ሲሆን "መጥራራት" ማለት ነው፦
20፥76 ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው የመኖሪያ ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ አሏቸው፡፡ *ይህም "የተጥራራ" ሰው ምንዳ ነው*፡፡ جَنَّاتُ عَدْنٍ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا ۚ وَذَٰلِكَ جَزَاءُ مَن تَزَكَّىٰ
"የተጥራራ" ለሚለው ግስ የገባው ቃል "ተዘካ" تَزَكَّىٰ ሲሆን የስም መደሙ "ዘካህ” زَكَوٰة ነው። ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ "ዘካህ" ማለት “የግዴታ ምጽዋት” ማለት ነው፥ አምላካችን አላህ ከሰጠን ሲሳይ ላይ የምንለግሰው ልግስና ዘካህ ይባላል፦
2፥277 እነዚያ ያመኑ፣ መልካም ሥራዎችንም የሠሩ፣ ሶላትንም ያስተካከሉ፣ *"ዘካንም የሰጡ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ لَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
8፥3 እነዚያ ሶላትን ደንቡን አሟልተው የሚሰግዱ *”ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚለግሱ ናቸው”*፡፡ الَّذِينَ يُقِيمُونَ الصَّلَاةَ وَمِمَّا رَزَقْنَاهُمْ يُنفِقُون
ዘካን የሚሰጡ አላህ ዘንድ ምንዳ አላቸው፥ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም። "ሪዝቅ" رِزْق ማለት "ሲሳይ" ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ ደግሞ "አር-ረዛቅ" الرَّزَّاق ማለትም "ሲሳይን ሰጪ" ነው። “ኢንፋቅ” إِنفَاق ማለት “ልግስና” ማለት ሲሆን “ሙንፊቂን” مُنفِقِين ደግሞ “ለጋሾች” ማለት ነው። አምላካችን አላህ ከሰጠን ሲሳይ የምለግሰው ልግስና የበረከት ምንጭና ለአላህ ውዴታ ያለን መገለጫ ነው። ዘካህ መስጠት በረከትን ያፋፋል፥ ነገር ግን መስጠት ያለብን የአላህን ውዴታ ለመሻት እንጂ ትርፍ ፈልገን መሆን የበትም፦
2፥276 *"አላህ አራጣን በረከቱን ያጠፋል፡፡ ምጽዋቶችንም ያፋፋል"*፡፡ አላህም ኃጠኢተኛ ከሓዲን ሁሉ አይወድም፡፡ يَمْحَقُ اللَّهُ الرِّبَا وَيُرْبِي الصَّدَقَاتِ ۗ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ كُلَّ كَفَّارٍ أَثِيمٍ
30፥39 *"ከሪባም በሰዎች ገንዘቦች ውስጥ ይጨመር ዘንድ የምትሰጡት አላህ ዘንድ አይጨምርም፡፡ ከምጽዋትም የአላህን ፊት የምትሹ ሆናችሁ የምትሰጡት እነዚያ ሰጪዎች አበርካቾች እነርሱ ናቸው"*፡፡ وَمَا آتَيْتُم مِّن رِّبًا لِّيَرْبُوَ فِي أَمْوَالِ النَّاسِ فَلَا يَرْبُو عِندَ اللَّهِ ۖ وَمَا آتَيْتُم مِّن زَكَاةٍ تُرِيدُونَ وَجْهَ اللَّهِ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُضْعِفُونَ
ዘካህ ከጥንት ጀምሮ ነቢያት እስካሉ ድረስ የነበረ ከኢሥላም ምሰሶ አንዱ ነው፥ አላህ ዘካንም ስለ መስጠት ትእዛዝ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ወደ ነበሩት ነቢያት አውርዷል፦
21፥73 *”ወደ እነርሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አወረድን”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَيْهِمْ فِعْلَ ٱلْخَيْرَٰتِ وَإِقَامَ ٱلصَّلَوٰةِ وَإِيتَآءَ ٱلزَّكَوٰة
ስለዚህ የኢሥላም ማዕዘን የሆነው ዘካህ ኢሥላም እስካለ ድረስ ከጥንት ጀምሮ አለ ማለት ነው። ዘካህ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት በነበሩት ነቢያት ጊዜ ከመቶ 2.5 % ላይሰጥ ይችል ይሆናል፥ ወይ ያንሳል አሊያም ይበዛ ይሆናል። ምናልባት ከመቶ 10 % አሥራት ሊሆን ይችል ይሆናል፥ ወሏሁ አዕለም።
በነቢያችን"ﷺ" ሸሪዓህ ግን ዘካህ ከካፒታል ላይ ከመቶ 2.5 % የሚሰጥ ነው፥ ነቢያችን”ﷺ” ከሁለት መቶ ዲርሀም 5% ዘካህ እንደሚወጣ ተናግረዋል። ያ ማለት የዘካህ ሒሳብ በመቶ ዲርሀም 5፥2=2.5 ይሆናል፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 18 ዐሊይ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሁለት መቶ ዲርሀም ለአንተ በሆነች ጊዜና ዓመት ከሞላች አምስት ደራሂም ይወጣል፥ በአንተ ምንም ነገር አይሆንም ሃያ ዲናር እስኪሆን ድረስ"*። عَنْ عَلِيٍّ، - رضى الله عنه - عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم بِبَعْضِ أَوَّلِ هَذَا الْحَدِيثِ قَالَ " فَإِذَا كَانَتْ لَكَ مِائَتَا دِرْهَمٍ وَحَالَ عَلَيْهَا الْحَوْلُ فَفِيهَا خَمْسَةُ دَرَاهِمَ وَلَيْسَ عَلَيْكَ شَىْءٌ - يَعْنِي فِي الذَّهَبِ - حَتَّى يَكُونَ لَكَ عِشْرُونَ دِينَارًا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥277 እነዚያ ያመኑ፣ መልካም ሥራዎችንም የሠሩ፣ ሶላትንም ያስተካከሉ፣ *"ዘካንም የሰጡ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ لَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
“ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ ማለትም “ታዘዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መታዘዝ” ማለት ነው። “አርካን” أَرْكان ማለት “ምሰሶ” ማለት ነው፥ "አርካኑል ኢሥላም" أَرْكان إِسْلَٰم ማለት "የኢሥላም ምሰሶ" ማለት ነው። የኢሥላም ምሰሶ ደግሞ አምስት ናቸው፥ እነርሱም፦ ሸሃደተይን፣ ሶላት፣ ዘካህ፣ ሰውም እና ሐጅ ናቸው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 40, ሐዲስ 4
ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ኢሥላም በአምስቱ መሠረቶች ላይ ተገንብቷል፤ እነርሱም፦ “ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም፥ ሙሐመድም የአላህ መልእክተኛ ነው” በሚል ምስክርነት፣ ሶላትን በመቆም፣ ዘካህን በመስጠት፣ ረመዷንን በመፆም እና የአላህ ቤት በመጎብኘት”*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ بُنِيَ الإِسْلاَمُ عَلَى خَمْسٍ شَهَادَةُ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَأَنَّ مُحَمَّدًا رَسُولُ اللَّهِ وَإِقَامُ الصَّلاَةِ وَإِيتَاءُ الزَّكَاةِ وَصَوْمُ رَمَضَانَ وَحَجُّ الْبَيْتِ
“ዘካህ” زَكَوٰة የሚለው ቃል "ዘካ" زَكَىٰ ማለትም "ጠራ" ከሚል የግስ መደብ የመጣ ሲሆን "መጥራራት" ማለት ነው፦
20፥76 ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው የመኖሪያ ገነቶች በውስጣቸው ዘውታሪዎች ሲኾኑ አሏቸው፡፡ *ይህም "የተጥራራ" ሰው ምንዳ ነው*፡፡ جَنَّاتُ عَدْنٍ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا ۚ وَذَٰلِكَ جَزَاءُ مَن تَزَكَّىٰ
"የተጥራራ" ለሚለው ግስ የገባው ቃል "ተዘካ" تَزَكَّىٰ ሲሆን የስም መደሙ "ዘካህ” زَكَوٰة ነው። ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ "ዘካህ" ማለት “የግዴታ ምጽዋት” ማለት ነው፥ አምላካችን አላህ ከሰጠን ሲሳይ ላይ የምንለግሰው ልግስና ዘካህ ይባላል፦
2፥277 እነዚያ ያመኑ፣ መልካም ሥራዎችንም የሠሩ፣ ሶላትንም ያስተካከሉ፣ *"ዘካንም የሰጡ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَأَقَامُوا الصَّلَاةَ وَآتَوُا الزَّكَاةَ لَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
8፥3 እነዚያ ሶላትን ደንቡን አሟልተው የሚሰግዱ *”ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚለግሱ ናቸው”*፡፡ الَّذِينَ يُقِيمُونَ الصَّلَاةَ وَمِمَّا رَزَقْنَاهُمْ يُنفِقُون
ዘካን የሚሰጡ አላህ ዘንድ ምንዳ አላቸው፥ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም እነርሱም አያዝኑም። "ሪዝቅ" رِزْق ማለት "ሲሳይ" ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ ደግሞ "አር-ረዛቅ" الرَّزَّاق ማለትም "ሲሳይን ሰጪ" ነው። “ኢንፋቅ” إِنفَاق ማለት “ልግስና” ማለት ሲሆን “ሙንፊቂን” مُنفِقِين ደግሞ “ለጋሾች” ማለት ነው። አምላካችን አላህ ከሰጠን ሲሳይ የምለግሰው ልግስና የበረከት ምንጭና ለአላህ ውዴታ ያለን መገለጫ ነው። ዘካህ መስጠት በረከትን ያፋፋል፥ ነገር ግን መስጠት ያለብን የአላህን ውዴታ ለመሻት እንጂ ትርፍ ፈልገን መሆን የበትም፦
2፥276 *"አላህ አራጣን በረከቱን ያጠፋል፡፡ ምጽዋቶችንም ያፋፋል"*፡፡ አላህም ኃጠኢተኛ ከሓዲን ሁሉ አይወድም፡፡ يَمْحَقُ اللَّهُ الرِّبَا وَيُرْبِي الصَّدَقَاتِ ۗ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ كُلَّ كَفَّارٍ أَثِيمٍ
30፥39 *"ከሪባም በሰዎች ገንዘቦች ውስጥ ይጨመር ዘንድ የምትሰጡት አላህ ዘንድ አይጨምርም፡፡ ከምጽዋትም የአላህን ፊት የምትሹ ሆናችሁ የምትሰጡት እነዚያ ሰጪዎች አበርካቾች እነርሱ ናቸው"*፡፡ وَمَا آتَيْتُم مِّن رِّبًا لِّيَرْبُوَ فِي أَمْوَالِ النَّاسِ فَلَا يَرْبُو عِندَ اللَّهِ ۖ وَمَا آتَيْتُم مِّن زَكَاةٍ تُرِيدُونَ وَجْهَ اللَّهِ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُضْعِفُونَ
ዘካህ ከጥንት ጀምሮ ነቢያት እስካሉ ድረስ የነበረ ከኢሥላም ምሰሶ አንዱ ነው፥ አላህ ዘካንም ስለ መስጠት ትእዛዝ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ወደ ነበሩት ነቢያት አውርዷል፦
21፥73 *”ወደ እነርሱም መልካም ሥራዎችን መሥራትን፣ ሶላትንም መስገድን፣ ዘካንም መስጠትን አወረድን”*፡፡ وَأَوْحَيْنَآ إِلَيْهِمْ فِعْلَ ٱلْخَيْرَٰتِ وَإِقَامَ ٱلصَّلَوٰةِ وَإِيتَآءَ ٱلزَّكَوٰة
ስለዚህ የኢሥላም ማዕዘን የሆነው ዘካህ ኢሥላም እስካለ ድረስ ከጥንት ጀምሮ አለ ማለት ነው። ዘካህ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት በነበሩት ነቢያት ጊዜ ከመቶ 2.5 % ላይሰጥ ይችል ይሆናል፥ ወይ ያንሳል አሊያም ይበዛ ይሆናል። ምናልባት ከመቶ 10 % አሥራት ሊሆን ይችል ይሆናል፥ ወሏሁ አዕለም።
በነቢያችን"ﷺ" ሸሪዓህ ግን ዘካህ ከካፒታል ላይ ከመቶ 2.5 % የሚሰጥ ነው፥ ነቢያችን”ﷺ” ከሁለት መቶ ዲርሀም 5% ዘካህ እንደሚወጣ ተናግረዋል። ያ ማለት የዘካህ ሒሳብ በመቶ ዲርሀም 5፥2=2.5 ይሆናል፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 18 ዐሊይ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሁለት መቶ ዲርሀም ለአንተ በሆነች ጊዜና ዓመት ከሞላች አምስት ደራሂም ይወጣል፥ በአንተ ምንም ነገር አይሆንም ሃያ ዲናር እስኪሆን ድረስ"*። عَنْ عَلِيٍّ، - رضى الله عنه - عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم بِبَعْضِ أَوَّلِ هَذَا الْحَدِيثِ قَالَ " فَإِذَا كَانَتْ لَكَ مِائَتَا دِرْهَمٍ وَحَالَ عَلَيْهَا الْحَوْلُ فَفِيهَا خَمْسَةُ دَرَاهِمَ وَلَيْسَ عَلَيْكَ شَىْءٌ - يَعْنِي فِي الذَّهَبِ - حَتَّى يَكُونَ لَكَ عِشْرُونَ دِينَارًا
በዚህ ሐዲስ መሠረት የአንድ ሰው ካፒታል 20 ዲናር ወይም 200 ዲርሀም ሲሆን ዘካህ ይወጅበታል፥ በሸሪዓህ የዘካህ አነስተኛ የክፍያ መጠን "ኒሷብ" نِصاب ይባላል፥ ይህም ኒሷብ የሚለካው 20 ዲናር ወይም 200 ዲርሀም ሲሆን ነው። “ዲናር” دِينَار ማለት “የወርቅ ሳንቲም”gold coin” ማለት ሲሆን “ዲርሀም” دِرْهَم ማለት ደግሞ “የብር ሳንቲም”silver coin” ማለት ነው። ይህ በጥንት "የኮሞዲቲ ገንዘብ"commodity money" ይባላል።
"ዲናር” እና “ዲርሀም” የሚለኩት በሚስቃል ነው፥ "ሚስቃል" مِثْقَال የሚለው ቃል "ሰቀለ" ثَقَلَ ማለትም "ከበደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ክብደት" ማለት ነው።
1 ሚስቃል ወርቅ 4.25 ግራም ነው፥ 20 ሚስቃል ወርቅ ደግሞ 4,25x 20 = 85 ግራም ወርቅ ይሆናል ማለት ነው።
1 ሚስቃል ብር 2.975 ግራም ነው፥ 200 ሚስቃል ብር ደግሞ 2.975x 200= 595 ግራም ብር ይሆናል ማለት ነው።
በዘካህ ላይ የሚወጅበው ኒሷብ 85 ግራም ወርቅ ወይም 595 ግራም ብር ነው።
አንድ ሙሥሊም ያለው ካፒታል በዓመት ውስጥ 85 ግራም ወርቅ ወይም 595 ግራም ብር ያክል ከሆነ ዘካህ ማውጣት ግዴታው ነው። ይህ ኒሷብ ወደ ወረቀት ገንዘብ"Fiat money" ለመቀየር ወርቅን ዛሬ ባለው በ 24 ካራት የወቅቱ ግብይት ለናሙና ያክል መሥራት ይቻላል፦
1. በስውዲን አንድ ግራም ወርቅ 396 ክራውን ነው፥ 396×85= 33,660 ክራውን ይሆናል።
2. በኢትዮጵያ አንድ ግራም ወርቅ 1,181 ብር ነው፥ 1,181×85= 100,385 ብር ይሆናል።
3. በአሜሪካ አንድ ግራም ወርቅ 41.30 ዶላር ነው፥ 41.30×85= 3,510.30 ዶላር ይሆናል።
ስለዚህ አንድ ሙሥሊም ያለው ካፒታል በገንዘብ ሲተመን በስውዲን 33,660 ክራውን፣ በኢትዮጵያ 100,385 ብር፣ በአሜሪካ 3,510.30 ዶላር ወዘተ ከሆነ ከዚያ ወዲህ ዘካህ ማውጣቱ ፈርድ ነው። ለምሳሌ አንድ ሰው በኢትዮ 100,385 ሺ ብር ካለው ከ 100,385 ሺ ብር ላይ 2.5% ዘካ ያወጣል፥ ያ ማለት የዘካው ብር 100,385×2.5÷100= ውጤቱ 2,509 ብር ይሆናል ማለት ነው። ይህ በጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር የ 2019 ድኅረ-ልደት ግብይት ነው።
ዘካን የማይሰጥ በመጨረሻይቱ ዓለም ከአላህ ዘንድ መተሳሰብ የለም ብሎ የሚክድ ሰው ነው፦
41፥7 *"ለእነዚያ ዘካን ለማይሰጡት እነርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም እነርሱ ከሓዲዎች ለኾኑት ወዮላቸው"*፡፡ الَّذِينَ لَا يُؤْتُونَ الزَّكَاةَ وَهُم بِالْآخِرَةِ هُمْ كَافِرُونَ
አንድ ሙሥሊም ይህንን ዘካ ካላወጣ የትንሳኤ ቀን ገንዘቡ እንደ ሁለት አይኖቹ ላይ ጥቁር ነጥቦች የተጣሉበት ወንድ መላጣ እባብ ተመስሎ ይመጣና ማንገጭላውን አጥብቆ በመያዝ፦ "እኔ ገንዘብህ ነኝ፥ እኔ ድልብህ ነኝ" ይለዋል፦
3፥180 *"እነዚያም አላህ ከችሮታው በሰጣቸው ገንዘብ የሚነፍጉ እርሱ ለእነርሱ ደግ አይምሰላቸው፡፡ ይልቁንም እርሱ ለእነርሱ መጥፎ ነው፡፡ ያንን በእርሱ የነፈጉበትን በትንሣኤ ቀን እባብ ኾኖ ይጠለቃሉ"*፡፡ የሰማያትና የምድርም ውርስ ለአላህ ብቻ ነው፡፡ አላህም በሚሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ وَلَا يَحْسَبَنَّ الَّذِينَ يَبْخَلُونَ بِمَا آتَاهُمُ اللَّهُ مِن فَضْلِهِ هُوَ خَيْرًا لَّهُم ۖ بَلْ هُوَ شَرٌّ لَّهُمْ ۖ سَيُطَوَّقُونَ مَا بَخِلُوا بِهِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۗ وَلِلَّهِ مِيرَاثُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۗ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 90, ሐዲስ 5
አቢ ሁራይራ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ *"አላህ ገንዘብ ሰጥቶት የእሱን ዘካህ ያላወጣ የትንሳኤ ቀን ገንዘቡ እንደ ሁለት አይኖቹ ላይ ጥቁር ነጥቦች የተጣሉበት ወንድ መላጣ እባብ ተመስሎ ይመጣና ማንጋጭላውን አጥብቆ በመያዝ፦ "እኔ ገንዘብህ ነኝ፥ እኔ ድልብህ ነኝ ይለዋል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " يَكُونُ كَنْزُ أَحَدِكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ شُجَاعًا أَقْرَعَ، يَفِرُّ مِنْهُ صَاحِبُهُ فَيَطْلُبُهُ وَيَقُولُ أَنَا كَنْزُكَ. قَالَ وَاللَّهِ لَنْ يَزَالَ يَطْلُبُهُ حَتَّى يَبْسُطَ يَدَهُ فَيُلْقِمَهَا فَاهُ
አላህ ከዚህ ቅጣት ይጠብቀን። የዘካህ ብር የሚውለው ለድኾች፣ ለምስኪኖችም፣ ዘካን በማሰጠት ለሚያስተባብሩ፣ ልቦቻቸውም በኢሥላም ለሚለማመዱት፣ በባርነት ተገዢዎችን ነጻ ለማውጣት፣ ለባለ ዕዳዎችም፣ በአላህ መንገድም ለሚሠሩ፣ ለመንገደኛ ነው፦
9፥60 *ግዴታ ምጽዋቶች የሚከፈሉት ለድኾች፣ ለምስኪኖችም፣ በርሷም ላይ ለሚሠሩ ሠራተኞች፣ ልቦቻቸውም በኢሥላም ለሚለማመዱት፣ በባርነት ተገዢዎችን ነጻ በማውጣት፣ በባለ ዕዳዎችም፣ በአላህ መንገድም በሚሠሩ፣ በመንገደኛም ብቻ ነው፡፡ ከአላህ የተደነገገች ግዴታ ናት"*፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ إِنَّمَا الصَّدَقَاتُ لِلْفُقَرَاءِ وَالْمَسَاكِينِ وَالْعَامِلِينَ عَلَيْهَا وَالْمُؤَلَّفَةِ قُلُوبُهُمْ وَفِي الرِّقَابِ وَالْغَارِمِينَ وَفِي سَبِيلِ اللَّهِ وَابْنِ السَّبِيلِ ۖ فَرِيضَةً مِّنَ اللَّهِ ۗ وَاللَّهُ عَلِيمٌ حَكِيمٌ
አምላካችን አላህ ሙንፊቂን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ዲናር” እና “ዲርሀም” የሚለኩት በሚስቃል ነው፥ "ሚስቃል" مِثْقَال የሚለው ቃል "ሰቀለ" ثَقَلَ ማለትም "ከበደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ክብደት" ማለት ነው።
1 ሚስቃል ወርቅ 4.25 ግራም ነው፥ 20 ሚስቃል ወርቅ ደግሞ 4,25x 20 = 85 ግራም ወርቅ ይሆናል ማለት ነው።
1 ሚስቃል ብር 2.975 ግራም ነው፥ 200 ሚስቃል ብር ደግሞ 2.975x 200= 595 ግራም ብር ይሆናል ማለት ነው።
በዘካህ ላይ የሚወጅበው ኒሷብ 85 ግራም ወርቅ ወይም 595 ግራም ብር ነው።
አንድ ሙሥሊም ያለው ካፒታል በዓመት ውስጥ 85 ግራም ወርቅ ወይም 595 ግራም ብር ያክል ከሆነ ዘካህ ማውጣት ግዴታው ነው። ይህ ኒሷብ ወደ ወረቀት ገንዘብ"Fiat money" ለመቀየር ወርቅን ዛሬ ባለው በ 24 ካራት የወቅቱ ግብይት ለናሙና ያክል መሥራት ይቻላል፦
1. በስውዲን አንድ ግራም ወርቅ 396 ክራውን ነው፥ 396×85= 33,660 ክራውን ይሆናል።
2. በኢትዮጵያ አንድ ግራም ወርቅ 1,181 ብር ነው፥ 1,181×85= 100,385 ብር ይሆናል።
3. በአሜሪካ አንድ ግራም ወርቅ 41.30 ዶላር ነው፥ 41.30×85= 3,510.30 ዶላር ይሆናል።
ስለዚህ አንድ ሙሥሊም ያለው ካፒታል በገንዘብ ሲተመን በስውዲን 33,660 ክራውን፣ በኢትዮጵያ 100,385 ብር፣ በአሜሪካ 3,510.30 ዶላር ወዘተ ከሆነ ከዚያ ወዲህ ዘካህ ማውጣቱ ፈርድ ነው። ለምሳሌ አንድ ሰው በኢትዮ 100,385 ሺ ብር ካለው ከ 100,385 ሺ ብር ላይ 2.5% ዘካ ያወጣል፥ ያ ማለት የዘካው ብር 100,385×2.5÷100= ውጤቱ 2,509 ብር ይሆናል ማለት ነው። ይህ በጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር የ 2019 ድኅረ-ልደት ግብይት ነው።
ዘካን የማይሰጥ በመጨረሻይቱ ዓለም ከአላህ ዘንድ መተሳሰብ የለም ብሎ የሚክድ ሰው ነው፦
41፥7 *"ለእነዚያ ዘካን ለማይሰጡት እነርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም እነርሱ ከሓዲዎች ለኾኑት ወዮላቸው"*፡፡ الَّذِينَ لَا يُؤْتُونَ الزَّكَاةَ وَهُم بِالْآخِرَةِ هُمْ كَافِرُونَ
አንድ ሙሥሊም ይህንን ዘካ ካላወጣ የትንሳኤ ቀን ገንዘቡ እንደ ሁለት አይኖቹ ላይ ጥቁር ነጥቦች የተጣሉበት ወንድ መላጣ እባብ ተመስሎ ይመጣና ማንገጭላውን አጥብቆ በመያዝ፦ "እኔ ገንዘብህ ነኝ፥ እኔ ድልብህ ነኝ" ይለዋል፦
3፥180 *"እነዚያም አላህ ከችሮታው በሰጣቸው ገንዘብ የሚነፍጉ እርሱ ለእነርሱ ደግ አይምሰላቸው፡፡ ይልቁንም እርሱ ለእነርሱ መጥፎ ነው፡፡ ያንን በእርሱ የነፈጉበትን በትንሣኤ ቀን እባብ ኾኖ ይጠለቃሉ"*፡፡ የሰማያትና የምድርም ውርስ ለአላህ ብቻ ነው፡፡ አላህም በሚሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ وَلَا يَحْسَبَنَّ الَّذِينَ يَبْخَلُونَ بِمَا آتَاهُمُ اللَّهُ مِن فَضْلِهِ هُوَ خَيْرًا لَّهُم ۖ بَلْ هُوَ شَرٌّ لَّهُمْ ۖ سَيُطَوَّقُونَ مَا بَخِلُوا بِهِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۗ وَلِلَّهِ مِيرَاثُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۗ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 90, ሐዲስ 5
አቢ ሁራይራ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ *"አላህ ገንዘብ ሰጥቶት የእሱን ዘካህ ያላወጣ የትንሳኤ ቀን ገንዘቡ እንደ ሁለት አይኖቹ ላይ ጥቁር ነጥቦች የተጣሉበት ወንድ መላጣ እባብ ተመስሎ ይመጣና ማንጋጭላውን አጥብቆ በመያዝ፦ "እኔ ገንዘብህ ነኝ፥ እኔ ድልብህ ነኝ ይለዋል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " يَكُونُ كَنْزُ أَحَدِكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ شُجَاعًا أَقْرَعَ، يَفِرُّ مِنْهُ صَاحِبُهُ فَيَطْلُبُهُ وَيَقُولُ أَنَا كَنْزُكَ. قَالَ وَاللَّهِ لَنْ يَزَالَ يَطْلُبُهُ حَتَّى يَبْسُطَ يَدَهُ فَيُلْقِمَهَا فَاهُ
አላህ ከዚህ ቅጣት ይጠብቀን። የዘካህ ብር የሚውለው ለድኾች፣ ለምስኪኖችም፣ ዘካን በማሰጠት ለሚያስተባብሩ፣ ልቦቻቸውም በኢሥላም ለሚለማመዱት፣ በባርነት ተገዢዎችን ነጻ ለማውጣት፣ ለባለ ዕዳዎችም፣ በአላህ መንገድም ለሚሠሩ፣ ለመንገደኛ ነው፦
9፥60 *ግዴታ ምጽዋቶች የሚከፈሉት ለድኾች፣ ለምስኪኖችም፣ በርሷም ላይ ለሚሠሩ ሠራተኞች፣ ልቦቻቸውም በኢሥላም ለሚለማመዱት፣ በባርነት ተገዢዎችን ነጻ በማውጣት፣ በባለ ዕዳዎችም፣ በአላህ መንገድም በሚሠሩ፣ በመንገደኛም ብቻ ነው፡፡ ከአላህ የተደነገገች ግዴታ ናት"*፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ إِنَّمَا الصَّدَقَاتُ لِلْفُقَرَاءِ وَالْمَسَاكِينِ وَالْعَامِلِينَ عَلَيْهَا وَالْمُؤَلَّفَةِ قُلُوبُهُمْ وَفِي الرِّقَابِ وَالْغَارِمِينَ وَفِي سَبِيلِ اللَّهِ وَابْنِ السَّبِيلِ ۖ فَرِيضَةً مِّنَ اللَّهِ ۗ وَاللَّهُ عَلِيمٌ حَكِيمٌ
አምላካችን አላህ ሙንፊቂን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዲርሃም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
12:20 *በርካሽ ዋጋም በሚቆጠሩ ዲርሃሞች ሸጡት*፤ በእርሱም ከቸልተኞቹ ነበሩ። وَشَرَوْهُ بِثَمَنٍ بَخْسٍ دَرَاهِمَ مَعْدُودَةٍ وَكَانُوا فِيهِ مِنَ الزَّاهِدِينَ
“ደራሂም” دَرَاهِم ብዜት ሲሆን በነጠላ ደግሞ “ዲርሀም” دِرْهَم ነው፥ ትርጉሙ “የብር ሳንቲም”silver coin” ማለት ነው፣ “ዲናር” دِينَار ማለት “የወርቅ ሳንቲም”gold coin” ነው። ነቢያችን”ﷺ” በመጡበት ዘመን አላህ ቁርአንን ሲያወርድ በዐረቢኛ ቋንቋ ስለሆነ በወቅቱ ዩሱፍን የሸጡትን በብር ሳንቲም ስለሆነ የብር ሳንቲም ደግሞ በዐረቢኛ “ዲርሃም” ይባላል፣ አምላካችን አላህ ይህ የዩሱፍን ታሪክ ከመጀመሩ፦ “ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርአን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው” በማለት ይናገራል፦
12:2 እኛ *”ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርአን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው”*። إِنَّا أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
በዐረቦች የብር ሳንቲም መጠቀም የተጀመረው ከዩሱፍ በኃላ ቢሆንም በዩሱፍ ዘመንና ቦታ ግን የብር ሳንቲም እንደነበረ ባይብሉ እራሱ ይናገራል፤ በዮሴፍ ዘመን ግብጻውያን የሚገበያዩበት ገንዘብ ምን እንደነበረ የሥነ-ቅርጽ ጥናት ባያረጋግጥም የዘፍጥረት ጸሐፊ ግን ከዮሴፍ 1200 አመት በኋላ የሥነ-ቅርጽ ጥናት በፋርሳውያን ዘመን 612-330 BC ኮይኑ እንደተጀመረ ያረጋገጠውን የመገበያያ ገንዘብ ይጠቀማል፦
ዘፍጥረት 37፥28 የምድያም ነጋዶችም አለፉ፤ እነርሱም ዮሴፍን አንሥተው ከጕድጓድ አወጡት፤ *ለእስማኤላውያንም ዮሴፍን በሀያ “ብር” כָּ֑סֶף ሸጡት*፤
ካሴፍ כָּ֑סֶף የብር ግብይት በፋርሳውያን ዘመን 612-330 BC ከተጀመረ በዮሴፍና በበፋርሳውያን መካከል የ 1200 አመት ልዩነት ካለ ታዲያ ለምንድን ነው የዘፍጥረት ጸሐፊ በዮሴፍ ዘመን መገበያያው ያልነበረውን ገንዘብ ካሴፍን የተጠቀመው? ብለን ጥያቄ ስናቀርብ አይ የዘፍጥረት ጸሐፊ በወቅቱ የነበረውን የመገበያያ ገንዘብ ሊገባው በሚችለው በወቅቱ የግብይት ስርዓት ተጠቅሞ ጽፏል ብለው ይመልሳሉ። ከላይ ያለውንም አንቀጽ በዚህ መልኩ መረዳት ይቻላል።
ሌላው በዳዊት ዘመን የነበሩ ሰዎች ለእግዚአብሔርም ቤት አገልግሎት አሥር ሺህ “ዳሪክ” እንደሰጡ የዜና መዋዕል ጸሐፊ ይነግረናል፦
1ዜና.29:7፤ ለእግዚአብሔርም ቤት አገልግሎት *አምስት ሺህ መክሊት ወርቅና አሥር ሺህ “ዳሪክ”፥ አሥር ሺህም መክሊት ብር፥ አሥራ ስምንት ሺህም መክሊት ናስ፥ መቶ ሺህም መክሊት ብረት ሰጡ*።
ዳሪክ ደግሞ መገበያያነቱ የተጀመረው በ 521-486 BC በፐርሺያን ንጉስ በዳሪዮስ ዘመነ-መንግሥት ነው፣ ታዲያ በዳዊትና በዳሪዮስ መካከል የ 400 አመት ልዩነት ካለ ለምንድን ነው የዜና መዋዕል ጸሐፊ በዳዊት ዘመን መገበያያው ያልነበረውን ገንዘብ ዳሪክን የተጠቀመው? ብለን ጥያቄ ስናቀርብ አይ የዜና መዋዕል ጸሐፊ በወቅቱ የነበረውን የመገበያያ ገንዘብ ሊገባው በሚችለው በወቅቱ የግብይት ስርዓት ተጠቅሞ ጽፏል ብለው ይመልሳሉ። በተመሳሳይ መልኩም ታዲያ አላህ የወቅቱን ቋንቋ መሰረት አድርጎ ለነቢያች”ﷺ” ቢናገር ምን ይደንቃል? ምንስ ሚዛን ተይዞ ነው ሚሽነሪዎች የአላህ ንግግር የሚተቹት? ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ ነው ነገሩ፣ ጥያቄ ሲጠየቁ በመዋተት እና በመቃተት መቆዘም ልማዳቸው ነው፤ ሲጠይቁ ግን ለማንኳሰስና ለማሸማቀቅ አንደኛ ናቸው፤ ለማንኛውም ያልተጠረጠረ ተመነጠረ የተጠረጠረ አስመነጠረ ይሉሃል እንደዚህ ነው። አላህ ሂዳያ ይስጣቸው ለእኛም ጽናቱን አሚን።
✍ ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
12:20 *በርካሽ ዋጋም በሚቆጠሩ ዲርሃሞች ሸጡት*፤ በእርሱም ከቸልተኞቹ ነበሩ። وَشَرَوْهُ بِثَمَنٍ بَخْسٍ دَرَاهِمَ مَعْدُودَةٍ وَكَانُوا فِيهِ مِنَ الزَّاهِدِينَ
“ደራሂም” دَرَاهِم ብዜት ሲሆን በነጠላ ደግሞ “ዲርሀም” دِرْهَم ነው፥ ትርጉሙ “የብር ሳንቲም”silver coin” ማለት ነው፣ “ዲናር” دِينَار ማለት “የወርቅ ሳንቲም”gold coin” ነው። ነቢያችን”ﷺ” በመጡበት ዘመን አላህ ቁርአንን ሲያወርድ በዐረቢኛ ቋንቋ ስለሆነ በወቅቱ ዩሱፍን የሸጡትን በብር ሳንቲም ስለሆነ የብር ሳንቲም ደግሞ በዐረቢኛ “ዲርሃም” ይባላል፣ አምላካችን አላህ ይህ የዩሱፍን ታሪክ ከመጀመሩ፦ “ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርአን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው” በማለት ይናገራል፦
12:2 እኛ *”ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርአን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው”*። إِنَّا أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
በዐረቦች የብር ሳንቲም መጠቀም የተጀመረው ከዩሱፍ በኃላ ቢሆንም በዩሱፍ ዘመንና ቦታ ግን የብር ሳንቲም እንደነበረ ባይብሉ እራሱ ይናገራል፤ በዮሴፍ ዘመን ግብጻውያን የሚገበያዩበት ገንዘብ ምን እንደነበረ የሥነ-ቅርጽ ጥናት ባያረጋግጥም የዘፍጥረት ጸሐፊ ግን ከዮሴፍ 1200 አመት በኋላ የሥነ-ቅርጽ ጥናት በፋርሳውያን ዘመን 612-330 BC ኮይኑ እንደተጀመረ ያረጋገጠውን የመገበያያ ገንዘብ ይጠቀማል፦
ዘፍጥረት 37፥28 የምድያም ነጋዶችም አለፉ፤ እነርሱም ዮሴፍን አንሥተው ከጕድጓድ አወጡት፤ *ለእስማኤላውያንም ዮሴፍን በሀያ “ብር” כָּ֑סֶף ሸጡት*፤
ካሴፍ כָּ֑סֶף የብር ግብይት በፋርሳውያን ዘመን 612-330 BC ከተጀመረ በዮሴፍና በበፋርሳውያን መካከል የ 1200 አመት ልዩነት ካለ ታዲያ ለምንድን ነው የዘፍጥረት ጸሐፊ በዮሴፍ ዘመን መገበያያው ያልነበረውን ገንዘብ ካሴፍን የተጠቀመው? ብለን ጥያቄ ስናቀርብ አይ የዘፍጥረት ጸሐፊ በወቅቱ የነበረውን የመገበያያ ገንዘብ ሊገባው በሚችለው በወቅቱ የግብይት ስርዓት ተጠቅሞ ጽፏል ብለው ይመልሳሉ። ከላይ ያለውንም አንቀጽ በዚህ መልኩ መረዳት ይቻላል።
ሌላው በዳዊት ዘመን የነበሩ ሰዎች ለእግዚአብሔርም ቤት አገልግሎት አሥር ሺህ “ዳሪክ” እንደሰጡ የዜና መዋዕል ጸሐፊ ይነግረናል፦
1ዜና.29:7፤ ለእግዚአብሔርም ቤት አገልግሎት *አምስት ሺህ መክሊት ወርቅና አሥር ሺህ “ዳሪክ”፥ አሥር ሺህም መክሊት ብር፥ አሥራ ስምንት ሺህም መክሊት ናስ፥ መቶ ሺህም መክሊት ብረት ሰጡ*።
ዳሪክ ደግሞ መገበያያነቱ የተጀመረው በ 521-486 BC በፐርሺያን ንጉስ በዳሪዮስ ዘመነ-መንግሥት ነው፣ ታዲያ በዳዊትና በዳሪዮስ መካከል የ 400 አመት ልዩነት ካለ ለምንድን ነው የዜና መዋዕል ጸሐፊ በዳዊት ዘመን መገበያያው ያልነበረውን ገንዘብ ዳሪክን የተጠቀመው? ብለን ጥያቄ ስናቀርብ አይ የዜና መዋዕል ጸሐፊ በወቅቱ የነበረውን የመገበያያ ገንዘብ ሊገባው በሚችለው በወቅቱ የግብይት ስርዓት ተጠቅሞ ጽፏል ብለው ይመልሳሉ። በተመሳሳይ መልኩም ታዲያ አላህ የወቅቱን ቋንቋ መሰረት አድርጎ ለነቢያች”ﷺ” ቢናገር ምን ይደንቃል? ምንስ ሚዛን ተይዞ ነው ሚሽነሪዎች የአላህ ንግግር የሚተቹት? ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ ነው ነገሩ፣ ጥያቄ ሲጠየቁ በመዋተት እና በመቃተት መቆዘም ልማዳቸው ነው፤ ሲጠይቁ ግን ለማንኳሰስና ለማሸማቀቅ አንደኛ ናቸው፤ ለማንኛውም ያልተጠረጠረ ተመነጠረ የተጠረጠረ አስመነጠረ ይሉሃል እንደዚህ ነው። አላህ ሂዳያ ይስጣቸው ለእኛም ጽናቱን አሚን።
✍ ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዒድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፤ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል፤ ነብያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በኢደል አደሐ እና ኢደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
ታዲያ በየዓመቱ የሚከበረው ሥስተኛው በዓል መውሊድ ምንድን ነው? አዎ ይህ ድብን ያለ ቢድዓ ነው፤ ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው።
ሲጀመር ነብያችን”ﷺ” የተወለዱበት ሳምንት እንጂ የተወለዱበት ቀን በሐዲስ አልሰፈረም።
ሲቀጥል አላህም እና መልእክተኛው መውሊድ አክብሩ አላሉም።
ሢሰልስ ነቢያችን”ﷺ” የተወለዱበትን ቀን ከቀደምት ሰለፎች ማለትም ሶሐባህ ወይም ታቢኢይ አሊያም አትባኡ ታቢኢይ ያከበረ የለም።
ስለዚህ መውሊድ በቁርኣንና በሐዲስ አሕካሙ ካልተቀመጠ እና አይ የፈለግነውን በዲኑ ላይ እንጨምራለን ከሆነ ቢድዓ ነው፤ ሑክም የአላህ እና የመልክተኛ ብቻና ብቻ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 53, ሐዲስ 7
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ማንኛውም ሰው ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ أَحْدَثَ فِي أَمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ فِيهِ فَهُوَ رَدٌّ ”.
“ከትእዛዛችን” የሚለው ይሰመርበት። አንድ ነገር ፈርድ ነው፣ ሙስተሐብ ነው፣ ሙባሕ ነው፣ መክሩህ ነው፣ ሐራም ነው ማለት የሚቻለው ከአላህ እና ከመልእክተኛ ትእዛዝ ሲመጣ ብቻና ብቻ ነው፦
3፥32 *አላህን እና መልክተኛውን ታዘዙ*፡፡ ብትሸሹም አላህ ከሓዲዎችን አይወድም» በላቸው፡፡ قُلْ أَطِيعُوا اللَّهَ وَالرَّسُولَ ۖ فَإِن تَوَلَّوْا فَإِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْكَافِرِينَ
4፥80 *መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፡፡ ከትእዛዝም የሸሸ ሰው አያሳስብህ*፡፡ በእነርሱ ላይ ጠባቂ አድርገን አልላክንህምና፡፡ مَّن يُطِعِ الرَّسُولَ فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ ۖ وَمَن تَوَلَّىٰ فَمَا أَرْسَلْنَاكَ عَلَيْهِمْ حَفِيظًا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፤ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል፤ ነብያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በኢደል አደሐ እና ኢደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
ታዲያ በየዓመቱ የሚከበረው ሥስተኛው በዓል መውሊድ ምንድን ነው? አዎ ይህ ድብን ያለ ቢድዓ ነው፤ ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው።
ሲጀመር ነብያችን”ﷺ” የተወለዱበት ሳምንት እንጂ የተወለዱበት ቀን በሐዲስ አልሰፈረም።
ሲቀጥል አላህም እና መልእክተኛው መውሊድ አክብሩ አላሉም።
ሢሰልስ ነቢያችን”ﷺ” የተወለዱበትን ቀን ከቀደምት ሰለፎች ማለትም ሶሐባህ ወይም ታቢኢይ አሊያም አትባኡ ታቢኢይ ያከበረ የለም።
ስለዚህ መውሊድ በቁርኣንና በሐዲስ አሕካሙ ካልተቀመጠ እና አይ የፈለግነውን በዲኑ ላይ እንጨምራለን ከሆነ ቢድዓ ነው፤ ሑክም የአላህ እና የመልክተኛ ብቻና ብቻ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 53, ሐዲስ 7
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ማንኛውም ሰው ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ أَحْدَثَ فِي أَمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ فِيهِ فَهُوَ رَدٌّ ”.
“ከትእዛዛችን” የሚለው ይሰመርበት። አንድ ነገር ፈርድ ነው፣ ሙስተሐብ ነው፣ ሙባሕ ነው፣ መክሩህ ነው፣ ሐራም ነው ማለት የሚቻለው ከአላህ እና ከመልእክተኛ ትእዛዝ ሲመጣ ብቻና ብቻ ነው፦
3፥32 *አላህን እና መልክተኛውን ታዘዙ*፡፡ ብትሸሹም አላህ ከሓዲዎችን አይወድም» በላቸው፡፡ قُلْ أَطِيعُوا اللَّهَ وَالرَّسُولَ ۖ فَإِن تَوَلَّوْا فَإِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْكَافِرِينَ
4፥80 *መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፡፡ ከትእዛዝም የሸሸ ሰው አያሳስብህ*፡፡ በእነርሱ ላይ ጠባቂ አድርገን አልላክንህምና፡፡ مَّن يُطِعِ الرَّسُولَ فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ ۖ وَمَن تَوَلَّىٰ فَمَا أَرْسَلْنَاكَ عَلَيْهِمْ حَفِيظًا