ነጥብ ሁለት
"ዙሁር"
"ዙሁር" ظُهْر ማለት “ቀትር” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ ይህን ሶላቱ አዝ-ዝሁር በሶላት እንድንቆም ያዘናል፦
24፥58 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እነዚያ እጆቻችሁ የጨበጧቸው እነዚያም ከእናንተ ለአካላ መጠን ያልደረሱት *ከጎህ ስግደት በፊት፣ "በቀትርም" ልብሶቻችሁን በምታወልቁ ጊዜ ከምሽት ስግደትም* በኋላ ሦስት ጊዜያት ለመግባት ሲፈልጉ ያስፈቅዷችሁ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لِيَسْتَأْذِنكُمُ الَّذِينَ مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ وَالَّذِينَ لَمْ يَبْلُغُوا الْحُلُمَ مِنكُمْ ثَلَاثَ مَرَّاتٍ ۚ مِّن قَبْلِ صَلَاةِ الْفَجْرِ وَحِينَ تَضَعُونَ ثِيَابَكُم مِّنَ الظَّهِيرَةِ وَمِن بَعْدِ صَلَاةِ الْعِشَاءِ ۚ ثَلَاثُ عَوْرَاتٍ لَّكُم
30፥18 ምስጋናም በስማያትና በምድር ውስጥ ለርሱ ብቻ የተገባው ነው። በሠርክም *“በቀትር” ውስጥ በምትገቡም ጊዜ፤ አጥሩት*"። وَلَهُ الْحَمْدُ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَعَشِيًّا وَحِينَ تُظْهِرُونَ
ነጥብ ሦስት
"ዐስር"
“ዐስር” ْعَصْر ማለት “ሰርክ” ማለት ሲሆን የዓለማቱ ጌታ የማለበት ወቅት ነው፤ ይህቺ የሰርክ ሰላት በቁርኣን የመካከለኛይቱ ሶላት ትባላለች፦
103፥1 *"በጊዜያቱ እምላለሁ"*፡፡ وَالْعَصْرِ
2፥238 *"በሶላቶች በተለይ በመካከለኛይቱም ሶላት ላይ ተጠባበቁ"*፡፡ ታዛዦች ኾናችሁም ለአላህ ቁሙ፡፡ حَافِظُوا عَلَى الصَّلَوَاتِ وَالصَّلَاةِ الْوُسْطَىٰ وَقُومُوا لِلَّهِ قَانِتِينَ
"አል-ዐስር" الْعَصْر በሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ የመጣው "ወ" وَ የሚለው ሐርፉል ዐጥፍ ሳይሆን “ቢ” بـِ ለሚለው ሐርፉል ጀር ተለዋዋጭ ቃል ነው።
“መካከለኛይቱም ሶላት” የተባለችው ደግሞ ከሌሎች ሶላቶች ለመለየት እና ለማያያዝ “ወ” وَ የሚል አያያዥ መስተፃምር ይጠቀማል። ታዲያ መካከለኛነቷ ለማን ነው? ስንል ለሁለት ሶላቶች ቢሆን ኖሮ ሙተና”dual” ያለው በመንሱብና በመጅሩር "ሶላተዪን” صلاتين አሊያም በመርፉ "ሶላታን” صلاتان ይጠቀም ነበር፥ ነገር ግን መካከለኝነቷ ለሁለት ሳይሆን ለጀመዕ”plural” ያለው “ሶለዋት” صَّلَوَات የሚል ነው፣ ይህ የሚያሳየው ከፊቷ ሁለት ከኃላዋ ሁለት ያላት መካከለኛይቱ ሶላቱል አስር ናት፤ ይህቺ ሶላት በሌሎች አናቅጽ፦ “ሰርክ” “ፀሐይ ከመግባቷም በፊት” “ከፀሐይ መዘንበል” ተብላለች፦
30፥18 ምስጋናም በሰማያትና በምድር ውስጥ ለእርሱ ብቻ የተገባው ነው፡፡ *"በሰርክም"፤ በቀትር ውስጥ በምትገቡም ጊዜ አጥሩት"*፡፡ وَلَهُ الْحَمْدُ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَعَشِيًّا وَحِينَ تُظْهِرُونَ
50፥39 በሚሉትም ላይ ታገሥ፤ ጌታህንም ከማመስገን ጋር ፀሐይ ከመውጣቷ በፊት *“ከመግባቷም በፊት” አወድሰው"*፡፡ فَاصْبِرْ عَلَىٰ مَا يَقُولُونَ وَسَبِّحْ بِحَمْدِ رَبِّكَ قَبْلَ طُلُوعِ الشَّمْسِ وَقَبْلَ الْغُرُوبِ
20፥130 በሚሉትም ላይ ታገስ፡፡ ጌታህንም ፀሐይ ከመውጣትዋ በፊት *"ከመግባትዋም በፊት የምታመሰግን ኾነህ አጥራው"*፤ ከሌሊት ሰዓቶችም በቀን ጫፎችም አጥራው፡፡ በሚሰጥህ ምንዳ ልትወድ ይከጀላልና፡፡ فَاصْبِرْ عَلَىٰ مَا يَقُولُونَ وَسَبِّحْ بِحَمْدِ رَبِّكَ قَبْلَ طُلُوعِ الشَّمْسِ وَقَبْلَ غُرُوبِهَا ۖ وَمِنْ آنَاءِ اللَّيْلِ فَسَبِّحْ وَأَطْرَافَ النَّهَارِ لَعَلَّكَ تَرْضَىٰ
17፥78 *"ሶላትን "ከፀሐይ መዘንበል" እስከ ሌሊት ጨለማ ድረስ ስገድ"*፤ የጎህ ሰላት ስገድ፣ የጎህ ሶላት መላእክት የሚጣዱት ነውና። أَقِمِ الصَّلَاةَ لِدُلُوكِ الشَّمْسِ إِلَىٰ غَسَقِ اللَّيْلِ وَقُرْآنَ الْفَجْرِ ۖ إِنَّ قُرْآنَ الْفَجْرِ كَانَ مَشْهُودًا
ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለ ሶላቱል መግሪብ እና ስለ ሶላቱል ዒሻዕ በመዳሰስ እናጠቃልላለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ዙሁር"
"ዙሁር" ظُهْر ማለት “ቀትር” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ ይህን ሶላቱ አዝ-ዝሁር በሶላት እንድንቆም ያዘናል፦
24፥58 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እነዚያ እጆቻችሁ የጨበጧቸው እነዚያም ከእናንተ ለአካላ መጠን ያልደረሱት *ከጎህ ስግደት በፊት፣ "በቀትርም" ልብሶቻችሁን በምታወልቁ ጊዜ ከምሽት ስግደትም* በኋላ ሦስት ጊዜያት ለመግባት ሲፈልጉ ያስፈቅዷችሁ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لِيَسْتَأْذِنكُمُ الَّذِينَ مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ وَالَّذِينَ لَمْ يَبْلُغُوا الْحُلُمَ مِنكُمْ ثَلَاثَ مَرَّاتٍ ۚ مِّن قَبْلِ صَلَاةِ الْفَجْرِ وَحِينَ تَضَعُونَ ثِيَابَكُم مِّنَ الظَّهِيرَةِ وَمِن بَعْدِ صَلَاةِ الْعِشَاءِ ۚ ثَلَاثُ عَوْرَاتٍ لَّكُم
30፥18 ምስጋናም በስማያትና በምድር ውስጥ ለርሱ ብቻ የተገባው ነው። በሠርክም *“በቀትር” ውስጥ በምትገቡም ጊዜ፤ አጥሩት*"። وَلَهُ الْحَمْدُ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَعَشِيًّا وَحِينَ تُظْهِرُونَ
ነጥብ ሦስት
"ዐስር"
“ዐስር” ْعَصْر ማለት “ሰርክ” ማለት ሲሆን የዓለማቱ ጌታ የማለበት ወቅት ነው፤ ይህቺ የሰርክ ሰላት በቁርኣን የመካከለኛይቱ ሶላት ትባላለች፦
103፥1 *"በጊዜያቱ እምላለሁ"*፡፡ وَالْعَصْرِ
2፥238 *"በሶላቶች በተለይ በመካከለኛይቱም ሶላት ላይ ተጠባበቁ"*፡፡ ታዛዦች ኾናችሁም ለአላህ ቁሙ፡፡ حَافِظُوا عَلَى الصَّلَوَاتِ وَالصَّلَاةِ الْوُسْطَىٰ وَقُومُوا لِلَّهِ قَانِتِينَ
"አል-ዐስር" الْعَصْر በሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ የመጣው "ወ" وَ የሚለው ሐርፉል ዐጥፍ ሳይሆን “ቢ” بـِ ለሚለው ሐርፉል ጀር ተለዋዋጭ ቃል ነው።
“መካከለኛይቱም ሶላት” የተባለችው ደግሞ ከሌሎች ሶላቶች ለመለየት እና ለማያያዝ “ወ” وَ የሚል አያያዥ መስተፃምር ይጠቀማል። ታዲያ መካከለኛነቷ ለማን ነው? ስንል ለሁለት ሶላቶች ቢሆን ኖሮ ሙተና”dual” ያለው በመንሱብና በመጅሩር "ሶላተዪን” صلاتين አሊያም በመርፉ "ሶላታን” صلاتان ይጠቀም ነበር፥ ነገር ግን መካከለኝነቷ ለሁለት ሳይሆን ለጀመዕ”plural” ያለው “ሶለዋት” صَّلَوَات የሚል ነው፣ ይህ የሚያሳየው ከፊቷ ሁለት ከኃላዋ ሁለት ያላት መካከለኛይቱ ሶላቱል አስር ናት፤ ይህቺ ሶላት በሌሎች አናቅጽ፦ “ሰርክ” “ፀሐይ ከመግባቷም በፊት” “ከፀሐይ መዘንበል” ተብላለች፦
30፥18 ምስጋናም በሰማያትና በምድር ውስጥ ለእርሱ ብቻ የተገባው ነው፡፡ *"በሰርክም"፤ በቀትር ውስጥ በምትገቡም ጊዜ አጥሩት"*፡፡ وَلَهُ الْحَمْدُ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَعَشِيًّا وَحِينَ تُظْهِرُونَ
50፥39 በሚሉትም ላይ ታገሥ፤ ጌታህንም ከማመስገን ጋር ፀሐይ ከመውጣቷ በፊት *“ከመግባቷም በፊት” አወድሰው"*፡፡ فَاصْبِرْ عَلَىٰ مَا يَقُولُونَ وَسَبِّحْ بِحَمْدِ رَبِّكَ قَبْلَ طُلُوعِ الشَّمْسِ وَقَبْلَ الْغُرُوبِ
20፥130 በሚሉትም ላይ ታገስ፡፡ ጌታህንም ፀሐይ ከመውጣትዋ በፊት *"ከመግባትዋም በፊት የምታመሰግን ኾነህ አጥራው"*፤ ከሌሊት ሰዓቶችም በቀን ጫፎችም አጥራው፡፡ በሚሰጥህ ምንዳ ልትወድ ይከጀላልና፡፡ فَاصْبِرْ عَلَىٰ مَا يَقُولُونَ وَسَبِّحْ بِحَمْدِ رَبِّكَ قَبْلَ طُلُوعِ الشَّمْسِ وَقَبْلَ غُرُوبِهَا ۖ وَمِنْ آنَاءِ اللَّيْلِ فَسَبِّحْ وَأَطْرَافَ النَّهَارِ لَعَلَّكَ تَرْضَىٰ
17፥78 *"ሶላትን "ከፀሐይ መዘንበል" እስከ ሌሊት ጨለማ ድረስ ስገድ"*፤ የጎህ ሰላት ስገድ፣ የጎህ ሶላት መላእክት የሚጣዱት ነውና። أَقِمِ الصَّلَاةَ لِدُلُوكِ الشَّمْسِ إِلَىٰ غَسَقِ اللَّيْلِ وَقُرْآنَ الْفَجْرِ ۖ إِنَّ قُرْآنَ الْفَجْرِ كَانَ مَشْهُودًا
ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለ ሶላቱል መግሪብ እና ስለ ሶላቱል ዒሻዕ በመዳሰስ እናጠቃልላለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥43 *"ሶላትንም ደንቡን ጠብቃችሁ ስገዱ፡፡ ዘካንም ስጡ፡፡ ለጌታችሁ ከአጎንባሾች ጋርም አጎንብሱ"*፡፡ وَأَقِيمُوا الصَّلَاةَ وَآتُوا الزَّكَاةَ وَارْكَعُوا مَعَ الرَّاكِعِينَ
ነጥብ አራት
“መግሪብ”
“መግሪብ” مَغْرِب ማለት "የጸሐይ መጥለቅ" ወይም "ምሽት" አሊያም "ምዕራብ” ማለት ነው፣ ይህ ሌላኛው የቀን ጫፍ ይባላል፦
11፥114 *"ሶላትንም በቀን “ጫፎች”፥ ከሌሊትም ክፍሎች ፈጽም"*፤ መልካም ሥራዎች ኅጢአቶችን ያስወግዳሉና፤ ይህ ለተገሣጮች ግሣጤ ነው። وَأَقِمِ الصَّلَاةَ طَرَفَيِ النَّهَارِ وَزُلَفًا مِّنَ اللَّيْلِ ۚ إِنَّ الْحَسَنَاتِ يُذْهِبْنَ السَّيِّئَاتِ ۚ ذَٰلِكَ ذِكْرَىٰ لِلذَّاكِرِينَ
20፥130 በሚሉትም ላይ ታገስ፤ ጌታህንም ፀሃይ ከመውጣትዋ በፊት ከመግባትዋም በፊት የምታመሰግን ሆነህ አጥራው፤ ስገድ፤ ከሌሊት ሰዓቶችም *“በቀን “ጫፎች” አጥራው"*፤ በሚሰጥህ ምንዳ ልትወድ ይከጀላልና። فَاصْبِرْ عَلَىٰ مَا يَقُولُونَ وَسَبِّحْ بِحَمْدِ رَبِّكَ قَبْلَ طُلُوعِ الشَّمْسِ وَقَبْلَ غُرُوبِهَا ۖ وَمِنْ آنَاءِ اللَّيْلِ فَسَبِّحْ وَأَطْرَافَ النَّهَارِ لَعَلَّكَ تَرْضَىٰ
“ተረፍ” طَرَف ማለት “ጫፍ” ማለት ሲሆን እዚህ ጋር የተጠቀመው ቃል ሙተና”dual” ሆኖ “ተረፈዪ” طَرَفَيِ ነው፤ የቀን ጫፍ አንዱ "ጎህ" ሲሆን ሌላው "ምሽት" ነው፤ አምላካችን አላህ ይህንን ለማመልከት፦ “በምታመሹ ጊዜ” እያለ ይናገራል፦
30፥17 *"አላህንም "በምታመሹ ጊዜ" በምታነጉም ጊዜ አጥሩት"*፡፡ فَسُبْحَانَ اللَّهِ حِينَ تُمْسُونَ وَحِينَ تُصْبِحُونَ
ነጥብ አምስት
"ዒሻዕ"
“ዒሻዕ” عِشَآء ማለት “ማታ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ ይህን የማታ ወቅት በሶላት እንድንቆም ያዘናል፦
24፥58 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እነዚያ እጆቻችሁ የጨበጧቸው እነዚያም ከእናንተ ለአካላ መጠን ያልደረሱት *ከጎህ ስግደት በፊት፣ በቀትርም ልብሶቻችሁን በምታወልቁ ጊዜ "ከምሽት ስግደትም"* በኋላ ሦስት ጊዜያት ለመግባት ሲፈልጉ ያስፈቅዷችሁ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لِيَسْتَأْذِنكُمُ الَّذِينَ مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ وَالَّذِينَ لَمْ يَبْلُغُوا الْحُلُمَ مِنكُمْ ثَلَاثَ مَرَّاتٍ ۚ مِّن قَبْلِ صَلَاةِ الْفَجْرِ وَحِينَ تَضَعُونَ ثِيَابَكُم مِّنَ الظَّهِيرَةِ وَمِن بَعْدِ صَلَاةِ الْعِشَاءِ ۚ ثَلَاثُ عَوْرَاتٍ لَّكُم
40፥55 ታገስም የአላህ ተስፋ እውነት ነውና፡፡ ለስህተትህም ምሕረትን ለምን፡፡ ከቀትር በኋላ *"በማታም" በማለዳም ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው"*፡፡ فَاصْبِرْ إِنَّ وَعْدَ اللَّهِ حَقٌّ وَاسْتَغْفِرْ لِذَنبِكَ وَسَبِّحْ بِحَمْدِ رَبِّكَ بِالْعَشِيِّ وَالْإِبْكَارِ
18፥28 ነፍስህንም ከእነዚያ ጌታቸውን ፊቱን የሚሹ ሆነው በጧት እና *“በማታ” ከሚግገዙት ጋር አስታግሥ"*። وَاصْبِرْ نَفْسَكَ مَعَ الَّذِينَ يَدْعُونَ رَبَّهُم بِالْغَدَاةِ وَالْعَشِيِّ يُرِيدُونَ وَجْهَهُ
7፥205 ጌታህንም በምስጢር ተዋድቀህና ፈርተህ ከጩኸት በታችም በኾነ ቃል በጧትም *"በማታም አውሳው"*፡፡ ከዘንጊዎቹም አትኹን፡፡ وَاذْكُر رَّبَّكَ فِي نَفْسِكَ تَضَرُّعًا وَخِيفَةً وَدُونَ الْجَهْرِ مِنَ الْقَوْلِ بِالْغُدُوِّ وَالْآصَالِ وَلَا تَكُن مِّنَ الْغَافِلِين
“ዙልፋህ” زُلْفَة ማለት "ፊተኛው የሌሊት ክፍል” ማለት ሲሆን ይህም ፊተኛው የሌሊት ክፍል ዒሻዕ ነው፦
11፥114 *"ሶላትንም በቀን ጫፎች፥ "ከሌሊትም ክፍሎች" ፈጽም"*፤ መልካም ሥራዎች ኅጢአቶችን ያስወግዳሉና፤ ይህ ለተገሣጮች ግሣጤ ነው። وَأَقِمِ الصَّلَاةَ طَرَفَيِ النَّهَارِ وَزُلَفًا مِّنَ اللَّيْلِ ۚ إِنَّ الْحَسَنَاتِ يُذْهِبْنَ السَّيِّئَاتِ ۚ ذَٰلِكَ ذِكْرَىٰ لِلذَّاكِرِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥43 *"ሶላትንም ደንቡን ጠብቃችሁ ስገዱ፡፡ ዘካንም ስጡ፡፡ ለጌታችሁ ከአጎንባሾች ጋርም አጎንብሱ"*፡፡ وَأَقِيمُوا الصَّلَاةَ وَآتُوا الزَّكَاةَ وَارْكَعُوا مَعَ الرَّاكِعِينَ
ነጥብ አራት
“መግሪብ”
“መግሪብ” مَغْرِب ማለት "የጸሐይ መጥለቅ" ወይም "ምሽት" አሊያም "ምዕራብ” ማለት ነው፣ ይህ ሌላኛው የቀን ጫፍ ይባላል፦
11፥114 *"ሶላትንም በቀን “ጫፎች”፥ ከሌሊትም ክፍሎች ፈጽም"*፤ መልካም ሥራዎች ኅጢአቶችን ያስወግዳሉና፤ ይህ ለተገሣጮች ግሣጤ ነው። وَأَقِمِ الصَّلَاةَ طَرَفَيِ النَّهَارِ وَزُلَفًا مِّنَ اللَّيْلِ ۚ إِنَّ الْحَسَنَاتِ يُذْهِبْنَ السَّيِّئَاتِ ۚ ذَٰلِكَ ذِكْرَىٰ لِلذَّاكِرِينَ
20፥130 በሚሉትም ላይ ታገስ፤ ጌታህንም ፀሃይ ከመውጣትዋ በፊት ከመግባትዋም በፊት የምታመሰግን ሆነህ አጥራው፤ ስገድ፤ ከሌሊት ሰዓቶችም *“በቀን “ጫፎች” አጥራው"*፤ በሚሰጥህ ምንዳ ልትወድ ይከጀላልና። فَاصْبِرْ عَلَىٰ مَا يَقُولُونَ وَسَبِّحْ بِحَمْدِ رَبِّكَ قَبْلَ طُلُوعِ الشَّمْسِ وَقَبْلَ غُرُوبِهَا ۖ وَمِنْ آنَاءِ اللَّيْلِ فَسَبِّحْ وَأَطْرَافَ النَّهَارِ لَعَلَّكَ تَرْضَىٰ
“ተረፍ” طَرَف ማለት “ጫፍ” ማለት ሲሆን እዚህ ጋር የተጠቀመው ቃል ሙተና”dual” ሆኖ “ተረፈዪ” طَرَفَيِ ነው፤ የቀን ጫፍ አንዱ "ጎህ" ሲሆን ሌላው "ምሽት" ነው፤ አምላካችን አላህ ይህንን ለማመልከት፦ “በምታመሹ ጊዜ” እያለ ይናገራል፦
30፥17 *"አላህንም "በምታመሹ ጊዜ" በምታነጉም ጊዜ አጥሩት"*፡፡ فَسُبْحَانَ اللَّهِ حِينَ تُمْسُونَ وَحِينَ تُصْبِحُونَ
ነጥብ አምስት
"ዒሻዕ"
“ዒሻዕ” عِشَآء ማለት “ማታ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ ይህን የማታ ወቅት በሶላት እንድንቆም ያዘናል፦
24፥58 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እነዚያ እጆቻችሁ የጨበጧቸው እነዚያም ከእናንተ ለአካላ መጠን ያልደረሱት *ከጎህ ስግደት በፊት፣ በቀትርም ልብሶቻችሁን በምታወልቁ ጊዜ "ከምሽት ስግደትም"* በኋላ ሦስት ጊዜያት ለመግባት ሲፈልጉ ያስፈቅዷችሁ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لِيَسْتَأْذِنكُمُ الَّذِينَ مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ وَالَّذِينَ لَمْ يَبْلُغُوا الْحُلُمَ مِنكُمْ ثَلَاثَ مَرَّاتٍ ۚ مِّن قَبْلِ صَلَاةِ الْفَجْرِ وَحِينَ تَضَعُونَ ثِيَابَكُم مِّنَ الظَّهِيرَةِ وَمِن بَعْدِ صَلَاةِ الْعِشَاءِ ۚ ثَلَاثُ عَوْرَاتٍ لَّكُم
40፥55 ታገስም የአላህ ተስፋ እውነት ነውና፡፡ ለስህተትህም ምሕረትን ለምን፡፡ ከቀትር በኋላ *"በማታም" በማለዳም ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው"*፡፡ فَاصْبِرْ إِنَّ وَعْدَ اللَّهِ حَقٌّ وَاسْتَغْفِرْ لِذَنبِكَ وَسَبِّحْ بِحَمْدِ رَبِّكَ بِالْعَشِيِّ وَالْإِبْكَارِ
18፥28 ነፍስህንም ከእነዚያ ጌታቸውን ፊቱን የሚሹ ሆነው በጧት እና *“በማታ” ከሚግገዙት ጋር አስታግሥ"*። وَاصْبِرْ نَفْسَكَ مَعَ الَّذِينَ يَدْعُونَ رَبَّهُم بِالْغَدَاةِ وَالْعَشِيِّ يُرِيدُونَ وَجْهَهُ
7፥205 ጌታህንም በምስጢር ተዋድቀህና ፈርተህ ከጩኸት በታችም በኾነ ቃል በጧትም *"በማታም አውሳው"*፡፡ ከዘንጊዎቹም አትኹን፡፡ وَاذْكُر رَّبَّكَ فِي نَفْسِكَ تَضَرُّعًا وَخِيفَةً وَدُونَ الْجَهْرِ مِنَ الْقَوْلِ بِالْغُدُوِّ وَالْآصَالِ وَلَا تَكُن مِّنَ الْغَافِلِين
“ዙልፋህ” زُلْفَة ማለት "ፊተኛው የሌሊት ክፍል” ማለት ሲሆን ይህም ፊተኛው የሌሊት ክፍል ዒሻዕ ነው፦
11፥114 *"ሶላትንም በቀን ጫፎች፥ "ከሌሊትም ክፍሎች" ፈጽም"*፤ መልካም ሥራዎች ኅጢአቶችን ያስወግዳሉና፤ ይህ ለተገሣጮች ግሣጤ ነው። وَأَقِمِ الصَّلَاةَ طَرَفَيِ النَّهَارِ وَزُلَفًا مِّنَ اللَّيْلِ ۚ إِنَّ الْحَسَنَاتِ يُذْهِبْنَ السَّيِّئَاتِ ۚ ذَٰلِكَ ذِكْرَىٰ لِلذَّاكِرِينَ
ማጠቃለያ
ሶላት በውስጡ ሦስት አበይት ክፍሎች ያቅፋል፤ እነርሱም፦
1. “ቂያም” قيام “መቆም”
2. “ሩኩዕ” رُكوع “ማጎንበስ”
3. “ሡጁድ” سُّجُود “ስግደት” ናቸው።
አንድ ሙሥሊም በቂያም “ሙቂሚ” مُّقِيم ” ሲባል፣ በሩኩዕ “ራኪዕ” رَاكِع ሲባል፣ በሱጁድ ደግሞ “ሣጂድ” سَاجِد ይባላል፦
2፥238 በሶላቶች በተለይ በመካከለኛይቱም ሶላት ላይ ተጠባበቁ፡፡ *"ታዛዦች ኾናችሁም ለአላህ ቁሙ"*፡፡ حَافِظُوا عَلَى الصَّلَوَاتِ وَالصَّلَاةِ الْوُسْطَىٰ وَقُومُوا لِلَّهِ قَانِتِينَ
22፥77 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! *:በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም አምልኩ"*፣ በጎንም ነገር ሥሩ፣ ልትድኑ ይከጀልላችኋልና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ارْكَعُوا وَاسْجُدُوا وَاعْبُدُوا رَبَّكُمْ وَافْعَلُوا الْخَيْرَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ ۩
"ቁሙ" "አጎንብሱ" "በግንባራችሁም ተደፉ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። ሶላት ደንብ አላት፤ ሶላት ደንቡን ጠብቆ ከተሰገደ ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለች፦
2፥43 *"ሶላትንም ደንቡን ጠብቃችሁ ስገዱ፡፡ ዘካንም ስጡ፡፡ ለጌታችሁ ከአጎንባሾች ጋርም አጎንብሱ"*፡፡ وَأَقِيمُوا الصَّلَاةَ وَآتُوا الزَّكَاةَ وَارْكَعُوا مَعَ الرَّاكِعِينَ
29፥45 ከመጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ *"ሶላትንም ደንቡን ጠብቀህ ስገድ፡፡ ሶላት ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለችና"*፡፡ አላህንም ማውሳት ከሁሉ ነገር በላጭ ነው፤ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ያውቃል፡፡ اتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِنَ الْكِتَابِ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ ۖ إِنَّ الصَّلَاةَ تَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ ۗ وَلَذِكْرُ اللَّهِ أَكْبَرُ ۗ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مَا تَصْنَعُونَ
ሶላት በኢማን፣ በኢኽላስ እና በኢቲባዕ ከተፈጸመ ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ በመከልከል ይረዳል፤ ሶላት አላህን በሚፈሩ ላይ እንጅ በሌላው ላይ በእርግጥ ከባድ ናት፦
2፥45 በመታገስ እና *"በሶላትም ተረዱ፡፡ እርሷም ሶላት በፈሪዎች ላይ እንጅ በሌላው ላይ በእርግጥ ከባድ ናት"*፡፡ وَاسْتَعِينُوا بِالصَّبْرِ وَالصَّلَاةِ ۚ وَإِنَّهَا لَكَبِيرَةٌ إِلَّا عَلَى الْخَاشِعِينَ
2፥153 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በመታገስ እና *"በሶላት ተረዱ"*፡፡ አላህ ከታጋሾች ጋር ነውና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اسْتَعِينُوا بِالصَّبْرِ وَالصَّلَاةِ ۚ إِنَّ اللَّهَ مَعَ الصَّابِرِينَ
ሶላት ላይ የሚቆሙ ሙሥሊሞች "ሙሰሊን" ይባላሉ፤ ሶላት የማይቆሙ "ሰቀር" በሚባለው የጀሃነም ሸለቆ ውስጥ ይቀጣሉ፤ እነርሱም ቅጣቱን ሲቀምሱ፦ "ከሙሰሊኖቹ አልነበርንም" ይላሉ፦
74፥43 እነርሱም ይላሉ፦ *"ከሰጋጆቹ አልነበርንም"*፡፡ قَالُوا لَمْ نَكُ مِنَ الْمُصَلِّين
ሶላት በወቅቱ የማይቆሙ እና ያለ ኢኽላስ ሶላት ላይ የሚቆሙ "ወይል" በሚባል የጀሃነም ሸለቆ ውስጥ ይቀጣሉ፦
107፥4 *"ወዮላቸው ለሰጋጆች"*፡፡ فَوَيْلٌ لِّلْمُصَلِّينَ
107፥5 *"ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት ሰጋጆች"*፡፡ الَّذِينَ هُمْ عَن صَلَاتِهِمْ سَاهُونَ
107፥6 *"ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት"*፡፡ الَّذِينَ هُمْ يُرَاءُونَ
ወዮላቸው የተባሉት ሙሰሊን እነማን እንደሆኑ ለማመልከት "እነዚያ" የሚል አመልካች ተውላጠ-ስም ተጠቅሰዋል። እነዚያ እነርሱ በሶላታቸው ላይ ዘውታሪዎች ሆነው የሚቆሙ ሙሰሊን ሲቀሩ በተቃራኒው ሶላትን ያጓደሉ አሊያም የተዉ "ገይ" በሚባል የጀሃነም ሸለቆ ውስጥ ይቀጣሉ፦
70፥22 *"ሰጋጆቹ ብቻ ሲቀሩ"*፡፡ إِلَّا الْمُصَلِّينَ
70፥23 *እነዚያ እነርሱ በሶላታቸው ላይ ዘውታሪዎች የኾኑት"*፡፡ الَّذِينَ هُمْ عَلَىٰ صَلَاتِهِمْ دَائِمُونَ
19፥59 *ከእነርሱም በኋላ "ሶላትን ያጓደሉ" ፍላጎቶችንም የተከተሉ መጥፎ ምትኮች ተተኩ! የገሀነምንም ሸለቆ በእርግጥ ያገኛሉ*፡፡ فَخَلَفَ مِن بَعْدِهِمْ خَلْفٌ أَضَاعُوا الصَّلَاةَ وَاتَّبَعُوا الشَّهَوَاتِ ۖ فَسَوْفَ يَلْقَوْنَ غَيًّا
አላህ በሶላታቸው ላይ ዘውታሪዎች ሆነው ከሚቆሙትና ኢኽላስ ካላቸው ሙሰሊን ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሶላት በውስጡ ሦስት አበይት ክፍሎች ያቅፋል፤ እነርሱም፦
1. “ቂያም” قيام “መቆም”
2. “ሩኩዕ” رُكوع “ማጎንበስ”
3. “ሡጁድ” سُّجُود “ስግደት” ናቸው።
አንድ ሙሥሊም በቂያም “ሙቂሚ” مُّقِيم ” ሲባል፣ በሩኩዕ “ራኪዕ” رَاكِع ሲባል፣ በሱጁድ ደግሞ “ሣጂድ” سَاجِد ይባላል፦
2፥238 በሶላቶች በተለይ በመካከለኛይቱም ሶላት ላይ ተጠባበቁ፡፡ *"ታዛዦች ኾናችሁም ለአላህ ቁሙ"*፡፡ حَافِظُوا عَلَى الصَّلَوَاتِ وَالصَّلَاةِ الْوُسْطَىٰ وَقُومُوا لِلَّهِ قَانِتِينَ
22፥77 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! *:በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም አምልኩ"*፣ በጎንም ነገር ሥሩ፣ ልትድኑ ይከጀልላችኋልና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ارْكَعُوا وَاسْجُدُوا وَاعْبُدُوا رَبَّكُمْ وَافْعَلُوا الْخَيْرَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ ۩
"ቁሙ" "አጎንብሱ" "በግንባራችሁም ተደፉ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። ሶላት ደንብ አላት፤ ሶላት ደንቡን ጠብቆ ከተሰገደ ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለች፦
2፥43 *"ሶላትንም ደንቡን ጠብቃችሁ ስገዱ፡፡ ዘካንም ስጡ፡፡ ለጌታችሁ ከአጎንባሾች ጋርም አጎንብሱ"*፡፡ وَأَقِيمُوا الصَّلَاةَ وَآتُوا الزَّكَاةَ وَارْكَعُوا مَعَ الرَّاكِعِينَ
29፥45 ከመጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ *"ሶላትንም ደንቡን ጠብቀህ ስገድ፡፡ ሶላት ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለችና"*፡፡ አላህንም ማውሳት ከሁሉ ነገር በላጭ ነው፤ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ያውቃል፡፡ اتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِنَ الْكِتَابِ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ ۖ إِنَّ الصَّلَاةَ تَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ ۗ وَلَذِكْرُ اللَّهِ أَكْبَرُ ۗ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مَا تَصْنَعُونَ
ሶላት በኢማን፣ በኢኽላስ እና በኢቲባዕ ከተፈጸመ ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ በመከልከል ይረዳል፤ ሶላት አላህን በሚፈሩ ላይ እንጅ በሌላው ላይ በእርግጥ ከባድ ናት፦
2፥45 በመታገስ እና *"በሶላትም ተረዱ፡፡ እርሷም ሶላት በፈሪዎች ላይ እንጅ በሌላው ላይ በእርግጥ ከባድ ናት"*፡፡ وَاسْتَعِينُوا بِالصَّبْرِ وَالصَّلَاةِ ۚ وَإِنَّهَا لَكَبِيرَةٌ إِلَّا عَلَى الْخَاشِعِينَ
2፥153 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በመታገስ እና *"በሶላት ተረዱ"*፡፡ አላህ ከታጋሾች ጋር ነውና፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اسْتَعِينُوا بِالصَّبْرِ وَالصَّلَاةِ ۚ إِنَّ اللَّهَ مَعَ الصَّابِرِينَ
ሶላት ላይ የሚቆሙ ሙሥሊሞች "ሙሰሊን" ይባላሉ፤ ሶላት የማይቆሙ "ሰቀር" በሚባለው የጀሃነም ሸለቆ ውስጥ ይቀጣሉ፤ እነርሱም ቅጣቱን ሲቀምሱ፦ "ከሙሰሊኖቹ አልነበርንም" ይላሉ፦
74፥43 እነርሱም ይላሉ፦ *"ከሰጋጆቹ አልነበርንም"*፡፡ قَالُوا لَمْ نَكُ مِنَ الْمُصَلِّين
ሶላት በወቅቱ የማይቆሙ እና ያለ ኢኽላስ ሶላት ላይ የሚቆሙ "ወይል" በሚባል የጀሃነም ሸለቆ ውስጥ ይቀጣሉ፦
107፥4 *"ወዮላቸው ለሰጋጆች"*፡፡ فَوَيْلٌ لِّلْمُصَلِّينَ
107፥5 *"ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት ሰጋጆች"*፡፡ الَّذِينَ هُمْ عَن صَلَاتِهِمْ سَاهُونَ
107፥6 *"ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት"*፡፡ الَّذِينَ هُمْ يُرَاءُونَ
ወዮላቸው የተባሉት ሙሰሊን እነማን እንደሆኑ ለማመልከት "እነዚያ" የሚል አመልካች ተውላጠ-ስም ተጠቅሰዋል። እነዚያ እነርሱ በሶላታቸው ላይ ዘውታሪዎች ሆነው የሚቆሙ ሙሰሊን ሲቀሩ በተቃራኒው ሶላትን ያጓደሉ አሊያም የተዉ "ገይ" በሚባል የጀሃነም ሸለቆ ውስጥ ይቀጣሉ፦
70፥22 *"ሰጋጆቹ ብቻ ሲቀሩ"*፡፡ إِلَّا الْمُصَلِّينَ
70፥23 *እነዚያ እነርሱ በሶላታቸው ላይ ዘውታሪዎች የኾኑት"*፡፡ الَّذِينَ هُمْ عَلَىٰ صَلَاتِهِمْ دَائِمُونَ
19፥59 *ከእነርሱም በኋላ "ሶላትን ያጓደሉ" ፍላጎቶችንም የተከተሉ መጥፎ ምትኮች ተተኩ! የገሀነምንም ሸለቆ በእርግጥ ያገኛሉ*፡፡ فَخَلَفَ مِن بَعْدِهِمْ خَلْفٌ أَضَاعُوا الصَّلَاةَ وَاتَّبَعُوا الشَّهَوَاتِ ۖ فَسَوْفَ يَلْقَوْنَ غَيًّا
አላህ በሶላታቸው ላይ ዘውታሪዎች ሆነው ከሚቆሙትና ኢኽላስ ካላቸው ሙሰሊን ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የነብያችን"ﷺ" አሟሟት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3:144 ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፤ ታድያ ""ቢሞት፥ ወይም ቢገደል"" ወደኋላችሁ ትገለበጣላችሁን? ወደኋላዉ የሚገለበጥም ሰዉ አላህን ምንም አይጐዳም። አላህም አመስጋኞቹን በእርግጥ ይመነዳል።
ብዙ ሚሽነሪዎች በተለይ የክርስትናው አቃቤ እምነት ዴቪፍ ሁድ እና ሳም ሻሙስ የነብያችንን"ﷺ" አሟሟት አጣመው ነብያችንን"ﷺ" እንደ ኃሳዌ ነብይ ለማድረግ ሲቃጣቸው በተደጋጋሚ ጊዜ ይሰማል፤ በነገራችን ላይ አንድ ነብይ ይቅርና አንድ አማኝ በአላህ ሃይማኖት የተሰደደ፣ የተገደለ ወይም የሞተ አላህ መልካምን ሲሳይ በእርግጥ ይሰጠዋል፦
22:58 እነዚያም በአላህ ሃይማኖት የተሰደዱ፣ ከዚያም የተገደሉ፣ ወይም የሞቱ፣ አላህ መልካምን ሲሳይ በእርግጥ ይስጣቸዋል፣ አላህም እርሱ ከሰጪዎች ሁሉ በላጭ ነው።
ነብያችን ከመላካቸው በፊት የእስራኤል ልጆች ነብያትን ያለ አግባብ ገድለዋል፦
2:91 «አማኞች ከኾናችሁ ከአሁን በፊት የአላህን ነቢያት ለምን ገደላችሁ?» በላቸው፡፡
4:155 ቃል ኪዳናቸውንም በማፍረሳቸው፣ በአላህም አንቀጾች በመካዳቸው፣ "ነቢያትንም ያለ አግባብ በመግደላቸው" እና ልቦቻችን ሽፍኖች ናቸው በማለታቸው ምክንያት ረገምናቸው፤
አንድ ነብይ በሰው እጅ መገደሉ እና አላህ ያንን ነብይ እንዲገደል መፍቀዱ ያ ነብይ ኃሳዌ ነብይ ለመሆኑ መስፈርት ነው ያለው ማን ነው? የእስራኤል ልጆች ነብያትን ያለ አግባብ ገድለዋል፤ ታዲያ የተገደሉት ነብያት ሰማዕታት ናቸው ወይስ ኃሳውያን? አይ የነብያት መገደል ቁርአን ላይ ብቻ ነው ያለው እዳትሉ ባይብሉ ላይ ፍንትውና ቁልጭ ብሎ ተቀምጧል፦
ሉቃስ 11፥47 አባቶቻችሁ የገደሉአቸውን የነቢያትን መቃብር ስለምትሠሩ፥ ወዮላችሁ።
ሉቃስ 11፥49-51 ስለዚህ ደግሞ የእግዚአብሔር ጥበብ እንዲህ አለች፦ ወደ እነርሱ ""ነቢያትንና ሐዋርያትን እልካለሁ፥ ከእነርሱም ይገድላሉ"" ያሳድዱማል፥ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ የፈሰሰው ""የነቢያት ሁሉ ደም""፥ ከአቤል ደም ጀምሮ በመሠዊያውና በቤተ መቅደስ መካከል እስከ ጠፋው እስከ ዘካርያስ ደም ድረስ፥ ከዚህ ትውልድ እንዲፈለግ አዎን እላችኋለሁ፥ ከዚህ ትውልድ ይፈለጋል።
ታዲያ የተገደሉት ነብያት ሰማዕታት ናቸው ወይስ ኃሳውያን? አንድ ነብይ የሚደርስበት ስደት፣ እንግልት፣ እስራት እና ሞት የአላህ ነብይ እንዳልሆነ መስፈርት ሊሆን አይችልም። ነብያችን"ﷺ" ላይ ከሃድያን ሊያስሯቸው፣ ሊያሳድዷቸው እና ሊገሏቸው እንደነበረ እና አላህ ይህንን ምክር እንዳከሸፈ ይናገራል፦
8:30 እነዚያም የካዱት "ሊያስሩህ ወይንም "ሊገድሉህ" ወይም ከመካ ሊያወጡህ" በአንተ ላይ በመከሩብህ ጊዜ አስታውስ፤ ይመክራሉም አላህም ተንኮላችውን ይመልስባቸዋል፤ አላህም ከመካሪዎች ሁሉ በላይ ነው።
ስለዚህ ነብያችን"ﷺ" ከበፊታቸው መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆኑ መልክተኛ አይነት እንጂ ሌላ አይነት አይደሉም፤ መሞት ወይም መገደል የአንድ ነብይ እጣ ፋንታ ነው፦
3:144 ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጂ ሌላ አይደለም፤ ታድያ ""ቢሞት፥ ወይም ቢገደል"" ወደኋላችሁ ትገለበጣላችሁን? ወደኋላዉ የሚገለበጥም ሰዉ አላህን ምንም አይጐዳም። አላህም አመስጋኞቹን በእርግጥ ይመነዳል።
ነብያችን"ﷺ" በ 628 AD በኸይበር ዘመቻ ጊዜ አይሁዳዊ ሴት ዘይነብ ቢንት ሀረስ የምትባል በበግ ወርች ስጋ ምግብ አመጣችላቸውና በሉ፤ ያ ምግብ የተመረዘ ነበር እና ከባልደረዎች አንዱ ሞተ፤ ከዚያም ጅብሪል መጥቶ የተመረዘ መሆኑን ለነብያችን"ﷺ" ነገራቸው፤ ከዚያም ማንም እንዳይመገቡ አዘዙ፤ ነገር ግን ያ መርዝ በደም ስራቸው ውስጥ እስኪሞቱ ድረስ አሉታዊ ተፅእኖ አድርጎባቸዋል፤ ይህንን እሳቸው እንዲህ በማለት ይገልፃሉ፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 64 , ሐዲስ 450:
ዓኢሻ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ ነብዩ"ﷺ" ሊሞቱ በህመማቸው ሳሉ እንዲህ ይሉ ነበር፦ "ዓኢሻ ሆይ በኸይበር የበላሁት ምግብ እስካሁን ይሰማኛል፤ አሁንም በዚያ መርዝ "የደም ስሬ" እንደተቆረጠ ይሰማኛል قَالَ عُرْوَةُ قَالَتْ عَائِشَةُ ـ رضى الله عنها ـ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ فِي مَرَضِهِ الَّذِي مَاتَ فِيهِ " يَا عَائِشَةُ مَا أَزَالُ أَجِدُ أَلَمَ الطَّعَامِ الَّذِي أَكَلْتُ بِخَيْبَرَ، فَهَذَا أَوَانُ وَجَدْتُ انْقِطَاعَ أَبْهَرِي مِنْ ذَلِكَ السَّمِّ "
"አብሀር" أَبْهَر ማለት "የደም ስር" ማለት ነው፤ ልብ አድርጉ አንዳንድ ሚሽነሪዎች ይህንን ሐዲስ ተንተርሰው፦ ""ነብያችሁ ከቀጠፉ አላህ የልባቸውን ደም ስር እንደሚቆርጥ ተናግሮ ነበር፤ ስለዚህ ነብያችሁ የደም ስራቸው መቆረጥ መሰማቱ መቅጠፋቸውን ወሊአዑዙቢላህ ያሳያል"" ይላሉ፤ ሲጀመር "ደም ስሬ ተቆረጠ" እና "እንደ-ተቆረጠ" የሚሉት ቃላት ለየቅል ናቸው፤ ሲቀጥል ቁርአኑ የሚለውን እና ገለባው ትችት እስቲ እንየው፦
69፥44-46 በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን "በቀጠፈ" ኖሮ وَلَوْ تَقَوَّلَ عَلَيْنَا بَعْضَ ٱلْأَقَاوِيلِ ፤ በኀይል በያዝነው ነበር لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِٱلْيَمِينِ ፡፡ ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ثُمَّ لَقَطَعْنَا مِنْهُ ٱلْوَتِينَ ፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3:144 ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፤ ታድያ ""ቢሞት፥ ወይም ቢገደል"" ወደኋላችሁ ትገለበጣላችሁን? ወደኋላዉ የሚገለበጥም ሰዉ አላህን ምንም አይጐዳም። አላህም አመስጋኞቹን በእርግጥ ይመነዳል።
ብዙ ሚሽነሪዎች በተለይ የክርስትናው አቃቤ እምነት ዴቪፍ ሁድ እና ሳም ሻሙስ የነብያችንን"ﷺ" አሟሟት አጣመው ነብያችንን"ﷺ" እንደ ኃሳዌ ነብይ ለማድረግ ሲቃጣቸው በተደጋጋሚ ጊዜ ይሰማል፤ በነገራችን ላይ አንድ ነብይ ይቅርና አንድ አማኝ በአላህ ሃይማኖት የተሰደደ፣ የተገደለ ወይም የሞተ አላህ መልካምን ሲሳይ በእርግጥ ይሰጠዋል፦
22:58 እነዚያም በአላህ ሃይማኖት የተሰደዱ፣ ከዚያም የተገደሉ፣ ወይም የሞቱ፣ አላህ መልካምን ሲሳይ በእርግጥ ይስጣቸዋል፣ አላህም እርሱ ከሰጪዎች ሁሉ በላጭ ነው።
ነብያችን ከመላካቸው በፊት የእስራኤል ልጆች ነብያትን ያለ አግባብ ገድለዋል፦
2:91 «አማኞች ከኾናችሁ ከአሁን በፊት የአላህን ነቢያት ለምን ገደላችሁ?» በላቸው፡፡
4:155 ቃል ኪዳናቸውንም በማፍረሳቸው፣ በአላህም አንቀጾች በመካዳቸው፣ "ነቢያትንም ያለ አግባብ በመግደላቸው" እና ልቦቻችን ሽፍኖች ናቸው በማለታቸው ምክንያት ረገምናቸው፤
አንድ ነብይ በሰው እጅ መገደሉ እና አላህ ያንን ነብይ እንዲገደል መፍቀዱ ያ ነብይ ኃሳዌ ነብይ ለመሆኑ መስፈርት ነው ያለው ማን ነው? የእስራኤል ልጆች ነብያትን ያለ አግባብ ገድለዋል፤ ታዲያ የተገደሉት ነብያት ሰማዕታት ናቸው ወይስ ኃሳውያን? አይ የነብያት መገደል ቁርአን ላይ ብቻ ነው ያለው እዳትሉ ባይብሉ ላይ ፍንትውና ቁልጭ ብሎ ተቀምጧል፦
ሉቃስ 11፥47 አባቶቻችሁ የገደሉአቸውን የነቢያትን መቃብር ስለምትሠሩ፥ ወዮላችሁ።
ሉቃስ 11፥49-51 ስለዚህ ደግሞ የእግዚአብሔር ጥበብ እንዲህ አለች፦ ወደ እነርሱ ""ነቢያትንና ሐዋርያትን እልካለሁ፥ ከእነርሱም ይገድላሉ"" ያሳድዱማል፥ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ የፈሰሰው ""የነቢያት ሁሉ ደም""፥ ከአቤል ደም ጀምሮ በመሠዊያውና በቤተ መቅደስ መካከል እስከ ጠፋው እስከ ዘካርያስ ደም ድረስ፥ ከዚህ ትውልድ እንዲፈለግ አዎን እላችኋለሁ፥ ከዚህ ትውልድ ይፈለጋል።
ታዲያ የተገደሉት ነብያት ሰማዕታት ናቸው ወይስ ኃሳውያን? አንድ ነብይ የሚደርስበት ስደት፣ እንግልት፣ እስራት እና ሞት የአላህ ነብይ እንዳልሆነ መስፈርት ሊሆን አይችልም። ነብያችን"ﷺ" ላይ ከሃድያን ሊያስሯቸው፣ ሊያሳድዷቸው እና ሊገሏቸው እንደነበረ እና አላህ ይህንን ምክር እንዳከሸፈ ይናገራል፦
8:30 እነዚያም የካዱት "ሊያስሩህ ወይንም "ሊገድሉህ" ወይም ከመካ ሊያወጡህ" በአንተ ላይ በመከሩብህ ጊዜ አስታውስ፤ ይመክራሉም አላህም ተንኮላችውን ይመልስባቸዋል፤ አላህም ከመካሪዎች ሁሉ በላይ ነው።
ስለዚህ ነብያችን"ﷺ" ከበፊታቸው መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆኑ መልክተኛ አይነት እንጂ ሌላ አይነት አይደሉም፤ መሞት ወይም መገደል የአንድ ነብይ እጣ ፋንታ ነው፦
3:144 ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጂ ሌላ አይደለም፤ ታድያ ""ቢሞት፥ ወይም ቢገደል"" ወደኋላችሁ ትገለበጣላችሁን? ወደኋላዉ የሚገለበጥም ሰዉ አላህን ምንም አይጐዳም። አላህም አመስጋኞቹን በእርግጥ ይመነዳል።
ነብያችን"ﷺ" በ 628 AD በኸይበር ዘመቻ ጊዜ አይሁዳዊ ሴት ዘይነብ ቢንት ሀረስ የምትባል በበግ ወርች ስጋ ምግብ አመጣችላቸውና በሉ፤ ያ ምግብ የተመረዘ ነበር እና ከባልደረዎች አንዱ ሞተ፤ ከዚያም ጅብሪል መጥቶ የተመረዘ መሆኑን ለነብያችን"ﷺ" ነገራቸው፤ ከዚያም ማንም እንዳይመገቡ አዘዙ፤ ነገር ግን ያ መርዝ በደም ስራቸው ውስጥ እስኪሞቱ ድረስ አሉታዊ ተፅእኖ አድርጎባቸዋል፤ ይህንን እሳቸው እንዲህ በማለት ይገልፃሉ፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 64 , ሐዲስ 450:
ዓኢሻ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ ነብዩ"ﷺ" ሊሞቱ በህመማቸው ሳሉ እንዲህ ይሉ ነበር፦ "ዓኢሻ ሆይ በኸይበር የበላሁት ምግብ እስካሁን ይሰማኛል፤ አሁንም በዚያ መርዝ "የደም ስሬ" እንደተቆረጠ ይሰማኛል قَالَ عُرْوَةُ قَالَتْ عَائِشَةُ ـ رضى الله عنها ـ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ فِي مَرَضِهِ الَّذِي مَاتَ فِيهِ " يَا عَائِشَةُ مَا أَزَالُ أَجِدُ أَلَمَ الطَّعَامِ الَّذِي أَكَلْتُ بِخَيْبَرَ، فَهَذَا أَوَانُ وَجَدْتُ انْقِطَاعَ أَبْهَرِي مِنْ ذَلِكَ السَّمِّ "
"አብሀር" أَبْهَر ማለት "የደም ስር" ማለት ነው፤ ልብ አድርጉ አንዳንድ ሚሽነሪዎች ይህንን ሐዲስ ተንተርሰው፦ ""ነብያችሁ ከቀጠፉ አላህ የልባቸውን ደም ስር እንደሚቆርጥ ተናግሮ ነበር፤ ስለዚህ ነብያችሁ የደም ስራቸው መቆረጥ መሰማቱ መቅጠፋቸውን ወሊአዑዙቢላህ ያሳያል"" ይላሉ፤ ሲጀመር "ደም ስሬ ተቆረጠ" እና "እንደ-ተቆረጠ" የሚሉት ቃላት ለየቅል ናቸው፤ ሲቀጥል ቁርአኑ የሚለውን እና ገለባው ትችት እስቲ እንየው፦
69፥44-46 በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን "በቀጠፈ" ኖሮ وَلَوْ تَقَوَّلَ عَلَيْنَا بَعْضَ ٱلْأَقَاوِيلِ ፤ በኀይል በያዝነው ነበር لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِٱلْيَمِينِ ፡፡ ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ثُمَّ لَقَطَعْنَا مِنْهُ ٱلْوَتِينَ ፡፡
ነጥብ አንድ
"ቀጠፈ"
"ቀጠፈ" ለሚለው ቃል የመጣው "ተቀውወለ" تَقَوَّلَ ሲሆን አላፊ ግን እንጂ ወደፊት ከቀጠፈ የሚል ፍቺ የለውም፤ ስለዚህ ከአለፈ ድርጊት ጋር እንጂ ከወደፊት ሞታቸው ጋር እንዳይያያዝ ሰዋሰዉ አይፈቅድላችሁም። ይህንን "ተቀውወለ" የሚለው ቃል በሌላ አንቀፅ አላፊ ግን መሆኑን መረዳት ይቻላል፦
52፥33 ወይም «"ቀጠፈው" ይላሉን?» አይደለም፤ በእውነቱ አያምኑም أَمْ يَقُولُونَ تَقَوَّلَهُۥ ۚ بَل لَّا يُؤْمِنُونَ ፡፡
ስለዚህ አላህ ይህንን አንቀፅ ያወረደበት ምክንያት ከሃድያን ነብያችንን ከልብ ወለድ፣ ከቀድሞ ሰዎች ወይም ከባለቅኔ ወይም ከጠንቋይ አሊያም ከሸይጣን ቀጥፏል ላሉበት መሳለቂያ መልስ ነው፦
69፥41-43 እርሱም የባለቅኔ ቃል አይደለም ጥቂትን ብቻ ታምናላችሁ። የጠንቋይም ቃል አይደለም ጥቂቱን ብቻ ታስታዉሳላችሁ። ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው።
53፥3-4 ከልብ ወለድም አይናገርም وَمَا يَنطِقُ عَنِ ٱلْهَوَىٰٓ ፡፡
እርሱ ንግግሩ የሚወርረድ ራእይ እንጅ ሌላ አይደለም إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْىٌۭ يُوحَىٰ ፡፡
25፥5-6 አሉም «የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ተረቶች ናት፡፡ አስጻፋት፡፡ እርሷም በእርሱ ላይ ጧትና ማታ ትነበብለታለች፡፡» «ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው፡፡
81:25 እርሱም ቁርአን የርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም።
41:42 ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም፤ ጥበበኛ ምስጉን ከሆነው ጌታ የተወረደ ነው።
ነጥብ ሁለት
"የልብ ስር"
"ወቲን" وَتِين ማለት "የልብ ስር" ማለት ሲሆን ይህ የልብ ስር ከተቆረጠ አንድ ሰው ይሞታል፤ አላህ ምንም አልቀጠፈም፤ ከዚህ በፊት ቢቀጥፍ ኖሮ የልቡን ስር እንቆርጠው ነበር እያለን ነው፤ ነገር ግን ነብያችን"ﷺ" በ 628 AD መርዙን በልተው ከእርሳቸው ጋር የነበረው ሰሃባ ሲሞት እርሳቸው ግን 4 ዓመት ቆይተው በ 632 AD አርፈዋል፤ ሐዲሱ የሚለው "አብሀር" أَبْهَر ማለትም "የደም ስር" እንጂ "ወቲን" وَتِين ማለትም "የልብ ስር" አይደለም።
ሲጀመር እንደው መርዝ እኮ ከገደለም ገደለ ነው ወይም ከማረም ማረ ነው እንጂ 4 ዓመት አቆይቶ ይገላልን?
ሲቀጥል ነብያችን"ﷺ" የተሰማቸው ነው እንጂ መርዙ ደም ስሬን ቆረጠው መች አሉ? እንደ ተቆረጠ ማለት ተቆረጠ ማለት ነውን?
ሲሰልስ "አብሀር" ማለት እና "ወቲን" ማለት በየትኛው ቀመር እና ስሌት ነው አንድ ቃላት የሚሆነው?
ሲያረብብ እውነቱ መርዙ የደም ስራቸውን ቆርጦት ከገደላቸውም የመርዙ መንስኤ ዘይነብ ቢንት ሀረስ ስለሆነች በሰው እጅ ከተገደሉ እንደማንኛው ነብይ ሰማዕት ይሆናሉ። ነብያችን"ﷺ" ቢሞቱ ወይም ቢገደሉ በክህደት ወደኋላችሁ ትገለበጣላችሁን? ወደኋላዉ ብትገለበጡ አላህን ምንም አትጎዱም፦
3:144 ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፤ ታድያ ""ቢሞት፥ ወይም ቢገደል"" ወደኋላችሁ ትገለበጣላችሁን? ወደኋላዉ የሚገለበጥም ሰዉ አላህን ምንም አይጐዳም። አላህም አመስጋኞቹን በእርግጥ ይመነዳል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
"ቀጠፈ"
"ቀጠፈ" ለሚለው ቃል የመጣው "ተቀውወለ" تَقَوَّلَ ሲሆን አላፊ ግን እንጂ ወደፊት ከቀጠፈ የሚል ፍቺ የለውም፤ ስለዚህ ከአለፈ ድርጊት ጋር እንጂ ከወደፊት ሞታቸው ጋር እንዳይያያዝ ሰዋሰዉ አይፈቅድላችሁም። ይህንን "ተቀውወለ" የሚለው ቃል በሌላ አንቀፅ አላፊ ግን መሆኑን መረዳት ይቻላል፦
52፥33 ወይም «"ቀጠፈው" ይላሉን?» አይደለም፤ በእውነቱ አያምኑም أَمْ يَقُولُونَ تَقَوَّلَهُۥ ۚ بَل لَّا يُؤْمِنُونَ ፡፡
ስለዚህ አላህ ይህንን አንቀፅ ያወረደበት ምክንያት ከሃድያን ነብያችንን ከልብ ወለድ፣ ከቀድሞ ሰዎች ወይም ከባለቅኔ ወይም ከጠንቋይ አሊያም ከሸይጣን ቀጥፏል ላሉበት መሳለቂያ መልስ ነው፦
69፥41-43 እርሱም የባለቅኔ ቃል አይደለም ጥቂትን ብቻ ታምናላችሁ። የጠንቋይም ቃል አይደለም ጥቂቱን ብቻ ታስታዉሳላችሁ። ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው።
53፥3-4 ከልብ ወለድም አይናገርም وَمَا يَنطِقُ عَنِ ٱلْهَوَىٰٓ ፡፡
እርሱ ንግግሩ የሚወርረድ ራእይ እንጅ ሌላ አይደለም إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْىٌۭ يُوحَىٰ ፡፡
25፥5-6 አሉም «የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ተረቶች ናት፡፡ አስጻፋት፡፡ እርሷም በእርሱ ላይ ጧትና ማታ ትነበብለታለች፡፡» «ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው፡፡
81:25 እርሱም ቁርአን የርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም።
41:42 ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም፤ ጥበበኛ ምስጉን ከሆነው ጌታ የተወረደ ነው።
ነጥብ ሁለት
"የልብ ስር"
"ወቲን" وَتِين ማለት "የልብ ስር" ማለት ሲሆን ይህ የልብ ስር ከተቆረጠ አንድ ሰው ይሞታል፤ አላህ ምንም አልቀጠፈም፤ ከዚህ በፊት ቢቀጥፍ ኖሮ የልቡን ስር እንቆርጠው ነበር እያለን ነው፤ ነገር ግን ነብያችን"ﷺ" በ 628 AD መርዙን በልተው ከእርሳቸው ጋር የነበረው ሰሃባ ሲሞት እርሳቸው ግን 4 ዓመት ቆይተው በ 632 AD አርፈዋል፤ ሐዲሱ የሚለው "አብሀር" أَبْهَر ማለትም "የደም ስር" እንጂ "ወቲን" وَتِين ማለትም "የልብ ስር" አይደለም።
ሲጀመር እንደው መርዝ እኮ ከገደለም ገደለ ነው ወይም ከማረም ማረ ነው እንጂ 4 ዓመት አቆይቶ ይገላልን?
ሲቀጥል ነብያችን"ﷺ" የተሰማቸው ነው እንጂ መርዙ ደም ስሬን ቆረጠው መች አሉ? እንደ ተቆረጠ ማለት ተቆረጠ ማለት ነውን?
ሲሰልስ "አብሀር" ማለት እና "ወቲን" ማለት በየትኛው ቀመር እና ስሌት ነው አንድ ቃላት የሚሆነው?
ሲያረብብ እውነቱ መርዙ የደም ስራቸውን ቆርጦት ከገደላቸውም የመርዙ መንስኤ ዘይነብ ቢንት ሀረስ ስለሆነች በሰው እጅ ከተገደሉ እንደማንኛው ነብይ ሰማዕት ይሆናሉ። ነብያችን"ﷺ" ቢሞቱ ወይም ቢገደሉ በክህደት ወደኋላችሁ ትገለበጣላችሁን? ወደኋላዉ ብትገለበጡ አላህን ምንም አትጎዱም፦
3:144 ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፤ ታድያ ""ቢሞት፥ ወይም ቢገደል"" ወደኋላችሁ ትገለበጣላችሁን? ወደኋላዉ የሚገለበጥም ሰዉ አላህን ምንም አይጐዳም። አላህም አመስጋኞቹን በእርግጥ ይመነዳል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሲኖፕቲክ ወንጌል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው*፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
ኢየሱስ በዐረማይክ ዘዬ ተናግሮት የነበረው ቀዳማይ ወንጌል ጥናት በነጠላ "ሎጂኦን" λόγιον በብዜት "ሎጂያ" λόγια ይባላል። ይህም በቃል"oral" ሲተላለፍ የነበረ ወንጌል ነበር። ሐዋርያቱም ለተማሪዎቻቸው በቃል ሲያስተላልፉ ኢየሱስ ያስተማረውን ወንጌል ብቻ ሳይሆን ያሳለፈውን የሕይወት ታሪክ፣ የሠራውን ታምር እና ከሃይማኖት መሪዎች ጋር ያደርጋቸው የነበሩት ሙግቶችን ጨምረው አስተላልፈዋል። እነዚህም ተማሪዎች ከተለያየ ምንጭ ሲሰበስቡት የነበረው ስብስብ የሚያጠናው ጥናት "አንቶሎጂ" ἀνθολογία ይባላል።
"ሲኖፕቲክ"Synoptic" የሚለው የኢንግሊሹ ቃል "ሲኖፕቲከስ" συνοπτικός ከሚለው ከግሪኩ ቃል የተወሰደ ሲሆን "ተመሳሳይ" ማለት ነው። የማርቆስ፣ የማቴዎስ እና የሉቃስ ወንጌል ከዮሐንስ ወንጌል በተለየ መልኩ ታሪካዊ መመሳሰል ስላላቸው "ሲኖፕቲክ ወንጌል" ይባላሉ። በዚህ ሂደት ውስጥ የተለያየ ንድፈ-አሳብ"theory" አሉ፤ እነዚህም፦ የማቲያን ተቀዳሚነት፣ የማርካን ተቀዳሚነት፣ የሉካን ተቀዳሚነት እና "Q" ምንጭ ናቸው።
± የማቲያን ተቀዳሚነት የሚባለው የአውግስቲን ንድፈ-አሳብ መሰረት ያደረገ ቅድሚያ የዘገበው ማቴዎስ ነው የሚል ንድፈ-አሳብ ነው፥ ይህም "ኤም" M ምንጭ ይባላል፤ "M" የሚለው "ማቴዎስ ምንጭ"source" ማለት ነው።
± የማርካን ተቀዳሚነት የሚባለው የአዩስቲን ፋረር ንድፈ-አሳብ መሰረት ያደረገ ቅድሚያ የዘገበው ማርቆስ ነው የሚል ንድፈ-አሳብ ነው።
± የሉቃን ተቀዳሚነት የሚባለው የሮበት ንድፈ-አሳብ መሰረት ያደረገ ቅድሚያ የዘገበው ሉቃስ ነው የሚል ንድፈ-አሳብ ነው፥ ይህም "ኤል" L ምንጭ ይባላል፤ "L" የሚለው "ሉቃስ ምንጭ"source" ማለት ነው።
± ማቴዎስ እና ሉቃስ ከማርቆስ እና ከሌላ ምንጭ ወስደዋል የሚለው ንድፈ-አሳብ "ኪው" Q ምንጭ ይባላል፤ "Q" የሚለው "ኪውለ" Quelle ከሚል ከጀርማኒክ ቃል የመጣ ሲሆን "ምንጭ" ማለት ነው።
አብላጫውን የአዲስ ኪዳን ዐበይት ለዘብተኛ ሆነ ጽንፈኛ ምሁራን ማርቆስ የማቴዎስ እና የሉቃስ ወንጌል ምንጭ እንደሆነ ይስማማሉ። ማርቆስ ከ 66-70 ዓመተ-ልደት"AD" ሲጽፍ ከእርሱ በኃላ የማቴዎስ ጸሐፊ ከ 80-90 ዓመተ-ልደት"AD" እንዲሁ ሉቃስ ከ 80-110 ዓመተ-ልደት"AD" እንደጻፉ ይገመታል።
ማቴዎስ ለዕብራውያን በ 50 ዓመተ-ልደት"AD" ደብዳቤ ጽፎላቸው ነበር፥ ይህ ደብዳቤ ሲጠፋ አንድ ማንነቱ በውል የማታወቅ ሰው በማቴዎስ ስም የማርቆስን ወንጌል ምንጭ አድርጎ 80-90 ዓመተ-ልደት"AD" የማቴዎስን ወንጌል ጽፋል።
ይህ የማቴዎስ ወንጌል ከማርቆስ ወንጌል ላይ እየወሰደ ቢጽፍም በማርቆስ ላይ የሚጨምረም፣ የሚቀንሰው እና የሚለውጠው ቃላት አለ። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"መጨመር"
“መሢሕ” مَسِيح የሚለው የዐረቢኛ ቃል፣ “መሢሐ” מָשִׁ֫יחַ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል፣ “ክርስቶስ” Χριστός የሚለው የግሪክ ኮይኔ ቃል ትርጉማቸው ተመሳሳይ ሲሆን "የተቀባ" ወይም "ቅቡዕ" ማለት ነው፥ ኢየሱስ አይሁዳውያን የሚጠብቁት መሢሕ ስለሆነ "መሲሕ" የሚለው ቃል ቁርኣን ውስጥ በዘጠኝ አንቀፆች 11 ጊዜ ተጠቅሷል። ኢየሱስ እርሱ ማን እንደሆነ ለሐዋርያቱ ሲጠይቅ ጴጥሮስ የመለሰው መልስ፦ "አንተ ክርስቶስ ነህ" ብሎ ነው፦
ማርቆስ 8፥29 እናንተስ እኔ ማን እንደ ሆንሁ ትላላችሁ? ብሎ ጠየቃቸው። ጴጥሮስም፦ *"አንተ ክርስቶስ ነህ"* ብሎ መለሰለት።
ነገር ግን የማቴዎስ ጸሐፊ የማርቆስን ዘገባ ምንጭ አድርጎ፦ "የሕያው እግዚአብሔር ልጅ" ብሎ ጨምሮበታል፦
ማቴዎስ 16፥16 ስምዖን ጴጥሮስም መልሶ፦ አንተ ክርስቶስ *"የሕያው እግዚአብሔር ልጅ ነህ"* አለ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው*፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
ኢየሱስ በዐረማይክ ዘዬ ተናግሮት የነበረው ቀዳማይ ወንጌል ጥናት በነጠላ "ሎጂኦን" λόγιον በብዜት "ሎጂያ" λόγια ይባላል። ይህም በቃል"oral" ሲተላለፍ የነበረ ወንጌል ነበር። ሐዋርያቱም ለተማሪዎቻቸው በቃል ሲያስተላልፉ ኢየሱስ ያስተማረውን ወንጌል ብቻ ሳይሆን ያሳለፈውን የሕይወት ታሪክ፣ የሠራውን ታምር እና ከሃይማኖት መሪዎች ጋር ያደርጋቸው የነበሩት ሙግቶችን ጨምረው አስተላልፈዋል። እነዚህም ተማሪዎች ከተለያየ ምንጭ ሲሰበስቡት የነበረው ስብስብ የሚያጠናው ጥናት "አንቶሎጂ" ἀνθολογία ይባላል።
"ሲኖፕቲክ"Synoptic" የሚለው የኢንግሊሹ ቃል "ሲኖፕቲከስ" συνοπτικός ከሚለው ከግሪኩ ቃል የተወሰደ ሲሆን "ተመሳሳይ" ማለት ነው። የማርቆስ፣ የማቴዎስ እና የሉቃስ ወንጌል ከዮሐንስ ወንጌል በተለየ መልኩ ታሪካዊ መመሳሰል ስላላቸው "ሲኖፕቲክ ወንጌል" ይባላሉ። በዚህ ሂደት ውስጥ የተለያየ ንድፈ-አሳብ"theory" አሉ፤ እነዚህም፦ የማቲያን ተቀዳሚነት፣ የማርካን ተቀዳሚነት፣ የሉካን ተቀዳሚነት እና "Q" ምንጭ ናቸው።
± የማቲያን ተቀዳሚነት የሚባለው የአውግስቲን ንድፈ-አሳብ መሰረት ያደረገ ቅድሚያ የዘገበው ማቴዎስ ነው የሚል ንድፈ-አሳብ ነው፥ ይህም "ኤም" M ምንጭ ይባላል፤ "M" የሚለው "ማቴዎስ ምንጭ"source" ማለት ነው።
± የማርካን ተቀዳሚነት የሚባለው የአዩስቲን ፋረር ንድፈ-አሳብ መሰረት ያደረገ ቅድሚያ የዘገበው ማርቆስ ነው የሚል ንድፈ-አሳብ ነው።
± የሉቃን ተቀዳሚነት የሚባለው የሮበት ንድፈ-አሳብ መሰረት ያደረገ ቅድሚያ የዘገበው ሉቃስ ነው የሚል ንድፈ-አሳብ ነው፥ ይህም "ኤል" L ምንጭ ይባላል፤ "L" የሚለው "ሉቃስ ምንጭ"source" ማለት ነው።
± ማቴዎስ እና ሉቃስ ከማርቆስ እና ከሌላ ምንጭ ወስደዋል የሚለው ንድፈ-አሳብ "ኪው" Q ምንጭ ይባላል፤ "Q" የሚለው "ኪውለ" Quelle ከሚል ከጀርማኒክ ቃል የመጣ ሲሆን "ምንጭ" ማለት ነው።
አብላጫውን የአዲስ ኪዳን ዐበይት ለዘብተኛ ሆነ ጽንፈኛ ምሁራን ማርቆስ የማቴዎስ እና የሉቃስ ወንጌል ምንጭ እንደሆነ ይስማማሉ። ማርቆስ ከ 66-70 ዓመተ-ልደት"AD" ሲጽፍ ከእርሱ በኃላ የማቴዎስ ጸሐፊ ከ 80-90 ዓመተ-ልደት"AD" እንዲሁ ሉቃስ ከ 80-110 ዓመተ-ልደት"AD" እንደጻፉ ይገመታል።
ማቴዎስ ለዕብራውያን በ 50 ዓመተ-ልደት"AD" ደብዳቤ ጽፎላቸው ነበር፥ ይህ ደብዳቤ ሲጠፋ አንድ ማንነቱ በውል የማታወቅ ሰው በማቴዎስ ስም የማርቆስን ወንጌል ምንጭ አድርጎ 80-90 ዓመተ-ልደት"AD" የማቴዎስን ወንጌል ጽፋል።
ይህ የማቴዎስ ወንጌል ከማርቆስ ወንጌል ላይ እየወሰደ ቢጽፍም በማርቆስ ላይ የሚጨምረም፣ የሚቀንሰው እና የሚለውጠው ቃላት አለ። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"መጨመር"
“መሢሕ” مَسِيح የሚለው የዐረቢኛ ቃል፣ “መሢሐ” מָשִׁ֫יחַ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል፣ “ክርስቶስ” Χριστός የሚለው የግሪክ ኮይኔ ቃል ትርጉማቸው ተመሳሳይ ሲሆን "የተቀባ" ወይም "ቅቡዕ" ማለት ነው፥ ኢየሱስ አይሁዳውያን የሚጠብቁት መሢሕ ስለሆነ "መሲሕ" የሚለው ቃል ቁርኣን ውስጥ በዘጠኝ አንቀፆች 11 ጊዜ ተጠቅሷል። ኢየሱስ እርሱ ማን እንደሆነ ለሐዋርያቱ ሲጠይቅ ጴጥሮስ የመለሰው መልስ፦ "አንተ ክርስቶስ ነህ" ብሎ ነው፦
ማርቆስ 8፥29 እናንተስ እኔ ማን እንደ ሆንሁ ትላላችሁ? ብሎ ጠየቃቸው። ጴጥሮስም፦ *"አንተ ክርስቶስ ነህ"* ብሎ መለሰለት።
ነገር ግን የማቴዎስ ጸሐፊ የማርቆስን ዘገባ ምንጭ አድርጎ፦ "የሕያው እግዚአብሔር ልጅ" ብሎ ጨምሮበታል፦
ማቴዎስ 16፥16 ስምዖን ጴጥሮስም መልሶ፦ አንተ ክርስቶስ *"የሕያው እግዚአብሔር ልጅ ነህ"* አለ።
ነጥብ ሁለት
"መቀነስ"
የአንድ አምላክ አስተምህሮት የሙሴም ሆነ የኢየሱስ ቀዳማይ መርሕ ነው። "እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው" የሚለው እንዳስተማረ ማርቆስ ዘግቧል፦
ማርቆስ 12፥29-30 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ፦ *"እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው"*፥ አንተም በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም አሳብህ በፍጹምም ኃይልህ ጌታ አምላክህን ውደድ፡ የምትል ናት። ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።
ነገር ግን የማቴዎስ ጸሐፊ የማርቆስን ዘገባ ምንጭ አድርጎ፦ "እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው" የሚለውን መርሕ ቀንሶታል፦
ማቴዎስ 22፥36-37 መምህር ሆይ፥ ከሕግ ማናቸይቱ ትእዛዝ ታላቅ ናት? ብሎ ጠየቀው። ኢየሱስም እንዲህ አለው፦ ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም አሳብህም ውደድ።
ነጥብ ሦስት
"መለወጥ"
አንድ ሰው ወደ ኢየሱስ ሮጦ ተንበረከከለትና፦ "ቸር መምህር ሆይ"*፥ የዘላለም ሕይወትን እወርስ ዘንድ ምን ላድርግ? ብሎ ጠየቀው። ኢየሱስም፦ "ስለ ምን ቸር ትለኛለህ? ከአንዱ ከእግዚአብሔር በቀር ቸር ማንም የለም" አለው፦
ማርቆስ 10፥17-18 እርሱም በመንገድ ሲወጣ አንድ ሰው ወደ እርሱ ሮጦ ተንበረከከለትና፦ *"ቸር መምህር ሆይ"*፥ የዘላለም ሕይወትን እወርስ ዘንድ ምን ላድርግ? ብሎ ጠየቀው። ኢየሱስም፦ *"ስለ ምን ቸር ትለኛለህ? ከአንዱ ከእግዚአብሔር በቀር ቸር ማንም የለም"*።
ነገር ግን የማቴዎስ ጸሐፊ የማርቆስን ዘገባ ምንጭ አድርጎ፦ "ስለ ምን ቸር ትለኛለህ? ከአንዱ ከእግዚአብሔር በቀር ቸር ማንም የለም" የሚለውን "ስለ መልካም ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም የሆነ አንድ ነው" በማለት ለውጦታል፦
ማቴዎስ 19፥16-17 እነሆም፥ አንድ ሰው ቀርቦ፦ መምህር ሆይ፥ የዘላለምን ሕይወት እንዳገኝ ምን መልካም ነገር ላድርግ? አለው። እርሱም፦ *"ስለ መልካም ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም የሆነ አንድ ነው"*፤ ወደ ሕይወት መግባት ብትወድ ግን ትእዛዛትን ጠብቅ" አለው።
"ትለኛለህ" እና "ትጠይቀኛለህ" ሁለት የተለያየ ቃላትና ትርጉም ያላቸው ሐረግ ናቸው፤ "መልካም የሆነ ነገር" እና "አንዱ እግዚአብሔር" ሁለት የተለያዩ ምነቶች ናቸው። ነገር ሁሉ ፍጡር ነው፤ እግዚአብሔር የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው።
ማርቆስ ሐዋርያት ኢየሱስን፦ "መምህር ሆይ" ብለው እንደጠሩት ይናገራል፦
ማርቆስ 9፥5 ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን *"መምህር ሆይ"*፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነውና አንድ ለአንተ አንድም ለሙሴ አንድም ለኤልያስ ሦስት ዳሶች እንሥራ አለው።
ማርቆስ 4፥38 እርሱም በስተኋላዋ ትራስ ተንተርሶ ተኝቶ ነበር፤ አንቅተውም፦ *"መምህር ሆይ"*፥ ስንጠፋ አይገድህምን? አሉት።
ነገር ግን የማቴዎስ ጸሐፊ የማርቆስን ዘገባ ምንጭ አድርጎ በአንድ አንቀጽ፣ በአንድ ጊዜና ክስተት "መምህር ሆይ" የሚለውን "ጌታ ሆይ" በማለት ለውጦታል፦
ማቴዎስ 17፥4 ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን *"ጌታ ሆይ"*፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው፤ ብትወድስ፥ በዚህ ሦስት ዳስ አንዱን ለአንተ አንዱንም ለሙሴ አንዱንም ለኤልያስ እንሥራ አለ።
ማቴዎስ 8፥24-25 እነሆም፥ ማዕበሉ ታንኳይቱን እስኪደፍናት ድረስ በባሕር ታላቅ መናወጥ ሆነ፤ እርሱ ግን ተኝቶ ነበር። ደቀ መዛሙርቱም ቀርበው፦ *"ጌታ ሆይ"*፥ አድነን፥ ጠፋን እያሉ አስነሡት።
"ጌታ" ማለት እና "መምህር" ማለት ሁለት ለየቅ ቃላት ናቸው።
ማርቆስ ኢየሱስ፦ "የአምላክን ፈቃድ" ብሎ እንደተናገረ ይናገራል፦
ማርቆስ 3፥35 *"የአምላክን ፈቃድ"* የሚያደርግ ሁሉ፥ እርሱ ወንድሜ ነው እኅቴም እናቴም አለ።
ነገር ግን የማቴዎስ ጸሐፊ የማርቆስን ዘገባ ምንጭ አድርጎ በአንድ አንቀጽ፣ በአንድ ጊዜና ክስተት "የአምላክን ፈቃድ" የሚለውን "የአባቴን ፈቃድ" በማለት ለውጦታል፦
ማቴዎስ 12፥50 በሰማያት ያለውን *"የአባቴን ፈቃድ"* የሚያደርግ ሁሉ፥ እርሱ ወንድሜ እኅቴም እናቴም ነውና አለ።
"አምላክ" ማለት እና "አባት" ማለት ሁለት ለየቅል ቃላት ናቸው።
እንግዲህ እኛ ሙሥሊሞች እነዚህን በማርቆስ ላይ የተጨመሩትንና የተለወጡትን፦ ኢየሱስን "የአምላክ ልጅ" እና "ጌታ" ፈጣሪን "አባት" የሚሉትን ቃላትና እሳቤ ሳንቀበል ማርቆስ ባስቀመጠው፦ ኢየሱስን "መሢሕ" እና "መምህር" ፈጣሪን "አምላክ" ብለን ብንቀበል በእውነት የሐዋርያት ሥረ-መሠረት ቅሪት ተቀበልን ማለት ነው።
ከዚህ ሁሉ የሚያጅበው ምሁራን አራቱ ወንጌላት ውስጥ ያልተካተቱ የኢየሱስ ንግግር እንዳሉ መቀበላቸው ነው፤ ይህ እሳቤ በነጠላ "አግራፎን" αγραφον በብዜት "አግራፋ" αγραφα ይባላል፥ የአሌክሳንድሪያ ክሌመንት፣ ጀስቲን ማርቲን፣ ኦሪገን ወዘተ ኢየሱስ ተናገረ ብለው የተናገሯቸው በቁና ንግግሮች አራቱ ወንጌላት ውስጥ ያልተካተቱ አሉ። ለናሙና ያክል ባይብል ውስጥም ማየት
ይቻላል፦
1ኛ ዮሐንስ 1፥5 ከእርሱ የሰማናት ለእናንተም የምናወራላችሁ መልእክት። *”እግዚአብሔር ብርሃን ነው ጨለማም በእርሱ ዘንድ ከቶ የለም”* የምትል ይህች ናት።
የሐዋርያት ሥራ 20:35 እንዲሁ እየደከማችሁ ድውዮችን ልትረዱና እርሱ ራሱ። *”ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው”* እንዳለ የጌታን የኢየሱስን ቃል ልታስቡ ይገባችሁ ዘንድ በሁሉ አሳየኋችሁ።
ኢየሱስ፦ “እግዚአብሔር ብርሃን ነው ጨለማም በእርሱ ዘንድ ከቶ የለም” ብሎ ተናግሮ ነበር፤ ዮሐንስም፦ “ከእርሱ(ከኢየሱስ) የሰማናት ለእናንተም የምናወራላችሁ መልእክት ይህች ናት” ብሎናል፤ ግን ይህ ከኢየሱስ የሰሙት መልእክት በአራቱ ወንጌላት የለም ማለት ኢየሱስ አልተናገረውም ማለት አይደለም፤ በተጨማሪ በተመሳሳይ መልኩ ኢየሱስ፦ “ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው” ብሎ ተናግሮ ነበር፤ ይህ ቃል አራቱ ወንጌል ላይ ማለት ኢየሱስ አልተናገረውም ማለት አይደለም። ይህ ከላይ እንደተጠቀሰው "አግራፎን" ወይም "አግራፋ" ይባላል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"መቀነስ"
የአንድ አምላክ አስተምህሮት የሙሴም ሆነ የኢየሱስ ቀዳማይ መርሕ ነው። "እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው" የሚለው እንዳስተማረ ማርቆስ ዘግቧል፦
ማርቆስ 12፥29-30 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ፦ *"እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው"*፥ አንተም በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም አሳብህ በፍጹምም ኃይልህ ጌታ አምላክህን ውደድ፡ የምትል ናት። ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።
ነገር ግን የማቴዎስ ጸሐፊ የማርቆስን ዘገባ ምንጭ አድርጎ፦ "እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው" የሚለውን መርሕ ቀንሶታል፦
ማቴዎስ 22፥36-37 መምህር ሆይ፥ ከሕግ ማናቸይቱ ትእዛዝ ታላቅ ናት? ብሎ ጠየቀው። ኢየሱስም እንዲህ አለው፦ ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም አሳብህም ውደድ።
ነጥብ ሦስት
"መለወጥ"
አንድ ሰው ወደ ኢየሱስ ሮጦ ተንበረከከለትና፦ "ቸር መምህር ሆይ"*፥ የዘላለም ሕይወትን እወርስ ዘንድ ምን ላድርግ? ብሎ ጠየቀው። ኢየሱስም፦ "ስለ ምን ቸር ትለኛለህ? ከአንዱ ከእግዚአብሔር በቀር ቸር ማንም የለም" አለው፦
ማርቆስ 10፥17-18 እርሱም በመንገድ ሲወጣ አንድ ሰው ወደ እርሱ ሮጦ ተንበረከከለትና፦ *"ቸር መምህር ሆይ"*፥ የዘላለም ሕይወትን እወርስ ዘንድ ምን ላድርግ? ብሎ ጠየቀው። ኢየሱስም፦ *"ስለ ምን ቸር ትለኛለህ? ከአንዱ ከእግዚአብሔር በቀር ቸር ማንም የለም"*።
ነገር ግን የማቴዎስ ጸሐፊ የማርቆስን ዘገባ ምንጭ አድርጎ፦ "ስለ ምን ቸር ትለኛለህ? ከአንዱ ከእግዚአብሔር በቀር ቸር ማንም የለም" የሚለውን "ስለ መልካም ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም የሆነ አንድ ነው" በማለት ለውጦታል፦
ማቴዎስ 19፥16-17 እነሆም፥ አንድ ሰው ቀርቦ፦ መምህር ሆይ፥ የዘላለምን ሕይወት እንዳገኝ ምን መልካም ነገር ላድርግ? አለው። እርሱም፦ *"ስለ መልካም ነገር ለምን ትጠይቀኛለህ? መልካም የሆነ አንድ ነው"*፤ ወደ ሕይወት መግባት ብትወድ ግን ትእዛዛትን ጠብቅ" አለው።
"ትለኛለህ" እና "ትጠይቀኛለህ" ሁለት የተለያየ ቃላትና ትርጉም ያላቸው ሐረግ ናቸው፤ "መልካም የሆነ ነገር" እና "አንዱ እግዚአብሔር" ሁለት የተለያዩ ምነቶች ናቸው። ነገር ሁሉ ፍጡር ነው፤ እግዚአብሔር የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው።
ማርቆስ ሐዋርያት ኢየሱስን፦ "መምህር ሆይ" ብለው እንደጠሩት ይናገራል፦
ማርቆስ 9፥5 ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን *"መምህር ሆይ"*፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነውና አንድ ለአንተ አንድም ለሙሴ አንድም ለኤልያስ ሦስት ዳሶች እንሥራ አለው።
ማርቆስ 4፥38 እርሱም በስተኋላዋ ትራስ ተንተርሶ ተኝቶ ነበር፤ አንቅተውም፦ *"መምህር ሆይ"*፥ ስንጠፋ አይገድህምን? አሉት።
ነገር ግን የማቴዎስ ጸሐፊ የማርቆስን ዘገባ ምንጭ አድርጎ በአንድ አንቀጽ፣ በአንድ ጊዜና ክስተት "መምህር ሆይ" የሚለውን "ጌታ ሆይ" በማለት ለውጦታል፦
ማቴዎስ 17፥4 ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን *"ጌታ ሆይ"*፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው፤ ብትወድስ፥ በዚህ ሦስት ዳስ አንዱን ለአንተ አንዱንም ለሙሴ አንዱንም ለኤልያስ እንሥራ አለ።
ማቴዎስ 8፥24-25 እነሆም፥ ማዕበሉ ታንኳይቱን እስኪደፍናት ድረስ በባሕር ታላቅ መናወጥ ሆነ፤ እርሱ ግን ተኝቶ ነበር። ደቀ መዛሙርቱም ቀርበው፦ *"ጌታ ሆይ"*፥ አድነን፥ ጠፋን እያሉ አስነሡት።
"ጌታ" ማለት እና "መምህር" ማለት ሁለት ለየቅ ቃላት ናቸው።
ማርቆስ ኢየሱስ፦ "የአምላክን ፈቃድ" ብሎ እንደተናገረ ይናገራል፦
ማርቆስ 3፥35 *"የአምላክን ፈቃድ"* የሚያደርግ ሁሉ፥ እርሱ ወንድሜ ነው እኅቴም እናቴም አለ።
ነገር ግን የማቴዎስ ጸሐፊ የማርቆስን ዘገባ ምንጭ አድርጎ በአንድ አንቀጽ፣ በአንድ ጊዜና ክስተት "የአምላክን ፈቃድ" የሚለውን "የአባቴን ፈቃድ" በማለት ለውጦታል፦
ማቴዎስ 12፥50 በሰማያት ያለውን *"የአባቴን ፈቃድ"* የሚያደርግ ሁሉ፥ እርሱ ወንድሜ እኅቴም እናቴም ነውና አለ።
"አምላክ" ማለት እና "አባት" ማለት ሁለት ለየቅል ቃላት ናቸው።
እንግዲህ እኛ ሙሥሊሞች እነዚህን በማርቆስ ላይ የተጨመሩትንና የተለወጡትን፦ ኢየሱስን "የአምላክ ልጅ" እና "ጌታ" ፈጣሪን "አባት" የሚሉትን ቃላትና እሳቤ ሳንቀበል ማርቆስ ባስቀመጠው፦ ኢየሱስን "መሢሕ" እና "መምህር" ፈጣሪን "አምላክ" ብለን ብንቀበል በእውነት የሐዋርያት ሥረ-መሠረት ቅሪት ተቀበልን ማለት ነው።
ከዚህ ሁሉ የሚያጅበው ምሁራን አራቱ ወንጌላት ውስጥ ያልተካተቱ የኢየሱስ ንግግር እንዳሉ መቀበላቸው ነው፤ ይህ እሳቤ በነጠላ "አግራፎን" αγραφον በብዜት "አግራፋ" αγραφα ይባላል፥ የአሌክሳንድሪያ ክሌመንት፣ ጀስቲን ማርቲን፣ ኦሪገን ወዘተ ኢየሱስ ተናገረ ብለው የተናገሯቸው በቁና ንግግሮች አራቱ ወንጌላት ውስጥ ያልተካተቱ አሉ። ለናሙና ያክል ባይብል ውስጥም ማየት
ይቻላል፦
1ኛ ዮሐንስ 1፥5 ከእርሱ የሰማናት ለእናንተም የምናወራላችሁ መልእክት። *”እግዚአብሔር ብርሃን ነው ጨለማም በእርሱ ዘንድ ከቶ የለም”* የምትል ይህች ናት።
የሐዋርያት ሥራ 20:35 እንዲሁ እየደከማችሁ ድውዮችን ልትረዱና እርሱ ራሱ። *”ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው”* እንዳለ የጌታን የኢየሱስን ቃል ልታስቡ ይገባችሁ ዘንድ በሁሉ አሳየኋችሁ።
ኢየሱስ፦ “እግዚአብሔር ብርሃን ነው ጨለማም በእርሱ ዘንድ ከቶ የለም” ብሎ ተናግሮ ነበር፤ ዮሐንስም፦ “ከእርሱ(ከኢየሱስ) የሰማናት ለእናንተም የምናወራላችሁ መልእክት ይህች ናት” ብሎናል፤ ግን ይህ ከኢየሱስ የሰሙት መልእክት በአራቱ ወንጌላት የለም ማለት ኢየሱስ አልተናገረውም ማለት አይደለም፤ በተጨማሪ በተመሳሳይ መልኩ ኢየሱስ፦ “ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው” ብሎ ተናግሮ ነበር፤ ይህ ቃል አራቱ ወንጌል ላይ ማለት ኢየሱስ አልተናገረውም ማለት አይደለም። ይህ ከላይ እንደተጠቀሰው "አግራፎን" ወይም "አግራፋ" ይባላል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መሢሑል ደጃል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
47፥18 *"ሰዓቲቱንም ድንገት የምትመጣባቸው መኾንዋን እንጅ ይጠባበቃሉን? ምልክቶችዋም በእርግጥ መጥተወል፡፡ በመጣቻቸውም ጊዜ ማስታወሳቸው ለእነርሱ እንዴት ይጠቅማቸዋል?"* فَهَلْ يَنظُرُونَ إِلَّا السَّاعَةَ أَن تَأْتِيَهُم بَغْتَةً ۖ فَقَدْ جَاءَ أَشْرَاطُهَا ۚ فَأَنَّىٰ لَهُمْ إِذَا جَاءَتْهُمْ ذِكْرَاهُمْ
የመጨረሻው ዘመን ጥናት”Eschatology” በኢሥላም “አል-አኺሩል ዘማን” لَلْآخِر لَلْزَمَان ይባላል፤ የመጨረሻው ዘመን ሰዓቲቱ “የትንሳኤ ቀን” መሆኗ እሙንና ቅቡል ነው፤ የሰዓቲቱ መምጣት ዕውቀቷ በአላህ ዘንድ ብቻ ነው፤ በጊዜዋ አላህ እንጂ ሌላ አይገልጣትም፤ ስትመጣም በድንገት ቢኾን እንጂ አትመጣም፦
7፥187 *ከሰዓቲቱ መቼ እንደምትመጣ ይጠይቁሃል፡፡ «ዕውቀቷ በጌታዬ ዘንድ ነው፡፡ በጊዜዋ እርሱ እንጂ ሌላ አይገልጣትም፡፡ በሰማያትና በምድርም ከበደች፡፡ በድንገት ቢኾን እንጂ አትመጣችሁም» በላቸው፡፡ ከእርሷ አጥብቀህ እንደ ተረዳህ አድርገው ይጠይቁሃል፡፡ «ዕውቀቷ አላህ ዘንድ ብቻ ነው፡፡ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች አያውቁም» በላቸው”*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ السَّاعَةِ أَيَّانَ مُرْسَاهَا ۖ قُلْ إِنَّمَا عِلْمُهَا عِندَ رَبِّي ۖ لَا يُجَلِّيهَا لِوَقْتِهَا إِلَّا هُوَ ۚ ثَقُلَتْ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ لَا تَأْتِيكُمْ إِلَّا بَغْتَةً ۗ يَسْأَلُونَكَ كَأَنَّكَ حَفِيٌّ عَنْهَا ۖ قُلْ إِنَّمَا عِلْمُهَا عِندَ اللَّهِ وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُون
የሰዓቲቱንም መምጣት ምልክቶችዋ በሁለት ይከፈላሉ፤ አንዱ "አያቱ አስ-ሰጊራህ" آيَة الصغيرة ማለትም "ንዑሣን ምልክቶች" ሲሆኑ ሁለተኛ ደግሞ "አያቱል ኩብራ" آيَة الكُبْرَى ማለትም "ዐበይት ምልክቶች" ናቸው። ከንዑሳን ምልክቶች ውስጥ የተወሰኑት በነብያችን”ﷺ” ዘመን ተፈጽመዋል፥ “ምልክቶችዋም በእርግጥ መጥተዋል” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ከንዑሳን ምልክቶች ቀዳማይ ምልክት የነቢያችን”ﷺ” መላክ ነው፦
47፥18 ሰዓቲቱንም ድንገት የምትመጣባቸው መኾንዋን እንጅ ይጠባበቃሉን? *”ምልክቶችዋም በእርግጥ መጥተዋል”፡፡ በመጣቻቸውም ጊዜ ማስታወሳቸው ለእነርሱ እንዴት ይጠቅማቸዋል?* فَهَلْ يَنظُرُونَ إِلَّا السَّاعَةَ أَن تَأْتِيَهُم بَغْتَةً ۖ فَقَدْ جَاءَ أَشْرَاطُهَا ۚ فَأَنَّىٰ لَهُمْ إِذَا جَاءَتْهُمْ ذِكْرَاهُم
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4936
ሠህል ኢብኑ ሠዕድ”ረ.ዕ.” እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ጠቋሚ ጣታቸውን እና የመሃል ጣታቸውን ሲያመላክቱ አየኃቸው፤ እንዲህ አሉ፦ የእኔ መምጣት እና ሰዓቲቱ ልክ እንደነዚህ ጣቶች ቅርብ ናቸው*። حَدَّثَنَا سَهْلُ بْنُ سَعْدٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ رَأَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ بِإِصْبَعَيْهِ هَكَذَا بِالْوُسْطَى وَالَّتِي تَلِي الإِبْهَامَ
ጠቋሚ ጣት እና ከመሃል ጣት ምን ያህል የተቀራረበ እንደሆነ ሁሉ የነብያችን”ﷺ” መላክ እና ሰዓቲቱ በጣም ቅርብ ናቸው። መሢሑል ደጃል ደግሞ ከዐበይት ምልክቶች አንዱ ነው። “አል-መሢሑል ደጃል” الْمَسِيحَ الدَّجَّال የሁለት ስም ውቅር ነው፤ የመሢሕ እና የደጃል የሚሉ ሁለት ስም ውቅር ነው፤ ይህንን ስም ነጥብ በነጥብ ማየት እንችላለን፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
47፥18 *"ሰዓቲቱንም ድንገት የምትመጣባቸው መኾንዋን እንጅ ይጠባበቃሉን? ምልክቶችዋም በእርግጥ መጥተወል፡፡ በመጣቻቸውም ጊዜ ማስታወሳቸው ለእነርሱ እንዴት ይጠቅማቸዋል?"* فَهَلْ يَنظُرُونَ إِلَّا السَّاعَةَ أَن تَأْتِيَهُم بَغْتَةً ۖ فَقَدْ جَاءَ أَشْرَاطُهَا ۚ فَأَنَّىٰ لَهُمْ إِذَا جَاءَتْهُمْ ذِكْرَاهُمْ
የመጨረሻው ዘመን ጥናት”Eschatology” በኢሥላም “አል-አኺሩል ዘማን” لَلْآخِر لَلْزَمَان ይባላል፤ የመጨረሻው ዘመን ሰዓቲቱ “የትንሳኤ ቀን” መሆኗ እሙንና ቅቡል ነው፤ የሰዓቲቱ መምጣት ዕውቀቷ በአላህ ዘንድ ብቻ ነው፤ በጊዜዋ አላህ እንጂ ሌላ አይገልጣትም፤ ስትመጣም በድንገት ቢኾን እንጂ አትመጣም፦
7፥187 *ከሰዓቲቱ መቼ እንደምትመጣ ይጠይቁሃል፡፡ «ዕውቀቷ በጌታዬ ዘንድ ነው፡፡ በጊዜዋ እርሱ እንጂ ሌላ አይገልጣትም፡፡ በሰማያትና በምድርም ከበደች፡፡ በድንገት ቢኾን እንጂ አትመጣችሁም» በላቸው፡፡ ከእርሷ አጥብቀህ እንደ ተረዳህ አድርገው ይጠይቁሃል፡፡ «ዕውቀቷ አላህ ዘንድ ብቻ ነው፡፡ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች አያውቁም» በላቸው”*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ السَّاعَةِ أَيَّانَ مُرْسَاهَا ۖ قُلْ إِنَّمَا عِلْمُهَا عِندَ رَبِّي ۖ لَا يُجَلِّيهَا لِوَقْتِهَا إِلَّا هُوَ ۚ ثَقُلَتْ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ لَا تَأْتِيكُمْ إِلَّا بَغْتَةً ۗ يَسْأَلُونَكَ كَأَنَّكَ حَفِيٌّ عَنْهَا ۖ قُلْ إِنَّمَا عِلْمُهَا عِندَ اللَّهِ وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُون
የሰዓቲቱንም መምጣት ምልክቶችዋ በሁለት ይከፈላሉ፤ አንዱ "አያቱ አስ-ሰጊራህ" آيَة الصغيرة ማለትም "ንዑሣን ምልክቶች" ሲሆኑ ሁለተኛ ደግሞ "አያቱል ኩብራ" آيَة الكُبْرَى ማለትም "ዐበይት ምልክቶች" ናቸው። ከንዑሳን ምልክቶች ውስጥ የተወሰኑት በነብያችን”ﷺ” ዘመን ተፈጽመዋል፥ “ምልክቶችዋም በእርግጥ መጥተዋል” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ከንዑሳን ምልክቶች ቀዳማይ ምልክት የነቢያችን”ﷺ” መላክ ነው፦
47፥18 ሰዓቲቱንም ድንገት የምትመጣባቸው መኾንዋን እንጅ ይጠባበቃሉን? *”ምልክቶችዋም በእርግጥ መጥተዋል”፡፡ በመጣቻቸውም ጊዜ ማስታወሳቸው ለእነርሱ እንዴት ይጠቅማቸዋል?* فَهَلْ يَنظُرُونَ إِلَّا السَّاعَةَ أَن تَأْتِيَهُم بَغْتَةً ۖ فَقَدْ جَاءَ أَشْرَاطُهَا ۚ فَأَنَّىٰ لَهُمْ إِذَا جَاءَتْهُمْ ذِكْرَاهُم
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4936
ሠህል ኢብኑ ሠዕድ”ረ.ዕ.” እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ጠቋሚ ጣታቸውን እና የመሃል ጣታቸውን ሲያመላክቱ አየኃቸው፤ እንዲህ አሉ፦ የእኔ መምጣት እና ሰዓቲቱ ልክ እንደነዚህ ጣቶች ቅርብ ናቸው*። حَدَّثَنَا سَهْلُ بْنُ سَعْدٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ رَأَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ بِإِصْبَعَيْهِ هَكَذَا بِالْوُسْطَى وَالَّتِي تَلِي الإِبْهَامَ
ጠቋሚ ጣት እና ከመሃል ጣት ምን ያህል የተቀራረበ እንደሆነ ሁሉ የነብያችን”ﷺ” መላክ እና ሰዓቲቱ በጣም ቅርብ ናቸው። መሢሑል ደጃል ደግሞ ከዐበይት ምልክቶች አንዱ ነው። “አል-መሢሑል ደጃል” الْمَسِيحَ الدَّجَّال የሁለት ስም ውቅር ነው፤ የመሢሕ እና የደጃል የሚሉ ሁለት ስም ውቅር ነው፤ ይህንን ስም ነጥብ በነጥብ ማየት እንችላለን፦
ነጥብ አንድ
“አል-መሢሕ”
“አል-መሢሕ” الْمَسِيح የሚለው የዐረቢኛው ቃል “መሠሓ” مسح ማለትም “አበሰ” አሸ” “ቀባ” ከሚል ሥርወ-ግንድ የተገኘ ሲሆን “የቀባ” አሊያም “የተቀባ” ወይንም “የሚያብስ” አሊያም “የታበሰ” ወይንም “የሚያሽ” አሊያም “የሚታሽ” የሚል ፍቺ አለው፤ ዒሣ ኢብኑ መርየም በሽተኞችን፣ ህሙማንን እና ሙታንን በማበስ፣ በማሸት እና በመቀባት ከበሽታቸው በአላህ ፈቃድ ያሽራቸው ስለነበረ “አል-መሢሕ” ተብሏል። አምላካችን አላህ በተከበረው ቃሉ በዘጠኝ አንቀፆች 11 ጊዜ ኢየሱስ መሢሕ መሆኑን ነግሮናል፤ ለናሙና ያክል አንዱን አንቀጽ ብንመለከት በቂ ነው፦
3:45 መላእክት ያሉትን አስታዉስ፡- መርየም ሆይ አላህ ከርሱ በሆነዉ ቃል፣ ስሙ *አል-መሢሕ* ዒሣ የመርየም ልጅ፣ በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ፣ ከባለማሎችም በሆነ ያበስረሻል፤ إِذْ قَالَتِ ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ يَٰمَرْيَمُ إِنَّ ٱللَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَةٍۢ مِّنْهُ ٱسْمُهُ ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ وَجِيهًۭا فِى ٱلدُّنْيَا وَٱلْـَٔاخِرَةِ وَمِنَ ٱلْمُقَرَّبِينَ
መርየም ከአላህ በሆነው ቃል የተበሰረችው ልጇ፦
1ኛ. ስሙ አልመሲሕ ዒሣ መሆኑን
2ኛ. የመርየም ልጅ መሆኑን
3ኛ. በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ መሆኑን
4ኛ. ከባለማሎችም አንዱ መሆኑን ነው።
ይህንን ካየን ዘንዳ ወደ መሢሑል ደጃል መሄድ እንችላለን፦
ኢማም ሙሥሊም: መጽሐፍ 54, ሐዲስ 129
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ደጅጃል ዓይኑ የታበሰ ነው፤ በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ፤ ከዚያም “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙስሊም ያነበዋል” عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” الدَّجَّالُ مَمْسُوحُ الْعَيْنِ مَكْتُوبٌ بَيْنَ عَيْنَيْهِ كَافِرٌ ” . ثُمَّ تَهَجَّاهَا ك ف ر ” يَقْرَؤُهُ كُلُّ مُسْلِمٍ ”
“የታበሰ” ለሚለው ቃል የገባው የዐረቢኛው ቃል “መምሡሕ” مَمْسُوحُ ሲሆን ቁርኣን ላይ “ማበስ” ለሚለው የስም መደብ “መሥሕ” مَسْح በሚል መጥቷል፦
38፥33 «በእኔ ላይ መልሷት» አለ አጋዶችዋንና አንገቶችዋንም *ማበስ* ያዘ፡፡ رُدُّوهَا عَلَىَّ ۖ فَطَفِقَ مَسْحًۢا بِٱلسُّوقِ وَٱلْأَعْنَاقِ
በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ፤ “ካፊር” كَافِر ማለት “ከሃዲ” ማለት ሲሆን “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙሥሊም ያነበዋል፤ “ከፈረ” كَفَرَ ማለት “ካደ” ማለት ነው፤ “ፋ” ف በሸዳ ተሽዲድ ስናረጋት ደግሞ “ከፍፈረ” كَفَّرَ ሲሆን “ሸፈነ” ማለት ነው፤ “ካፉር” كَافُور ማለት “የተሸፈነ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ በጀነት ለበጎ አድራጊዎች መበረዣዋ “ካፉር” ተብላለች፦
76፥5 በጎ አድራጊዎች መበረዣዋ *ካፉር* ከኾነች ጠጅ ይጠጣሉ፡፡ إِنَّ ٱلْأَبْرَارَ يَشْرَبُونَ مِن كَأْسٍۢ كَانَ مِزَاجُهَا كَافُورًا
ነጥብ ሁለት
“አድ-ደጃል”
“አድ-ደጃል” الدجّال የሚለው ቃል “ደጀለ” دَجَلَ ማለትም “ቀላቀለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ቀላቃይ” ማለት ነው፤ እውነትን ከሐሰት ጋር የሚቀላቅል ማለት ነው፤ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ “ኀሳዌ” ማለትም “አሳሳች” “ውሸተኛ” “ቀጣፊ” "አራጥቃ" "በጥራቃ" ማለት ነው። ዋናው ደጃል “መሢል ደጃል” ማለትም “ኀሳዌ መሢሕ” ሲሆን እርሱ ከመምጣቱ በፊት የሚመጡ ሠላሳ ደጃሎች አሉ።
“ደጅጃሉን” دَجَّالُونَ የሚለው ቃል “ደጃል” دجّال ለሚለው ነጠላ ቃል ብዜት ነው፤ እነዚህ ወደ ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ወይም “እኔ የአላህ ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 108
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የመጨረሻይቱ ሰአት አትቆምም ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች ቀጣፊዎች ተነስተውስ፦ “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ብለው ቢናገሩ ቢሆን እንጂ”። عَنْ أَبِي، هُرَيْرَةَ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى يُبْعَثَ دَجَّالُونَ كَذَّابُونَ قَرِيبٌ مِنْ ثَلاَثِينَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ رَسُولُ اللَّهِ
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 13
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ከእኔ ዑማ ውስጥ ሠላሳ የሚያህሉ ቀጣፊዎች፦ “ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፤ ነገር ግን እኔ የነብያት መደምደሚያ ነኝ፤ ከእኔ በኃላ ነብይ የለም”። وَحَتَّى تَعْبُدَ قَبَائِلُ مِنْ أُمَّتِي الأَوْثَانَ وَإِنَّهُ سَيَكُونُ فِي أُمَّتِي كَذَّابُونَ ثَلاَثُونَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ نَبِيٌّ وَأَنَا خَاتَمُ النَّبِيِّينَ لاَ نَبِيَّ بَعْدِي
ስለዚህ ይህ ሰው መሢሕ ነኝ ብሎ ሲነሳ እውነተኛ መሢሕ ሳይሆን ሃሰተኛ መሢሕ ነው። ስንጠቀልለው “መሢሑል ደጃል” ማለት "-ዓይኑ የታበሰ" ወይም “ኀሳዌ መሢሕ” ማለት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
“አል-መሢሕ”
“አል-መሢሕ” الْمَسِيح የሚለው የዐረቢኛው ቃል “መሠሓ” مسح ማለትም “አበሰ” አሸ” “ቀባ” ከሚል ሥርወ-ግንድ የተገኘ ሲሆን “የቀባ” አሊያም “የተቀባ” ወይንም “የሚያብስ” አሊያም “የታበሰ” ወይንም “የሚያሽ” አሊያም “የሚታሽ” የሚል ፍቺ አለው፤ ዒሣ ኢብኑ መርየም በሽተኞችን፣ ህሙማንን እና ሙታንን በማበስ፣ በማሸት እና በመቀባት ከበሽታቸው በአላህ ፈቃድ ያሽራቸው ስለነበረ “አል-መሢሕ” ተብሏል። አምላካችን አላህ በተከበረው ቃሉ በዘጠኝ አንቀፆች 11 ጊዜ ኢየሱስ መሢሕ መሆኑን ነግሮናል፤ ለናሙና ያክል አንዱን አንቀጽ ብንመለከት በቂ ነው፦
3:45 መላእክት ያሉትን አስታዉስ፡- መርየም ሆይ አላህ ከርሱ በሆነዉ ቃል፣ ስሙ *አል-መሢሕ* ዒሣ የመርየም ልጅ፣ በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ፣ ከባለማሎችም በሆነ ያበስረሻል፤ إِذْ قَالَتِ ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ يَٰمَرْيَمُ إِنَّ ٱللَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَةٍۢ مِّنْهُ ٱسْمُهُ ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ وَجِيهًۭا فِى ٱلدُّنْيَا وَٱلْـَٔاخِرَةِ وَمِنَ ٱلْمُقَرَّبِينَ
መርየም ከአላህ በሆነው ቃል የተበሰረችው ልጇ፦
1ኛ. ስሙ አልመሲሕ ዒሣ መሆኑን
2ኛ. የመርየም ልጅ መሆኑን
3ኛ. በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ መሆኑን
4ኛ. ከባለማሎችም አንዱ መሆኑን ነው።
ይህንን ካየን ዘንዳ ወደ መሢሑል ደጃል መሄድ እንችላለን፦
ኢማም ሙሥሊም: መጽሐፍ 54, ሐዲስ 129
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ደጅጃል ዓይኑ የታበሰ ነው፤ በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ፤ ከዚያም “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙስሊም ያነበዋል” عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” الدَّجَّالُ مَمْسُوحُ الْعَيْنِ مَكْتُوبٌ بَيْنَ عَيْنَيْهِ كَافِرٌ ” . ثُمَّ تَهَجَّاهَا ك ف ر ” يَقْرَؤُهُ كُلُّ مُسْلِمٍ ”
“የታበሰ” ለሚለው ቃል የገባው የዐረቢኛው ቃል “መምሡሕ” مَمْسُوحُ ሲሆን ቁርኣን ላይ “ማበስ” ለሚለው የስም መደብ “መሥሕ” مَسْح በሚል መጥቷል፦
38፥33 «በእኔ ላይ መልሷት» አለ አጋዶችዋንና አንገቶችዋንም *ማበስ* ያዘ፡፡ رُدُّوهَا عَلَىَّ ۖ فَطَفِقَ مَسْحًۢا بِٱلسُّوقِ وَٱلْأَعْنَاقِ
በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ፤ “ካፊር” كَافِر ማለት “ከሃዲ” ማለት ሲሆን “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙሥሊም ያነበዋል፤ “ከፈረ” كَفَرَ ማለት “ካደ” ማለት ነው፤ “ፋ” ف በሸዳ ተሽዲድ ስናረጋት ደግሞ “ከፍፈረ” كَفَّرَ ሲሆን “ሸፈነ” ማለት ነው፤ “ካፉር” كَافُور ማለት “የተሸፈነ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ በጀነት ለበጎ አድራጊዎች መበረዣዋ “ካፉር” ተብላለች፦
76፥5 በጎ አድራጊዎች መበረዣዋ *ካፉር* ከኾነች ጠጅ ይጠጣሉ፡፡ إِنَّ ٱلْأَبْرَارَ يَشْرَبُونَ مِن كَأْسٍۢ كَانَ مِزَاجُهَا كَافُورًا
ነጥብ ሁለት
“አድ-ደጃል”
“አድ-ደጃል” الدجّال የሚለው ቃል “ደጀለ” دَجَلَ ማለትም “ቀላቀለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ቀላቃይ” ማለት ነው፤ እውነትን ከሐሰት ጋር የሚቀላቅል ማለት ነው፤ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ “ኀሳዌ” ማለትም “አሳሳች” “ውሸተኛ” “ቀጣፊ” "አራጥቃ" "በጥራቃ" ማለት ነው። ዋናው ደጃል “መሢል ደጃል” ማለትም “ኀሳዌ መሢሕ” ሲሆን እርሱ ከመምጣቱ በፊት የሚመጡ ሠላሳ ደጃሎች አሉ።
“ደጅጃሉን” دَجَّالُونَ የሚለው ቃል “ደጃል” دجّال ለሚለው ነጠላ ቃል ብዜት ነው፤ እነዚህ ወደ ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ወይም “እኔ የአላህ ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 108
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የመጨረሻይቱ ሰአት አትቆምም ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች ቀጣፊዎች ተነስተውስ፦ “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ብለው ቢናገሩ ቢሆን እንጂ”። عَنْ أَبِي، هُرَيْرَةَ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى يُبْعَثَ دَجَّالُونَ كَذَّابُونَ قَرِيبٌ مِنْ ثَلاَثِينَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ رَسُولُ اللَّهِ
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 13
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ከእኔ ዑማ ውስጥ ሠላሳ የሚያህሉ ቀጣፊዎች፦ “ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፤ ነገር ግን እኔ የነብያት መደምደሚያ ነኝ፤ ከእኔ በኃላ ነብይ የለም”። وَحَتَّى تَعْبُدَ قَبَائِلُ مِنْ أُمَّتِي الأَوْثَانَ وَإِنَّهُ سَيَكُونُ فِي أُمَّتِي كَذَّابُونَ ثَلاَثُونَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ نَبِيٌّ وَأَنَا خَاتَمُ النَّبِيِّينَ لاَ نَبِيَّ بَعْدِي
ስለዚህ ይህ ሰው መሢሕ ነኝ ብሎ ሲነሳ እውነተኛ መሢሕ ሳይሆን ሃሰተኛ መሢሕ ነው። ስንጠቀልለው “መሢሑል ደጃል” ማለት "-ዓይኑ የታበሰ" ወይም “ኀሳዌ መሢሕ” ማለት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አላህ አይረሳም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
አምላካችን አላህ ሁሉን ዐዋቂ ነው፤ ወደ ኃላው የተደረጉት ነገሮች ሁሉ አይረሳም፦
20፥52 ሙሳም፦ «ዕውቀትዋ እጌታዬ ዘንድ በመጽሐፍ የተመዘገበ ነው፡፡ *ጌታዬ አይሳሳትም አይረሳምም*» አለው፡፡ قَالَ عِلْمُهَا عِندَ رَبِّى فِى كِتَٰبٍۢ ۖ لَّا يَضِلُّ رَبِّى وَلَا يَنسَى
19፥64 ጂብሪል አለ፦ «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የርሱ ነው፡፡ *ጌታህም ረሺ አይደለም*፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
አምላካችን አላህ ሰዎችን እንደሚገናኝ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ወሕይን ያወርዳል፤ በዚህ ወሕይ የመገናኛውን ቀን* ያጠነቅቅ ዘንድ ነብይ ይልካል፦
40፥15 እርሱ ደረጃዎችን ከፍ አድራጊ የዐርሹ ባለቤት ነው፡፡ *የመገናኛውን ቀን* ያጠነቅቅ ዘንድ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ከትዕዛዙ መንፈስን ያወርዳል፡፡ رَفِيعُ ٱلدَّرَجَٰتِ ذُو ٱلْعَرْشِ يُلْقِى ٱلرُّوحَ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦ لِيُنذِرَ يَوْمَ ٱلتَّلَاقِ
ይህንን ቀን መገናኘት ሆን ብሎ የረሳ ማለትም የተወ ልክ እርሱ እንደረሳው አላህ በዚያን ቀን ለጀነት አያስታውሰውም ይረሳዋል፦
45፥34 «ይህንንም ቀናችሁን መገናኘትን *እንደ ረሳችሁ* ዛሬ *እንረሳችኋለን*፡፡ መኖሪያችሁም እሳት ናት፡፡ ለእናንተም ከረዳቶች ምንም የላችሁም» ይባላል፡፡ وَقِيلَ الْيَوْمَ نَنْسَاكُمْ كَمَا نَسِيتُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَٰذَا وَمَأْوَاكُمُ النَّارُ وَمَا لَكُمْ مِنْ نَاصِرِينَ
7፥51 «እነዚያ ሃይማኖታቸውን መሳለቂያና መጫወቻ አድርገው የያዙ የቅርቢቱም ሕይወት ያታለለቻቸው ይህንን ቀናቸውን መገናኘትን *እንደ እረሱ* በተአምራታችንም ይክዱ እንደነበሩ ዛሬ *እንረሳቸዋልን*፡፡ الَّذِينَ اتَّخَذُوا دِينَهُمْ لَهْوًا وَلَعِبًا وَغَرَّتْهُمُ الْحَيَاةُ الدُّنْيَا ۚ فَالْيَوْمَ نَنْسَاهُمْ كَمَا نَسُوا لِقَاءَ يَوْمِهِمْ هَٰذَا وَمَا كَانُوا بِآيَاتِنَا يَجْحَدُونَ
መቼም አንድ አስተባባይ የመገናኛውን ቀን ተነግሮት ረሳ ማለት ተወ ማለት እንጂ በዐቅሉ ዘነጋ ማለት አይደለም። ምክንያቱም ዐቅልን ስቶ መዘንጋት አያስጠይቅምና፤ ግን ሆን ብሎ በማስተባበል መተው ያስጠይቃል፤ ከሃዲያን ሆን ብለው የመገናኛውን ቀን እንደረሱት እንደዚሁ አላህም የዚያን ቀን ይረሳቸዋል፤ “ከማ” كَمَا ማለትም “እንደ” የሚል መስተዋድድ ሊሰመርበት የሚገባ ነጥብ ነው።
በተጨማሪ “ነሢይ” نَسِيّ የሚለው ቃል “ተሪክ” تَارِك ማለትም “መተው” በሚል ቃል ይመጣል፤ ኢማም ቁርጡቢ ሱረቱል አዕራፍ 7፥51 ላይ ያለውን አንቀጽ ሲፈስሩ እንዲህ ይላሉ፦ “ዛሬ እንረሳቸዋልን” ማለት “በእሳት እንተዋቸዋለን” ማለት ሲሆን “ይህንን ቀናቸውን መገናኘትን እንደ እንደረሱት” ማለት ደግሞ “ይህንን ስራቸውን እንደ እንደተዉትና እንዳስተባበሉት” ማለት ነው። فَالْيَوْمَ نَنْسَاهُمْ أي نتركهم في النار كَمَا نَسُوا لِقَاءَ يَوْمِهِمْ هَذَا أي تركوا العمل به وكذبوا به
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
አምላካችን አላህ ሁሉን ዐዋቂ ነው፤ ወደ ኃላው የተደረጉት ነገሮች ሁሉ አይረሳም፦
20፥52 ሙሳም፦ «ዕውቀትዋ እጌታዬ ዘንድ በመጽሐፍ የተመዘገበ ነው፡፡ *ጌታዬ አይሳሳትም አይረሳምም*» አለው፡፡ قَالَ عِلْمُهَا عِندَ رَبِّى فِى كِتَٰبٍۢ ۖ لَّا يَضِلُّ رَبِّى وَلَا يَنسَى
19፥64 ጂብሪል አለ፦ «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የርሱ ነው፡፡ *ጌታህም ረሺ አይደለም*፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
አምላካችን አላህ ሰዎችን እንደሚገናኝ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ወሕይን ያወርዳል፤ በዚህ ወሕይ የመገናኛውን ቀን* ያጠነቅቅ ዘንድ ነብይ ይልካል፦
40፥15 እርሱ ደረጃዎችን ከፍ አድራጊ የዐርሹ ባለቤት ነው፡፡ *የመገናኛውን ቀን* ያጠነቅቅ ዘንድ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ከትዕዛዙ መንፈስን ያወርዳል፡፡ رَفِيعُ ٱلدَّرَجَٰتِ ذُو ٱلْعَرْشِ يُلْقِى ٱلرُّوحَ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦ لِيُنذِرَ يَوْمَ ٱلتَّلَاقِ
ይህንን ቀን መገናኘት ሆን ብሎ የረሳ ማለትም የተወ ልክ እርሱ እንደረሳው አላህ በዚያን ቀን ለጀነት አያስታውሰውም ይረሳዋል፦
45፥34 «ይህንንም ቀናችሁን መገናኘትን *እንደ ረሳችሁ* ዛሬ *እንረሳችኋለን*፡፡ መኖሪያችሁም እሳት ናት፡፡ ለእናንተም ከረዳቶች ምንም የላችሁም» ይባላል፡፡ وَقِيلَ الْيَوْمَ نَنْسَاكُمْ كَمَا نَسِيتُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَٰذَا وَمَأْوَاكُمُ النَّارُ وَمَا لَكُمْ مِنْ نَاصِرِينَ
7፥51 «እነዚያ ሃይማኖታቸውን መሳለቂያና መጫወቻ አድርገው የያዙ የቅርቢቱም ሕይወት ያታለለቻቸው ይህንን ቀናቸውን መገናኘትን *እንደ እረሱ* በተአምራታችንም ይክዱ እንደነበሩ ዛሬ *እንረሳቸዋልን*፡፡ الَّذِينَ اتَّخَذُوا دِينَهُمْ لَهْوًا وَلَعِبًا وَغَرَّتْهُمُ الْحَيَاةُ الدُّنْيَا ۚ فَالْيَوْمَ نَنْسَاهُمْ كَمَا نَسُوا لِقَاءَ يَوْمِهِمْ هَٰذَا وَمَا كَانُوا بِآيَاتِنَا يَجْحَدُونَ
መቼም አንድ አስተባባይ የመገናኛውን ቀን ተነግሮት ረሳ ማለት ተወ ማለት እንጂ በዐቅሉ ዘነጋ ማለት አይደለም። ምክንያቱም ዐቅልን ስቶ መዘንጋት አያስጠይቅምና፤ ግን ሆን ብሎ በማስተባበል መተው ያስጠይቃል፤ ከሃዲያን ሆን ብለው የመገናኛውን ቀን እንደረሱት እንደዚሁ አላህም የዚያን ቀን ይረሳቸዋል፤ “ከማ” كَمَا ማለትም “እንደ” የሚል መስተዋድድ ሊሰመርበት የሚገባ ነጥብ ነው።
በተጨማሪ “ነሢይ” نَسِيّ የሚለው ቃል “ተሪክ” تَارِك ማለትም “መተው” በሚል ቃል ይመጣል፤ ኢማም ቁርጡቢ ሱረቱል አዕራፍ 7፥51 ላይ ያለውን አንቀጽ ሲፈስሩ እንዲህ ይላሉ፦ “ዛሬ እንረሳቸዋልን” ማለት “በእሳት እንተዋቸዋለን” ማለት ሲሆን “ይህንን ቀናቸውን መገናኘትን እንደ እንደረሱት” ማለት ደግሞ “ይህንን ስራቸውን እንደ እንደተዉትና እንዳስተባበሉት” ማለት ነው። فَالْيَوْمَ نَنْسَاهُمْ أي نتركهم في النار كَمَا نَسُوا لِقَاءَ يَوْمِهِمْ هَذَا أي تركوا العمل به وكذبوا به
በጌታውም አንቀጾች ከተገሠጸና ከእርሷ ከዞረ እጆቹም ያስቀደሙትን ነገር “የተወውን” ሰው “ረሳ” ይባላል፤ ያንን አስተባባይ አላህ በዚያ በመገናኛው ቀን “ይተወዋል”፦
18፥57 በጌታውም አንቀጾች ከተገሠጸና ከእርሷ ከዞረ እጆቹም ያስቀደሙትን ነገር *ከረሳ ሰው*፣ ይበልጥ በዳይ ማነው? وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن ذُكِّرَ بِـَٔايَٰتِ رَبِّهِۦ فَأَعْرَضَ عَنْهَا وَنَسِىَ مَا قَدَّمَتْ يَدَاهُ
32፥14 «ይህንንም ቀናችሁን መገናኘትን *በመርሳታችሁ* ምክንያት ቅጣትን ቅመሱ! እኛ *ተውናችሁ*፡፡ ትሠሩት በነበራችሁትም ጥፋት ዘውታሪን ቅጣት ቅመሱ” ይባላሉ ፡፡ فَذُوقُوا بِمَا نَسِيتُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَٰذَا إِنَّا نَسِينَاكُمْ ۖ وَذُوقُوا عَذَابَ الْخُلْدِ بِمَا كُنْتُمْ تَعْمَلُونَ
20፥126 ነገሩ እንደዚሁ ነው፡፡ «ታምራታችን መጣችልህ፡፡ *ተውካትም*፡፡ እንደዚሁም ዛሬ *ትተዋለህ*» ይለዋል፡፡ قَالَ كَذَٰلِكَ أَتَتْكَ ءَايَٰتُنَا فَنَسِيتَهَا ۖ وَكَذَٰلِكَ ٱلْيَوْمَ تُنسَىٰ
19፥67 መናፍቃንና መናፍቃት ከፊሎቻቸው ከከፊሉ ናቸው፡፡ በመጥፎ ነገር ያዛሉ ከደግም ነገር ይከለክላሉ፡፡ እጆቻቸውንም ከልግስና ይሰበስባሉ፡፡ አላህን *እረሱ*፤ ስለዚህ እርሱ *ተዋቸው*፡፡ መናፍቃን አመጸኞቹ እነሱ ናቸው፡፡ ٱلْمُنَٰفِقُونَ وَٱلْمُنَٰفِقَٰتُ بَعْضُهُم مِّنۢ بَعْضٍۢ ۚ يَأْمُرُونَ بِٱلْمُنكَرِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ ٱلْمَعْرُوفِ وَيَقْبِضُونَ أَيْدِيَهُمْ ۚ نَسُوا۟ ٱللَّهَ فَنَسِيَهُمْ ۗ إِنَّ ٱلْمُنَٰفِقِينَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
“እንረሳችኋለን” የሚለው ቃል *ነሢናኩም” نَسِينَاكُمْ ማለትም “ተውናችሁ”፣ “ቱንሣ” تُنْسَىٰ ማለትም “ትተዋለህ”፣ “ነሢተሃ” نَسِيتَهَا ማለትም “ተውካት” በሚል ተለዋዋጭ ቃል እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል። ከምንም በላይ አላህን መርሳት ሆን ተብሎ አመጽ ነው፤ አላህ ማስታወስ ግን አላህም በመገናኛውን ቀን ያስታውሰዋል፦
59፥19 እንደነዚያም *አላህን እንደረሱት እና እራሳቸውን እንዳስረሳቸው* አትኹኑ፡፡ እነዚያ እነርሱ *አመጸኞቹ* ናቸው፡፡ وَلَا تَكُونُوا۟ كَٱلَّذِينَ نَسُوا۟ ٱللَّهَ فَأَنسَىٰهُمْ أَنفُسَهُمْ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
2:44 እናንተ መጽሐፉን የምታነቡ ሆናችሁ ሰዎችን በበጎ ሥራ ታዛላችሁን? *እራሳችሁንም ትረሳላችሁን?* የሥራችሁን መጥፎነት አታውቁምን? أَتَأْمُرُونَ ٱلنَّاسَ بِٱلْبِرِّ وَتَنسَوْنَ أَنفُسَكُمْ وَأَنتُمْ تَتْلُونَ ٱلْكِتَٰبَ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
2፥152 *አስታውሱኝም፤ አስታውሳችኋለሁና* ለኔም አመስግኑ፤ አትካዱኝም፡፡ فَٱذْكُرُونِىٓ أَذْكُرْكُمْ وَٱشْكُرُوا۟ لِى وَلَا تَكْفُرُونِ
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 55, ሐዲስ 22
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አላህ እንዲህ ይላል አሉ፦ “እኔን እንደረሳኸኝ እረሳካለው” فَيَقُولُ أَفَظَنَنْتَ أَنَّكَ مُلاَقِيَّ فَيَقُولُ لاَ . فَيَقُولُ فَإِنِّي أَنْسَاكَ كَمَا نَسِيتَنِي
ከእነዚህ አናቅጽ የምንረዳው አላህ ረሳቸው ማለት እነርሱ ችላ እንዳሉት ችላ አላቸው ማለትን ያስገነዝባል፦
19፥72 ከዚያም እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን፡፡ አመጸኞቹንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ *
እንተዋቸዋለን*፡፡ ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
18፥57 በጌታውም አንቀጾች ከተገሠጸና ከእርሷ ከዞረ እጆቹም ያስቀደሙትን ነገር *ከረሳ ሰው*፣ ይበልጥ በዳይ ማነው? وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن ذُكِّرَ بِـَٔايَٰتِ رَبِّهِۦ فَأَعْرَضَ عَنْهَا وَنَسِىَ مَا قَدَّمَتْ يَدَاهُ
32፥14 «ይህንንም ቀናችሁን መገናኘትን *በመርሳታችሁ* ምክንያት ቅጣትን ቅመሱ! እኛ *ተውናችሁ*፡፡ ትሠሩት በነበራችሁትም ጥፋት ዘውታሪን ቅጣት ቅመሱ” ይባላሉ ፡፡ فَذُوقُوا بِمَا نَسِيتُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَٰذَا إِنَّا نَسِينَاكُمْ ۖ وَذُوقُوا عَذَابَ الْخُلْدِ بِمَا كُنْتُمْ تَعْمَلُونَ
20፥126 ነገሩ እንደዚሁ ነው፡፡ «ታምራታችን መጣችልህ፡፡ *ተውካትም*፡፡ እንደዚሁም ዛሬ *ትተዋለህ*» ይለዋል፡፡ قَالَ كَذَٰلِكَ أَتَتْكَ ءَايَٰتُنَا فَنَسِيتَهَا ۖ وَكَذَٰلِكَ ٱلْيَوْمَ تُنسَىٰ
19፥67 መናፍቃንና መናፍቃት ከፊሎቻቸው ከከፊሉ ናቸው፡፡ በመጥፎ ነገር ያዛሉ ከደግም ነገር ይከለክላሉ፡፡ እጆቻቸውንም ከልግስና ይሰበስባሉ፡፡ አላህን *እረሱ*፤ ስለዚህ እርሱ *ተዋቸው*፡፡ መናፍቃን አመጸኞቹ እነሱ ናቸው፡፡ ٱلْمُنَٰفِقُونَ وَٱلْمُنَٰفِقَٰتُ بَعْضُهُم مِّنۢ بَعْضٍۢ ۚ يَأْمُرُونَ بِٱلْمُنكَرِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ ٱلْمَعْرُوفِ وَيَقْبِضُونَ أَيْدِيَهُمْ ۚ نَسُوا۟ ٱللَّهَ فَنَسِيَهُمْ ۗ إِنَّ ٱلْمُنَٰفِقِينَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
“እንረሳችኋለን” የሚለው ቃል *ነሢናኩም” نَسِينَاكُمْ ማለትም “ተውናችሁ”፣ “ቱንሣ” تُنْسَىٰ ማለትም “ትተዋለህ”፣ “ነሢተሃ” نَسِيتَهَا ማለትም “ተውካት” በሚል ተለዋዋጭ ቃል እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል። ከምንም በላይ አላህን መርሳት ሆን ተብሎ አመጽ ነው፤ አላህ ማስታወስ ግን አላህም በመገናኛውን ቀን ያስታውሰዋል፦
59፥19 እንደነዚያም *አላህን እንደረሱት እና እራሳቸውን እንዳስረሳቸው* አትኹኑ፡፡ እነዚያ እነርሱ *አመጸኞቹ* ናቸው፡፡ وَلَا تَكُونُوا۟ كَٱلَّذِينَ نَسُوا۟ ٱللَّهَ فَأَنسَىٰهُمْ أَنفُسَهُمْ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
2:44 እናንተ መጽሐፉን የምታነቡ ሆናችሁ ሰዎችን በበጎ ሥራ ታዛላችሁን? *እራሳችሁንም ትረሳላችሁን?* የሥራችሁን መጥፎነት አታውቁምን? أَتَأْمُرُونَ ٱلنَّاسَ بِٱلْبِرِّ وَتَنسَوْنَ أَنفُسَكُمْ وَأَنتُمْ تَتْلُونَ ٱلْكِتَٰبَ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
2፥152 *አስታውሱኝም፤ አስታውሳችኋለሁና* ለኔም አመስግኑ፤ አትካዱኝም፡፡ فَٱذْكُرُونِىٓ أَذْكُرْكُمْ وَٱشْكُرُوا۟ لِى وَلَا تَكْفُرُونِ
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 55, ሐዲስ 22
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አላህ እንዲህ ይላል አሉ፦ “እኔን እንደረሳኸኝ እረሳካለው” فَيَقُولُ أَفَظَنَنْتَ أَنَّكَ مُلاَقِيَّ فَيَقُولُ لاَ . فَيَقُولُ فَإِنِّي أَنْسَاكَ كَمَا نَسِيتَنِي
ከእነዚህ አናቅጽ የምንረዳው አላህ ረሳቸው ማለት እነርሱ ችላ እንዳሉት ችላ አላቸው ማለትን ያስገነዝባል፦
19፥72 ከዚያም እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን፡፡ አመጸኞቹንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ *
እንተዋቸዋለን*፡፡ ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
መደምደሚያ
እኛስ የሰዋስው፣ የቋንቋ፣ የዐውድ ሙግት አቅርበናል። በአማርኛችንም ምህዋር፣ አውታርና ምህዳርም ከሄድን አንድ ጊዜ ሚስት ለሽማግሌዎች ስለ ባሏ አቤቱታ ስታቀርብ፦ “ባሌ እረስቶኛል አለች፤ ከሽምጋዮቹ አንዱ ለባሏ ለምን እረሳሃት ስሟ ማን ነው? ብሎ አለው፤ ባልም፦ “እከሌ” ብሎ መለሰ፤ ሚስትም፦ “እረስቶኛል ስል ስሜን ዘንግቶታል ማለቴ ሳይሆን ትቶኛል ወይም ችላ ብሎኛል ማለቴ ነው” ብላ መለሰች አሉ፤ ይህ መርሳት ያወቀውን ነገር መዘንጋት”subjective ignorance” ሳይሆን እያወቀ ችላ ማለትን”Objective ignorance” ያመለክታል። አሁን ነው ጉድ የሚፈላው፤ መቼም አላህ ያለፈውን ክስተት አይረሳም፤ በተጨማሪ ወደ ፊት በአንቀጾቹ ያስተባበሉትን ሰዎች የመገናኛው ቀን ይተዋቸዋል። ሚሽነሪዎች፦ አላህ “ይረሳቸዋል” ማለት ግን “ይዘነጋቸዋል” ማለት ነው ካላችሁ የማትወጡበት እረመጥ ውስጥ ትገባላችሁ፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር እንደሚረሳ እራሱም ሆነ ነብያቱ ስለሚናገሩ፤ “ሸካህ” שָׁכַח ማለት በዕብራይስጥ “መርሳት” ወይም “መዘንጋት” ማለት ሲሆን ይህ ቃል ለእግዚአብሔር መርሳት አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ሆሴዕ 4:6 ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቶአል፤ አንተም እውቀትን ጠልተሃልና እኔ ካህን እንዳትሆነኝ እጠላሃለሁ፤ የአምላክህንም ሕግ *ረስተሃልና* וַתִּשְׁכַּח֙ እኔ ደግሞ ልጆችህን *እረሳለሁ* אֶשְׁכַּ֥ח ።
ኤርምያስ 23:39 የእግዚአብሔር ሸክም ብላችኋልና ስለዚህ፥ እነሆ፥ “ፈጽሜ *እረሳችኋለሁ* וְנָטַשְׁתִּ֣י እናንተንም ለእናንተና ለአባቶቻችሁም የሰጠኋትን ከተማ ከፊቴ እጥላለሁ።
ሰቆቃው ኤርምያስ 5:20 ስለ ምን ለዘላለም *ትረሳናለህ?* תִּשְׁכָּחֵ֔נוּ ስለ ምንስ ለረጅም ዘመን ትተወናለህ?
መዝሙር 13:1 አቤቱ፥ እስከ መቼ ፈጽመህ *ትረሳኛለህ?* תִּשְׁכָּחֵ֣נִי እስከ መቼስ ፊትህን ከእኔ ትሰውራለህ?”
መዝሙር 42፥9 እግዚአብሔርን፡— አንተ መጠጊያዬ ነህ፤ ለምን *ረሳኸኝ?* שְׁכַ֫חְתָּ֥נִי ጠላቶቼ ሲያስጨንቁኝ ለምን አዝኜ እመላለሳለሁ? እለዋለሁ።
መዝሙር 44:24 ለምንስ ፊትህን ትሰውራለህ? መከራችንንና ችግራችንንስ ለምን *ትረሳለህ?* תִּשְׁכַּ֖ח
የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿን ምች መታት አሉ፤ ትችት እና ሻወር ከራስ ነው የሚጀመረው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
እኛስ የሰዋስው፣ የቋንቋ፣ የዐውድ ሙግት አቅርበናል። በአማርኛችንም ምህዋር፣ አውታርና ምህዳርም ከሄድን አንድ ጊዜ ሚስት ለሽማግሌዎች ስለ ባሏ አቤቱታ ስታቀርብ፦ “ባሌ እረስቶኛል አለች፤ ከሽምጋዮቹ አንዱ ለባሏ ለምን እረሳሃት ስሟ ማን ነው? ብሎ አለው፤ ባልም፦ “እከሌ” ብሎ መለሰ፤ ሚስትም፦ “እረስቶኛል ስል ስሜን ዘንግቶታል ማለቴ ሳይሆን ትቶኛል ወይም ችላ ብሎኛል ማለቴ ነው” ብላ መለሰች አሉ፤ ይህ መርሳት ያወቀውን ነገር መዘንጋት”subjective ignorance” ሳይሆን እያወቀ ችላ ማለትን”Objective ignorance” ያመለክታል። አሁን ነው ጉድ የሚፈላው፤ መቼም አላህ ያለፈውን ክስተት አይረሳም፤ በተጨማሪ ወደ ፊት በአንቀጾቹ ያስተባበሉትን ሰዎች የመገናኛው ቀን ይተዋቸዋል። ሚሽነሪዎች፦ አላህ “ይረሳቸዋል” ማለት ግን “ይዘነጋቸዋል” ማለት ነው ካላችሁ የማትወጡበት እረመጥ ውስጥ ትገባላችሁ፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር እንደሚረሳ እራሱም ሆነ ነብያቱ ስለሚናገሩ፤ “ሸካህ” שָׁכַח ማለት በዕብራይስጥ “መርሳት” ወይም “መዘንጋት” ማለት ሲሆን ይህ ቃል ለእግዚአብሔር መርሳት አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ሆሴዕ 4:6 ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቶአል፤ አንተም እውቀትን ጠልተሃልና እኔ ካህን እንዳትሆነኝ እጠላሃለሁ፤ የአምላክህንም ሕግ *ረስተሃልና* וַתִּשְׁכַּח֙ እኔ ደግሞ ልጆችህን *እረሳለሁ* אֶשְׁכַּ֥ח ።
ኤርምያስ 23:39 የእግዚአብሔር ሸክም ብላችኋልና ስለዚህ፥ እነሆ፥ “ፈጽሜ *እረሳችኋለሁ* וְנָטַשְׁתִּ֣י እናንተንም ለእናንተና ለአባቶቻችሁም የሰጠኋትን ከተማ ከፊቴ እጥላለሁ።
ሰቆቃው ኤርምያስ 5:20 ስለ ምን ለዘላለም *ትረሳናለህ?* תִּשְׁכָּחֵ֔נוּ ስለ ምንስ ለረጅም ዘመን ትተወናለህ?
መዝሙር 13:1 አቤቱ፥ እስከ መቼ ፈጽመህ *ትረሳኛለህ?* תִּשְׁכָּחֵ֣נִי እስከ መቼስ ፊትህን ከእኔ ትሰውራለህ?”
መዝሙር 42፥9 እግዚአብሔርን፡— አንተ መጠጊያዬ ነህ፤ ለምን *ረሳኸኝ?* שְׁכַ֫חְתָּ֥נִי ጠላቶቼ ሲያስጨንቁኝ ለምን አዝኜ እመላለሳለሁ? እለዋለሁ።
መዝሙር 44:24 ለምንስ ፊትህን ትሰውራለህ? መከራችንንና ችግራችንንስ ለምን *ትረሳለህ?* תִּשְׁכַּ֖ח
የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿን ምች መታት አሉ፤ ትችት እና ሻወር ከራስ ነው የሚጀመረው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ስእለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥26 «ብይም፣ ጠጭም፣ ተደሰችም፡፡ *"እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ"*፡፡ فَكُلِي وَاشْرَبِي وَقَرِّي عَيْنًا ۖ فَإِمَّا تَرَيِنَّ مِنَ الْبَشَرِ أَحَدًا فَقُولِي إِنِّي نَذَرْتُ لِلرَّحْمَـٰنِ صَوْمًا فَلَنْ أُكَلِّمَ الْيَوْمَ إِنسِيًّا
"ነዝር" نَّذْر ማለት "ስእለት" ማለት ሲሆን አንድ ሰው በራሱ ተነሳሽነት በልቡ ነይቶ ለአላህ የሚያቀርበው ብፅዓት ነው፤ "ብፅዓት" ማለት "ቃል መግባት" ማለት ነው። "ስእለት" የሚለው የግዕዙ ቃልም "ሰአለ" ማለትም "ለመነ" ወይም "ተማጸነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ልመና" ወይም "ተማጽንዖ" ማለት ነው። ለአላህ ቃል በመግባት አንድ ጉዳይ ስንለምንና ስንማጸን ያ ልመና ወይም ተማጽንዖ ስእለት ይባላል።
ስእለት ያለማንም ጣልቅ ገብነት በራስ ተነሳሽነት ለአላህ የሚደረግ አምልኮ ከሆነ ለምንድን ነው አላህ በመልአኩ መርየምን፦ "እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ" ያላት? ይህንን ጥያቄ በሰከነና በሰላ ልብ ማየት ያስፈልጋል፦
19፥26 «ብይም፣ ጠጭም፣ ተደሰችም፡፡ *"እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ"*፡፡ فَكُلِي وَاشْرَبِي وَقَرِّي عَيْنًا ۖ فَإِمَّا تَرَيِنَّ مِنَ الْبَشَرِ أَحَدًا فَقُولِي إِنِّي نَذَرْتُ لِلرَّحْمَـٰنِ صَوْمًا فَلَنْ أُكَلِّمَ الْيَوْمَ إِنسِيًّا
እንደሚታወቀው መርየም ያረገዘችው በጋብቻ ሳይሆን በአላህ ታምር ነው፤ ወደ ዘመዶቿ ስትሄድ እርግዝናዋን በአላህ ታምር እንደሆነ ብትናገር ስለማይቀበሏት በዚህ ነጥብ ላይ "ሰውን በፍጹም አላነጋግርም" እንድትል አላህ አዘዛት። ይህም ትእዛዝ የአሁን ትእዛዛዊ ግስ "ቁሊ" قُولِي ማለትም "በይ" የሚል ነው፤ ነገር ግን እዚህ አንቀጽ ላይ የአሁን ትእዛዛዊ ግስ "ተሳዪ" የሚል ሽታው እንኳን የለም። ስለዚህ ከመነሻው፦ "አላህ ስእለት እንድትሳል አሳቡን አቀረበላት" የሚለው የሚሽነሪዎች ትችች አርቲ ቡርቲና ቶራ ቦራ ናቸው። ሲቀጥል "ተስያለው" የሚለው ቃል "ነዘርቱ" نَذَرْتُ ሲሆን አላፊ ግስ መሆኑ በራሱ አላህ እንዳትናገር ለእርሷ ከመናገሩ በፊት መሳሏን ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ሢሰልስ አንድ ሰው ሳይበላ "በልቻለው" በል! ብለው ትርጉም አይኖረውን ማስዋሸትም ነው፥ ካልበላ "እበላለው" በል! ነው የሚባለው።
ሲያረብብ ስእለት አምልኮ ስለሆነ ልጇ ከመወለዱና ከመረገዙ በፊት "በሕፃንነቱ ሰዎቹን ያነጋግራል" የሚል ትንቢት ስላለ ዝምታን ተስላለች፦
3፥46 *«በሕፃንነቱ እና በጎልማሳነቱ ሰዎቹን ያነጋግራል፡፡ ከመልካሞቹም ነው»* አላት፡፡ وَيُكَلِّمُ النَّاسَ فِي الْمَهْدِ وَكَهْلًا وَمِنَ الصَّالِحِين
ስለዚህ ወደ እነርሱ ስትሄድ በዚህ ነጥብ ላይ፦ "እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም" በማለት ላቀረቡላት የእግዝናዋ ጥያቄ ወደ ልጇ በምልክት አመራች፤ እነርሱም፦ "በአንቀልባ ያለን ሕጻን እንዴት እናናግራለን!" አሉ፥ ያኔ ሕፃኑ፦ "እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፥ መጽሐፍን ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል" አለ፦
19፥29 *ወደ እርሱም ጠቀሰች፡፡ «በአንቀልባ ያለን ሕጻን እንዴት እናናግራለን!» አሉ"*፡፡ فَأَشَارَتْ إِلَيْهِ ۖ قَالُوا كَيْفَ نُكَلِّمُ مَن كَانَ فِي الْمَهْدِ صَبِيًّا
19፥30 *"ሕፃኑም አለ «እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፡፡ መጽሐፍን ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል»*፡፡ قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
ነቢያችን"ﷺ" ይህ ክስተት ሲከሰትና ሲከናወን በቦታው አልነበሩም፤ ነገር ግን ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው የዓለማቱ ጌታ አላህ ተረከላቸው፦
25፥6 *”ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው*፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና” በላቸው፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ الَّذِي يَعْلَمُ السِّرَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ كَانَ غَفُورًا رَّحِيمًا
3፥44 *"ይህ ወደ አንተ የምናወርደው የኾነ ከሩቅ ወሬዎች ነው፡፡ መርየምንም ማን እንደሚያሳድግ ብርኦቻቸውን ለዕጣ በጣሉ ጊዜ እነርሱ ዘንድ አልነበርክም፡፡ በሚከራከሩም ጊዜ እነርሱ ዘንድ አልነበርክም"*፡፡ ذَٰلِكَ مِنْ أَنبَاءِ الْغَيْبِ نُوحِيهِ إِلَيْكَ ۚ وَمَا كُنتَ لَدَيْهِمْ إِذْ يُلْقُونَ أَقْلَامَهُمْ أَيُّهُمْ يَكْفُلُ مَرْيَمَ وَمَا كُنتَ لَدَيْهِمْ إِذْ يَخْتَصِمُونَ
"እነርሱ ዘንድ አልነበርክም" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። "የምናወርደው" የሚለው ቃል "ኑሒ" نُوحِي ሲሆን “አውሓ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ወሕይ ታሳቢ ያደረገ ነው፥ "ወሕይ" وَحْى ማለት “ግልጠተ-መለኮት” ወይም “ግህደተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው። “ነበእ” نَبَإِ በነጠላ "አንባእ" أَنبَاء በብዜት ሲሆን "የሩቅ ወሬዎች" ማለት ነው፤ ይህ የሩቅ ወሬ የሚወርድለት ደግሞ "ነቢይ" نَّبِيّ ይባላል። ሚሽነሪዎች ሆይ! ከላይ ስለ መርየምና በእርሷ ዙሪያ ያሉት የሩቅ ወሬዎች ለነቢያችን"ﷺ" የተወረደ ወሕይ ነውና የተውበት በሩ ሳይዘጋ በአላህ እና በመልክተኛውም፥ በዚያም ባወረድነው ቁርኣን እመኑ፥ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፦
64፥8 *"በአላህ እና በመልክተኛውም፥ በዚያም ባወረድነው ብርሃን እመኑ፡፡ «አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው»* በላቸው፡፡ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالنُّورِ الَّذِي أَنزَلْنَا ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِير
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥26 «ብይም፣ ጠጭም፣ ተደሰችም፡፡ *"እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ"*፡፡ فَكُلِي وَاشْرَبِي وَقَرِّي عَيْنًا ۖ فَإِمَّا تَرَيِنَّ مِنَ الْبَشَرِ أَحَدًا فَقُولِي إِنِّي نَذَرْتُ لِلرَّحْمَـٰنِ صَوْمًا فَلَنْ أُكَلِّمَ الْيَوْمَ إِنسِيًّا
"ነዝር" نَّذْر ማለት "ስእለት" ማለት ሲሆን አንድ ሰው በራሱ ተነሳሽነት በልቡ ነይቶ ለአላህ የሚያቀርበው ብፅዓት ነው፤ "ብፅዓት" ማለት "ቃል መግባት" ማለት ነው። "ስእለት" የሚለው የግዕዙ ቃልም "ሰአለ" ማለትም "ለመነ" ወይም "ተማጸነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ልመና" ወይም "ተማጽንዖ" ማለት ነው። ለአላህ ቃል በመግባት አንድ ጉዳይ ስንለምንና ስንማጸን ያ ልመና ወይም ተማጽንዖ ስእለት ይባላል።
ስእለት ያለማንም ጣልቅ ገብነት በራስ ተነሳሽነት ለአላህ የሚደረግ አምልኮ ከሆነ ለምንድን ነው አላህ በመልአኩ መርየምን፦ "እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ" ያላት? ይህንን ጥያቄ በሰከነና በሰላ ልብ ማየት ያስፈልጋል፦
19፥26 «ብይም፣ ጠጭም፣ ተደሰችም፡፡ *"እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ"*፡፡ فَكُلِي وَاشْرَبِي وَقَرِّي عَيْنًا ۖ فَإِمَّا تَرَيِنَّ مِنَ الْبَشَرِ أَحَدًا فَقُولِي إِنِّي نَذَرْتُ لِلرَّحْمَـٰنِ صَوْمًا فَلَنْ أُكَلِّمَ الْيَوْمَ إِنسِيًّا
እንደሚታወቀው መርየም ያረገዘችው በጋብቻ ሳይሆን በአላህ ታምር ነው፤ ወደ ዘመዶቿ ስትሄድ እርግዝናዋን በአላህ ታምር እንደሆነ ብትናገር ስለማይቀበሏት በዚህ ነጥብ ላይ "ሰውን በፍጹም አላነጋግርም" እንድትል አላህ አዘዛት። ይህም ትእዛዝ የአሁን ትእዛዛዊ ግስ "ቁሊ" قُولِي ማለትም "በይ" የሚል ነው፤ ነገር ግን እዚህ አንቀጽ ላይ የአሁን ትእዛዛዊ ግስ "ተሳዪ" የሚል ሽታው እንኳን የለም። ስለዚህ ከመነሻው፦ "አላህ ስእለት እንድትሳል አሳቡን አቀረበላት" የሚለው የሚሽነሪዎች ትችች አርቲ ቡርቲና ቶራ ቦራ ናቸው። ሲቀጥል "ተስያለው" የሚለው ቃል "ነዘርቱ" نَذَرْتُ ሲሆን አላፊ ግስ መሆኑ በራሱ አላህ እንዳትናገር ለእርሷ ከመናገሩ በፊት መሳሏን ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ሢሰልስ አንድ ሰው ሳይበላ "በልቻለው" በል! ብለው ትርጉም አይኖረውን ማስዋሸትም ነው፥ ካልበላ "እበላለው" በል! ነው የሚባለው።
ሲያረብብ ስእለት አምልኮ ስለሆነ ልጇ ከመወለዱና ከመረገዙ በፊት "በሕፃንነቱ ሰዎቹን ያነጋግራል" የሚል ትንቢት ስላለ ዝምታን ተስላለች፦
3፥46 *«በሕፃንነቱ እና በጎልማሳነቱ ሰዎቹን ያነጋግራል፡፡ ከመልካሞቹም ነው»* አላት፡፡ وَيُكَلِّمُ النَّاسَ فِي الْمَهْدِ وَكَهْلًا وَمِنَ الصَّالِحِين
ስለዚህ ወደ እነርሱ ስትሄድ በዚህ ነጥብ ላይ፦ "እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም" በማለት ላቀረቡላት የእግዝናዋ ጥያቄ ወደ ልጇ በምልክት አመራች፤ እነርሱም፦ "በአንቀልባ ያለን ሕጻን እንዴት እናናግራለን!" አሉ፥ ያኔ ሕፃኑ፦ "እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፥ መጽሐፍን ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል" አለ፦
19፥29 *ወደ እርሱም ጠቀሰች፡፡ «በአንቀልባ ያለን ሕጻን እንዴት እናናግራለን!» አሉ"*፡፡ فَأَشَارَتْ إِلَيْهِ ۖ قَالُوا كَيْفَ نُكَلِّمُ مَن كَانَ فِي الْمَهْدِ صَبِيًّا
19፥30 *"ሕፃኑም አለ «እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፡፡ መጽሐፍን ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል»*፡፡ قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
ነቢያችን"ﷺ" ይህ ክስተት ሲከሰትና ሲከናወን በቦታው አልነበሩም፤ ነገር ግን ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው የዓለማቱ ጌታ አላህ ተረከላቸው፦
25፥6 *”ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው*፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና” በላቸው፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ الَّذِي يَعْلَمُ السِّرَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ كَانَ غَفُورًا رَّحِيمًا
3፥44 *"ይህ ወደ አንተ የምናወርደው የኾነ ከሩቅ ወሬዎች ነው፡፡ መርየምንም ማን እንደሚያሳድግ ብርኦቻቸውን ለዕጣ በጣሉ ጊዜ እነርሱ ዘንድ አልነበርክም፡፡ በሚከራከሩም ጊዜ እነርሱ ዘንድ አልነበርክም"*፡፡ ذَٰلِكَ مِنْ أَنبَاءِ الْغَيْبِ نُوحِيهِ إِلَيْكَ ۚ وَمَا كُنتَ لَدَيْهِمْ إِذْ يُلْقُونَ أَقْلَامَهُمْ أَيُّهُمْ يَكْفُلُ مَرْيَمَ وَمَا كُنتَ لَدَيْهِمْ إِذْ يَخْتَصِمُونَ
"እነርሱ ዘንድ አልነበርክም" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። "የምናወርደው" የሚለው ቃል "ኑሒ" نُوحِي ሲሆን “አውሓ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ወሕይ ታሳቢ ያደረገ ነው፥ "ወሕይ" وَحْى ማለት “ግልጠተ-መለኮት” ወይም “ግህደተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው። “ነበእ” نَبَإِ በነጠላ "አንባእ" أَنبَاء በብዜት ሲሆን "የሩቅ ወሬዎች" ማለት ነው፤ ይህ የሩቅ ወሬ የሚወርድለት ደግሞ "ነቢይ" نَّبِيّ ይባላል። ሚሽነሪዎች ሆይ! ከላይ ስለ መርየምና በእርሷ ዙሪያ ያሉት የሩቅ ወሬዎች ለነቢያችን"ﷺ" የተወረደ ወሕይ ነውና የተውበት በሩ ሳይዘጋ በአላህ እና በመልክተኛውም፥ በዚያም ባወረድነው ቁርኣን እመኑ፥ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፦
64፥8 *"በአላህ እና በመልክተኛውም፥ በዚያም ባወረድነው ብርሃን እመኑ፡፡ «አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው»* በላቸው፡፡ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالنُّورِ الَّذِي أَنزَلْنَا ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِير
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዘቡር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥55 ጌታህም በሰማያትና በምድር ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ ከፊሉንም ነቢያት በከፊሉ ላይ በእርግጥ አብልጠናል፡፡ *"ለዳውድም ዘቡርን ሰጥተነዋል"*፡፡ وَرَبُّكَ أَعْلَمُ بِمَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۗ وَلَقَدْ فَضَّلْنَا بَعْضَ النَّبِيِّينَ عَلَىٰ بَعْضٍ ۖ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
አላህ በቁርኣን ስማቸውን ካነሳቸው ሃያ አምስት ነቢያት መካከል አንዱ ዳውድ ሲሆን በስም ካነሳቸው አራት መጽሐፍት መካከል ደግሞ አንዱ ዘቡር ነው፦
17፥55 ጌታህም በሰማያትና በምድር ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ ከፊሉንም ነቢያት በከፊሉ ላይ በእርግጥ አብልጠናል፡፡ *"ለዳውድም ዘቡርን ሰጥተነዋል"*፡፡ وَرَبُّكَ أَعْلَمُ بِمَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۗ وَلَقَدْ فَضَّلْنَا بَعْضَ النَّبِيِّينَ عَلَىٰ بَعْضٍ ۖ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
4፥163 እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን ወደ አንተም አወረድን፡፡ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም አወረድን፡፡ *"ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው"*፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ ۚ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَارُونَ وَسُلَيْمَانَ ۚ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
21፥105 *"ምድንም መልካሞቹ ባሮቼ ይወርሷታል ማለትን ከመገሰጫው በኋላ በዘቡር በእርግጥ ጽፈናል"*፡፡ وَلَقَدْ كَتَبْنَا فِي الزَّبُورِ مِن بَعْدِ الذِّكْرِ أَنَّ الْأَرْضَ يَرِثُهَا عِبَادِيَ الصَّالِحُونَ
“ከተብና” َكَتَبْنَا የሚለው ቃል “ቁልና” قُلْنَا ማለትም "አልን" ወይም “አውሐይና” َأَوْحَيْنَا ማለትም "አወረድን" በሚል ተለዋዋጭ ቃል የመጣ ነው። እዚህ ዐውድ ላይ “ዚክር” ذِكْر የተባለው ተውራት ሲሆን አላህ በተውራት፦ "ምድር ለአላህ ናትና፡፡ ከባሮቹ ለሚሻው ያወርሳታል፡፡ ምሰጉንዋም ፍጻሜ ለጥንቁቆቹ ናት" የሚል ቃል አውርዷል፦
21፥48 *"ለሙሳና ለሃሩንም እውነትንና ውሸትን የሚለይን ብርሃንንም ለጥንቁቆችም መገሰጫን በእርግጥ ሰጠናቸው"*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ وَهَارُونَ الْفُرْقَانَ وَضِيَاءً وَذِكْرًا لِّلْمُتَّقِينَ
7፥128 ሙሳ ለሰዎቹ፡- «ለአላህ ተገዙ ታገሱም፡፡ *ምድር ለአላህ ናትና፡፡ ከባሮቹ ለሚሻው ያወርሳታል፡፡ ምሰጉንዋም ፍጻሜ ለጥንቁቆቹ ናት»* አላቸው፡፡ قَالَ مُوسَىٰ لِقَوْمِهِ اسْتَعِينُوا بِاللَّهِ وَاصْبِرُوا ۖ إِنَّ الْأَرْضَ لِلَّهِ يُورِثُهَا مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ ۖ وَالْعَاقِبَةُ لِلْمُتَّقِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥55 ጌታህም በሰማያትና በምድር ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ ከፊሉንም ነቢያት በከፊሉ ላይ በእርግጥ አብልጠናል፡፡ *"ለዳውድም ዘቡርን ሰጥተነዋል"*፡፡ وَرَبُّكَ أَعْلَمُ بِمَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۗ وَلَقَدْ فَضَّلْنَا بَعْضَ النَّبِيِّينَ عَلَىٰ بَعْضٍ ۖ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
አላህ በቁርኣን ስማቸውን ካነሳቸው ሃያ አምስት ነቢያት መካከል አንዱ ዳውድ ሲሆን በስም ካነሳቸው አራት መጽሐፍት መካከል ደግሞ አንዱ ዘቡር ነው፦
17፥55 ጌታህም በሰማያትና በምድር ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ ከፊሉንም ነቢያት በከፊሉ ላይ በእርግጥ አብልጠናል፡፡ *"ለዳውድም ዘቡርን ሰጥተነዋል"*፡፡ وَرَبُّكَ أَعْلَمُ بِمَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۗ وَلَقَدْ فَضَّلْنَا بَعْضَ النَّبِيِّينَ عَلَىٰ بَعْضٍ ۖ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
4፥163 እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን ወደ አንተም አወረድን፡፡ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም አወረድን፡፡ *"ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው"*፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ ۚ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَارُونَ وَسُلَيْمَانَ ۚ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
21፥105 *"ምድንም መልካሞቹ ባሮቼ ይወርሷታል ማለትን ከመገሰጫው በኋላ በዘቡር በእርግጥ ጽፈናል"*፡፡ وَلَقَدْ كَتَبْنَا فِي الزَّبُورِ مِن بَعْدِ الذِّكْرِ أَنَّ الْأَرْضَ يَرِثُهَا عِبَادِيَ الصَّالِحُونَ
“ከተብና” َكَتَبْنَا የሚለው ቃል “ቁልና” قُلْنَا ማለትም "አልን" ወይም “አውሐይና” َأَوْحَيْنَا ማለትም "አወረድን" በሚል ተለዋዋጭ ቃል የመጣ ነው። እዚህ ዐውድ ላይ “ዚክር” ذِكْر የተባለው ተውራት ሲሆን አላህ በተውራት፦ "ምድር ለአላህ ናትና፡፡ ከባሮቹ ለሚሻው ያወርሳታል፡፡ ምሰጉንዋም ፍጻሜ ለጥንቁቆቹ ናት" የሚል ቃል አውርዷል፦
21፥48 *"ለሙሳና ለሃሩንም እውነትንና ውሸትን የሚለይን ብርሃንንም ለጥንቁቆችም መገሰጫን በእርግጥ ሰጠናቸው"*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ وَهَارُونَ الْفُرْقَانَ وَضِيَاءً وَذِكْرًا لِّلْمُتَّقِينَ
7፥128 ሙሳ ለሰዎቹ፡- «ለአላህ ተገዙ ታገሱም፡፡ *ምድር ለአላህ ናትና፡፡ ከባሮቹ ለሚሻው ያወርሳታል፡፡ ምሰጉንዋም ፍጻሜ ለጥንቁቆቹ ናት»* አላቸው፡፡ قَالَ مُوسَىٰ لِقَوْمِهِ اسْتَعِينُوا بِاللَّهِ وَاصْبِرُوا ۖ إِنَّ الْأَرْضَ لِلَّهِ يُورِثُهَا مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ ۖ وَالْعَاقِبَةُ لِلْمُتَّقِينَ
ከተውራት በኃላ በዘቡር "ምድንም መልካሞቹ ባሮቼ ይወርሷታል" የሚለው ንግግር በእርግጥ ተነግሯል። "ዘቡር" زَّبُور ማለት "ጽሑፍ"script" ማለት ነው፤ ይህ ቃል "ጽሑፍ" በሚል ስድስት ጊዜ መጥቷል፦
3፥184 ቢያስተባብሉህም ከአንተ በፊት በግልጽ ተዓምራት እና *"በጽሑፎች"*፣ በብሩህ መጽሐፍም የመጡት መልክተኞች በእርግጥ ተስተባብለዋል፡፡ فَإِن كَذَّبُوكَ فَقَدْ كُذِّبَ رُسُلٌ مِّن قَبْلِكَ جَاءُوا بِالْبَيِّنَاتِ وَالزُّبُرِ وَالْكِتَابِ الْمُنِير
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና *"በመጻሕፍት"* ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች ወደእነሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸውና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِالْبَيِّنَاتِ وَالزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَا إِلَيْكَ الذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُونَ
26፥196 እርሱም ቁርኣን በቀድሞዎቹ *"መጻሐፍት"* ውስጥ የተወሳ ነው፡፡ وَإِنَّهُ لَفِي زُبُرِ الْأَوَّلِين
35፥25 ቢያስተባብሉህም እነዚያ ከበፊታቸው የነበሩት በእርግጥ አስተባብለዋል፡፡ መልክተኞቻቸው በግልጽ ማስረጃዎችን፣ *"በጽሑፎችም"*፣ አብራሪ በኾነ መጽሐፍም መጥተዋቸዋል፡፡ وَإِن يُكَذِّبُوكَ فَقَدْ كَذَّبَ الَّذِينَ مِن قَبْلِهِمْ جَاءَتْهُمْ رُسُلُهُم بِالْبَيِّنَاتِ وَبِالزُّبُرِ وَبِالْكِتَابِ الْمُنِيرِ
54፥43 ከሓዲዎቻችሁ ከእነዚህ በላጮች ናቸውን? ወይስ ለእናንተ *"በመጽሐፎች"* ውስጥ የተነገረ ነፃነት አላችሁን? أَكُفَّارُكُمْ خَيْرٌ مِّنْ أُولَـٰئِكُمْ أَمْ لَكُم بَرَاءَةٌ فِي الزُّبُرِ
54፥52 የሠሩትም ነገር ሁሉ *"በመጽሐፎች"* ውስጥ ነው፡፡ وَكُلُّ شَيْءٍ فَعَلُوهُ فِي الزُّبُرِ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "መጽሐፎች" "መጻሐፍት" "ጽሑፎች" "መጽሐፍት" ለሚለው የገባው "ዙቡር" زُّبُر ሲሆን የዘቡር ብዙ ቁጥር ሆኖ ነው። ነገር ግን እነዚህ አናቅጽ ላይ "ዙቡር" የሚለው ለዳውድ የተሰጠውን ዘቡር ሳይሆን "ኩቱብ" كُتُب ለሚለው ተለዋዋጭ ነው።
በአይሁዳውያን "ሚዝሙር" מִזְמוֹר በብዜት "ዘሚር" זָמִיר በነጠላ ተብሎ የተቀመጠው የዕብራይስጥ ቃል "ዘመረ" זָמַר ማለትም "አወደሰ" "አመሰገነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ምስጋና" "ውዳሴ" "ማህሌት" "መዝሙር" "ዜማ" ማለት ነው።
ዘቡር የተሕሚድ፣ የተህሊል፣ የተሥቢሕ ነሺድ ነው፥ "ተሕሚድ" تحميد ማለት "አልሓምዱ ሊላህ" الحَمْد لله ማለት ነው፣ "ተህሊል" تهليل ማለት "ላ ኢላሃ ኢለላህ" لا اله الاّ الله ማለት ነው፣ "ተሥቢሕ" تسبيح ማለት "ሡብሓን አላህ" سبحان الله ማለት ነው። "ነሺድ" نشيد ማለት "ዜማ" ማለት ሲሆን "ሙነሺድ" منشد ደግሞ "አዛሚ" ማለት ነው።
ዛሬ በመጽሐፉ ሰዎች እጅ ባሉት መዝሙራት ውስጥ የዳውድ ዘቡር ቅሪት ቢኖርም ነገር ግን ከዳድው መዝሙር ላይ የተጨመሩና የተቀነሱ ቃላት አሉ። ዛሬ ያሉት መዝሙራት የሰባት ሰዎች መዝሙራት ናቸው፤ እነርሱም፦ የዳዊት 73 መዝሙራት፣ የሰለሞን 2 መዝሙራት፣ የሙሴ 1 መዝሙር፣ የአሳፍ 12 መዝሙራት፣ የቆሬ 11 መዝሙራት፣ የሄማን 2 መዝሙራት፣ 49 መዝሙራት ደግሞ የማይታወቁ ሰዎች ናቸው።
ቁርኣን እውቅና የሰጠው ለዳዊት የተሰጠውን መዝሙር ብቻ ነው፣ ነገር ግን እነዚህን 150 መዝሙራት ሰብስቦ የጻፈው ዳዊት ሳይሆን በባቢሎን ምርኮ ጊዜ 586-538 BC የነበረ ሰው ነው፦
መዝሙር 137፥1 *"በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በዚያ ተቀመጥን፤ ጽዮንንም ባሰብናት ጊዜ አለቀስን"*።
ዳዊት ደግሞ የነበረው ከባቢሎን ምርኮ በፊት ማለት ከ 384 ዓመት በፊት በ 1040–970 BC ነው። በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በምርኮ ተቀመጦ ጽዮንንም ባሰባት ጊዜ ያለቀሰው ሰው ዳዊት ሳይሆን ሌላ ሰው ነው። የዚህ ሰው ንግግር የአምላክ ንግግር ነውን? በፍጹም! በዳዊት መዝሙር ላይ የተጨመረ ንግግር ነው። እንዲሁ በተቃራኒ ከዳዊት መዝሙር ላይ የተቀነሱ መዝሙራት አሉ። የምዕራብይቱ ቤተክርስቲያን እና አይሁዳውናን፦ "መዝሙራት 150 ብቻ ናቸው" ቢሉም ከ 150 በላይ ናቸው የሚሉ ምሁራን አልጠፉም፣ ማስረጃቸው የሰፕቱጀንት መዝሙራትና የምስራቋ ቤተክርስቲያን መዝሙራት 151 መዝሙራት ነው ያላቸው፣ የዐረማይኩ በርሺታ 152 መዝሙራት ሲኖረው፣ የሙት ባህር ጥቅል ደግሞ 155 መዝሙራት ነው።
ዋቢ መጽሐፍትን ይመልከቱ፦
1. James D. Nogalski, “From Psalm to Psalms to Psalter,” in An Introduction to Wisdom Literature and the Psalms: Festschrift Marvin E. Tate.
2. A Brief Introduction to the Old Testament: The Hebrew Bible in its Context. (Oxford University Press: Oxford 2009).
3. The Editing of the Hebrew Psalter (Chico, CA: Scholars Press, 1985).
4. Introduction to the Old Testament as Scripture (Philadelphia: Fortress, 1979)
5. Studies on the Book of Psalms (Edinburgh: T. & T. Clark, 1888).
ቁርኣን ከወረደበት ግብና አላማ፣ ፋይዳና ሚና አንዱ ከአላህ ወደ ነቢያት ያወረደውን መለኮታዊ እውነት ለማረጋገጥ እና በዚህ በወረደው እውነት ላይ ቀጥፈው የጨመሩትን ሐሰት ሊያርም ነው፤ ከአላህ ወደ ነቢያት ያወረደውን እውነትን ስለሚያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا ማለትም “አረጋጋጭ” ሲባል፤ የሰዎች ንግግር የገቡበትን በማረሙ ደግሞ “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለትም “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” የሚል ስም አለው፦
5፥48 *ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭ ና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
3፥184 ቢያስተባብሉህም ከአንተ በፊት በግልጽ ተዓምራት እና *"በጽሑፎች"*፣ በብሩህ መጽሐፍም የመጡት መልክተኞች በእርግጥ ተስተባብለዋል፡፡ فَإِن كَذَّبُوكَ فَقَدْ كُذِّبَ رُسُلٌ مِّن قَبْلِكَ جَاءُوا بِالْبَيِّنَاتِ وَالزُّبُرِ وَالْكِتَابِ الْمُنِير
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና *"በመጻሕፍት"* ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች ወደእነሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸውና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِالْبَيِّنَاتِ وَالزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَا إِلَيْكَ الذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُونَ
26፥196 እርሱም ቁርኣን በቀድሞዎቹ *"መጻሐፍት"* ውስጥ የተወሳ ነው፡፡ وَإِنَّهُ لَفِي زُبُرِ الْأَوَّلِين
35፥25 ቢያስተባብሉህም እነዚያ ከበፊታቸው የነበሩት በእርግጥ አስተባብለዋል፡፡ መልክተኞቻቸው በግልጽ ማስረጃዎችን፣ *"በጽሑፎችም"*፣ አብራሪ በኾነ መጽሐፍም መጥተዋቸዋል፡፡ وَإِن يُكَذِّبُوكَ فَقَدْ كَذَّبَ الَّذِينَ مِن قَبْلِهِمْ جَاءَتْهُمْ رُسُلُهُم بِالْبَيِّنَاتِ وَبِالزُّبُرِ وَبِالْكِتَابِ الْمُنِيرِ
54፥43 ከሓዲዎቻችሁ ከእነዚህ በላጮች ናቸውን? ወይስ ለእናንተ *"በመጽሐፎች"* ውስጥ የተነገረ ነፃነት አላችሁን? أَكُفَّارُكُمْ خَيْرٌ مِّنْ أُولَـٰئِكُمْ أَمْ لَكُم بَرَاءَةٌ فِي الزُّبُرِ
54፥52 የሠሩትም ነገር ሁሉ *"በመጽሐፎች"* ውስጥ ነው፡፡ وَكُلُّ شَيْءٍ فَعَلُوهُ فِي الزُّبُرِ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "መጽሐፎች" "መጻሐፍት" "ጽሑፎች" "መጽሐፍት" ለሚለው የገባው "ዙቡር" زُّبُر ሲሆን የዘቡር ብዙ ቁጥር ሆኖ ነው። ነገር ግን እነዚህ አናቅጽ ላይ "ዙቡር" የሚለው ለዳውድ የተሰጠውን ዘቡር ሳይሆን "ኩቱብ" كُتُب ለሚለው ተለዋዋጭ ነው።
በአይሁዳውያን "ሚዝሙር" מִזְמוֹר በብዜት "ዘሚር" זָמִיר በነጠላ ተብሎ የተቀመጠው የዕብራይስጥ ቃል "ዘመረ" זָמַר ማለትም "አወደሰ" "አመሰገነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ምስጋና" "ውዳሴ" "ማህሌት" "መዝሙር" "ዜማ" ማለት ነው።
ዘቡር የተሕሚድ፣ የተህሊል፣ የተሥቢሕ ነሺድ ነው፥ "ተሕሚድ" تحميد ማለት "አልሓምዱ ሊላህ" الحَمْد لله ማለት ነው፣ "ተህሊል" تهليل ማለት "ላ ኢላሃ ኢለላህ" لا اله الاّ الله ማለት ነው፣ "ተሥቢሕ" تسبيح ማለት "ሡብሓን አላህ" سبحان الله ማለት ነው። "ነሺድ" نشيد ማለት "ዜማ" ማለት ሲሆን "ሙነሺድ" منشد ደግሞ "አዛሚ" ማለት ነው።
ዛሬ በመጽሐፉ ሰዎች እጅ ባሉት መዝሙራት ውስጥ የዳውድ ዘቡር ቅሪት ቢኖርም ነገር ግን ከዳድው መዝሙር ላይ የተጨመሩና የተቀነሱ ቃላት አሉ። ዛሬ ያሉት መዝሙራት የሰባት ሰዎች መዝሙራት ናቸው፤ እነርሱም፦ የዳዊት 73 መዝሙራት፣ የሰለሞን 2 መዝሙራት፣ የሙሴ 1 መዝሙር፣ የአሳፍ 12 መዝሙራት፣ የቆሬ 11 መዝሙራት፣ የሄማን 2 መዝሙራት፣ 49 መዝሙራት ደግሞ የማይታወቁ ሰዎች ናቸው።
ቁርኣን እውቅና የሰጠው ለዳዊት የተሰጠውን መዝሙር ብቻ ነው፣ ነገር ግን እነዚህን 150 መዝሙራት ሰብስቦ የጻፈው ዳዊት ሳይሆን በባቢሎን ምርኮ ጊዜ 586-538 BC የነበረ ሰው ነው፦
መዝሙር 137፥1 *"በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በዚያ ተቀመጥን፤ ጽዮንንም ባሰብናት ጊዜ አለቀስን"*።
ዳዊት ደግሞ የነበረው ከባቢሎን ምርኮ በፊት ማለት ከ 384 ዓመት በፊት በ 1040–970 BC ነው። በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በምርኮ ተቀመጦ ጽዮንንም ባሰባት ጊዜ ያለቀሰው ሰው ዳዊት ሳይሆን ሌላ ሰው ነው። የዚህ ሰው ንግግር የአምላክ ንግግር ነውን? በፍጹም! በዳዊት መዝሙር ላይ የተጨመረ ንግግር ነው። እንዲሁ በተቃራኒ ከዳዊት መዝሙር ላይ የተቀነሱ መዝሙራት አሉ። የምዕራብይቱ ቤተክርስቲያን እና አይሁዳውናን፦ "መዝሙራት 150 ብቻ ናቸው" ቢሉም ከ 150 በላይ ናቸው የሚሉ ምሁራን አልጠፉም፣ ማስረጃቸው የሰፕቱጀንት መዝሙራትና የምስራቋ ቤተክርስቲያን መዝሙራት 151 መዝሙራት ነው ያላቸው፣ የዐረማይኩ በርሺታ 152 መዝሙራት ሲኖረው፣ የሙት ባህር ጥቅል ደግሞ 155 መዝሙራት ነው።
ዋቢ መጽሐፍትን ይመልከቱ፦
1. James D. Nogalski, “From Psalm to Psalms to Psalter,” in An Introduction to Wisdom Literature and the Psalms: Festschrift Marvin E. Tate.
2. A Brief Introduction to the Old Testament: The Hebrew Bible in its Context. (Oxford University Press: Oxford 2009).
3. The Editing of the Hebrew Psalter (Chico, CA: Scholars Press, 1985).
4. Introduction to the Old Testament as Scripture (Philadelphia: Fortress, 1979)
5. Studies on the Book of Psalms (Edinburgh: T. & T. Clark, 1888).
ቁርኣን ከወረደበት ግብና አላማ፣ ፋይዳና ሚና አንዱ ከአላህ ወደ ነቢያት ያወረደውን መለኮታዊ እውነት ለማረጋገጥ እና በዚህ በወረደው እውነት ላይ ቀጥፈው የጨመሩትን ሐሰት ሊያርም ነው፤ ከአላህ ወደ ነቢያት ያወረደውን እውነትን ስለሚያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا ማለትም “አረጋጋጭ” ሲባል፤ የሰዎች ንግግር የገቡበትን በማረሙ ደግሞ “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለትም “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” የሚል ስም አለው፦
5፥48 *ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭ ና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አስታርቁልን!
ጥያቄአችን፦ "የመቶ አለቃ ኢየሱስን ባሪያውን እንዲፈውስለት የለመነው ወደ እርሱ በአካል ቀርቦ ነው ወይስ የአይሁድን ሽማግሎች ወደ ኢየሱስ ልኮ?
A. "የመቶ አለቃ ወደ እርሱ ቀርቦ"
ማቴዎስ 8፥5-6 ወደ ቅፍርናሆምም በገባ ጊዜ የመቶ አለቃ *"ወደ እርሱ ቀርቦ"*፦ ጌታ ሆይ፥ ብላቴናዬ ሽባ ሆኖ እጅግ እየተሣቀየ በቤት ተኝቶአል፡ ብሎ ለመነው።
B. "የአይሁድን ሽማግሎች ወደ እርሱ ልኮ"
ሉቃስ 7፥2-3 አንድ የመቶ አለቃም ነበረ፤ የሚወደውም ባሪያው ታሞ ሊሞት ቀርቦ ነበር። ስለ ኢየሱስም በሰማ ጊዜ *"የአይሁድን ሽማግሎች ወደ እርሱ ላከ"* እና መጥቶ ባሪያውን እንዲያድን ለመነው።
እራሱ ከመጣ ላከ ትርጉም አይሆንም። የቱ ነው ትክክለኛ ዘገባ? የማቴዎስ ዘገባ ወይስ የሉቃስ ዘገባ? ወደ እርሱ ቀርቦ ወይስ የአይሁድን ሽማግሎች ልኮ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ጥያቄአችን፦ "የመቶ አለቃ ኢየሱስን ባሪያውን እንዲፈውስለት የለመነው ወደ እርሱ በአካል ቀርቦ ነው ወይስ የአይሁድን ሽማግሎች ወደ ኢየሱስ ልኮ?
A. "የመቶ አለቃ ወደ እርሱ ቀርቦ"
ማቴዎስ 8፥5-6 ወደ ቅፍርናሆምም በገባ ጊዜ የመቶ አለቃ *"ወደ እርሱ ቀርቦ"*፦ ጌታ ሆይ፥ ብላቴናዬ ሽባ ሆኖ እጅግ እየተሣቀየ በቤት ተኝቶአል፡ ብሎ ለመነው።
B. "የአይሁድን ሽማግሎች ወደ እርሱ ልኮ"
ሉቃስ 7፥2-3 አንድ የመቶ አለቃም ነበረ፤ የሚወደውም ባሪያው ታሞ ሊሞት ቀርቦ ነበር። ስለ ኢየሱስም በሰማ ጊዜ *"የአይሁድን ሽማግሎች ወደ እርሱ ላከ"* እና መጥቶ ባሪያውን እንዲያድን ለመነው።
እራሱ ከመጣ ላከ ትርጉም አይሆንም። የቱ ነው ትክክለኛ ዘገባ? የማቴዎስ ዘገባ ወይስ የሉቃስ ዘገባ? ወደ እርሱ ቀርቦ ወይስ የአይሁድን ሽማግሎች ልኮ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
መሥጂድ ማቃጠል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥114 *"የአላህንም መስጊዶች በውስጣቸው ስሙ እንዳይወሳ ከከለከለና እርሷንም በማበላሸት ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው?"* እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፡፡ ለነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن مَّنَعَ مَسَاجِدَ اللَّهِ أَن يُذْكَرَ فِيهَا اسْمُهُ وَسَعَىٰ فِي خَرَابِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ مَا كَانَ لَهُمْ أَن يَدْخُلُوهَا إِلَّا خَائِفِينَ ۚ لَهُمْ فِي الدُّنْيَا خِزْيٌ وَلَهُمْ فِي الْآخِرَةِ عَذَابٌ عَظِيمٌ
“መሥጂድ” مَسْجِد የሚለው ቃል “ሠጀደ” سَجَدَ ማለትም “ሰገደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መስገጃ” ማለት ሲሆን “ሡጁድ” سُّجُود ደግሞ “ስግደት” ማለት ነው። አላህ የሚመለክበት ቦታ ደግሞ የእርሱ ቤት እንደሆነ ለማመልከት ለኢብራሂም፦ “በይቲይ” بَيْتِىَ ማለትም “ቤቴ” በማለት ይናገራል፤ አላህ፦ “በእኔ ምንም አታጋራ” ማለቱ አላህ እኔነት ያለው ነባቢ መለኮት መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ይህም ቤቱ በመካ የሚገኝ የመጀመሪያው እና ጥንታዊ ቤት ነው፦
22፥26 ለኢብራሂምም፦ *”የቤቱን” ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በእኔ ምንንም አታጋራ፤ ”ቤቴንም”* ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ ”ባልነው ጊዜ አስታውስ”*። وَإِذْ بَوَّأْنَا لِإِبْرَٰهِيمَ مَكَانَ ٱلْبَيْتِ أَن لَّا تُشْرِكْ بِى شَيْـًۭٔا وَطَهِّرْ بَيْتِىَ لِلطَّآئِفِينَ وَٱلْقَآئِمِينَ وَٱلرُّكَّعِ ٱلسُّجُودِ
3፥96 ለሰዎች *”መጀመሪያ የተኖረዉ ቤት”* ብሩክና ለዓለማት ሁሉ መመሪያ ሲኾን ያ በበካህ ያለው ነው። إِنَّ أَوَّلَ بَيْتٍۢ وُضِعَ لِلنَّاسِ لَلَّذِى بِبَكَّةَ مُبَارَكًۭا وَهُدًۭى لِّلْعَٰلَمِينَ
22፥29 ከዚያም ትርፍ አካላቸውንና ዕድፋቸውን ያስወግዱ፡፡ ስለቶቻቸውንም ይሙሉ፤ *በጥንታዊውም ቤት ይዙሩ*፡፡ ثُمَّ لْيَقْضُوا تَفَثَهُمْ وَلْيُوفُوا نُذُورَهُمْ وَلْيَطَّوَّفُوا بِالْبَيْتِ الْعَتِيقِ
ይህ ቤት ታላቁ ቤት ስለሆነ “በይቱል ሐረም” ْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ ማለትም “የተከበረው ቤት” ይባላል፤ "ሐረም" حَرَام ማለት "የተቀደሰ" "የተከበረ" ማለት ነው። አላህ የሚመለክበት ቤት ስለሆነ “አል-መሥጂዱል ሐረም” الْمَسْجِدِ الْحَرَام ማለት “የተከበረ መስጊድ” ይባላል፦
5፥2 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የአላህ ክልክል ያደረጋቸውን ምልክቶች የተፈቀዱ አታድርጉ፤ የተከበረውንም ወር በመጋደል አትድፈሩ፡፡ ወደ መካ የሚነዱትን መስዋዕትና የሚታበቱባቸውንም ገመዶች ከጌታቸው ችሮታንና ውዴታን ፈልገው *ወደ ተከበረው ቤት* አሳቢዎችንም ሰዎች አትንኩ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ لَا تُحِلُّوا۟ شَعَٰٓئِرَ ٱللَّهِ وَلَا ٱلشَّهْرَ ٱلْحَرَامَ وَلَا ٱلْهَدْىَ وَلَا ٱلْقَلَٰٓئِدَ وَلَآ ءَآمِّينَ ٱلْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ يَبْتَغُونَ فَضْلًۭا مِّن رَّبِّهِمْ وَرِضْوَٰنًۭا
2፥149 ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን *ወደ ተከበረው መስጊድ* አግጣጫ አዙር፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
17፥1 ያ ባሪያውን *“ከተከበረው መስጊድ” ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ “ሩቁ መስጊድ”* በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጥራት ይገባው፤ ከታምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው ፤ እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው። سُبْحَٰنَ ٱلَّذِىٓ أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِۦ لَيْلًۭا مِّنَ ٱلْمَسْجِدِ ٱلْحَرَامِ إِلَى ٱلْمَسْجِدِ ٱلْأَقْصَا ٱلَّذِى بَٰرَكْنَا حَوْلَهُۥ لِنُرِيَهُۥ مِنْ ءَايَٰتِنَآ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
“አል-መሥጂዱል አቅሳ” الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى ማለት “የሩቅ መስጊድ” ማለት ነው፤ “አቅሳ” أَقْصَا ማለት ደግሞ “ሩቅ” ማለት ሲሆን ከካዕባህ አንፃር ሩቅ የሆነ ሁለተኛው የአላህ ቤት ነው። በምድር ላይ ያሉት መስጊዶች ሁሉ የአላህ ብቻ ናቸው። በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አንገዛም፤ ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ እናወድሰዋለን፥ በውስጧ በጧትና በማታ ለእርሱ እናጠራለን፦
72፥18 *እነሆ መስጊዶችም የአላህ ብቻ ናቸው። በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አትገዙ”* ማለትም፡፡ وَأَنَّ الْمَسَاجِدَ لِلَّهِ فَلَا تَدْعُوا مَعَ اللَّهِ أَحَدًا
24፥36 *አላህ እንድትከበርና ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ አወድሱት፡፡ በውስጧ በጧትና በማታ ለእርሱ ያጠራሉ*፡፡ فِى بُيُوتٍ أَذِنَ ٱللَّهُ أَن تُرْفَعَ وَيُذْكَرَ فِيهَا ٱسْمُهُۥ يُسَبِّحُ لَهُۥ فِيهَا بِٱلْغُدُوِّ وَٱلْـَٔاصَالِ
“ቤቶች” የሚለው ይሰመርበት፤ መስጊዶች ሁሉ የአላህ ቤቶች ናቸው። መስጊዶች በውስጣቸው የአላህ ስሙ እንዳይወሳ የሚከለክሉ እና መስጊዶች በማፈራረስ፣ በማቃጠል፣ እንዳይገነባ ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፥ ለእነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፦
2፥114 *"የአላህንም መስጊዶች በውስጣቸው ስሙ እንዳይወሳ ከከለከለና እርሷንም በማበላሸት ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው?"* እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፡፡ ለነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن مَّنَعَ مَسَاجِدَ اللَّهِ أَن يُذْكَرَ فِيهَا اسْمُهُ وَسَعَىٰ فِي خَرَابِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ مَا كَانَ لَهُمْ أَن يَدْخُلُوهَا إِلَّا خَائِفِينَ ۚ لَهُمْ فِي الدُّنْيَا خِزْيٌ وَلَهُمْ فِي الْآخِرَةِ عَذَابٌ عَظِيمٌ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥114 *"የአላህንም መስጊዶች በውስጣቸው ስሙ እንዳይወሳ ከከለከለና እርሷንም በማበላሸት ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው?"* እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፡፡ ለነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن مَّنَعَ مَسَاجِدَ اللَّهِ أَن يُذْكَرَ فِيهَا اسْمُهُ وَسَعَىٰ فِي خَرَابِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ مَا كَانَ لَهُمْ أَن يَدْخُلُوهَا إِلَّا خَائِفِينَ ۚ لَهُمْ فِي الدُّنْيَا خِزْيٌ وَلَهُمْ فِي الْآخِرَةِ عَذَابٌ عَظِيمٌ
“መሥጂድ” مَسْجِد የሚለው ቃል “ሠጀደ” سَجَدَ ማለትም “ሰገደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መስገጃ” ማለት ሲሆን “ሡጁድ” سُّجُود ደግሞ “ስግደት” ማለት ነው። አላህ የሚመለክበት ቦታ ደግሞ የእርሱ ቤት እንደሆነ ለማመልከት ለኢብራሂም፦ “በይቲይ” بَيْتِىَ ማለትም “ቤቴ” በማለት ይናገራል፤ አላህ፦ “በእኔ ምንም አታጋራ” ማለቱ አላህ እኔነት ያለው ነባቢ መለኮት መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ይህም ቤቱ በመካ የሚገኝ የመጀመሪያው እና ጥንታዊ ቤት ነው፦
22፥26 ለኢብራሂምም፦ *”የቤቱን” ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በእኔ ምንንም አታጋራ፤ ”ቤቴንም”* ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ ”ባልነው ጊዜ አስታውስ”*። وَإِذْ بَوَّأْنَا لِإِبْرَٰهِيمَ مَكَانَ ٱلْبَيْتِ أَن لَّا تُشْرِكْ بِى شَيْـًۭٔا وَطَهِّرْ بَيْتِىَ لِلطَّآئِفِينَ وَٱلْقَآئِمِينَ وَٱلرُّكَّعِ ٱلسُّجُودِ
3፥96 ለሰዎች *”መጀመሪያ የተኖረዉ ቤት”* ብሩክና ለዓለማት ሁሉ መመሪያ ሲኾን ያ በበካህ ያለው ነው። إِنَّ أَوَّلَ بَيْتٍۢ وُضِعَ لِلنَّاسِ لَلَّذِى بِبَكَّةَ مُبَارَكًۭا وَهُدًۭى لِّلْعَٰلَمِينَ
22፥29 ከዚያም ትርፍ አካላቸውንና ዕድፋቸውን ያስወግዱ፡፡ ስለቶቻቸውንም ይሙሉ፤ *በጥንታዊውም ቤት ይዙሩ*፡፡ ثُمَّ لْيَقْضُوا تَفَثَهُمْ وَلْيُوفُوا نُذُورَهُمْ وَلْيَطَّوَّفُوا بِالْبَيْتِ الْعَتِيقِ
ይህ ቤት ታላቁ ቤት ስለሆነ “በይቱል ሐረም” ْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ ማለትም “የተከበረው ቤት” ይባላል፤ "ሐረም" حَرَام ማለት "የተቀደሰ" "የተከበረ" ማለት ነው። አላህ የሚመለክበት ቤት ስለሆነ “አል-መሥጂዱል ሐረም” الْمَسْجِدِ الْحَرَام ማለት “የተከበረ መስጊድ” ይባላል፦
5፥2 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የአላህ ክልክል ያደረጋቸውን ምልክቶች የተፈቀዱ አታድርጉ፤ የተከበረውንም ወር በመጋደል አትድፈሩ፡፡ ወደ መካ የሚነዱትን መስዋዕትና የሚታበቱባቸውንም ገመዶች ከጌታቸው ችሮታንና ውዴታን ፈልገው *ወደ ተከበረው ቤት* አሳቢዎችንም ሰዎች አትንኩ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ لَا تُحِلُّوا۟ شَعَٰٓئِرَ ٱللَّهِ وَلَا ٱلشَّهْرَ ٱلْحَرَامَ وَلَا ٱلْهَدْىَ وَلَا ٱلْقَلَٰٓئِدَ وَلَآ ءَآمِّينَ ٱلْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ يَبْتَغُونَ فَضْلًۭا مِّن رَّبِّهِمْ وَرِضْوَٰنًۭا
2፥149 ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን *ወደ ተከበረው መስጊድ* አግጣጫ አዙር፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
17፥1 ያ ባሪያውን *“ከተከበረው መስጊድ” ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ “ሩቁ መስጊድ”* በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጥራት ይገባው፤ ከታምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው ፤ እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው። سُبْحَٰنَ ٱلَّذِىٓ أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِۦ لَيْلًۭا مِّنَ ٱلْمَسْجِدِ ٱلْحَرَامِ إِلَى ٱلْمَسْجِدِ ٱلْأَقْصَا ٱلَّذِى بَٰرَكْنَا حَوْلَهُۥ لِنُرِيَهُۥ مِنْ ءَايَٰتِنَآ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
“አል-መሥጂዱል አቅሳ” الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى ማለት “የሩቅ መስጊድ” ማለት ነው፤ “አቅሳ” أَقْصَا ማለት ደግሞ “ሩቅ” ማለት ሲሆን ከካዕባህ አንፃር ሩቅ የሆነ ሁለተኛው የአላህ ቤት ነው። በምድር ላይ ያሉት መስጊዶች ሁሉ የአላህ ብቻ ናቸው። በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አንገዛም፤ ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ እናወድሰዋለን፥ በውስጧ በጧትና በማታ ለእርሱ እናጠራለን፦
72፥18 *እነሆ መስጊዶችም የአላህ ብቻ ናቸው። በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አትገዙ”* ማለትም፡፡ وَأَنَّ الْمَسَاجِدَ لِلَّهِ فَلَا تَدْعُوا مَعَ اللَّهِ أَحَدًا
24፥36 *አላህ እንድትከበርና ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ አወድሱት፡፡ በውስጧ በጧትና በማታ ለእርሱ ያጠራሉ*፡፡ فِى بُيُوتٍ أَذِنَ ٱللَّهُ أَن تُرْفَعَ وَيُذْكَرَ فِيهَا ٱسْمُهُۥ يُسَبِّحُ لَهُۥ فِيهَا بِٱلْغُدُوِّ وَٱلْـَٔاصَالِ
“ቤቶች” የሚለው ይሰመርበት፤ መስጊዶች ሁሉ የአላህ ቤቶች ናቸው። መስጊዶች በውስጣቸው የአላህ ስሙ እንዳይወሳ የሚከለክሉ እና መስጊዶች በማፈራረስ፣ በማቃጠል፣ እንዳይገነባ ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፥ ለእነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፦
2፥114 *"የአላህንም መስጊዶች በውስጣቸው ስሙ እንዳይወሳ ከከለከለና እርሷንም በማበላሸት ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው?"* እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፡፡ ለነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن مَّنَعَ مَسَاجِدَ اللَّهِ أَن يُذْكَرَ فِيهَا اسْمُهُ وَسَعَىٰ فِي خَرَابِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ مَا كَانَ لَهُمْ أَن يَدْخُلُوهَا إِلَّا خَائِفِينَ ۚ لَهُمْ فِي الدُّنْيَا خِزْيٌ وَلَهُمْ فِي الْآخِرَةِ عَذَابٌ عَظِيمٌ
መሥጂድ ሲያፈራርሱ እጃችሁን አጣምራችሁ እዩ አልተልተባለም። ነገር ግን ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፦
22፥39 *"ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፡፡ አላህም እነርሱን በመርዳት ላይ በእርግጥ ቻይ ነው"*፡፡ أُذِنَ لِلَّذِينَ يُقَاتَلُونَ بِأَنَّهُمْ ظُلِمُوا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ نَصْرِهِمْ لَقَدِيرٌ
ሲበደሉ ፍትሕ የሚያስተካክሉ አካላት ከሌሉ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና በውስጣቸው የአላህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችም ይፈርሳሉ፦
22፥40 ለእነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ከማለታቸው በስተቀር ያለ አግባብ ከአገራቸው የተባረሩ ለሆኑት ተፈቀደ፡፡ *"አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ ባልነበረ ኖሮ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና በውስጣቸው የአላህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችም በተፈረሱ ነበር*"፡፡ አላህም ሃይማኖቱን የሚረዳውን ሰው በእርግጥ ይረዳዋል፡፡ አላህ ብርቱ አሸናፊ ነውና፡፡ الَّذِينَ أُخْرِجُوا مِن دِيَارِهِم بِغَيْرِ حَقٍّ إِلَّا أَن يَقُولُوا رَبُّنَا اللَّهُ ۗ وَلَوْلَا دَفْعُ اللَّهِ النَّاسَ بَعْضَهُم بِبَعْضٍ لَّهُدِّمَتْ صَوَامِعُ وَبِيَعٌ وَصَلَوَاتٌ وَمَسَاجِدُ يُذْكَرُ فِيهَا اسْمُ اللَّهِ كَثِيرًا ۗ وَلَيَنصُرَنَّ اللَّهُ مَن يَنصُرُهُ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ
ስለዚህ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና መስጊዶች ማቃጠል ወሰን ማለፍ ነው። "አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። አንደኛው በሌላኛ ፍትሕ ለማስከበር መገፍተሩ ማለትም መጋደል ከሌለ ወሰን አላፊዎች ምድሩቱን ያበላሻሉ። ሁለት ጭፍሮች ቢጋደሉ በመካከላቸው ማስታረቅ ነው፥ ነገር ግን ከሁለቱ አንደኛይቱም በሌላይቱ ላይ ወሰን ብታልፍ ያችን ወሰን የምታልፈውን ወደ አላህ ትዕዛዝ እስከምትመለስ ድረስ መጋደል ነው። ብትመለስም በመካከላቸው በትክክል ማስታረቅ፥ በነገሩ ሁሉ ማስተካከል ነው፡፡ አላህ አስተካካዮችን ይወዳልና፦
49፥9 ከምዕምናንም የኾኑ *ሁለት ጭፍሮች ቢጋደሉ በመካከላቸው አስታርቁ፡፡ ከሁለቱ አንደኛይቱም በሌላይቱ ላይ ወሰን ብታልፍ ያችን ወሰን የምታልፈውን ወደ አላህ ትዕዛዝ እስከምትመለስ ድረስ ተጋደሉ፡፡ ብትመለስም በመካከላቸው በትክክል አስታርቁ፡፡ በነገሩ ሁሉ አስተካክሉም፡፡ አላህ አስተካካዮችን ይወዳልና"*፡፡ وَإِن طَائِفَتَانِ مِنَ الْمُؤْمِنِينَ اقْتَتَلُوا فَأَصْلِحُوا بَيْنَهُمَا ۖ فَإِن بَغَتْ إِحْدَاهُمَا عَلَى الْأُخْرَىٰ فَقَاتِلُوا الَّتِي تَبْغِي حَتَّىٰ تَفِيءَ إِلَىٰ أَمْرِ اللَّهِ ۚ فَإِن فَاءَتْ فَأَصْلِحُوا بَيْنَهُمَا بِالْعَدْلِ وَأَقْسِطُوا ۖ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
“ቂሥጥ” قِسْط ማለት “ፍትሕ” ማለት ነው፤ ለአላህ ብለን ስናስተካክል “ሙቅሢጢን” مُقْسِطِين ማለትም “ፍትኸኞችን” “ትክክለኞች” “አስተካካዮች” እንባላለን፤ አላህ ሙቅሢጢንን ይወዳልና። ለአላህ ተብሎ ቀጥተኛ ለመሆን ፍትሕ ወሳኝ ነጥብ ነው፤ ይህ በነሲብ፣ በስሜትና በጭፍን ከማሰብ፣ ከመናገርና ከመተግበር ይታደጋል፥ ፍትሕ ለአላህ ፍራቻ ተብሎ እና አላህ በምንሠራው ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው ተብሎ የሚደረግ ነው። አላህ በፍትሕ ያዛል፤ ከአስከፊ፤ ከሚጠላ ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፦
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
ሰሞኑን የአገራችን ውስጥ ያለው የቤተ አምልኮ መፍረስ መንስኤ ፍትሕ ያለመኖር፥ በነሲብ፣ በስሜትና በጭፍን ከማሰብ፣ ከመናገርና ከመተግበር የመጣ ነው። አላህ ሙቅሢጢን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
22፥39 *"ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፡፡ አላህም እነርሱን በመርዳት ላይ በእርግጥ ቻይ ነው"*፡፡ أُذِنَ لِلَّذِينَ يُقَاتَلُونَ بِأَنَّهُمْ ظُلِمُوا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ نَصْرِهِمْ لَقَدِيرٌ
ሲበደሉ ፍትሕ የሚያስተካክሉ አካላት ከሌሉ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና በውስጣቸው የአላህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችም ይፈርሳሉ፦
22፥40 ለእነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ከማለታቸው በስተቀር ያለ አግባብ ከአገራቸው የተባረሩ ለሆኑት ተፈቀደ፡፡ *"አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ ባልነበረ ኖሮ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና በውስጣቸው የአላህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችም በተፈረሱ ነበር*"፡፡ አላህም ሃይማኖቱን የሚረዳውን ሰው በእርግጥ ይረዳዋል፡፡ አላህ ብርቱ አሸናፊ ነውና፡፡ الَّذِينَ أُخْرِجُوا مِن دِيَارِهِم بِغَيْرِ حَقٍّ إِلَّا أَن يَقُولُوا رَبُّنَا اللَّهُ ۗ وَلَوْلَا دَفْعُ اللَّهِ النَّاسَ بَعْضَهُم بِبَعْضٍ لَّهُدِّمَتْ صَوَامِعُ وَبِيَعٌ وَصَلَوَاتٌ وَمَسَاجِدُ يُذْكَرُ فِيهَا اسْمُ اللَّهِ كَثِيرًا ۗ وَلَيَنصُرَنَّ اللَّهُ مَن يَنصُرُهُ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ
ስለዚህ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና መስጊዶች ማቃጠል ወሰን ማለፍ ነው። "አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። አንደኛው በሌላኛ ፍትሕ ለማስከበር መገፍተሩ ማለትም መጋደል ከሌለ ወሰን አላፊዎች ምድሩቱን ያበላሻሉ። ሁለት ጭፍሮች ቢጋደሉ በመካከላቸው ማስታረቅ ነው፥ ነገር ግን ከሁለቱ አንደኛይቱም በሌላይቱ ላይ ወሰን ብታልፍ ያችን ወሰን የምታልፈውን ወደ አላህ ትዕዛዝ እስከምትመለስ ድረስ መጋደል ነው። ብትመለስም በመካከላቸው በትክክል ማስታረቅ፥ በነገሩ ሁሉ ማስተካከል ነው፡፡ አላህ አስተካካዮችን ይወዳልና፦
49፥9 ከምዕምናንም የኾኑ *ሁለት ጭፍሮች ቢጋደሉ በመካከላቸው አስታርቁ፡፡ ከሁለቱ አንደኛይቱም በሌላይቱ ላይ ወሰን ብታልፍ ያችን ወሰን የምታልፈውን ወደ አላህ ትዕዛዝ እስከምትመለስ ድረስ ተጋደሉ፡፡ ብትመለስም በመካከላቸው በትክክል አስታርቁ፡፡ በነገሩ ሁሉ አስተካክሉም፡፡ አላህ አስተካካዮችን ይወዳልና"*፡፡ وَإِن طَائِفَتَانِ مِنَ الْمُؤْمِنِينَ اقْتَتَلُوا فَأَصْلِحُوا بَيْنَهُمَا ۖ فَإِن بَغَتْ إِحْدَاهُمَا عَلَى الْأُخْرَىٰ فَقَاتِلُوا الَّتِي تَبْغِي حَتَّىٰ تَفِيءَ إِلَىٰ أَمْرِ اللَّهِ ۚ فَإِن فَاءَتْ فَأَصْلِحُوا بَيْنَهُمَا بِالْعَدْلِ وَأَقْسِطُوا ۖ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
“ቂሥጥ” قِسْط ማለት “ፍትሕ” ማለት ነው፤ ለአላህ ብለን ስናስተካክል “ሙቅሢጢን” مُقْسِطِين ማለትም “ፍትኸኞችን” “ትክክለኞች” “አስተካካዮች” እንባላለን፤ አላህ ሙቅሢጢንን ይወዳልና። ለአላህ ተብሎ ቀጥተኛ ለመሆን ፍትሕ ወሳኝ ነጥብ ነው፤ ይህ በነሲብ፣ በስሜትና በጭፍን ከማሰብ፣ ከመናገርና ከመተግበር ይታደጋል፥ ፍትሕ ለአላህ ፍራቻ ተብሎ እና አላህ በምንሠራው ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው ተብሎ የሚደረግ ነው። አላህ በፍትሕ ያዛል፤ ከአስከፊ፤ ከሚጠላ ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፦
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
ሰሞኑን የአገራችን ውስጥ ያለው የቤተ አምልኮ መፍረስ መንስኤ ፍትሕ ያለመኖር፥ በነሲብ፣ በስሜትና በጭፍን ከማሰብ፣ ከመናገርና ከመተግበር የመጣ ነው። አላህ ሙቅሢጢን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
የኩፍር ፓለቲካ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥48 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّه
ኢሥላም አጠቃላይ የሕይወት ዘይቤ ይዟል፤ ይህም ዘይቤ መንፈሳዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ዘይቤ ነው። “ፓለቲካ” πολιτικά የሚለው የግሪክ ቃል “ፓሊቲኮስ” πολιτικός ማለት “ዜግነት”citizen” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ፓሊስ” πόλις ማለትም “ከተማ” እና “ፓሊተስ” πολίτης ማለትም “ፓሊስይ” ያቀፈ የአስተዳደር ጥበብ ነው፤ በጥንቷ ሄለናዊ ግሪክ ከተማ የምትመራበት ፓሊሲይ ፓለቲካ ይባል ነበር። በጥቅሉ ፓለቲካ ማለት በፓሊስይ ማለትም በመርሕ ዜጎችም የሚመራ ሥነ-መንግሥት ጥናት ነው፤ ሕገ-መንግሥት”constitution” ማለት ደግሞ የመንግሥት መርሕ፣ ሕግ እና መመሪያ ነው፤ “መንግሥት” አገዛዝ” “ኃይል” “ሥልጣን” በግሪክ “ክራቶስ” κράτος ይባላል፤ “ክራሲ” የሚለው ቃል “ክራቶስ” ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን የመንግሥት ቅርፅ መዳረሻ ቅጥያ ሆኖ ሲመጣ የተለያየ የመንግሥት እርከን ይሆናል። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ፕሉቶ-ክራሲ”
“ፕሉቶ-ክራሲ” ማለት “የሃብት አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ፕሉቶስ” πλοῦτος ማለት “ሃብት” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ሃብት ያላቸው ሃብታሞች ሃብት ስላላቸው በሃብታቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ ይህ እሳቤ በድህረ ዘመነ አብርሆት ውድቅ ሆኗል።
ነጥብ ሁለት
“አርስቶ-ክራሲ”
“አርስቶ-ክራሲ” ማለት “የልዕልና አገዛዝ” ማለት ነው፤ “አርስቶስ” ἄριστος ማለት “ልዕልና” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ልዕልና ያላቸው ልዑላን በልዕልናቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ እኛ ምርጥ ዘር ነን የሚል አቋም አላቸው፤ ይህ እሳቤ በድህረ ዘመነ አብርሆት ውድቅ ሆኗል።
ነጥብ ሥስት
“አውቶ-ክራሲ”
“አውቶ-ክራሲ” ማለት “የኃይል አገዛዝ” ማለት ነው፤ “አውቶስ” αὐτός ማለት “ኃይል” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ኃይል ያላቸው ኃያላን በኃይላቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ ይህ እሳቤ በተለይ የሞናርኪስም እሳቤ በሳውዲ፣ በዖማን፣ በሲዊዘርላድ፣ በደቡብ ኮርያ ወዘተ ያለ እሳቤ ነው፤ ይህ እሳቤ እየወደቀ ነው፤ ቅርብ ቀን ኢንሻላህ ሙሉ ለሙሉ ይወድቃል።
ነጥብ አራት
“ዲሞ-ክራሲ”
“ዲሞ-ክራሲ” ማለት “የሕዝብ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ዴሞስ” δημο ማለት “ሕዝብ” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ በሕዝብ ምርጫ በተወካዮች ምክር ቤት ወይም በክልል ምክር ቤት ውስጥ የተመረጠው ሰው የሚገዛበት ሥርዓት ነው፤ ሕገ-መንግሥቱን የሚያረቁት ከአእምሮ አፍልቀው ነው።
ነጥብ አምስት
“ቴክኖ-ክራሲ”
“ቴክኖ-ክራሲ” ማለት “የሙያ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ቴክኖስ” τέχνη ማለት “ሙያ”skill” ወይም “እደ-ሙያ”craft” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ በእያንዳንዱ ሚኒስትሪ ሚኒስቴ መሆን ያለበት የሙያው ባለቤት ነው የሚል እሳቤ ነው፤ ለምሳሌ በጤና ሚኒስትሪ ሜዲካል ያጠና ዶክተር፤ በትምህርት ሚኒስቴር ፔዳጎጂ ያጠና ሚኒስተር፣ በግብርና ሚኒስትሪ ግብርና ያጠና ሚኒስቴር ወዘተ የሚመራበት እሳቤ ነው። “ሚንስትሪ” ማለት “አገልግሎት” ማለት ሲሆን “ሚንስተር” ማለት “አገልጋይ” ማለት ነው፤ ይህ እሳቤ በአንጻራዊ ተመራጭ ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥48 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّه
ኢሥላም አጠቃላይ የሕይወት ዘይቤ ይዟል፤ ይህም ዘይቤ መንፈሳዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ዘይቤ ነው። “ፓለቲካ” πολιτικά የሚለው የግሪክ ቃል “ፓሊቲኮስ” πολιτικός ማለት “ዜግነት”citizen” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ፓሊስ” πόλις ማለትም “ከተማ” እና “ፓሊተስ” πολίτης ማለትም “ፓሊስይ” ያቀፈ የአስተዳደር ጥበብ ነው፤ በጥንቷ ሄለናዊ ግሪክ ከተማ የምትመራበት ፓሊሲይ ፓለቲካ ይባል ነበር። በጥቅሉ ፓለቲካ ማለት በፓሊስይ ማለትም በመርሕ ዜጎችም የሚመራ ሥነ-መንግሥት ጥናት ነው፤ ሕገ-መንግሥት”constitution” ማለት ደግሞ የመንግሥት መርሕ፣ ሕግ እና መመሪያ ነው፤ “መንግሥት” አገዛዝ” “ኃይል” “ሥልጣን” በግሪክ “ክራቶስ” κράτος ይባላል፤ “ክራሲ” የሚለው ቃል “ክራቶስ” ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን የመንግሥት ቅርፅ መዳረሻ ቅጥያ ሆኖ ሲመጣ የተለያየ የመንግሥት እርከን ይሆናል። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ፕሉቶ-ክራሲ”
“ፕሉቶ-ክራሲ” ማለት “የሃብት አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ፕሉቶስ” πλοῦτος ማለት “ሃብት” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ሃብት ያላቸው ሃብታሞች ሃብት ስላላቸው በሃብታቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ ይህ እሳቤ በድህረ ዘመነ አብርሆት ውድቅ ሆኗል።
ነጥብ ሁለት
“አርስቶ-ክራሲ”
“አርስቶ-ክራሲ” ማለት “የልዕልና አገዛዝ” ማለት ነው፤ “አርስቶስ” ἄριστος ማለት “ልዕልና” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ልዕልና ያላቸው ልዑላን በልዕልናቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ እኛ ምርጥ ዘር ነን የሚል አቋም አላቸው፤ ይህ እሳቤ በድህረ ዘመነ አብርሆት ውድቅ ሆኗል።
ነጥብ ሥስት
“አውቶ-ክራሲ”
“አውቶ-ክራሲ” ማለት “የኃይል አገዛዝ” ማለት ነው፤ “አውቶስ” αὐτός ማለት “ኃይል” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ኃይል ያላቸው ኃያላን በኃይላቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ ይህ እሳቤ በተለይ የሞናርኪስም እሳቤ በሳውዲ፣ በዖማን፣ በሲዊዘርላድ፣ በደቡብ ኮርያ ወዘተ ያለ እሳቤ ነው፤ ይህ እሳቤ እየወደቀ ነው፤ ቅርብ ቀን ኢንሻላህ ሙሉ ለሙሉ ይወድቃል።
ነጥብ አራት
“ዲሞ-ክራሲ”
“ዲሞ-ክራሲ” ማለት “የሕዝብ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ዴሞስ” δημο ማለት “ሕዝብ” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ በሕዝብ ምርጫ በተወካዮች ምክር ቤት ወይም በክልል ምክር ቤት ውስጥ የተመረጠው ሰው የሚገዛበት ሥርዓት ነው፤ ሕገ-መንግሥቱን የሚያረቁት ከአእምሮ አፍልቀው ነው።
ነጥብ አምስት
“ቴክኖ-ክራሲ”
“ቴክኖ-ክራሲ” ማለት “የሙያ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ቴክኖስ” τέχνη ማለት “ሙያ”skill” ወይም “እደ-ሙያ”craft” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ በእያንዳንዱ ሚኒስትሪ ሚኒስቴ መሆን ያለበት የሙያው ባለቤት ነው የሚል እሳቤ ነው፤ ለምሳሌ በጤና ሚኒስትሪ ሜዲካል ያጠና ዶክተር፤ በትምህርት ሚኒስቴር ፔዳጎጂ ያጠና ሚኒስተር፣ በግብርና ሚኒስትሪ ግብርና ያጠና ሚኒስቴር ወዘተ የሚመራበት እሳቤ ነው። “ሚንስትሪ” ማለት “አገልግሎት” ማለት ሲሆን “ሚንስተር” ማለት “አገልጋይ” ማለት ነው፤ ይህ እሳቤ በአንጻራዊ ተመራጭ ነው።
ነጥብ ሥድስት
“ቴኦ-ክራሲ”
“ቴኦ-ክራሲ” ማለት “የአምላክ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ቴኦስ” θεός ማለት “አምላክ” ማለት ነው፤ በክፍል አንድ ያየናቸው የአገዛዝ ቅርጽ ምክር ቤት ውስጥ ያሉትን ሕገ-መንግሥት የሚያረቁት ከሰው አእምሮ ነው፤ ነገር ግን በቴኦክራሲ ቅርጽ መመሪያው መለኮታዊ ብቻ ነው። “መጅሊስ” مجلس የሚለው የዐረቢኛ ቃል “ሲኖዶስ” σῠ́νοδος የሚለው የግሪክ ቃል ትርጉማቸው “ምክር ቤት”council” ማለት ነው፤ እዚህ ምክር ቤት ውስጥ ሕገ-መንግሥቱ ሸሪዓህ ነው፤ “ሸሪዓህ” شَرِيعَة የሚለው ቃል “ሺርዓህ” شِرْعَة ማለትም “ሕግ” ከሚለው የስም መደብ የመጣ ሲሆን “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው፦
45፥18 *ከዚያም ከነገሩ ከሃይማኖት “በትክክለኛይቱ ሕግ” ላይ አደረግንህ*፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاكَ عَلَىٰ شَرِيعَةٍ مِّنَ الْأَمْرِ
5፥48 *ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን*፡፡ لِكُلٍّ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةً وَمِنْهَاجًا
አላህ ለሁሉም መልእክተኞች “ሕግ” እና “መንገድ” አድርጓል፤ “መንገድ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሃጅ” مِنْهَاج ማለትም “ፋና” ማለት ሲሆን “መንሃጅ” منہاج የሚለው ቃል ጋር ተመሳሳይ ነው፤ ይህ ሕግ የሚዋቀረው ውቅር አራት ሲሆኑ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ቁርኣን” قرآن ማለትም የአላህ ቃል፣
2ኛ. “ሡናህ” سنة የነብያችን”ﷺ” ሰሒህ ሐዲስ፣
3ኛ. “ቂያሥ” قياس “ማመጣጠን”Analogy”
4ኛ. “ኢጅማዕ” إجماع ማለትም የዐሊሞች ስብስብ ናቸው።
ስለዚህ ፍርድ ከአላህ በወረደው ሕግ ይፈረዳል፦
5፥48 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّه
“ፍረድ” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፈሕኩም” فَاحْكُمْ ሲሆን “ሑክም” ለሚለው የግስ መደብ ነው፤ “ሑክም” حُكْم የሚለው ቃል”ሐከመ” حَكَمَ ማለትም “ፈረደ” የመጣ ሲሆን ፍርድ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው። ለምድራችን የሚያስፈልጋት ዛሬ ቴኦክራሲ ነው። የኩፍር ፓለቲካ ውስጥ መግባት ለዑማው ውድቀት እንጂ ልምላሜ የለም። ይህንን ከታሪክ መማር አለብን።
ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ ሰላም ተሰብኳል ግን ሰፊ የእርስ በርስ ጦርነት አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ አንድነት ተሰብኳል ግን ሰፊ ልዩነት አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ ይቅርታ ተሰብኳል ግን ሰፊ ቂምና ቁርሾ አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ ፍትሕ ተሰብኳል ግን ሰፊ በደል አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ ሁለንተናዊነት ተሰብኳል ግን ሰፊ ዘረኝነት አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ መዋለ ንዋይ ተሰብኳል ግን ሰፊ ድህነት አለ።
ሰው በጨረቃ ላይ ይሄዳል ግን በጨለማ ያለ ስጋት መሄድ አይችልም። ሰው መዋቅራዊና እና አርክቴክታዊ ንድፍ ያላቸው የተንጣለለ ቤት ውስጥ ይኖራል ግን የቤተሰብና የትዳር መፈራረስ አላስቆመም። ሰው የመገናኛ ብዙሃን መረብ ይጠቀማል ግን መግባባት አይችልም።
በምድሪቱ ላይ ረሃብ ያለው ምግብ ታጥቶ አሊያም ለእህል የሚሆን ተስማሚ የእርሻ ቦታ ታጥቶ ሳይሆን ክፋት፣ ጭካኔ፣ ስግብግብነት፣ ጥላቻ ስላለ ነው። በምድሪቱ ላይ ድህነት ያለው 80% የሚሆነውን የምድራችን ሃብት 20% የሚሆኑ የምድራችም ሃብታሞች በሞኖፓልና በስግብግብነት ስለያዙት ነው። ከኩፍር ፓለቲካ ጀርባ ሆነው ዓለምን እየመሩ ያሉት ቴምፕላርስ፣ ፍሪ ሜሶንና ኢሉሚናቲ ናቸው። እነዚህ ደግሞ ለመሢሑል ደጃል መንገድ የሚጠርጉ ናቸው።
ትክክለኛ ሰላም፣ አንድነት፣ ይቅርባይነት፣ ፍትሕ፣ ሁለንተናዊነት እና መዋለ ንዋይ የሚመጣው በመለኮታዊ ሕግ የሚመራው ቴኦክራሲ ሲመጣ ነው። በነቢያችን”ﷺ” ፋና እንደገና የኺላፋህ ሥርዓት ይመለሳል። ያኔ ምድሪቱ ታርፋለች።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
“ቴኦ-ክራሲ”
“ቴኦ-ክራሲ” ማለት “የአምላክ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ቴኦስ” θεός ማለት “አምላክ” ማለት ነው፤ በክፍል አንድ ያየናቸው የአገዛዝ ቅርጽ ምክር ቤት ውስጥ ያሉትን ሕገ-መንግሥት የሚያረቁት ከሰው አእምሮ ነው፤ ነገር ግን በቴኦክራሲ ቅርጽ መመሪያው መለኮታዊ ብቻ ነው። “መጅሊስ” مجلس የሚለው የዐረቢኛ ቃል “ሲኖዶስ” σῠ́νοδος የሚለው የግሪክ ቃል ትርጉማቸው “ምክር ቤት”council” ማለት ነው፤ እዚህ ምክር ቤት ውስጥ ሕገ-መንግሥቱ ሸሪዓህ ነው፤ “ሸሪዓህ” شَرِيعَة የሚለው ቃል “ሺርዓህ” شِرْعَة ማለትም “ሕግ” ከሚለው የስም መደብ የመጣ ሲሆን “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው፦
45፥18 *ከዚያም ከነገሩ ከሃይማኖት “በትክክለኛይቱ ሕግ” ላይ አደረግንህ*፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاكَ عَلَىٰ شَرِيعَةٍ مِّنَ الْأَمْرِ
5፥48 *ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን*፡፡ لِكُلٍّ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةً وَمِنْهَاجًا
አላህ ለሁሉም መልእክተኞች “ሕግ” እና “መንገድ” አድርጓል፤ “መንገድ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሃጅ” مِنْهَاج ማለትም “ፋና” ማለት ሲሆን “መንሃጅ” منہاج የሚለው ቃል ጋር ተመሳሳይ ነው፤ ይህ ሕግ የሚዋቀረው ውቅር አራት ሲሆኑ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ቁርኣን” قرآن ማለትም የአላህ ቃል፣
2ኛ. “ሡናህ” سنة የነብያችን”ﷺ” ሰሒህ ሐዲስ፣
3ኛ. “ቂያሥ” قياس “ማመጣጠን”Analogy”
4ኛ. “ኢጅማዕ” إجماع ማለትም የዐሊሞች ስብስብ ናቸው።
ስለዚህ ፍርድ ከአላህ በወረደው ሕግ ይፈረዳል፦
5፥48 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّه
“ፍረድ” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፈሕኩም” فَاحْكُمْ ሲሆን “ሑክም” ለሚለው የግስ መደብ ነው፤ “ሑክም” حُكْم የሚለው ቃል”ሐከመ” حَكَمَ ማለትም “ፈረደ” የመጣ ሲሆን ፍርድ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው። ለምድራችን የሚያስፈልጋት ዛሬ ቴኦክራሲ ነው። የኩፍር ፓለቲካ ውስጥ መግባት ለዑማው ውድቀት እንጂ ልምላሜ የለም። ይህንን ከታሪክ መማር አለብን።
ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ ሰላም ተሰብኳል ግን ሰፊ የእርስ በርስ ጦርነት አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ አንድነት ተሰብኳል ግን ሰፊ ልዩነት አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ ይቅርታ ተሰብኳል ግን ሰፊ ቂምና ቁርሾ አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ ፍትሕ ተሰብኳል ግን ሰፊ በደል አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ ሁለንተናዊነት ተሰብኳል ግን ሰፊ ዘረኝነት አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ መዋለ ንዋይ ተሰብኳል ግን ሰፊ ድህነት አለ።
ሰው በጨረቃ ላይ ይሄዳል ግን በጨለማ ያለ ስጋት መሄድ አይችልም። ሰው መዋቅራዊና እና አርክቴክታዊ ንድፍ ያላቸው የተንጣለለ ቤት ውስጥ ይኖራል ግን የቤተሰብና የትዳር መፈራረስ አላስቆመም። ሰው የመገናኛ ብዙሃን መረብ ይጠቀማል ግን መግባባት አይችልም።
በምድሪቱ ላይ ረሃብ ያለው ምግብ ታጥቶ አሊያም ለእህል የሚሆን ተስማሚ የእርሻ ቦታ ታጥቶ ሳይሆን ክፋት፣ ጭካኔ፣ ስግብግብነት፣ ጥላቻ ስላለ ነው። በምድሪቱ ላይ ድህነት ያለው 80% የሚሆነውን የምድራችን ሃብት 20% የሚሆኑ የምድራችም ሃብታሞች በሞኖፓልና በስግብግብነት ስለያዙት ነው። ከኩፍር ፓለቲካ ጀርባ ሆነው ዓለምን እየመሩ ያሉት ቴምፕላርስ፣ ፍሪ ሜሶንና ኢሉሚናቲ ናቸው። እነዚህ ደግሞ ለመሢሑል ደጃል መንገድ የሚጠርጉ ናቸው።
ትክክለኛ ሰላም፣ አንድነት፣ ይቅርባይነት፣ ፍትሕ፣ ሁለንተናዊነት እና መዋለ ንዋይ የሚመጣው በመለኮታዊ ሕግ የሚመራው ቴኦክራሲ ሲመጣ ነው። በነቢያችን”ﷺ” ፋና እንደገና የኺላፋህ ሥርዓት ይመለሳል። ያኔ ምድሪቱ ታርፋለች።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!