ኢየሱስ ይመለካልን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
5፥117 «በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል፦ *ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
“ዒባዳ” عبادة የሚለው ቃል “ዓበደ عَبَدَ “አመለከ” ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን “አምልኮ” ማለት ነው፤ አምልኮ የሚገባው አንዱ አምላክ አላህ ብቻ ነው፤ አላህ ዒሳን በል ብሎ ያዘዘው ቃል፦ “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
«በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል፦ *ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
ነገር ግን በተቃራኒው ክርስቲያኖች ኢየሱስን በቀጥታ ያመልካሉ፤ “አምልኮ” የሚለው ቃል በእብራይስጥ “አቫድ” עָבַד ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ላትሬኦ” λατρεύω ነው፤ ይህም ለአንዱ አምላክ ብቻ በሙሉ ሁለንተና የሚቀርብ ልመና፣ ስእለት፣ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ስግደት፣ መገዛት ፣ አገልግሎት Adoration ነው። ኢየሱስ፦ አምልኩኝ ያለበት፣ ሀዋርያት እና ነብያት፦ ኢየሱስን አምልኩ ያለበት እና ሰዎች ኢየሱስን ያመለኩበት አንድ አንቀጽ የለም። ነገር ግን ኢየሱስ የሚመለክ መሆኑን የሚጠቁሙ ጥቅሶች አሉ ይላሉ፤ እውን ይህ ጥቅስ ኢየሱስ ይመለካል ይላልን? እስቲ ጥቅሱን እንየው፦
ዳንኤል 7፥13-14 በሌሊት ራእይ አየሁ፤ እነሆም፥ “የሰው ልጅ የሚመስል” ከሰማይ ደመናት ጋር መጣ በዘመናት ወደ ሸመገለውም ደረሰ፤ ወደ ፊቱም አቀረቡት። ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ልዩ ቋንቋም የሚናገሩ ሁሉ “ይገዙለት” δουλεύσουσιν ዘንድ ግዛትና ክብር መንግሥትም “ተሰጠው”፤ ግዛቱም የማያልፍ የዘላለም ግዛት ነው፥ መንግሥቱም የማይጠፋ ነው።
ነጥብ አንድ
“የሰው ልጅ የሚመስል”
ዳንልኤ በራእይ አራትም ታላላቅ አራዊት ከባሕር ሲወጡ አየ፤ እነዚህ አራቱ ታላላቅ አራዊት ከምድር የሚነሡ አራት ነገሥታት ናቸው፤ በራእይ ያየው “የሰው ልጅ የሚመስል” ደግሞ “የልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ” ነው፦
ዳንኤል 7፥27 መንግሥትም ግዛትም ከሰማይም ሁሉ በታች ያሉ የመንግሥታት ታላቅነት *”ለልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ”* ይሰጣል፤ መንግሥቱ የዘላለም መንግሥት ነው፥ ግዛቶችም ሁሉ “ይገዙለታል* δουλεύσουσι ይታዘዙለትማል።
ዳንኤል 7፥18 ነገር ግን *”የልዑሉ ቅዱሳን”* መንግሥቱን ይወስዳሉ፥ እስከ ዘላለም ዓለምም መንግሥቱን ይወርሳሉ።
ዳንኤል 7፥22 *”በዘመናት የሸመገለው እስኪመጣ ድረስ፥ ፍርድም ለልዑሉ ቅዱሳን እስኪሰጥ ድረስ”*፥ ቅዱሳኑም መንግሥቱን የሚወስዱበት ዘመን እስኪመጣ ድረስ አሸነፋቸውም።
የአይሁድ ኮሜንቴርይ አንዳቸውም “የሰው ልጅ የሚመስል” የተባለው ዐውዱ ላይ መሲሁ ነው ብሎ የሰጡበት ማብራሪያ የለም። ዐውዱ ላይ የሰው ልጅ የሚመስል የልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ መሆኑን ፍትንው አርጎ ከዘጋ በኃላ ሌላ ትርጉም እንዳንሰጥ “የነገሩም ፍጻሜ እስከዚህ ድረስ ነው” በማለት ይቋጫል፦
ዳንኤል 7፥28 የነገሩም ፍጻሜ እስከዚህ ድረስ ነው።
ነጥብ ሁለት
“ተሰጠው”
ሙግቱን ጠበብ አድርገነው ዳንኤል ላይ “የሰው ልጅ የሚመስል” የተባለው ኢየሱስ ነው ቢባል እንኳን አሁንም ፍጡር ከመሆን የዘለለ ማንነት የለውም። ምክንያቱም በሃረጉ ውስጥ “ተሰጠው” የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ ሰጪው ደግሞ “በዘመናት የሸመገለው” አብ ነው፤ አንዱ አምላክ ለኢየሱስ የአባቱን ዙፋን ሰጥቶታል፦
ማቴዎስ 28፥18 ኢየሱስም ቀረበና እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦ *ሥልጣን ሁሉ* በሰማይና በምድር *ተሰጠኝ*።
ሉቃስ 10፥22 *ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል*፥
ሉቃስ 1፥32 እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ *ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል*፤
ሰው እና የሰው ልጅ የተባለው ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ተለይቶ ፍጡር ነው፤ ታዲያ ይልቁንስ *ብስብስ የሆነ ሰው፥ ትልም የሆነ የሰው ልጅ በእግዚአብሔር ፊት ምንኛ ያንስ?
ዮሐንስ 13:31 ከወጣም በኋላ ኢየሱስ እንዲ አለ። *አሁን የሰው ልጅ ከበረ እግዚእብሔርም ሰለ እርሱ ከበረ*፤
ኢዮብ 25፥6 ይልቁንስ *ብስብስ የሆነ ሰው፥ ትልም የሆነ የሰው ልጅ ምንኛ ያንስ*!
የሰው ልጅ የሚመስል የሚባለው ኢየሱስ ነው ብንል እንኳን ኢየሱስ የሚመስለው አለ የሰው ልጅ የሚመስል ተብሏልና፤ ሰውን ይመስላል፤ ነገር ግን ነገር ግን ያ የሚመለከው አንዱ አምላክ የሚመስለው አለን? የለም፦
ኢዮብ 23:13 *እርሱ ግን ብቻውን ነው፤ እርሱንስ የሚመስለው ማን ነው?*
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
5፥117 «በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል፦ *ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
“ዒባዳ” عبادة የሚለው ቃል “ዓበደ عَبَدَ “አመለከ” ከሚል ግስ የተገኘ ሲሆን “አምልኮ” ማለት ነው፤ አምልኮ የሚገባው አንዱ አምላክ አላህ ብቻ ነው፤ አላህ ዒሳን በል ብሎ ያዘዘው ቃል፦ “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
«በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል፦ *ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
ነገር ግን በተቃራኒው ክርስቲያኖች ኢየሱስን በቀጥታ ያመልካሉ፤ “አምልኮ” የሚለው ቃል በእብራይስጥ “አቫድ” עָבַד ሲሆን በግሪክ ደግሞ “ላትሬኦ” λατρεύω ነው፤ ይህም ለአንዱ አምላክ ብቻ በሙሉ ሁለንተና የሚቀርብ ልመና፣ ስእለት፣ማጎብደድ፣ መተናነስ፣ ስግደት፣ መገዛት ፣ አገልግሎት Adoration ነው። ኢየሱስ፦ አምልኩኝ ያለበት፣ ሀዋርያት እና ነብያት፦ ኢየሱስን አምልኩ ያለበት እና ሰዎች ኢየሱስን ያመለኩበት አንድ አንቀጽ የለም። ነገር ግን ኢየሱስ የሚመለክ መሆኑን የሚጠቁሙ ጥቅሶች አሉ ይላሉ፤ እውን ይህ ጥቅስ ኢየሱስ ይመለካል ይላልን? እስቲ ጥቅሱን እንየው፦
ዳንኤል 7፥13-14 በሌሊት ራእይ አየሁ፤ እነሆም፥ “የሰው ልጅ የሚመስል” ከሰማይ ደመናት ጋር መጣ በዘመናት ወደ ሸመገለውም ደረሰ፤ ወደ ፊቱም አቀረቡት። ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ልዩ ቋንቋም የሚናገሩ ሁሉ “ይገዙለት” δουλεύσουσιν ዘንድ ግዛትና ክብር መንግሥትም “ተሰጠው”፤ ግዛቱም የማያልፍ የዘላለም ግዛት ነው፥ መንግሥቱም የማይጠፋ ነው።
ነጥብ አንድ
“የሰው ልጅ የሚመስል”
ዳንልኤ በራእይ አራትም ታላላቅ አራዊት ከባሕር ሲወጡ አየ፤ እነዚህ አራቱ ታላላቅ አራዊት ከምድር የሚነሡ አራት ነገሥታት ናቸው፤ በራእይ ያየው “የሰው ልጅ የሚመስል” ደግሞ “የልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ” ነው፦
ዳንኤል 7፥27 መንግሥትም ግዛትም ከሰማይም ሁሉ በታች ያሉ የመንግሥታት ታላቅነት *”ለልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ”* ይሰጣል፤ መንግሥቱ የዘላለም መንግሥት ነው፥ ግዛቶችም ሁሉ “ይገዙለታል* δουλεύσουσι ይታዘዙለትማል።
ዳንኤል 7፥18 ነገር ግን *”የልዑሉ ቅዱሳን”* መንግሥቱን ይወስዳሉ፥ እስከ ዘላለም ዓለምም መንግሥቱን ይወርሳሉ።
ዳንኤል 7፥22 *”በዘመናት የሸመገለው እስኪመጣ ድረስ፥ ፍርድም ለልዑሉ ቅዱሳን እስኪሰጥ ድረስ”*፥ ቅዱሳኑም መንግሥቱን የሚወስዱበት ዘመን እስኪመጣ ድረስ አሸነፋቸውም።
የአይሁድ ኮሜንቴርይ አንዳቸውም “የሰው ልጅ የሚመስል” የተባለው ዐውዱ ላይ መሲሁ ነው ብሎ የሰጡበት ማብራሪያ የለም። ዐውዱ ላይ የሰው ልጅ የሚመስል የልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ መሆኑን ፍትንው አርጎ ከዘጋ በኃላ ሌላ ትርጉም እንዳንሰጥ “የነገሩም ፍጻሜ እስከዚህ ድረስ ነው” በማለት ይቋጫል፦
ዳንኤል 7፥28 የነገሩም ፍጻሜ እስከዚህ ድረስ ነው።
ነጥብ ሁለት
“ተሰጠው”
ሙግቱን ጠበብ አድርገነው ዳንኤል ላይ “የሰው ልጅ የሚመስል” የተባለው ኢየሱስ ነው ቢባል እንኳን አሁንም ፍጡር ከመሆን የዘለለ ማንነት የለውም። ምክንያቱም በሃረጉ ውስጥ “ተሰጠው” የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ ሰጪው ደግሞ “በዘመናት የሸመገለው” አብ ነው፤ አንዱ አምላክ ለኢየሱስ የአባቱን ዙፋን ሰጥቶታል፦
ማቴዎስ 28፥18 ኢየሱስም ቀረበና እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦ *ሥልጣን ሁሉ* በሰማይና በምድር *ተሰጠኝ*።
ሉቃስ 10፥22 *ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል*፥
ሉቃስ 1፥32 እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ *ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል*፤
ሰው እና የሰው ልጅ የተባለው ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ተለይቶ ፍጡር ነው፤ ታዲያ ይልቁንስ *ብስብስ የሆነ ሰው፥ ትልም የሆነ የሰው ልጅ በእግዚአብሔር ፊት ምንኛ ያንስ?
ዮሐንስ 13:31 ከወጣም በኋላ ኢየሱስ እንዲ አለ። *አሁን የሰው ልጅ ከበረ እግዚእብሔርም ሰለ እርሱ ከበረ*፤
ኢዮብ 25፥6 ይልቁንስ *ብስብስ የሆነ ሰው፥ ትልም የሆነ የሰው ልጅ ምንኛ ያንስ*!
የሰው ልጅ የሚመስል የሚባለው ኢየሱስ ነው ብንል እንኳን ኢየሱስ የሚመስለው አለ የሰው ልጅ የሚመስል ተብሏልና፤ ሰውን ይመስላል፤ ነገር ግን ነገር ግን ያ የሚመለከው አንዱ አምላክ የሚመስለው አለን? የለም፦
ኢዮብ 23:13 *እርሱ ግን ብቻውን ነው፤ እርሱንስ የሚመስለው ማን ነው?*
ነጥብ ሶስት
“ይገዙለት”
“ይገዙለት” ተብሎ በግሪክ ሰፕቱጀንት”LXX” ላይ የሰፈረው ቃል “ዱልኦስ” δοῦλος ነው፦
ዳንኤል 7፥14 ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ልዩ ቋንቋም የሚናገሩ ሁሉ “ይገዙለት” δουλεύσουσιν ዘንድ ግዛትና ክብር መንግሥትም “ተሰጠው”፤ ግዛቱም የማያልፍ የዘላለም ግዛት ነው፥ መንግሥቱም የማይጠፋ ነው።
“ይገዙለት” ተብሎ መገዛት የተገባው የሰው ልጅ የሚስመለው የልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ እንደሆነ ዐውዱ ላይ ፍንትውና ቁልጭ ብሎ ተቀምጧል፦
ዳንኤል 7፥27 መንግሥትም ግዛትም ከሰማይም ሁሉ በታች ያሉ የመንግሥታት ታላቅነት “ለልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ” ይሰጣል፤ መንግሥቱ የዘላለም መንግሥት ነው፥ ግዛቶችም ሁሉ “ይገዙለታል* δουλεύσουσι ይታዘዙለትማል።
አይ የሰው ልጅ የሚመስል የተባለው ኢየሱስ ነው፤ “ይገዙለት” ማለት “ያመልኩት” ዘንድ ማለት ነው ብላችሁ ከፈሰራችሁት የማትወጡት ገደል ውስጥ ትገባላችሁ፤ እንግዲያውስ የሚመለኩ አበዛዛቸው፦
ኢየሩሳሌም፦
ኢሳይያስ 60:12 ለአንቺም “የማይገዛ” δουλεύσουσί ሕዝብና መንግሥት ይጠፋል፥ እነዚያ አሕዛብም ፈጽመው ይጠፋሉ።
ያዕቆብ፦
ዘፍጥረት 25፥23 እግዚአብሔርም አላት፦ ሁለት ወገኖች በማኅፀንሽ ናቸው፥ ሁለቱም ሕዝብ ከሆድሽ ይከፈላሉ፤ ሕዝብም ከሕዝብ ይበረታል፤ ታላቁም ለታናሹ “ይገዛል” δουλεύσει ።
ዘፍጥረት 27፥29 አሕዛብ “ይገዙልህ” δουλευσάτωσάν ሕዝብም ይስገዱልህ፤
ሮሜ 8፥12 ለእርስዋ፦ ታላቁ ለታናሹ “ይገዛል” δουλεύσει ተባለላት።
“እርስ በእርስ”፦
ገላትያ 5፥13 ነገር ግን በፍቅር እርስ በእርሳችሁ “አገልግሉ” δουλεύετε ። KJV
ልብ አድርጉ ሁሉም ጋር መገዛት ተብሎ በግሪኩ ኮይኔ የቀረቡት ቃላት አንድ አይነት ነው።
መደምደሚያ
በተለይ የክርስትና የዐቂህዳህ መጽሐፍ የሆነው ሃይማኖተ-አበው ስጋ ፍጡር ነው ይሉን እና ተመልሰው አምላክ ነው ይላሉ፦
ሃይማኖተ-አበው ዘመጠሊጎን 44፥3
ዘመጠሊጎን አለ፦ “ወለሊሁ ሐነፀ ሥጋሁ ውስጠ ከርሠ ድንግል ወኢተሳተፎ መኑሂ በፈጢረ ሥጋሁ አላ ለሊሁ ባሕቲቱ ፈጠሮ”
ትርጉም፦ ” እርሱ ሥጋውን በድንግል ማሕፀን ፈጠረ፤ ሥጋውን በመፍጠር ማንም አጋዥ አልሆነውም፤ እርሱ እራሱ ፈጠረው እንጂ”
ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 78፥31
ቄርሎስም አለ፦ “ወዓዲ ንቤ እስመ ሥጋሁ ለእግዚእነ ክርስቶስ አምላክ ውእቱ”
ትርጉም፦ ” ዳግመኛ የጌታችን የክርስቶስ ስጋ አምላክ እንደሆነ እንናገራለን”
ይህንን ህሊና ይቀበለዋል? ስጋው ምግብ ሲበላ የሚበላው ምግብ ሰውነት ሲሆን ይመለካልን? ሲከሳ ወይም ያ ምግብ ከሰውነት ሲወጣ አይመለክምን? ደሙ ስጋ ውስጥ እያለ የሚመለክ ሲፈስ የማይመለክ ነውን? ይህንን ውስብስብ ትምህርት እንኳን ልታስረዱን ይቅርና ለራሳችሁ አልገባችሁም። ኢየሱስ መመለክ የሚገባው እርሱ ሳይሆን የእርሱ አምላክ እንደሆነ በግልፅ ተናግሯል፦
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ *እርሱንም ብቻ አምልክ* λατρεύσεις ተብሎ ተጽፎአልና አለው።
አንድ ነጠላ ማንነት”person” ብቻ የሚመለክ መሆኑን ለማሳየት “እርሱ” የሚለው ነጠላ ተሳቢ-ተውላጠ ስም እና “ብቻ” በሚል ገላጭ”adjective” የሚመለከው ለኢየሱስ ንግስና የሰጠው ጌታ አምላክ ብቻ መሆኑን ያሳያል፤ ይህ ጌታም አምላክ አንድ ጌታ ነው፤ ይህ አንድ ጌታ ለእስራላልውያን የመረጠውን ኢየሱስን የላከ ነው፦
ሉቃስ 1፥32 እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ *ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል*፤
ማርቆስ 12፥29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ፦ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ *ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው*፥
ሐዋ ሥራ 3፥20 እንግዲህ *ከጌታ ፊት* የመጽናናት ዘመን እንድትመጣላችሁ አስቀድሞም ለእናንተ *የመረጠውን ኢየሱስ ክርስቶስን እንዲልክላችሁ*፥ ኃጢአታችሁ ይደመሰስ ዘንድ ንስሐ ግቡ ተመለሱም።
በእርግጥም ኢየሱስ አስተምህሮቱ “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥72 እነዚያ «አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ *አልመሲህም አለ፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ፡፡»* እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ لَقَدْ كَفَرَ ٱلَّذِينَ قَالُوٓا۟ إِنَّ ٱللَّهَ هُوَ ٱلْمَسِيحُ ٱبْنُ مَرْيَمَ ۖ وَقَالَ ٱلْمَسِيحُ يَٰبَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ ۖ إِنَّهُۥ مَن يُشْرِكْ بِٱللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ ٱللَّهُ عَلَيْهِ ٱلْجَنَّةَ وَمَأْوَىٰهُ ٱلنَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّٰلِمِينَ مِنْ أَنصَارٍۢ
19፥36 ዒሳ አለ፦ *«አላህም ጌታዬ ጌታችሁም ነውና አምልኩት፡፡ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው፡፡» وَإِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۚ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
3፥51 *«አላህ ጌታዬ እና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት*፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» አላቸው፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
43፥64 *«አላህ ጌታዬ ጌታችሁም ነውና አምልኩት*፡፡ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው፡፡» إِنَّ ٱللَّهَ هُوَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۚ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ይገዙለት”
“ይገዙለት” ተብሎ በግሪክ ሰፕቱጀንት”LXX” ላይ የሰፈረው ቃል “ዱልኦስ” δοῦλος ነው፦
ዳንኤል 7፥14 ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ወገኖችና አሕዛብ በልዩ ልዩ ቋንቋም የሚናገሩ ሁሉ “ይገዙለት” δουλεύσουσιν ዘንድ ግዛትና ክብር መንግሥትም “ተሰጠው”፤ ግዛቱም የማያልፍ የዘላለም ግዛት ነው፥ መንግሥቱም የማይጠፋ ነው።
“ይገዙለት” ተብሎ መገዛት የተገባው የሰው ልጅ የሚስመለው የልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ እንደሆነ ዐውዱ ላይ ፍንትውና ቁልጭ ብሎ ተቀምጧል፦
ዳንኤል 7፥27 መንግሥትም ግዛትም ከሰማይም ሁሉ በታች ያሉ የመንግሥታት ታላቅነት “ለልዑሉ ቅዱሳን ሕዝብ” ይሰጣል፤ መንግሥቱ የዘላለም መንግሥት ነው፥ ግዛቶችም ሁሉ “ይገዙለታል* δουλεύσουσι ይታዘዙለትማል።
አይ የሰው ልጅ የሚመስል የተባለው ኢየሱስ ነው፤ “ይገዙለት” ማለት “ያመልኩት” ዘንድ ማለት ነው ብላችሁ ከፈሰራችሁት የማትወጡት ገደል ውስጥ ትገባላችሁ፤ እንግዲያውስ የሚመለኩ አበዛዛቸው፦
ኢየሩሳሌም፦
ኢሳይያስ 60:12 ለአንቺም “የማይገዛ” δουλεύσουσί ሕዝብና መንግሥት ይጠፋል፥ እነዚያ አሕዛብም ፈጽመው ይጠፋሉ።
ያዕቆብ፦
ዘፍጥረት 25፥23 እግዚአብሔርም አላት፦ ሁለት ወገኖች በማኅፀንሽ ናቸው፥ ሁለቱም ሕዝብ ከሆድሽ ይከፈላሉ፤ ሕዝብም ከሕዝብ ይበረታል፤ ታላቁም ለታናሹ “ይገዛል” δουλεύσει ።
ዘፍጥረት 27፥29 አሕዛብ “ይገዙልህ” δουλευσάτωσάν ሕዝብም ይስገዱልህ፤
ሮሜ 8፥12 ለእርስዋ፦ ታላቁ ለታናሹ “ይገዛል” δουλεύσει ተባለላት።
“እርስ በእርስ”፦
ገላትያ 5፥13 ነገር ግን በፍቅር እርስ በእርሳችሁ “አገልግሉ” δουλεύετε ። KJV
ልብ አድርጉ ሁሉም ጋር መገዛት ተብሎ በግሪኩ ኮይኔ የቀረቡት ቃላት አንድ አይነት ነው።
መደምደሚያ
በተለይ የክርስትና የዐቂህዳህ መጽሐፍ የሆነው ሃይማኖተ-አበው ስጋ ፍጡር ነው ይሉን እና ተመልሰው አምላክ ነው ይላሉ፦
ሃይማኖተ-አበው ዘመጠሊጎን 44፥3
ዘመጠሊጎን አለ፦ “ወለሊሁ ሐነፀ ሥጋሁ ውስጠ ከርሠ ድንግል ወኢተሳተፎ መኑሂ በፈጢረ ሥጋሁ አላ ለሊሁ ባሕቲቱ ፈጠሮ”
ትርጉም፦ ” እርሱ ሥጋውን በድንግል ማሕፀን ፈጠረ፤ ሥጋውን በመፍጠር ማንም አጋዥ አልሆነውም፤ እርሱ እራሱ ፈጠረው እንጂ”
ሃይማኖተ-አበው ዘቄርሎስ 78፥31
ቄርሎስም አለ፦ “ወዓዲ ንቤ እስመ ሥጋሁ ለእግዚእነ ክርስቶስ አምላክ ውእቱ”
ትርጉም፦ ” ዳግመኛ የጌታችን የክርስቶስ ስጋ አምላክ እንደሆነ እንናገራለን”
ይህንን ህሊና ይቀበለዋል? ስጋው ምግብ ሲበላ የሚበላው ምግብ ሰውነት ሲሆን ይመለካልን? ሲከሳ ወይም ያ ምግብ ከሰውነት ሲወጣ አይመለክምን? ደሙ ስጋ ውስጥ እያለ የሚመለክ ሲፈስ የማይመለክ ነውን? ይህንን ውስብስብ ትምህርት እንኳን ልታስረዱን ይቅርና ለራሳችሁ አልገባችሁም። ኢየሱስ መመለክ የሚገባው እርሱ ሳይሆን የእርሱ አምላክ እንደሆነ በግልፅ ተናግሯል፦
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ *እርሱንም ብቻ አምልክ* λατρεύσεις ተብሎ ተጽፎአልና አለው።
አንድ ነጠላ ማንነት”person” ብቻ የሚመለክ መሆኑን ለማሳየት “እርሱ” የሚለው ነጠላ ተሳቢ-ተውላጠ ስም እና “ብቻ” በሚል ገላጭ”adjective” የሚመለከው ለኢየሱስ ንግስና የሰጠው ጌታ አምላክ ብቻ መሆኑን ያሳያል፤ ይህ ጌታም አምላክ አንድ ጌታ ነው፤ ይህ አንድ ጌታ ለእስራላልውያን የመረጠውን ኢየሱስን የላከ ነው፦
ሉቃስ 1፥32 እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ *ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል*፤
ማርቆስ 12፥29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ፦ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ *ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው*፥
ሐዋ ሥራ 3፥20 እንግዲህ *ከጌታ ፊት* የመጽናናት ዘመን እንድትመጣላችሁ አስቀድሞም ለእናንተ *የመረጠውን ኢየሱስ ክርስቶስን እንዲልክላችሁ*፥ ኃጢአታችሁ ይደመሰስ ዘንድ ንስሐ ግቡ ተመለሱም።
በእርግጥም ኢየሱስ አስተምህሮቱ “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥72 እነዚያ «አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ *አልመሲህም አለ፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ፡፡»* እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ لَقَدْ كَفَرَ ٱلَّذِينَ قَالُوٓا۟ إِنَّ ٱللَّهَ هُوَ ٱلْمَسِيحُ ٱبْنُ مَرْيَمَ ۖ وَقَالَ ٱلْمَسِيحُ يَٰبَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ ۖ إِنَّهُۥ مَن يُشْرِكْ بِٱللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ ٱللَّهُ عَلَيْهِ ٱلْجَنَّةَ وَمَأْوَىٰهُ ٱلنَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّٰلِمِينَ مِنْ أَنصَارٍۢ
19፥36 ዒሳ አለ፦ *«አላህም ጌታዬ ጌታችሁም ነውና አምልኩት፡፡ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው፡፡» وَإِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۚ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
3፥51 *«አላህ ጌታዬ እና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት*፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» አላቸው፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
43፥64 *«አላህ ጌታዬ ጌታችሁም ነውና አምልኩት*፡፡ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው፡፡» إِنَّ ٱللَّهَ هُوَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۚ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢየሱስ አይመለክም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
ዒሳ የትምህርቱ ጭብጥ፦ “አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት” የሚል ነው፤ አምላካችን አላህም ኢየሱስ ተናገር ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
3፥51 *”አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት”* ፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» አላቸው፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
5፥72 እነዚያ «አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ አልመሲህም አለ፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ፤ እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ لَقَدْ كَفَرَ ٱلَّذِينَ قَالُوٓا۟ إِنَّ ٱللَّهَ هُوَ ٱلْمَسِيحُ ٱبْنُ مَرْيَمَ ۖ وَقَالَ ٱلْمَسِيحُ يَٰبَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ ۖ إِنَّهُۥ مَن يُشْرِكْ بِٱللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ ٱللَّهُ عَلَيْهِ ٱلْجَنَّةَ وَمَأْوَىٰهُ ٱلنَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّٰلِمِينَ مِنْ أَنصَارٍۢ
19፥36 ዒሳ አለ፦ *”አላህም ጌታዬ ጌታችሁም ነውና ተገዙት”* ፡፡ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው፡፡» وَإِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۚ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
አምልኮ” የሚለው ቃል በእብራይስጥ “አቫድ” עָבַד ፣ በግሪክ “ላትሬኦ” λατρεύω ፤ በዐረቢኛ “ዒባዳ” عبادة ሲሆን “ስግደት” ደግሞ በዕብራይስጥ “ሻኻህ” שָׁחָה ፣ በግሪክ ደግሞ “ፕሩስኩኔኦ” προσκυνέω ፣ በዐረቢኛ “ሡጁድ” سُّجُود ነው፤ እነዚህ ቃላት በዐረቢኛ ባይብል ላይ በአንድ አንቀጽ ላይ ለየቅል ተቀምጠዋል፦
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፡— ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ *ስገድ* እርሱንም ብቻ *አምልክ*፡ ተብሎ ተጽፎአልና፡ አለው። حِينَئِذٍ قَالَ لَهُ يَسُوعُ: «اذْهَبْ يَا شَيْطَانُ! لأَنَّهُ مَكْتُوبٌ: لِلرَّبِّ إِلَهِكَ تَسْجُدُ وَإِيَّاهُ وَحْدَهُ تَعْبُدُ».
ልብ አድርግ “ስገድ” ለሚለው ቃል የመጣው “ተሥጁዱ” تَسْجُدُ ሲሆን “አምልክ” ለሚለው ቃል ደግሞ “ተዕቡዱ” تَعْبُدُ ነው። “እርሱንም ብቻ አምልክ” የሚለው ሃይለ-ቃል አምልኮ የአንድ አምላክ ብቻ ገንዘብ መሆኑን እንረዳለን። ይህንን እሳቤ ይዘን ለኢየሱስ “ሰገዱለት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሠጀዱሁ ለሁ” سَجَدُوا لَهُ ብቻና ብቻ ነው፦
ማቴዎስ 2፥11 ወደ ቤትም ገብተው ሕፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት፥ ወድቀውም *ሰገዱለት*፥ فَلَمَّا رَأَوُا النَّجْمَ فَرِحُوا فَرَحاً عَظِيماً جِدّاً وَأَتَوْا إِلَى الْبَيْتِ وَرَأَوُا الصَّبِيَّ مَعَ مَرْيَمَ أُمِّهِ فَخَرُّوا وَسَجَدُوا لَهُ
ማቴዎስ 14፥33 በታንኳይቱም የነበሩት፡— በእውነት የእግዚአብሔር ልጅ ነህ፡ ብለው *ሰገዱለት*። وَالَّذِينَ فِي السَّفِينَةِ جَاءُوا وَسَجَدُوا لَهُ قَائِلِينَ: «بِالْحَقِيقَةِ أَنْتَ ابْنُ اللَّهِ!».
ዕብራውያን 1፥6 ያለው ከቶ ለማን ነው? ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፡— የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ *ይስገዱ*፥ ይላል። وَأَيْضاً مَتَى أَدْخَلَ الْبِكْرَ إِلَى الْعَالَمِ يَقُولُ: «وَلْتَسْجُدْ لَهُ كُلُّ مَلاَئِكَةِ اللهِ».
“ሡጁድ” سُّجُود ፍጡራን ለፍጡራን እጅ መንሳትን ያመለክታል፤ “ይሰግዱ” ለሚለው ቃል ያገለገለው “የሥጁዱነ” َيَسْجُدُونَ ነው፦
ራእይ 3፥9 እነሆ፥ አይሁድ ሳይሆኑ፡— አይሁድ ነን ከሚሉ ነገር ግን ከሚዋሹ ከሰይጣን ማኅበር አንዳንዶችን እሰጥሃለሁ እነሆ፥ መጥተው በእግሮችህ ፊት *ይሰግዱ* ዘንድ እኔም እንደ ወደድሁህ ያውቁ ዘንድ አደርጋቸዋለሁ። هَئَنَذَا أَجْعَلُ الَّذِينَ مِنْ مَجْمَعِ الشَّيْطَانِ، مِنَ الْقَائِلِينَ إِنَّهُمْ يَهُودٌ وَلَيْسُوا يَهُوداً، بَلْ يَكْذِبُونَ: هَئَنَذَا أُصَيِّرُهُمْ يَأْتُونَ وَيَسْجُدُونَ أَمَامَ رِجْلَيْكَ، وَيَعْرِفُونَ أَنِّي أَنَا أَحْبَبْتُكَ. لأَنَّكَ حَفِظْتَ كَلِمَةَ صَبْرِي،እግዚአብሔር
ፈጣሪ ግን በግልጽ “የዕቡዱነኒ” َيَعْبُدُونَنِي ማለትም “ያመልኩኛል” ብሏል፦
ሐዋ. ሥራ 7፥7 ደግሞም ፡— እንደ ባሪያዎች በሚገዙአቸው ሕዝብ ላይ እኔ እፈርድባቸዋለሁ፥ ከዚህም በኋላ ይወጣሉ በዚህም ስፍራ *ያመልኩኛል*፤ አለ። وَتَكَلَّمَ اللهُ هَكَذَا: أَنْ يَكُونَ نَسْلُهُ مُتَغَرِّباً فِي أَرْضٍ غَرِيبَةٍ فَيَسْتَعْبِدُوهُ وَيُسِيئُوا إِلَيْهِ أَرْبَعَ مِئَةِ سَنَةٍ وَالْأُمَّةُ الَّتِي يُسْتَعْبَدُونَ لَهَا سَأَدِينُهَا أَنَا يَقُولُ اللهُ. وَبَعْدَ ذَلِكَ يَخْرُجُونَ وَيَعْبُدُونَنِي فِي هَذَا الْمَكَانِ.
ዋቢ መጽሐፍ ዐረቢክ ባይብል ይመልከቱ፦
Arabic/English Online Bible
http://www.copticchurch.net/cgibin/bible/
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
ዒሳ የትምህርቱ ጭብጥ፦ “አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት” የሚል ነው፤ አምላካችን አላህም ኢየሱስ ተናገር ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
3፥51 *”አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት”* ፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» አላቸው፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
5፥72 እነዚያ «አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ አልመሲህም አለ፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ፤ እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ لَقَدْ كَفَرَ ٱلَّذِينَ قَالُوٓا۟ إِنَّ ٱللَّهَ هُوَ ٱلْمَسِيحُ ٱبْنُ مَرْيَمَ ۖ وَقَالَ ٱلْمَسِيحُ يَٰبَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ ۖ إِنَّهُۥ مَن يُشْرِكْ بِٱللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ ٱللَّهُ عَلَيْهِ ٱلْجَنَّةَ وَمَأْوَىٰهُ ٱلنَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّٰلِمِينَ مِنْ أَنصَارٍۢ
19፥36 ዒሳ አለ፦ *”አላህም ጌታዬ ጌታችሁም ነውና ተገዙት”* ፡፡ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው፡፡» وَإِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۚ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
አምልኮ” የሚለው ቃል በእብራይስጥ “አቫድ” עָבַד ፣ በግሪክ “ላትሬኦ” λατρεύω ፤ በዐረቢኛ “ዒባዳ” عبادة ሲሆን “ስግደት” ደግሞ በዕብራይስጥ “ሻኻህ” שָׁחָה ፣ በግሪክ ደግሞ “ፕሩስኩኔኦ” προσκυνέω ፣ በዐረቢኛ “ሡጁድ” سُّجُود ነው፤ እነዚህ ቃላት በዐረቢኛ ባይብል ላይ በአንድ አንቀጽ ላይ ለየቅል ተቀምጠዋል፦
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፡— ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ *ስገድ* እርሱንም ብቻ *አምልክ*፡ ተብሎ ተጽፎአልና፡ አለው። حِينَئِذٍ قَالَ لَهُ يَسُوعُ: «اذْهَبْ يَا شَيْطَانُ! لأَنَّهُ مَكْتُوبٌ: لِلرَّبِّ إِلَهِكَ تَسْجُدُ وَإِيَّاهُ وَحْدَهُ تَعْبُدُ».
ልብ አድርግ “ስገድ” ለሚለው ቃል የመጣው “ተሥጁዱ” تَسْجُدُ ሲሆን “አምልክ” ለሚለው ቃል ደግሞ “ተዕቡዱ” تَعْبُدُ ነው። “እርሱንም ብቻ አምልክ” የሚለው ሃይለ-ቃል አምልኮ የአንድ አምላክ ብቻ ገንዘብ መሆኑን እንረዳለን። ይህንን እሳቤ ይዘን ለኢየሱስ “ሰገዱለት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሠጀዱሁ ለሁ” سَجَدُوا لَهُ ብቻና ብቻ ነው፦
ማቴዎስ 2፥11 ወደ ቤትም ገብተው ሕፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት፥ ወድቀውም *ሰገዱለት*፥ فَلَمَّا رَأَوُا النَّجْمَ فَرِحُوا فَرَحاً عَظِيماً جِدّاً وَأَتَوْا إِلَى الْبَيْتِ وَرَأَوُا الصَّبِيَّ مَعَ مَرْيَمَ أُمِّهِ فَخَرُّوا وَسَجَدُوا لَهُ
ማቴዎስ 14፥33 በታንኳይቱም የነበሩት፡— በእውነት የእግዚአብሔር ልጅ ነህ፡ ብለው *ሰገዱለት*። وَالَّذِينَ فِي السَّفِينَةِ جَاءُوا وَسَجَدُوا لَهُ قَائِلِينَ: «بِالْحَقِيقَةِ أَنْتَ ابْنُ اللَّهِ!».
ዕብራውያን 1፥6 ያለው ከቶ ለማን ነው? ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፡— የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ *ይስገዱ*፥ ይላል። وَأَيْضاً مَتَى أَدْخَلَ الْبِكْرَ إِلَى الْعَالَمِ يَقُولُ: «وَلْتَسْجُدْ لَهُ كُلُّ مَلاَئِكَةِ اللهِ».
“ሡጁድ” سُّجُود ፍጡራን ለፍጡራን እጅ መንሳትን ያመለክታል፤ “ይሰግዱ” ለሚለው ቃል ያገለገለው “የሥጁዱነ” َيَسْجُدُونَ ነው፦
ራእይ 3፥9 እነሆ፥ አይሁድ ሳይሆኑ፡— አይሁድ ነን ከሚሉ ነገር ግን ከሚዋሹ ከሰይጣን ማኅበር አንዳንዶችን እሰጥሃለሁ እነሆ፥ መጥተው በእግሮችህ ፊት *ይሰግዱ* ዘንድ እኔም እንደ ወደድሁህ ያውቁ ዘንድ አደርጋቸዋለሁ። هَئَنَذَا أَجْعَلُ الَّذِينَ مِنْ مَجْمَعِ الشَّيْطَانِ، مِنَ الْقَائِلِينَ إِنَّهُمْ يَهُودٌ وَلَيْسُوا يَهُوداً، بَلْ يَكْذِبُونَ: هَئَنَذَا أُصَيِّرُهُمْ يَأْتُونَ وَيَسْجُدُونَ أَمَامَ رِجْلَيْكَ، وَيَعْرِفُونَ أَنِّي أَنَا أَحْبَبْتُكَ. لأَنَّكَ حَفِظْتَ كَلِمَةَ صَبْرِي،እግዚአብሔር
ፈጣሪ ግን በግልጽ “የዕቡዱነኒ” َيَعْبُدُونَنِي ማለትም “ያመልኩኛል” ብሏል፦
ሐዋ. ሥራ 7፥7 ደግሞም ፡— እንደ ባሪያዎች በሚገዙአቸው ሕዝብ ላይ እኔ እፈርድባቸዋለሁ፥ ከዚህም በኋላ ይወጣሉ በዚህም ስፍራ *ያመልኩኛል*፤ አለ። وَتَكَلَّمَ اللهُ هَكَذَا: أَنْ يَكُونَ نَسْلُهُ مُتَغَرِّباً فِي أَرْضٍ غَرِيبَةٍ فَيَسْتَعْبِدُوهُ وَيُسِيئُوا إِلَيْهِ أَرْبَعَ مِئَةِ سَنَةٍ وَالْأُمَّةُ الَّتِي يُسْتَعْبَدُونَ لَهَا سَأَدِينُهَا أَنَا يَقُولُ اللهُ. وَبَعْدَ ذَلِكَ يَخْرُجُونَ وَيَعْبُدُونَنِي فِي هَذَا الْمَكَانِ.
ዋቢ መጽሐፍ ዐረቢክ ባይብል ይመልከቱ፦
Arabic/English Online Bible
http://www.copticchurch.net/cgibin/bible/
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ቅዱሱ መንፈስ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
16፥102 እነዚያን ያመኑትን ለማረጋጋት ሙስሊሞቹንም ለመምራትና ለማብሰር *ቁርኣንን ቅዱሱ መንፈስ እውነተኛ ሲኾን ከጌታህ አወረደው* በላቸው፡፡ قُلْ نَزَّلَهُ رُوحُ الْقُدُسِ مِن رَّبِّكَ بِالْحَقِّ لِيُثَبِّتَ الَّذِينَ آمَنُوا وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُسْلِمِينَ
“ሩሑል ቁዱስ” ِرُوحُ الْقُدُس ማለት “ቅዱሱ መንፈስ” ማለት ሲሆን ቁርኣን ላይ “ሩሑል ቅዱስ” የሚለው ቃል 4 ጊዜ ተጠቅሷል፤ ሚሽነሪዎች፦ “እናንተ ቁርኣናችሁን አትቀበሉትም እንጂ አላህ ታማኝ መንፈስ ወይም ቅዱስ መንፈስ ነው ይላል” ብለው በጥራዝ ነጠቅ መረጃ ከራሳቸው እሳቤ ጋር ለማጣጣም ይሞክራሉ፤ ይህንን ስሁት ሙግት ድባቅ ለማስገባት በኢስላም ስለ ቅዱስ መንፈስ ያለውን እሳቤ ጥልልና ጥንፍፍ አድርገን ኢንሻላህ እናያለን፦
ነጥብ አንድ
“መላእክት እና መንፈሱ”
ሚሽነሪዎች ቅዱሱ መንፈስ ከመላእክት “ወ” وَ ማለትም “እና” በሚል መስተጻምር ተቀምጧል፤ ስለዚህ ከመላእክት የተለየ ደግሞ ፈጣሪ ነው የሚል ስሁት ሙግት ያቀርባሉ፦
97፥4 በእርሷ ውስጥ *መላእክት እና መንፈሱ* በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ፡፡ تَنَزَّلُ الْمَلَائِكَةُ وَالرُّوحُ فِيهَا بِإِذْنِ رَبِّهِم مِّن كُلِّ أَمْر
78፥38 *መንፈሱና መላእክቶቹም* የተሰለፉ ኾነው በሚቆሙ ቀን አል-ረሕማን ለእርሱ የፈቀደለትና ትክክለኛን ቃል ያለ ሰው ቢኾን እንጅ መነጋገርን አይችሉም፡፡ يَوْمَ يَقُومُ الرُّوحُ وَالْمَلَائِكَةُ صَفًّا ۖ لَّا يَتَكَلَّمُونَ إِلَّا مَنْ أَذِنَ لَهُ الرَّحْمَـٰنُ وَقَالَ صَوَابًا
70፥4 *መላእክቱና መንፈሱም* ልኩ አምሳ ሺሕ ዓመት በኾነ ቀን ውስጥ ወደ እርሱ ያርጋሉ፡፡ تَعْرُجُ الْمَلَائِكَةُ وَالرُّوحُ إِلَيْهِ فِي يَوْمٍ كَانَ مِقْدَارُهُ خَمْسِينَ أَلْفَ سَنَةٍ
ልብ አድርግ መንፈሱ ከመላእክት ጋር በጌታ አላህ ፈቃድ የሚወርድ እና ወደ አላህ የሚያርግ የሚያርግ ከሆነ የሚወርደውና የሚያርገው ቅዱስ መንፈስ እና አላህ ይለያያሉ። በተጨማሪም “ወ” ተብሎ በመስተጻምር መቀመጡ እልቅናና ክብርን ያመለክታል እንጂ ቅዱስ መንፈስ መልአክ አለመሆኑ መረጃ አይሆንም። ለምሳሌ ሱረቱል ፋቲሓህ ከቁርኣን “እና” በሚል መስተጻም ተለይቷል፦
15፥87 *ከሚደጋገሙ የኾኑን ሰባትን እና ታላቁንም ቁርኣን በእርግጥ ሰጠንህ*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَاكَ سَبْعًا مِّنَ الْمَثَانِي وَالْقُرْآنَ الْعَظِيمَ
የሚደጋገሙ ሰባት አንቀጾች ሱረቱል ፋቲሓህ ከቁርአን “እና” በሚል መለየቱ ሱረቱል ፋቲሓህ ክብር ያላት ሱራ መሆኗን ለማሳየት እንጂ ቁርኣን አለመሆኗ እንደማያሳይ ሁሉ በተመሳሳይም ቅዱስ መንፈስ ከመላእክት ክብር መኖሩን ያሳያል እንጁ መልአክ አለመሆኑን አያሳይም፤ እሩቅ ሳንሄድ ጂብሪልና ሚካኤል ከመላእክት “ወ” በሚል መስተዋድድ ተነጥለዋል፤ ያ ማለት ጂብሪልና ሚካኤል መላእክት አይደሉም ማለት አይደለም፦
2፥98 ለአላህና ለመላእክቱ ለመልክተኞቹም ለጂብሪልም ለሚካልም ጠላት የኾነ ሰው አላህ ለእነዚህ ከሓዲዎች ጠላት ነው፡፡ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّلَّهِ وَمَلَائِكَتِهِ وَرُسُلِهِ وَجِبْرِيلَ وَمِيكَالَ فَإِنَّ اللَّهَ عَدُوٌّ لِّلْكَافِرِينَ
66፥4 በእርሱም ላይ ብትረዳዱ አላህ እርሱ ረዳቱ ነው፡፡ *ጂብሪልም ከምእምናንም መልካሙ ከዚህም በኋላ መላእክቱ* ረዳቶቹ ናቸው፡፡ إِن تَتُوبَا إِلَى اللَّهِ فَقَدْ صَغَتْ قُلُوبُكُمَا ۖ وَإِن تَظَاهَرَا عَلَيْهِ فَإِنَّ اللَّهَ هُوَ مَوْلَاهُ وَجِبْرِيلُ وَصَالِحُ الْمُؤْمِنِينَ ۖ وَالْمَلَائِكَةُ بَعْدَ ذَٰلِكَ ظَهِيرٌ
ለምሳሌ፦ “ሚካኤል እና መላእክቱ” ተብሎ ሚካኤል ከመላእክት “እና” በሚል መነጠሉ ሚካኤል መልአክ አልነበረም ማለት አይደለም፦
ራእይ 12፥7 በሰማይም ሰልፍ ሆነ፤ *ሚካኤል እና መላእክቱ* ዘንዶውን ተዋጉ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
16፥102 እነዚያን ያመኑትን ለማረጋጋት ሙስሊሞቹንም ለመምራትና ለማብሰር *ቁርኣንን ቅዱሱ መንፈስ እውነተኛ ሲኾን ከጌታህ አወረደው* በላቸው፡፡ قُلْ نَزَّلَهُ رُوحُ الْقُدُسِ مِن رَّبِّكَ بِالْحَقِّ لِيُثَبِّتَ الَّذِينَ آمَنُوا وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُسْلِمِينَ
“ሩሑል ቁዱስ” ِرُوحُ الْقُدُس ማለት “ቅዱሱ መንፈስ” ማለት ሲሆን ቁርኣን ላይ “ሩሑል ቅዱስ” የሚለው ቃል 4 ጊዜ ተጠቅሷል፤ ሚሽነሪዎች፦ “እናንተ ቁርኣናችሁን አትቀበሉትም እንጂ አላህ ታማኝ መንፈስ ወይም ቅዱስ መንፈስ ነው ይላል” ብለው በጥራዝ ነጠቅ መረጃ ከራሳቸው እሳቤ ጋር ለማጣጣም ይሞክራሉ፤ ይህንን ስሁት ሙግት ድባቅ ለማስገባት በኢስላም ስለ ቅዱስ መንፈስ ያለውን እሳቤ ጥልልና ጥንፍፍ አድርገን ኢንሻላህ እናያለን፦
ነጥብ አንድ
“መላእክት እና መንፈሱ”
ሚሽነሪዎች ቅዱሱ መንፈስ ከመላእክት “ወ” وَ ማለትም “እና” በሚል መስተጻምር ተቀምጧል፤ ስለዚህ ከመላእክት የተለየ ደግሞ ፈጣሪ ነው የሚል ስሁት ሙግት ያቀርባሉ፦
97፥4 በእርሷ ውስጥ *መላእክት እና መንፈሱ* በጌታቸው ፈቃድ በነገሩ ሁሉ ይወርዳሉ፡፡ تَنَزَّلُ الْمَلَائِكَةُ وَالرُّوحُ فِيهَا بِإِذْنِ رَبِّهِم مِّن كُلِّ أَمْر
78፥38 *መንፈሱና መላእክቶቹም* የተሰለፉ ኾነው በሚቆሙ ቀን አል-ረሕማን ለእርሱ የፈቀደለትና ትክክለኛን ቃል ያለ ሰው ቢኾን እንጅ መነጋገርን አይችሉም፡፡ يَوْمَ يَقُومُ الرُّوحُ وَالْمَلَائِكَةُ صَفًّا ۖ لَّا يَتَكَلَّمُونَ إِلَّا مَنْ أَذِنَ لَهُ الرَّحْمَـٰنُ وَقَالَ صَوَابًا
70፥4 *መላእክቱና መንፈሱም* ልኩ አምሳ ሺሕ ዓመት በኾነ ቀን ውስጥ ወደ እርሱ ያርጋሉ፡፡ تَعْرُجُ الْمَلَائِكَةُ وَالرُّوحُ إِلَيْهِ فِي يَوْمٍ كَانَ مِقْدَارُهُ خَمْسِينَ أَلْفَ سَنَةٍ
ልብ አድርግ መንፈሱ ከመላእክት ጋር በጌታ አላህ ፈቃድ የሚወርድ እና ወደ አላህ የሚያርግ የሚያርግ ከሆነ የሚወርደውና የሚያርገው ቅዱስ መንፈስ እና አላህ ይለያያሉ። በተጨማሪም “ወ” ተብሎ በመስተጻምር መቀመጡ እልቅናና ክብርን ያመለክታል እንጂ ቅዱስ መንፈስ መልአክ አለመሆኑ መረጃ አይሆንም። ለምሳሌ ሱረቱል ፋቲሓህ ከቁርኣን “እና” በሚል መስተጻም ተለይቷል፦
15፥87 *ከሚደጋገሙ የኾኑን ሰባትን እና ታላቁንም ቁርኣን በእርግጥ ሰጠንህ*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَاكَ سَبْعًا مِّنَ الْمَثَانِي وَالْقُرْآنَ الْعَظِيمَ
የሚደጋገሙ ሰባት አንቀጾች ሱረቱል ፋቲሓህ ከቁርአን “እና” በሚል መለየቱ ሱረቱል ፋቲሓህ ክብር ያላት ሱራ መሆኗን ለማሳየት እንጂ ቁርኣን አለመሆኗ እንደማያሳይ ሁሉ በተመሳሳይም ቅዱስ መንፈስ ከመላእክት ክብር መኖሩን ያሳያል እንጁ መልአክ አለመሆኑን አያሳይም፤ እሩቅ ሳንሄድ ጂብሪልና ሚካኤል ከመላእክት “ወ” በሚል መስተዋድድ ተነጥለዋል፤ ያ ማለት ጂብሪልና ሚካኤል መላእክት አይደሉም ማለት አይደለም፦
2፥98 ለአላህና ለመላእክቱ ለመልክተኞቹም ለጂብሪልም ለሚካልም ጠላት የኾነ ሰው አላህ ለእነዚህ ከሓዲዎች ጠላት ነው፡፡ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّلَّهِ وَمَلَائِكَتِهِ وَرُسُلِهِ وَجِبْرِيلَ وَمِيكَالَ فَإِنَّ اللَّهَ عَدُوٌّ لِّلْكَافِرِينَ
66፥4 በእርሱም ላይ ብትረዳዱ አላህ እርሱ ረዳቱ ነው፡፡ *ጂብሪልም ከምእምናንም መልካሙ ከዚህም በኋላ መላእክቱ* ረዳቶቹ ናቸው፡፡ إِن تَتُوبَا إِلَى اللَّهِ فَقَدْ صَغَتْ قُلُوبُكُمَا ۖ وَإِن تَظَاهَرَا عَلَيْهِ فَإِنَّ اللَّهَ هُوَ مَوْلَاهُ وَجِبْرِيلُ وَصَالِحُ الْمُؤْمِنِينَ ۖ وَالْمَلَائِكَةُ بَعْدَ ذَٰلِكَ ظَهِيرٌ
ለምሳሌ፦ “ሚካኤል እና መላእክቱ” ተብሎ ሚካኤል ከመላእክት “እና” በሚል መነጠሉ ሚካኤል መልአክ አልነበረም ማለት አይደለም፦
ራእይ 12፥7 በሰማይም ሰልፍ ሆነ፤ *ሚካኤል እና መላእክቱ* ዘንዶውን ተዋጉ።
ነጥብ ሁለት
“ታማኙ መንፈስ”
ይህ ቅዱስ መንፈስ ከጌታ አላህ ቁርአንን ማውረዱ በራሱ ቅዱስ መንፈስ ከአላህ ተለይቶ ተቀምጧል፦
16፥102 እነዚያን ያመኑትን ለማረጋጋት ሙስሊሞቹንም ለመምራትና ለማብሰር *ቁርኣንን ቅዱሱ መንፈስ እውነተኛ ሲኾን ከጌታህ አወረደው* በላቸው፡፡ قُلْ نَزَّلَهُ رُوحُ الْقُدُسِ مِن رَّبِّكَ بِالْحَقِّ لِيُثَبِّتَ الَّذِينَ آمَنُوا وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُسْلِمِينَ
“ረቢከ” رَّبِّكَ ማለትም “ጌታህ” ከሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህ የሚያሳየው ታማኙ መንፈስ ከነብያችን”ﷺ” ጌታ ከአላህ በታማኝነት ቁርኣንን እንዳወረደው ነው፦
26፥193 እርሱን *ታማኙ መንፈስ* አወረደው፤ نَزَلَ بِهِ الرُّوحُ الْأَمِينُ
ቅዱስ መንፈስ የዙፋኑ ባለቤት በሆነው በአላህ ዘንድ የእርሱ ባለሟል ነው፤ የአላህ ታማኝ መልእክተኛ ነው፦
81፥20 የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለቤት ዘንድ *ባለሟል* የኾነ፡፡ ذِى قُوَّةٍ عِندَ ذِى ٱلْعَرْشِ مَكِينٍۢ
81፥21 በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ *ታማኝ የኾነ ነው*፡፡ مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
ቅዱስ መንፈስ “ባለሟል” እና “ታማኝ” መባሉ በራሱ ላኪ እንዳለው ያሳያል፤ ይህም ታማኝ መንፈስ መልእክተኛ ተብሏል፦
19፥17 ከእነሱም መጋረጃን አደረገች፡፡ *መንፈሳችንምም ወደ እርሷ ላክን*፡፡ ለእርሷም ትክክለኛ ሰው ሆኖ ተመሰለላት፡፡ فَاتَّخَذَتْ مِن دُونِهِمْ حِجَابًا فَأَرْسَلْنَا إِلَيْهَا رُوحَنَا فَتَمَثَّلَ لَهَا بَشَرًا سَوِيًّا
19፥19 «እኔ ንጹሕን ልጅ ለአንቺ ልሰጥሽ *የጌታሽ መልክተኛ ነኝ*» አላት፡፡ قَالَ إِنَّمَا أَنَا رَسُولُ رَبِّكِ لِأَهَبَ لَكِ غُلَامًا زَكِيًّا
“መልእክተኛ” ከሆነ ላኪው አላህ ነው፤ ስለዚህ ቅዱስ መንፈስ ፈጣሪ አይደለም፤ አላህ ይህንን ቅዱስ መንፈስ ለእልቅናና ለክብር ወደራሱ በማስጠጋት በአገናዛቢ ቃል “መንፈሳችን” ይለዋል፤ ይህ ቅዱስ መንፈስ ደግሞ መለኮት እንዳልሆነ የምንረዳው የራሱ ጌታ አለው፤ ይህም ጌታው አላህ ነው፤ ነብያችን”ﷺ” ወደ አላህ በሩኩዕና በሡጁድ ጊዜ አላህን “የመላእክትና የመንፈስ ጌታ” ብለው ጠርተውቷል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 4, ሐዲስ 253
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሩኩዕና ሡጁድ ላይ፦ “ጥራት የሚገባህ ቅዱስ የመላእክት እና የሩሕ ጌታ” ይሉ ነበር። أَنَّ عَائِشَةَ، نَبَّأَتْهُ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَقُولُ فِي رُكُوعِهِ وَسُجُودِهِ “ سُبُّوحٌ قُدُّوسٌ رَبُّ الْمَلاَئِكَةِ وَالرُّوحِ ” .
“ታማኙ መንፈስ”
ይህ ቅዱስ መንፈስ ከጌታ አላህ ቁርአንን ማውረዱ በራሱ ቅዱስ መንፈስ ከአላህ ተለይቶ ተቀምጧል፦
16፥102 እነዚያን ያመኑትን ለማረጋጋት ሙስሊሞቹንም ለመምራትና ለማብሰር *ቁርኣንን ቅዱሱ መንፈስ እውነተኛ ሲኾን ከጌታህ አወረደው* በላቸው፡፡ قُلْ نَزَّلَهُ رُوحُ الْقُدُسِ مِن رَّبِّكَ بِالْحَقِّ لِيُثَبِّتَ الَّذِينَ آمَنُوا وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُسْلِمِينَ
“ረቢከ” رَّبِّكَ ማለትም “ጌታህ” ከሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህ የሚያሳየው ታማኙ መንፈስ ከነብያችን”ﷺ” ጌታ ከአላህ በታማኝነት ቁርኣንን እንዳወረደው ነው፦
26፥193 እርሱን *ታማኙ መንፈስ* አወረደው፤ نَزَلَ بِهِ الرُّوحُ الْأَمِينُ
ቅዱስ መንፈስ የዙፋኑ ባለቤት በሆነው በአላህ ዘንድ የእርሱ ባለሟል ነው፤ የአላህ ታማኝ መልእክተኛ ነው፦
81፥20 የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለቤት ዘንድ *ባለሟል* የኾነ፡፡ ذِى قُوَّةٍ عِندَ ذِى ٱلْعَرْشِ مَكِينٍۢ
81፥21 በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ *ታማኝ የኾነ ነው*፡፡ مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
ቅዱስ መንፈስ “ባለሟል” እና “ታማኝ” መባሉ በራሱ ላኪ እንዳለው ያሳያል፤ ይህም ታማኝ መንፈስ መልእክተኛ ተብሏል፦
19፥17 ከእነሱም መጋረጃን አደረገች፡፡ *መንፈሳችንምም ወደ እርሷ ላክን*፡፡ ለእርሷም ትክክለኛ ሰው ሆኖ ተመሰለላት፡፡ فَاتَّخَذَتْ مِن دُونِهِمْ حِجَابًا فَأَرْسَلْنَا إِلَيْهَا رُوحَنَا فَتَمَثَّلَ لَهَا بَشَرًا سَوِيًّا
19፥19 «እኔ ንጹሕን ልጅ ለአንቺ ልሰጥሽ *የጌታሽ መልክተኛ ነኝ*» አላት፡፡ قَالَ إِنَّمَا أَنَا رَسُولُ رَبِّكِ لِأَهَبَ لَكِ غُلَامًا زَكِيًّا
“መልእክተኛ” ከሆነ ላኪው አላህ ነው፤ ስለዚህ ቅዱስ መንፈስ ፈጣሪ አይደለም፤ አላህ ይህንን ቅዱስ መንፈስ ለእልቅናና ለክብር ወደራሱ በማስጠጋት በአገናዛቢ ቃል “መንፈሳችን” ይለዋል፤ ይህ ቅዱስ መንፈስ ደግሞ መለኮት እንዳልሆነ የምንረዳው የራሱ ጌታ አለው፤ ይህም ጌታው አላህ ነው፤ ነብያችን”ﷺ” ወደ አላህ በሩኩዕና በሡጁድ ጊዜ አላህን “የመላእክትና የመንፈስ ጌታ” ብለው ጠርተውቷል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 4, ሐዲስ 253
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሩኩዕና ሡጁድ ላይ፦ “ጥራት የሚገባህ ቅዱስ የመላእክት እና የሩሕ ጌታ” ይሉ ነበር። أَنَّ عَائِشَةَ، نَبَّأَتْهُ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَقُولُ فِي رُكُوعِهِ وَسُجُودِهِ “ سُبُّوحٌ قُدُّوسٌ رَبُّ الْمَلاَئِكَةِ وَالرُّوحِ ” .
ነጥብ ሦስት
“ማበረታቻ”
አምላካችን አላህ በዚህ ቅዱስ መንፈስ ሰዎችን ያበረታል፤ ማበረታቻው ቅዱስ መንፈሱ ከሆነ የሚያበረታታው አላህ ከሆነ አላህ እና ቅዱስ መንፈሱ ይለያያሉ፦
2፥87 ሙሳንም መጽሐፍን በእርግጥ ሰጠነው፡፡ ከበኋላውም መልክተኞችን አስከታተልን፡፡ የመርየምን ልጅ ዒሳንም ግልጽ ታምራቶችን ሰጠነው፡፡ *በቅዱሱ መንፈስም አበረታነው*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَقَفَّيْنَا مِن بَعْدِهِ بِالرُّسُلِ ۖ وَآتَيْنَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ الْبَيِّنَاتِ وَأَيَّدْنَاهُ بِرُوحِ الْقُدُسِ
2፥253 እነዚህን መልክተኞች ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ አበለጥን፡፡ ከእነርሱ ውስጥ አላህ ያነጋገረው አልለ፡፡ ከፊሎቻቸውንም በደረጃዎች ከፍ አደረገ፡፡ የመርየምን ልጅ ዒሳንም ግልጽ ታምራቶችን ሰጠነው፡፡ *በቅዱሱ መንፈስም አበረታነው*፡፡ تِلْكَ الرُّسُلُ فَضَّلْنَا بَعْضَهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ ۘ مِّنْهُم مَّن كَلَّمَ اللَّهُ ۖ وَرَفَعَ بَعْضَهُمْ دَرَجَاتٍ ۚ وَآتَيْنَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ الْبَيِّنَاتِ وَأَيَّدْنَاهُ بِرُوحِ الْقُدُسِ
5፥110 አላህ በሚል ጊዜ አስታውስ፡- «የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! በአንተና በእናትህ ላይ የዋልኩላችሁን ጸጋዬን አስታውስ፡፡ በሕፃንነት እና በከፈኒሳነት ሰዎችን የምትናገር ስትኾን *በቅዱስ መንፈስ ባበረታሁህ ጊዜ*፤ … ያደረግሁልህን ውለታ አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَ اللَّهُ يَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ اذْكُرْ نِعْمَتِي عَلَيْكَ وَعَلَىٰ وَالِدَتِكَ إِذْ أَيَّدتُّكَ بِرُوحِ الْقُدُسِ تُكَلِّمُ النَّاسَ فِي الْمَهْدِ وَكَهْلًا ۖ وَإِذْ عَلَّمْتُكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَالتَّوْرَاةَ وَالْإِنجِيلَ ۖ وَإِذْ تَخْلُقُ مِنَ الطِّينِ كَهَيْئَةِ الطَّيْرِ بِإِذْنِي فَتَنفُخُ فِيهَا فَتَكُونُ طَيْرًا بِإِذْنِي ۖ وَتُبْرِئُ الْأَكْمَهَ وَالْأَبْرَصَ بِإِذْنِي ۖ وَإِذْ تُخْرِجُ الْمَوْتَىٰ بِإِذْنِي ۖ وَإِذْ كَفَفْتُ بَنِي إِسْرَائِيلَ عَنكَ إِذْ جِئْتَهُم بِالْبَيِّنَاتِ فَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا مِنْهُمْ إِنْ هَـٰذَا إِلَّا سِحْرٌ مُّبِينٌ
“አበረታነው” ለሚለው ቃል የመጣው “አይየድናሁ” أَيَّدْنَاهُ ሲሆን “አበረታሁ” ለሚለው ቃል ደግሞ ‘አይየድቱከ” أَيَّدْتُكَ ነው።
ይህንን ቃላት ሌላ አንቀጽ ላይ “አበርትቷቸዋል” ለሚለው ቃል “አይየደሁም” أَيَّدَهُمْ በሚል መጥቷል፦
58፥22 በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑትን ሕዝቦች አላህንና መልክተኛውን የሚከራከሩትን ሰዎች፤ አባቶቻቸው፣ ወይም ልጆቻቸው፣ ወይም ወንድሞቻቸው፣ ወይም ዘመዶቻቸው ቢኾኑም እንኳ የሚወዳጁ ኾነው አታገኛቸውም፡፡ እነዚያ በልቦቻቸው ውስጥ እምነትን ጽፏል፡፡ *ከእርሱም በኾነ መንፈስ አበርትቷቸዋል*፡፡ لَّا تَجِدُ قَوْمًا يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ يُوَادُّونَ مَنْ حَادَّ اللَّهَ وَرَسُولَهُ وَلَوْ كَانُوا آبَاءَهُمْ أَوْ أَبْنَاءَهُمْ أَوْ إِخْوَانَهُمْ أَوْ عَشِيرَتَهُمْ ۚ أُولَـٰئِكَ كَتَبَ فِي قُلُوبِهِمُ الْإِيمَانَ وَأَيَّدَهُم بِرُوحٍ مِّنْهُ
ይህ የሚያበረታው ቅዱስ መንፈስ ጂብሪል መሆኑ በዚህ ሐዲስ ላይ መረዳት ይቻላል፤ ይህ ሐዲስ ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ የሚያሳየው ሩሑል ቅዱስ ጂብሪል መሆኑን ነው፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 78, ሐዲስ 178-179
አቢ ሰለማህ እንደተረከው፦ ሐሰን ኢብኑ ሳቢት አቢ ሁረይራህን ምስክር እንዲሆነው መጠየቁን እንዲህ ሲል ሰምቻለው፦ አቢ ሁረይራህ ሆይ! በአላህ እለምንሃለው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ”፦ “ሐሰን ሆይ! ለአላህ መልእክተኛ መልስ ስጥ! አላህ ሆይ! በቅዱስ መንፈስ አበርታው” ሲሉ ሰምተሃልን? አቢ ሁረይራህም አዎ አለ። عَنْ أَبِي سَلَمَةَ بْنِ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ عَوْفٍ، أَنَّهُ سَمِعَ حَسَّانَ بْنَ ثَابِتٍ الأَنْصَارِيَّ، يَسْتَشْهِدُ أَبَا هُرَيْرَةَ فَيَقُولُ يَا أَبَا هُرَيْرَةَ نَشَدْتُكَ بِاللَّهِ هَلْ سَمِعْتَ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ يَا حَسَّانُ أَجِبْ عَنْ رَسُولِ اللَّهِ، اللَّهُمَّ أَيِّدْهُ بِرُوحِ الْقُدُسِ ”. قَالَ أَبُو هُرَيْرَةَ نَعَمْ
አልበራዕ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” ለሐሰን፦ ” በቃላት ይቅርታ አድርግላቸው፤ ጂብሪል ከአንተ ጋር ነው” አሉት። عَنِ الْبَرَاءِ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ لِحَسَّانَ “ اهْجُهُمْ ـ أَوْ قَالَ هَاجِهِمْ ـ وَجِبْرِيلُ مَعَكَ ”.
“ማበረታቻ”
አምላካችን አላህ በዚህ ቅዱስ መንፈስ ሰዎችን ያበረታል፤ ማበረታቻው ቅዱስ መንፈሱ ከሆነ የሚያበረታታው አላህ ከሆነ አላህ እና ቅዱስ መንፈሱ ይለያያሉ፦
2፥87 ሙሳንም መጽሐፍን በእርግጥ ሰጠነው፡፡ ከበኋላውም መልክተኞችን አስከታተልን፡፡ የመርየምን ልጅ ዒሳንም ግልጽ ታምራቶችን ሰጠነው፡፡ *በቅዱሱ መንፈስም አበረታነው*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَقَفَّيْنَا مِن بَعْدِهِ بِالرُّسُلِ ۖ وَآتَيْنَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ الْبَيِّنَاتِ وَأَيَّدْنَاهُ بِرُوحِ الْقُدُسِ
2፥253 እነዚህን መልክተኞች ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ አበለጥን፡፡ ከእነርሱ ውስጥ አላህ ያነጋገረው አልለ፡፡ ከፊሎቻቸውንም በደረጃዎች ከፍ አደረገ፡፡ የመርየምን ልጅ ዒሳንም ግልጽ ታምራቶችን ሰጠነው፡፡ *በቅዱሱ መንፈስም አበረታነው*፡፡ تِلْكَ الرُّسُلُ فَضَّلْنَا بَعْضَهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ ۘ مِّنْهُم مَّن كَلَّمَ اللَّهُ ۖ وَرَفَعَ بَعْضَهُمْ دَرَجَاتٍ ۚ وَآتَيْنَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ الْبَيِّنَاتِ وَأَيَّدْنَاهُ بِرُوحِ الْقُدُسِ
5፥110 አላህ በሚል ጊዜ አስታውስ፡- «የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! በአንተና በእናትህ ላይ የዋልኩላችሁን ጸጋዬን አስታውስ፡፡ በሕፃንነት እና በከፈኒሳነት ሰዎችን የምትናገር ስትኾን *በቅዱስ መንፈስ ባበረታሁህ ጊዜ*፤ … ያደረግሁልህን ውለታ አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَ اللَّهُ يَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ اذْكُرْ نِعْمَتِي عَلَيْكَ وَعَلَىٰ وَالِدَتِكَ إِذْ أَيَّدتُّكَ بِرُوحِ الْقُدُسِ تُكَلِّمُ النَّاسَ فِي الْمَهْدِ وَكَهْلًا ۖ وَإِذْ عَلَّمْتُكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَالتَّوْرَاةَ وَالْإِنجِيلَ ۖ وَإِذْ تَخْلُقُ مِنَ الطِّينِ كَهَيْئَةِ الطَّيْرِ بِإِذْنِي فَتَنفُخُ فِيهَا فَتَكُونُ طَيْرًا بِإِذْنِي ۖ وَتُبْرِئُ الْأَكْمَهَ وَالْأَبْرَصَ بِإِذْنِي ۖ وَإِذْ تُخْرِجُ الْمَوْتَىٰ بِإِذْنِي ۖ وَإِذْ كَفَفْتُ بَنِي إِسْرَائِيلَ عَنكَ إِذْ جِئْتَهُم بِالْبَيِّنَاتِ فَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا مِنْهُمْ إِنْ هَـٰذَا إِلَّا سِحْرٌ مُّبِينٌ
“አበረታነው” ለሚለው ቃል የመጣው “አይየድናሁ” أَيَّدْنَاهُ ሲሆን “አበረታሁ” ለሚለው ቃል ደግሞ ‘አይየድቱከ” أَيَّدْتُكَ ነው።
ይህንን ቃላት ሌላ አንቀጽ ላይ “አበርትቷቸዋል” ለሚለው ቃል “አይየደሁም” أَيَّدَهُمْ በሚል መጥቷል፦
58፥22 በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑትን ሕዝቦች አላህንና መልክተኛውን የሚከራከሩትን ሰዎች፤ አባቶቻቸው፣ ወይም ልጆቻቸው፣ ወይም ወንድሞቻቸው፣ ወይም ዘመዶቻቸው ቢኾኑም እንኳ የሚወዳጁ ኾነው አታገኛቸውም፡፡ እነዚያ በልቦቻቸው ውስጥ እምነትን ጽፏል፡፡ *ከእርሱም በኾነ መንፈስ አበርትቷቸዋል*፡፡ لَّا تَجِدُ قَوْمًا يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ يُوَادُّونَ مَنْ حَادَّ اللَّهَ وَرَسُولَهُ وَلَوْ كَانُوا آبَاءَهُمْ أَوْ أَبْنَاءَهُمْ أَوْ إِخْوَانَهُمْ أَوْ عَشِيرَتَهُمْ ۚ أُولَـٰئِكَ كَتَبَ فِي قُلُوبِهِمُ الْإِيمَانَ وَأَيَّدَهُم بِرُوحٍ مِّنْهُ
ይህ የሚያበረታው ቅዱስ መንፈስ ጂብሪል መሆኑ በዚህ ሐዲስ ላይ መረዳት ይቻላል፤ ይህ ሐዲስ ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ የሚያሳየው ሩሑል ቅዱስ ጂብሪል መሆኑን ነው፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 78, ሐዲስ 178-179
አቢ ሰለማህ እንደተረከው፦ ሐሰን ኢብኑ ሳቢት አቢ ሁረይራህን ምስክር እንዲሆነው መጠየቁን እንዲህ ሲል ሰምቻለው፦ አቢ ሁረይራህ ሆይ! በአላህ እለምንሃለው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ”፦ “ሐሰን ሆይ! ለአላህ መልእክተኛ መልስ ስጥ! አላህ ሆይ! በቅዱስ መንፈስ አበርታው” ሲሉ ሰምተሃልን? አቢ ሁረይራህም አዎ አለ። عَنْ أَبِي سَلَمَةَ بْنِ عَبْدِ الرَّحْمَنِ بْنِ عَوْفٍ، أَنَّهُ سَمِعَ حَسَّانَ بْنَ ثَابِتٍ الأَنْصَارِيَّ، يَسْتَشْهِدُ أَبَا هُرَيْرَةَ فَيَقُولُ يَا أَبَا هُرَيْرَةَ نَشَدْتُكَ بِاللَّهِ هَلْ سَمِعْتَ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ يَا حَسَّانُ أَجِبْ عَنْ رَسُولِ اللَّهِ، اللَّهُمَّ أَيِّدْهُ بِرُوحِ الْقُدُسِ ”. قَالَ أَبُو هُرَيْرَةَ نَعَمْ
አልበራዕ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” ለሐሰን፦ ” በቃላት ይቅርታ አድርግላቸው፤ ጂብሪል ከአንተ ጋር ነው” አሉት። عَنِ الْبَرَاءِ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ لِحَسَّانَ “ اهْجُهُمْ ـ أَوْ قَالَ هَاجِهِمْ ـ وَجِبْرِيلُ مَعَكَ ”.
ነጥብ አራት
“መልእክተኛ”
ሌሎች ጥቅሶች ላይ ቁርኣንን ቅዱስ እና ታማኝ መንፈስ በነብያችን”ﷺ” ልብ ላይ አወረደው ሲል ሌላ ቦታ ላይ ጂብሪል በነብያችን”ﷺ” ልብ ላይ አወረደው ይለናል፦
16፥102 እነዚያን ያመኑትን ለማረጋጋት ሙስሊሞቹንም ለመምራትና ለማብሰር *ቁርኣንን ቅዱሱ መንፈስ እውነተኛ ሲኾን ከጌታህ አወረደው* በላቸው፡፡ قُلْ نَزَّلَهُ رُوحُ الْقُدُسِ مِن رَّبِّكَ بِالْحَقِّ لِيُثَبِّتَ الَّذِينَ آمَنُوا وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُسْلِمِينَ
26፥193-194 እርሱን *ታማኙ መንፈስ* አወረደው፤ ከአስጠንቃቂዎቹ ትኾን ዘንድ *በልብህ ላይ አወረደው*። نَزَلَ بِهِ الرُّوحُ الْأَمِينُ عَلَىٰ قَلْبِكَ لِتَكُونَ مِنَ الْمُنذِرِينَ
2፥97 ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ *እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ይህ ቅዱስ መንፈስ የወሕይ መልአክ ነው፤ አላህ ወደ ነብያት ወሕይ የሚያወርድበት መንገድ ሦስት ናቸው፤ እነርሱም፦ በራዕይ፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን ያወርዳል፦
42:51 ለሰው” አላህ *“በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም*፤ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ቢኢዝኒሂ” ማለትም “በፈቃዱ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” የሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው፤ ይህም የወህይ መልአክ ጂብሪል”አ.ሰ.” ነው፤ አላህ በሦስተኛው መንገድ ነው ቁርኣን ለነብያችን”ﷺ” ያወረደው፤ “መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ” የሚለው ይሰመርበት፤ ጂብሪልም መልአክ እንደመሆኑ መጠን ከአላህ ወደ ነብያችን”ﷺ” ቀልብ ቁርኣንን በአላህ ፈቃድ አውርዶታል፤ “ቢኢዝኒል ሏህ” بِإِذْنِ اللَّهِ ማለትም “በአላህ ፈቃድ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ መልእክተኛ ደግሞ ከሰው ወይም ከመላእክት ነው የሚመረጠው፦
2፥97 ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ *እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
22፥75 *አላህ ከመላእክት ውስጥ መልክተኞችን ይመርጣል፡፡ ከሰዎችም እንደዚሁ*፤ አላህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡ اللَّهُ يَصْطَفِي مِنَ الْمَلَائِكَةِ رُسُلًا وَمِنَ النَّاسِ ۚ إِنَّ اللَّهَ سَمِيعٌ بَصِيرٌ
“መልእክተኛ”
ሌሎች ጥቅሶች ላይ ቁርኣንን ቅዱስ እና ታማኝ መንፈስ በነብያችን”ﷺ” ልብ ላይ አወረደው ሲል ሌላ ቦታ ላይ ጂብሪል በነብያችን”ﷺ” ልብ ላይ አወረደው ይለናል፦
16፥102 እነዚያን ያመኑትን ለማረጋጋት ሙስሊሞቹንም ለመምራትና ለማብሰር *ቁርኣንን ቅዱሱ መንፈስ እውነተኛ ሲኾን ከጌታህ አወረደው* በላቸው፡፡ قُلْ نَزَّلَهُ رُوحُ الْقُدُسِ مِن رَّبِّكَ بِالْحَقِّ لِيُثَبِّتَ الَّذِينَ آمَنُوا وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُسْلِمِينَ
26፥193-194 እርሱን *ታማኙ መንፈስ* አወረደው፤ ከአስጠንቃቂዎቹ ትኾን ዘንድ *በልብህ ላይ አወረደው*። نَزَلَ بِهِ الرُّوحُ الْأَمِينُ عَلَىٰ قَلْبِكَ لِتَكُونَ مِنَ الْمُنذِرِينَ
2፥97 ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ *እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ይህ ቅዱስ መንፈስ የወሕይ መልአክ ነው፤ አላህ ወደ ነብያት ወሕይ የሚያወርድበት መንገድ ሦስት ናቸው፤ እነርሱም፦ በራዕይ፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን ያወርዳል፦
42:51 ለሰው” አላህ *“በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም*፤ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ቢኢዝኒሂ” ማለትም “በፈቃዱ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” የሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው፤ ይህም የወህይ መልአክ ጂብሪል”አ.ሰ.” ነው፤ አላህ በሦስተኛው መንገድ ነው ቁርኣን ለነብያችን”ﷺ” ያወረደው፤ “መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ” የሚለው ይሰመርበት፤ ጂብሪልም መልአክ እንደመሆኑ መጠን ከአላህ ወደ ነብያችን”ﷺ” ቀልብ ቁርኣንን በአላህ ፈቃድ አውርዶታል፤ “ቢኢዝኒል ሏህ” بِإِذْنِ اللَّهِ ማለትም “በአላህ ፈቃድ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ መልእክተኛ ደግሞ ከሰው ወይም ከመላእክት ነው የሚመረጠው፦
2፥97 ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ *እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
22፥75 *አላህ ከመላእክት ውስጥ መልክተኞችን ይመርጣል፡፡ ከሰዎችም እንደዚሁ*፤ አላህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡ اللَّهُ يَصْطَفِي مِنَ الْمَلَائِكَةِ رُسُلًا وَمِنَ النَّاسِ ۚ إِنَّ اللَّهَ سَمِيعٌ بَصِيرٌ
ማጠቃለያ
ሚሽነሪዎች ጂብሪል ቅዱስ መንፈስ መባሉ እና አላህ፦ “መንፈሳችን” ማለቱ ይገርማቸዋል፤ ለምሳሌ “መንፈስ በነጠላ ሲሆን በብዜት መናፍስት ይሆናል፤ ወደ ባይብሉ ስናጠቃልል መላእክት ቅዱሳን መናፍስት ናቸው፦
ዕብራውያን 1፥14 ከቶ ለማን ብሎአል? ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ *የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት* አይደሉምን?
ቅዱስ መንፈስ በነጠላ ሲሆን በብዜት ቅዱሳን መናፍስት ይባላሉ፤ መላእክት የፈጣሪ መንፈሶች ተብለዋል፦
ራእይ 5፥6 *እነርሱም ወደ ምድር ሁሉ የተላኩ የእግዚአብሔር መናፍስት ናቸው*።
ስለዚህ በነጠላ ገብርኤል ቅዱስ መንፈስ መባሉ እና አላህ ወደራሱ በማስጠጋት በአገናዛቢ “መንፈሳችን” ማለቱ አያስደንቅም። ምክንያቱም ፈጣሪ መንፈስን እልካለው ብሎ የላከው መልአኩን ነው፦
ኢሳይያስ 37፥7 እነሆ፥ በላዩ *መንፈስን እሰድዳለሁ*፥ ወሬንም ይሰማል፥ ወደ ምድሩም ይመለሳል፤ በምድሩም በሰይፍ እንዲወድቅ አደርጋለሁ በሉት አላቸው።
ኢሳይያስ 37፥36 *የእግዚአብሔርም መልአክ* ወጣ፥ ከአሦራውያንም ሰፈር መቶ ሰማንያ አምስት ሺህ ገደለ፤
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሚሽነሪዎች ጂብሪል ቅዱስ መንፈስ መባሉ እና አላህ፦ “መንፈሳችን” ማለቱ ይገርማቸዋል፤ ለምሳሌ “መንፈስ በነጠላ ሲሆን በብዜት መናፍስት ይሆናል፤ ወደ ባይብሉ ስናጠቃልል መላእክት ቅዱሳን መናፍስት ናቸው፦
ዕብራውያን 1፥14 ከቶ ለማን ብሎአል? ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ *የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት* አይደሉምን?
ቅዱስ መንፈስ በነጠላ ሲሆን በብዜት ቅዱሳን መናፍስት ይባላሉ፤ መላእክት የፈጣሪ መንፈሶች ተብለዋል፦
ራእይ 5፥6 *እነርሱም ወደ ምድር ሁሉ የተላኩ የእግዚአብሔር መናፍስት ናቸው*።
ስለዚህ በነጠላ ገብርኤል ቅዱስ መንፈስ መባሉ እና አላህ ወደራሱ በማስጠጋት በአገናዛቢ “መንፈሳችን” ማለቱ አያስደንቅም። ምክንያቱም ፈጣሪ መንፈስን እልካለው ብሎ የላከው መልአኩን ነው፦
ኢሳይያስ 37፥7 እነሆ፥ በላዩ *መንፈስን እሰድዳለሁ*፥ ወሬንም ይሰማል፥ ወደ ምድሩም ይመለሳል፤ በምድሩም በሰይፍ እንዲወድቅ አደርጋለሁ በሉት አላቸው።
ኢሳይያስ 37፥36 *የእግዚአብሔርም መልአክ* ወጣ፥ ከአሦራውያንም ሰፈር መቶ ሰማንያ አምስት ሺህ ገደለ፤
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የነቢያችን"ﷺ" ሥርወ-ግንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥129 «ጌታችን ሆይ! *በውስጣቸውም ከእነርሱ የኾነን መልክተኛ በእነርሱ ላይ አንቀጾችህን የሚያነብላቸውን መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራቸውን ከክህደት የሚያጠራቸውንም ላክ*፤ አንተ አሸናፊው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና» የሚሉም ሲኾኑ፡፡ رَبَّنَا وَابْعَثْ فِيهِمْ رَسُولًا مِّنْهُمْ يَتْلُو عَلَيْهِمْ آيَاتِكَ وَيُعَلِّمُهُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَيُزَكِّيهِمْ ۚ إِنَّكَ أَنتَ الْعَزِيزُ الْحَكِيم
የሚሽነሪዎች ጉዳይ መላ ቅጡ፣ ውጥን ቅጡ እና ቅጥ አንባሩ የጠፋበት ጊዜ ላይ እንገኛለን፤ እሥልምና በፍጥነት ማደጉ ሰለሚያብከነክናቸውና ስለሚከነክናቸው ይህንን ብርሃን ለማጥፈት የማይፈነቅሉት ድንጋይ የማይደረምሱት መሬት የለም። የነቢያችን"ﷺ" ሥርወ-ግንድ"descendant" እንደማይታወቅ ለማስመስል ሲቀጥፉ ይታያል፤ እስቲ ስለ ነቢያችን"ﷺ" ሥርወ-ግንድ እንይ። ኢብራሂም እና ልጁ ኢሥማዒል አላህን፦ "ጌታችን ሆይ! ለአንተ ታዛዦችም አድርገን፡፡ ከዘሮቻችንም ለአንተ ታዛዦች ሕዝቦችን አድርግ" ብለው ለምነዋል፦
2፥127 *ኢብራሂም እና ኢስማኢልም* «ጌታችን ሆይ! ከእኛ ተቀበል፡፡ አንተ ሰሚውና ዐዋቂው አንተ ነህና» የሚሉ ሲኾኑ ከቤቱ መሠረቶቹን ከፍ ባደረጉ ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ يَرْفَعُ إِبْرَٰهِـۧمُ ٱلْقَوَاعِدَ مِنَ ٱلْبَيْتِ وَإِسْمَٰعِيلُ رَبَّنَا تَقَبَّلْ مِنَّآ ۖ إِنَّكَ أَنتَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْعَلِيمُ
2፥128 «ጌታችን ሆይ! *ለአንተ ታዛዦችም አድርገን፡፡ ከዘሮቻችንም ለአንተ ታዛዦች ሕዝቦችን አድርግ*፡፡ ሕግጋታችንንም አሳውቀን፡፡ በእኛም ላይ ተመለስን፤ አንተ ጸጸትን ተቀባዩ ሩኅሩኅ አንተ ብቻ ነህና፡፡» رَبَّنَا وَاجْعَلْنَا مُسْلِمَيْنِ لَكَ وَمِن ذُرِّيَّتِنَا أُمَّةً مُّسْلِمَةً لَّكَ وَأَرِنَا مَنَاسِكَنَا وَتُبْ عَلَيْنَا ۖ إِنَّكَ أَنتَ التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
“ታዛዦችም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙሥሊመይኒ” مُسْلِمَيْنِ ሲሆን ሙተና”dual” ነው፤ ይህም ሁለቱን አበው ኢብራሂምና ኢሥማዒል ያሳያል፤ በመቀጠል ከዘሮቻቸውም ለአላህ “ሙሥሊሚን” مُسْلِمَيْنِ ማለትም “ታዛዦች” አድርግ ብለው ፀልየዋል፤ "ዙሪየቲና" ذُرِّيَّتِنَا ማለት "ዘሮቻችን" ማለት ሲሆን ይህንን ሥርወ-ግንድ"offspring" የያዙት ቅድሚያ የኢብራሂም እና የልጁ ኢሥማዒል ሥርወ-ግንድ ናቸው፤ ከእነርሱ ውስጥ መልእክተኛ እንዲመጣ ኢብራሂም እና ልጁ ኢሥማዒል አላህን ተማጽነዋል፦
2፥129 «ጌታችን ሆይ! *በውስጣቸውም ከእነርሱ የኾነን መልክተኛ በእነርሱ ላይ አንቀጾችህን የሚያነብላቸውን መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራቸውን ከክህደት የሚያጠራቸውንም ላክ*፤ አንተ አሸናፊው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና» የሚሉም ሲኾኑ፡፡ رَبَّنَا وَابْعَثْ فِيهِمْ رَسُولًا مِّنْهُمْ يَتْلُو عَلَيْهِمْ آيَاتِكَ وَيُعَلِّمُهُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَيُزَكِّيهِمْ ۚ إِنَّكَ أَنتَ الْعَزِيزُ الْحَكِيم
"ከእነርሱ" የሚለው ሃይለ-ቃል የሚወክለው "ዘሮቻችን" ብለው የተናገሩለትን ነው፤ በእነዚህ ሥርወ-ግንድ አላህ የአንድ አምላክ እሳቤን ቀሪ ቃል አድርጓል፤ ለዚያም ነው አላህ እነርሱን፦ “የአባታችሁን” ሃይማኖት ተከተሉ ያላቸው፦
43፥26 *ኢብራሂምም ለአባቱና ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ «እኔ ከምትግገዙት ሁሉ ንጹሕ ነኝ፡፡»* وَإِذْ قَالَ إِبْرَٰهِيمُ لِأَبِيهِ وَقَوْمِهِۦٓ إِنَّنِى بَرَآءٌۭ مِّمَّا تَعْبُدُونَ
43፥27 «ከዚያ *ከፈጠረኝ በስተቀር አልግገዛም*፡፡ እርሱ በእርግጥ ይመራኛልና፡፡» إِلَّا ٱلَّذِى فَطَرَنِى فَإِنَّهُۥ سَيَهْدِينِ
43፥28 *በዝርዮቹም ውስጥ ይመለሱ ዘንድ በአንድ አምላክ ማመንን ቀሪ ቃል አደረጋት*፡፡ وَجَعَلَهَا كَلِمَةًۢ بَاقِيَةًۭ فِى عَقِبِهِۦ لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُونَ
22፥78 በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ፡፡ እርሱ መርጧችኋል፡፡ በእናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፡፡ *”የአባታችሁን ሃይማኖት”* ተከተሉ፡፡ وَجَاهِدُوا فِي اللَّهِ حَقَّ جِهَادِهِ ۚ هُوَ اجْتَبَاكُمْ وَمَا جَعَلَ عَلَيْكُمْ فِي الدِّينِ مِنْ حَرَجٍ ۚ مِّلَّةَ أَبِيكُمْ إِبْرَاهِيم
አምላካችን አላህ ከእነርሱ ሥርወ-ግንድ ነቢያችንን"ﷺ" መልእክተኛ አድርጎ ልኳል፦
2፥151 *"በውስጣችሁ ከእናንተው የኾነን በእናንተ ላይ አንቀጾቻችንን የሚያነብላችሁና የሚያጠራችሁ፣ መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራችሁ፣ ታውቁት ያልነበራችሁትንም ነገር የሚያሳውቃችሁ የኾነን መልክተኛ እንደላክን"* ጸጋን ሞላንላችሁ፡፡ كَمَا أَرْسَلْنَا فِيكُمْ رَسُولًا مِّنكُمْ يَتْلُو عَلَيْكُمْ آيَاتِنَا وَيُزَكِّيكُمْ وَيُعَلِّمُكُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَيُعَلِّمُكُم مَّا لَمْ تَكُونُوا تَعْلَمُونَ
62፥2 እርሱ ያ በመሃይሞቹ ውስጥ አንቀጾቹን በእነርሱ ላይ የሚያነብላቸው፣ ከማጋራት የሚያጠራቸውም፣ *መጽሐፍንና ጥበብን የሚያስተምራቸውም የኾነን መልእክተኝም ከእነርሱ ውስጥ የላከ ነው*፡፡ እነርሱም ከእርሱ በፊት በግልጽ ስሕተት ውስጥ ነበሩ፡፡ هُوَ الَّذِي بَعَثَ فِي الْأُمِّيِّينَ رَسُولًا مِّنْهُمْ يَتْلُو عَلَيْهِمْ آيَاتِهِ وَيُزَكِّيهِمْ وَيُعَلِّمُهُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَإِن كَانُوا مِن قَبْلُ لَفِي ضَلَالٍ مُّبِينٍ
ነቢያችንም"ﷺ" በሐዲስ ከኢብራሂም እና ከኢሥማዒል ሥርወ-ግንድ እንደመጡ አበክረውና አዘክረው ተናግረዋል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 49, ሐዲስ 3964
ዋሲላህ ኢብኑል አሥቃዕ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አላህ ከኢብራሂም ልጅ ኢሥማዒልን መረጠ፤ ከኢሥማዒል ትውልድ የኪናናን ሥርወ-ግንድ መረጠ፤ ከኪናናህ ሥርወ-ግንድ ቁረይሽን መረጠ፤ ከቁረይሽ የሃሺምን ሥርወ-ግንድ መረጠ፤ ከሃሺም ሥርወ-ግንድ እኔን መረጠ"*። عَنْ وَاثِلَةَ بْنِ الأَسْقَعِ، رضى الله عنه قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَى مِنْ وَلَدِ إِبْرَاهِيمَ إِسْمَاعِيلَ وَاصْطَفَى مِنْ وَلَدِ إِسْمَاعِيلَ بَنِي كِنَانَةَ وَاصْطَفَى مِنْ بَنِي كِنَانَةَ قُرَيْشًا وَاصْطَفَى مِنْ قُرَيْشٍ بَنِي هَاشِمٍ وَاصْطَفَانِي مِنْ بَنِي هَاشِمٍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥129 «ጌታችን ሆይ! *በውስጣቸውም ከእነርሱ የኾነን መልክተኛ በእነርሱ ላይ አንቀጾችህን የሚያነብላቸውን መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራቸውን ከክህደት የሚያጠራቸውንም ላክ*፤ አንተ አሸናፊው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና» የሚሉም ሲኾኑ፡፡ رَبَّنَا وَابْعَثْ فِيهِمْ رَسُولًا مِّنْهُمْ يَتْلُو عَلَيْهِمْ آيَاتِكَ وَيُعَلِّمُهُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَيُزَكِّيهِمْ ۚ إِنَّكَ أَنتَ الْعَزِيزُ الْحَكِيم
የሚሽነሪዎች ጉዳይ መላ ቅጡ፣ ውጥን ቅጡ እና ቅጥ አንባሩ የጠፋበት ጊዜ ላይ እንገኛለን፤ እሥልምና በፍጥነት ማደጉ ሰለሚያብከነክናቸውና ስለሚከነክናቸው ይህንን ብርሃን ለማጥፈት የማይፈነቅሉት ድንጋይ የማይደረምሱት መሬት የለም። የነቢያችን"ﷺ" ሥርወ-ግንድ"descendant" እንደማይታወቅ ለማስመስል ሲቀጥፉ ይታያል፤ እስቲ ስለ ነቢያችን"ﷺ" ሥርወ-ግንድ እንይ። ኢብራሂም እና ልጁ ኢሥማዒል አላህን፦ "ጌታችን ሆይ! ለአንተ ታዛዦችም አድርገን፡፡ ከዘሮቻችንም ለአንተ ታዛዦች ሕዝቦችን አድርግ" ብለው ለምነዋል፦
2፥127 *ኢብራሂም እና ኢስማኢልም* «ጌታችን ሆይ! ከእኛ ተቀበል፡፡ አንተ ሰሚውና ዐዋቂው አንተ ነህና» የሚሉ ሲኾኑ ከቤቱ መሠረቶቹን ከፍ ባደረጉ ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ يَرْفَعُ إِبْرَٰهِـۧمُ ٱلْقَوَاعِدَ مِنَ ٱلْبَيْتِ وَإِسْمَٰعِيلُ رَبَّنَا تَقَبَّلْ مِنَّآ ۖ إِنَّكَ أَنتَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْعَلِيمُ
2፥128 «ጌታችን ሆይ! *ለአንተ ታዛዦችም አድርገን፡፡ ከዘሮቻችንም ለአንተ ታዛዦች ሕዝቦችን አድርግ*፡፡ ሕግጋታችንንም አሳውቀን፡፡ በእኛም ላይ ተመለስን፤ አንተ ጸጸትን ተቀባዩ ሩኅሩኅ አንተ ብቻ ነህና፡፡» رَبَّنَا وَاجْعَلْنَا مُسْلِمَيْنِ لَكَ وَمِن ذُرِّيَّتِنَا أُمَّةً مُّسْلِمَةً لَّكَ وَأَرِنَا مَنَاسِكَنَا وَتُبْ عَلَيْنَا ۖ إِنَّكَ أَنتَ التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
“ታዛዦችም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙሥሊመይኒ” مُسْلِمَيْنِ ሲሆን ሙተና”dual” ነው፤ ይህም ሁለቱን አበው ኢብራሂምና ኢሥማዒል ያሳያል፤ በመቀጠል ከዘሮቻቸውም ለአላህ “ሙሥሊሚን” مُسْلِمَيْنِ ማለትም “ታዛዦች” አድርግ ብለው ፀልየዋል፤ "ዙሪየቲና" ذُرِّيَّتِنَا ማለት "ዘሮቻችን" ማለት ሲሆን ይህንን ሥርወ-ግንድ"offspring" የያዙት ቅድሚያ የኢብራሂም እና የልጁ ኢሥማዒል ሥርወ-ግንድ ናቸው፤ ከእነርሱ ውስጥ መልእክተኛ እንዲመጣ ኢብራሂም እና ልጁ ኢሥማዒል አላህን ተማጽነዋል፦
2፥129 «ጌታችን ሆይ! *በውስጣቸውም ከእነርሱ የኾነን መልክተኛ በእነርሱ ላይ አንቀጾችህን የሚያነብላቸውን መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራቸውን ከክህደት የሚያጠራቸውንም ላክ*፤ አንተ አሸናፊው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና» የሚሉም ሲኾኑ፡፡ رَبَّنَا وَابْعَثْ فِيهِمْ رَسُولًا مِّنْهُمْ يَتْلُو عَلَيْهِمْ آيَاتِكَ وَيُعَلِّمُهُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَيُزَكِّيهِمْ ۚ إِنَّكَ أَنتَ الْعَزِيزُ الْحَكِيم
"ከእነርሱ" የሚለው ሃይለ-ቃል የሚወክለው "ዘሮቻችን" ብለው የተናገሩለትን ነው፤ በእነዚህ ሥርወ-ግንድ አላህ የአንድ አምላክ እሳቤን ቀሪ ቃል አድርጓል፤ ለዚያም ነው አላህ እነርሱን፦ “የአባታችሁን” ሃይማኖት ተከተሉ ያላቸው፦
43፥26 *ኢብራሂምም ለአባቱና ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ «እኔ ከምትግገዙት ሁሉ ንጹሕ ነኝ፡፡»* وَإِذْ قَالَ إِبْرَٰهِيمُ لِأَبِيهِ وَقَوْمِهِۦٓ إِنَّنِى بَرَآءٌۭ مِّمَّا تَعْبُدُونَ
43፥27 «ከዚያ *ከፈጠረኝ በስተቀር አልግገዛም*፡፡ እርሱ በእርግጥ ይመራኛልና፡፡» إِلَّا ٱلَّذِى فَطَرَنِى فَإِنَّهُۥ سَيَهْدِينِ
43፥28 *በዝርዮቹም ውስጥ ይመለሱ ዘንድ በአንድ አምላክ ማመንን ቀሪ ቃል አደረጋት*፡፡ وَجَعَلَهَا كَلِمَةًۢ بَاقِيَةًۭ فِى عَقِبِهِۦ لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُونَ
22፥78 በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ፡፡ እርሱ መርጧችኋል፡፡ በእናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፡፡ *”የአባታችሁን ሃይማኖት”* ተከተሉ፡፡ وَجَاهِدُوا فِي اللَّهِ حَقَّ جِهَادِهِ ۚ هُوَ اجْتَبَاكُمْ وَمَا جَعَلَ عَلَيْكُمْ فِي الدِّينِ مِنْ حَرَجٍ ۚ مِّلَّةَ أَبِيكُمْ إِبْرَاهِيم
አምላካችን አላህ ከእነርሱ ሥርወ-ግንድ ነቢያችንን"ﷺ" መልእክተኛ አድርጎ ልኳል፦
2፥151 *"በውስጣችሁ ከእናንተው የኾነን በእናንተ ላይ አንቀጾቻችንን የሚያነብላችሁና የሚያጠራችሁ፣ መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራችሁ፣ ታውቁት ያልነበራችሁትንም ነገር የሚያሳውቃችሁ የኾነን መልክተኛ እንደላክን"* ጸጋን ሞላንላችሁ፡፡ كَمَا أَرْسَلْنَا فِيكُمْ رَسُولًا مِّنكُمْ يَتْلُو عَلَيْكُمْ آيَاتِنَا وَيُزَكِّيكُمْ وَيُعَلِّمُكُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَيُعَلِّمُكُم مَّا لَمْ تَكُونُوا تَعْلَمُونَ
62፥2 እርሱ ያ በመሃይሞቹ ውስጥ አንቀጾቹን በእነርሱ ላይ የሚያነብላቸው፣ ከማጋራት የሚያጠራቸውም፣ *መጽሐፍንና ጥበብን የሚያስተምራቸውም የኾነን መልእክተኝም ከእነርሱ ውስጥ የላከ ነው*፡፡ እነርሱም ከእርሱ በፊት በግልጽ ስሕተት ውስጥ ነበሩ፡፡ هُوَ الَّذِي بَعَثَ فِي الْأُمِّيِّينَ رَسُولًا مِّنْهُمْ يَتْلُو عَلَيْهِمْ آيَاتِهِ وَيُزَكِّيهِمْ وَيُعَلِّمُهُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَإِن كَانُوا مِن قَبْلُ لَفِي ضَلَالٍ مُّبِينٍ
ነቢያችንም"ﷺ" በሐዲስ ከኢብራሂም እና ከኢሥማዒል ሥርወ-ግንድ እንደመጡ አበክረውና አዘክረው ተናግረዋል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 49, ሐዲስ 3964
ዋሲላህ ኢብኑል አሥቃዕ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አላህ ከኢብራሂም ልጅ ኢሥማዒልን መረጠ፤ ከኢሥማዒል ትውልድ የኪናናን ሥርወ-ግንድ መረጠ፤ ከኪናናህ ሥርወ-ግንድ ቁረይሽን መረጠ፤ ከቁረይሽ የሃሺምን ሥርወ-ግንድ መረጠ፤ ከሃሺም ሥርወ-ግንድ እኔን መረጠ"*። عَنْ وَاثِلَةَ بْنِ الأَسْقَعِ، رضى الله عنه قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَى مِنْ وَلَدِ إِبْرَاهِيمَ إِسْمَاعِيلَ وَاصْطَفَى مِنْ وَلَدِ إِسْمَاعِيلَ بَنِي كِنَانَةَ وَاصْطَفَى مِنْ بَنِي كِنَانَةَ قُرَيْشًا وَاصْطَفَى مِنْ قُرَيْشٍ بَنِي هَاشِمٍ وَاصْطَفَانِي مِنْ بَنِي هَاشِمٍ
ኢብራሂም እና ኢሥማዒል የፊተኛዎቹ አባቶች ናቸው፤ እነርሱ ወሕይ መጥቶላቸው አስጠንቃቂዎች ነበሩ፤ ነቢያችን"ﷺ" ከእነርሱ ሥርወ-ግንድ የሆኑ አስጠንቃቂ ናቸው፦
23፥68 የቁርኣንን ንግግሩንም አያስተነትኑምን ወይስ *“ለመጀመሪያዎቹ አባቶቻቸው” ያልመጣ ነገር መጣባቸውን?* أَفَلَمْ يَدَّبَّرُوا الْقَوْلَ أَمْ جَاءَهُم مَّا لَمْ يَأْتِ آبَاءَهُمُ الْأَوَّلِينَ
53:56 ይህ *”ከፊተኞቹ አስጠንቃቂዎች” ጎሳ የሆነ አስጠንቃቂ ነው*። هَـٰذَا نَذِيرٌ مِّنَ النُّذُرِ الْأُولَىٰ
ይህ ኂስ የሚሰጥበት ነጥብ አልነበረም። እሩቅ ሳንሄድ ወደ ባይብሉ ስንገባ የኢየሱስ የዘር ሃረጉ አይታወቅም። በማቴዎስ ሆነ በሉቃስ የዘር ሃረግ የዮሴፍ እንጂ የማርያም ሽታው የለም። ዮሴፍ ደግሞ እንደ ባይብሉ የማርያም እጮኛ እንጂ የኢየሱስ ወላጅ አባት አይደለም። ስለ ዮሴፍም አባትና የአባቱ የዘር ሃረግ ቢሆን ማቴዎስ እና ሉቃስ የዘገቡት ይለያያል። የማቴዎስ ጸሐፊ የዮሴፍን አባት ያዕቆብ አድርጎ በሰሎሞን መስመር ይቆጥራል፤ ሉቃስ ደግሞ የዮሴፍን አባት ዔሊ አድርጎ በናታን መስመር ይቆጥራል፦
ማቴዎስ 1፥7 *ሰሎሞንም* ሮብዓምን ወለደ፤ ሮብዓምም አቢያን ወለደ፤ አቢያም አሣፍን ወለደ፤
ማቴዎስ 1፥16 *ያዕቆብም ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን የወለደች የማርያምን እጮኛ ዮሴፍን ወለደ*።
ሉቃስ 3፥23 ኢየሱስም ሊያስተምር ሲጀምር ዕድሜው ሠላሳ ዓመት ያህል ሆኖት ነበር እንደመሰላቸው *የዮሴፍ ልጅ ሆኖ፥ የኤሊ ልጅ*፥
ሉቃስ 3፥31 የሜልያ ልጅ፥ የማይናን ልጅ፥ የማጣት ልጅ፥ *የናታን ልጅ*፥ የዳዊት ልጅ፥
አንዱ እንጀራ አባቱ ሁለተኛ ወላጅ አባቱ ካላችሁ ከዐውደ-ንባቡ ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅባችኃል። ከአብርሐም እስከ ዮሴፍ ስንት ትውልድ ነው? 40 ትውልድ ወይስ 57 ትውልድ ? የማቴዎስ ጸሐፊ 40 ትውልድ ሲዘረዝር ሉቃስ ደግሞ 58 ትውልድ ይዘረዝራል፣ የቱ ነው ትክክል? ከ 260–340 ዓመተ-ልደት"AD" ይኖር የነበረው የቂሳሪያው አውሳቢዮስ፦ "ማቴዎስ የዮሴፍን ሲዘግብ ሉቃስ የማርያምን ዘግቧል" ይላል፤ ይህ ግምታዊ እንጂ ውኃ የሚቋጥር ባይብላዊ መረጃ የለውም።
ነጥባችን፦ "የኢየሱስ የዘረግ ሃረግ ባይብል ላይ ሽታው የለም" የሚል ነው። የማርያም አባት እና እናት ስማቸው ሆነ ማንነታቸው በባይብል አይታወቅም። ነገር ግን ባይብል ላይ ሳይሆን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ትውፊት አዋልድ በሚባለው በድርሳነ-ጽዮን መጽሐፍ የማርያም የዘር ሃረግን እንዲህ ይገልጻል፦
📚ድርሳነ-ጽዮን ዘሐሙስ 44 ገጽ 158.
ሜሊኪ ዮሐና
/ \ |
ሴም ሌዊ ኤሊ
| |
ሆናሲን ሜሊኪን
| |
ቀለምዮስን ማቴን
| |
ኢያቄምን ሐና
\ /
ማ ር ያ ም
|
ኢየሱስ
ይህን ይመስላል። ይህ አቆጣጥር ባይብል ላይ ፍንጩ እንኳን የለም። ግን የአንድ ነቢይ ሥርወ-ግንዱ ከየት መምጣት መገለጽ ለአንድ ነቢይ መስፈርት ነውን? አዎ ካላችሁ ይህንን ነቢይ ስሙ ማን ነው? የእናትና የአባቱ ስም ማን ነው? የዘር ሃረጉ ከየት ነው? መቼ ተወለደ? በስንት ዓመቱ ሞተ?
መሣፍንት 6፥8 እግዚአብሔር ወደ እስራኤል ልጆች *ነቢይ ላከ*፥ እርሱም አለ፦ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔ ከግብፅ ምድር አወጣኋችሁ፥ ከባርነትም ቤት አስለቀቅኋችሁ፤
በመሳፍንት መጽሐፍ ዐውደ-ንባብ ላይ የዚህ ነቢይ አይደለም ሥርወ-ግንዱ የራሱ ማንነት አይታወቅም። እና ያ ነቢይ ነቢይ አይደለምን? "አይ ነው፤ ግን አስፈላጊ ቢሆን መረጃው ይቀመጥ ነበር" ካላችሁ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን የሙግት ነጥብ በዚህ ሒሳብ ተረዱት።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
23፥68 የቁርኣንን ንግግሩንም አያስተነትኑምን ወይስ *“ለመጀመሪያዎቹ አባቶቻቸው” ያልመጣ ነገር መጣባቸውን?* أَفَلَمْ يَدَّبَّرُوا الْقَوْلَ أَمْ جَاءَهُم مَّا لَمْ يَأْتِ آبَاءَهُمُ الْأَوَّلِينَ
53:56 ይህ *”ከፊተኞቹ አስጠንቃቂዎች” ጎሳ የሆነ አስጠንቃቂ ነው*። هَـٰذَا نَذِيرٌ مِّنَ النُّذُرِ الْأُولَىٰ
ይህ ኂስ የሚሰጥበት ነጥብ አልነበረም። እሩቅ ሳንሄድ ወደ ባይብሉ ስንገባ የኢየሱስ የዘር ሃረጉ አይታወቅም። በማቴዎስ ሆነ በሉቃስ የዘር ሃረግ የዮሴፍ እንጂ የማርያም ሽታው የለም። ዮሴፍ ደግሞ እንደ ባይብሉ የማርያም እጮኛ እንጂ የኢየሱስ ወላጅ አባት አይደለም። ስለ ዮሴፍም አባትና የአባቱ የዘር ሃረግ ቢሆን ማቴዎስ እና ሉቃስ የዘገቡት ይለያያል። የማቴዎስ ጸሐፊ የዮሴፍን አባት ያዕቆብ አድርጎ በሰሎሞን መስመር ይቆጥራል፤ ሉቃስ ደግሞ የዮሴፍን አባት ዔሊ አድርጎ በናታን መስመር ይቆጥራል፦
ማቴዎስ 1፥7 *ሰሎሞንም* ሮብዓምን ወለደ፤ ሮብዓምም አቢያን ወለደ፤ አቢያም አሣፍን ወለደ፤
ማቴዎስ 1፥16 *ያዕቆብም ክርስቶስ የተባለውን ኢየሱስን የወለደች የማርያምን እጮኛ ዮሴፍን ወለደ*።
ሉቃስ 3፥23 ኢየሱስም ሊያስተምር ሲጀምር ዕድሜው ሠላሳ ዓመት ያህል ሆኖት ነበር እንደመሰላቸው *የዮሴፍ ልጅ ሆኖ፥ የኤሊ ልጅ*፥
ሉቃስ 3፥31 የሜልያ ልጅ፥ የማይናን ልጅ፥ የማጣት ልጅ፥ *የናታን ልጅ*፥ የዳዊት ልጅ፥
አንዱ እንጀራ አባቱ ሁለተኛ ወላጅ አባቱ ካላችሁ ከዐውደ-ንባቡ ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅባችኃል። ከአብርሐም እስከ ዮሴፍ ስንት ትውልድ ነው? 40 ትውልድ ወይስ 57 ትውልድ ? የማቴዎስ ጸሐፊ 40 ትውልድ ሲዘረዝር ሉቃስ ደግሞ 58 ትውልድ ይዘረዝራል፣ የቱ ነው ትክክል? ከ 260–340 ዓመተ-ልደት"AD" ይኖር የነበረው የቂሳሪያው አውሳቢዮስ፦ "ማቴዎስ የዮሴፍን ሲዘግብ ሉቃስ የማርያምን ዘግቧል" ይላል፤ ይህ ግምታዊ እንጂ ውኃ የሚቋጥር ባይብላዊ መረጃ የለውም።
ነጥባችን፦ "የኢየሱስ የዘረግ ሃረግ ባይብል ላይ ሽታው የለም" የሚል ነው። የማርያም አባት እና እናት ስማቸው ሆነ ማንነታቸው በባይብል አይታወቅም። ነገር ግን ባይብል ላይ ሳይሆን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ትውፊት አዋልድ በሚባለው በድርሳነ-ጽዮን መጽሐፍ የማርያም የዘር ሃረግን እንዲህ ይገልጻል፦
📚ድርሳነ-ጽዮን ዘሐሙስ 44 ገጽ 158.
ሜሊኪ ዮሐና
/ \ |
ሴም ሌዊ ኤሊ
| |
ሆናሲን ሜሊኪን
| |
ቀለምዮስን ማቴን
| |
ኢያቄምን ሐና
\ /
ማ ር ያ ም
|
ኢየሱስ
ይህን ይመስላል። ይህ አቆጣጥር ባይብል ላይ ፍንጩ እንኳን የለም። ግን የአንድ ነቢይ ሥርወ-ግንዱ ከየት መምጣት መገለጽ ለአንድ ነቢይ መስፈርት ነውን? አዎ ካላችሁ ይህንን ነቢይ ስሙ ማን ነው? የእናትና የአባቱ ስም ማን ነው? የዘር ሃረጉ ከየት ነው? መቼ ተወለደ? በስንት ዓመቱ ሞተ?
መሣፍንት 6፥8 እግዚአብሔር ወደ እስራኤል ልጆች *ነቢይ ላከ*፥ እርሱም አለ፦ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔ ከግብፅ ምድር አወጣኋችሁ፥ ከባርነትም ቤት አስለቀቅኋችሁ፤
በመሳፍንት መጽሐፍ ዐውደ-ንባብ ላይ የዚህ ነቢይ አይደለም ሥርወ-ግንዱ የራሱ ማንነት አይታወቅም። እና ያ ነቢይ ነቢይ አይደለምን? "አይ ነው፤ ግን አስፈላጊ ቢሆን መረጃው ይቀመጥ ነበር" ካላችሁ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን የሙግት ነጥብ በዚህ ሒሳብ ተረዱት።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
መህር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
17፥32 ዝሙትንም አትቅረቡ፤ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፤ መንገድነቱም ከፋ!
መግቢያ
“መህር” مَهر ማለት ለጋብቻ የሚሰጥ “ጥሎሽ”dowry” ሲሆን በኢስላም ከተጠቀሱት የሚስት ሃቅ አንዱ ነው፤ ህጋዊ ያልሆነ ፃታዊ ግንኙነት “ዚና” زِّنَىٰٓ ማለትም “ዝሙት” ይባላል፤ በቁርአን ዚና ብቻ ሳይሆን የዚና መቃረቢያዎች መዳራትንም ጨምሮ እንድንርቅ ያዘናል፤ ፍፁም ምዕመናን ማለት የማያመነዝሩትም ናቸው፦
17፥32 ዝሙትንም አትቅረቡ፤ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፤ መንገድነቱም ከፋ!
25:68 አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የማይገድሉት፤ “የማያመነዝሩትም” ናቸው፤ ይህንንም የሚሠራ ሰው ቅጣትን ያገኛል።
“ዝሙት” ሴጋን”masturbation”፣ ተመሳሳይ ፃታ ግንኙነት”homosexual” ወዘተ ያጠቃልላል፤ ይህም ወሰን ማለፍ የሆነ ዝሙት ነው፦
23:6-7 “በሚስቶቻቸው” أَزْوَاجِهِمْ ወይም “እጆቻቸው በያዟቸው ባሪያዎች” مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ ላይ ሲቀር፡፡ “እነርሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸውና”፡፡ “ከዚህም ወዲያ የፈለጉ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ወሰን አላፊዎች” ናቸው፡፡
70:30-31 “በሚስቶቻቸው” أَزْوَاجِهِمْ ወይንም “እጆቻቸው በያዙዋቸው ባሮች” مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ ላይ ሲቀር። “እነርሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸውና”። “ከዚያም ወዲያ የፈለገ ሰው፣ እነዚያ እነርሱ ድንበር አላፊዎች” ናቸው።
ኢስላም ስለ ዝሙት የሚያስተምረውን አስተምሮት መዘርዘር ጊዜም አይበቃም፤ ነገር ግን ሚሽነሪዎች ሆን ብለው በገንዘብ ዝሙት ማድረግ እንደሚቻል እውር ድንብር የሆነ ፀለምተኛ ሙግት ይሟገታሉ፤ እስቲ ለዚያ ድምዳሜ አድርሶናል ያሉትን አንቀፅ በሰላና በሰከነ አዕምሮ እንየው፦
4፥24 ከሴቶችም ጥብቆቹ እጆቻችሁ የያዙዋቸው ሲቀሩ በእናንተ ላይ እርም ናቸው፤ ይህን አላህ በእናንተ ላይ ጻፈ፤ ከዚህችውም ከተከለከሉት ወዲያ ጥብቆች ሆናችሁ ዝሙተኞች ሳትሆኑ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ” ለእናንተ ተፈቀደ፤ “”ከእነሱም”” በእርሱ በመገናኘት የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች ” ግዴታ ሲኾን መህሮቻቸው ግዴታ ሲሆን ስጧቸው፤ ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ ኃጢያት የለም። አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና وَالْمُحْصَنَاتُ مِنَ النِّسَاءِ إِلَّا مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ كِتَابَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ وَأُحِلَّ لَكُمْ مَا وَرَاءَ ذَلِكُمْ أَنْ تَبْتَغُوا بِأَمْوَالِكُمْ مُحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَافِحِينَ فَمَا اسْتَمْتَعْتُمْ بِهِ مِنْهُنَّ فَآتُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ فَرِيضَةً وَلَا جُنَاحَ عَلَيْكُمْ فِيمَا تَرَاضَيْتُمْ بِهِ مِنْ بَعْدِ الْفَرِيضَةِ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا ” سورة النساء ።
1. የአውድ ሙግት
ይህ አንቀፅ ከላዩ አውዱ ማግባት የተከለከሉትን ሴቶች ይዘረዝራል፤ እነሱም፡- የእንጀራ እናትህ፣ ወላጅ እናትህ፣ ሴት ልጅህ፣ እህትህ፣ የአባትህ እህት አክስትህ፣ የእናትህ እህት ሹሜ፣ የወንድምህ ሴት ልጅ፣ የእህትህ ሴት ልጅ፤ ያልወለደችህ የጥቢ እናትህ፣ ከእናትህ እርሷ ወይም ከእናትዋ አንተ በመጥባት በጥቢ የተገናኛችሁ የጥቢ እህትህ፣ የሚስትህን እናት፣ ሚስትህ ከበፊት ባሏ የወለደቻት ሴት ልጇን፣ የወንድ ልጅህን ሚስት፣ ሁለት እህትማማቾችን በአንድ ጊዜ እና የሰው ሚስት ናቸው፦
4:22-23 ከሴቶችም ከአባቶቻችሁ ያገቡዋቸዉን አታግቡ። ትቀጡበታላችሁ ያለፈው ሲቀር፣ እርሱ መጥፎና የተጠላ ሥራ ነውና መንገድነቱም ከፋ! እናቶቻችሁ፣ ሴት ልጆቻችሁም፣ እኅቶቻችሁም፣ አክስቶቻችሁም፣ የሹሜዎቻችሁም፣ የወንድም ሴቶች ልጆችም፣ የእኅት ሴቶች ልጆችም፣ እነዚያም ያጠቡዋችሁ እናቶቻችሁ፣ ከመጥባት የሆኑትም እኅቶቻችሁ፣ የሚስቶቻችሁም እናቶች እነዚያም በጉያዎቻችሁ ያሉት፣ የነዚያ በነርሱ የገባችሁባቸው ሚስቶቻችሁ ሴቶች ልጆች፣ ልታገቧቸው በእናንተ ላይ እርም ተደረጉባችሁ። በእነርሱም በሚስቶቻችሁ ያልገባችሁባቸው ብትሆኑ፣ በፈታችኋቸው ጊዜ ሴቶች ልጆቻቸውን ብታገቡ በእናንተ ላይ ኅጢያት የለባችሁም። የነዚያ ከጀርባዎቻችሁ የሆኑት ወንዶች ልጆቻችሁ ሚስቶችም፣ በሁለት እኅትማማቾችም መካከል መሰብሰብ እንደዚሁ እርም ነው፤ ግን ከዚህ በፊት ያለፈው ሲቀር፣ እርሱንስ ተምራችኋል አላህ መሐሪ አዛኝ ነውና።
በመቀጠል አውዱ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የሚለው ቃል “”ዝሙተኞች ሳትሆኑ”” ለሚለው ቃል ተቃራኒ ሆኖ የመጣ ቃል ነው፤ የዝሙት ተቃራኒ ደግሞ ትዳር ነው፤ በመቀጠል አውዱ “”ከእነሱም”” ይለናል፤ “እነሱም” የተባሉት “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የተባሉት ለማመልከት የመጣ ተሳቢ ተውላጠ ስም ነው፤ ይህም ገንዘብ መህር መሆኑን ለማሳየት “”መህሮቻቸው”” በማለት ይናገራል፦
4፥24 ከሴቶችም ጥብቆቹ እጆቻችሁ የያዙዋቸው ሲቀሩ በናንተ ላይ እርም ናቸው፤ ይህን አላህ በእናንተ ላይ ጻፈ፤ ከዚህችውም ከተከለከሉት ወዲያ ጥብቆች ሆናችሁ ዝሙተኞች ሳትሆኑ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ” ለእናንተ ተፈቀደ፤ “”ከእነሱም”” በእርሱ በመገናኘት የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች ” ግዴታ ሲኾን መህሮቻቸው ግዴታ ሲሆን ስጧቸው፤ ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ ኃጢያት የለም። አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
17፥32 ዝሙትንም አትቅረቡ፤ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፤ መንገድነቱም ከፋ!
መግቢያ
“መህር” مَهر ማለት ለጋብቻ የሚሰጥ “ጥሎሽ”dowry” ሲሆን በኢስላም ከተጠቀሱት የሚስት ሃቅ አንዱ ነው፤ ህጋዊ ያልሆነ ፃታዊ ግንኙነት “ዚና” زِّنَىٰٓ ማለትም “ዝሙት” ይባላል፤ በቁርአን ዚና ብቻ ሳይሆን የዚና መቃረቢያዎች መዳራትንም ጨምሮ እንድንርቅ ያዘናል፤ ፍፁም ምዕመናን ማለት የማያመነዝሩትም ናቸው፦
17፥32 ዝሙትንም አትቅረቡ፤ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፤ መንገድነቱም ከፋ!
25:68 አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የማይገድሉት፤ “የማያመነዝሩትም” ናቸው፤ ይህንንም የሚሠራ ሰው ቅጣትን ያገኛል።
“ዝሙት” ሴጋን”masturbation”፣ ተመሳሳይ ፃታ ግንኙነት”homosexual” ወዘተ ያጠቃልላል፤ ይህም ወሰን ማለፍ የሆነ ዝሙት ነው፦
23:6-7 “በሚስቶቻቸው” أَزْوَاجِهِمْ ወይም “እጆቻቸው በያዟቸው ባሪያዎች” مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ ላይ ሲቀር፡፡ “እነርሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸውና”፡፡ “ከዚህም ወዲያ የፈለጉ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ወሰን አላፊዎች” ናቸው፡፡
70:30-31 “በሚስቶቻቸው” أَزْوَاجِهِمْ ወይንም “እጆቻቸው በያዙዋቸው ባሮች” مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ ላይ ሲቀር። “እነርሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸውና”። “ከዚያም ወዲያ የፈለገ ሰው፣ እነዚያ እነርሱ ድንበር አላፊዎች” ናቸው።
ኢስላም ስለ ዝሙት የሚያስተምረውን አስተምሮት መዘርዘር ጊዜም አይበቃም፤ ነገር ግን ሚሽነሪዎች ሆን ብለው በገንዘብ ዝሙት ማድረግ እንደሚቻል እውር ድንብር የሆነ ፀለምተኛ ሙግት ይሟገታሉ፤ እስቲ ለዚያ ድምዳሜ አድርሶናል ያሉትን አንቀፅ በሰላና በሰከነ አዕምሮ እንየው፦
4፥24 ከሴቶችም ጥብቆቹ እጆቻችሁ የያዙዋቸው ሲቀሩ በእናንተ ላይ እርም ናቸው፤ ይህን አላህ በእናንተ ላይ ጻፈ፤ ከዚህችውም ከተከለከሉት ወዲያ ጥብቆች ሆናችሁ ዝሙተኞች ሳትሆኑ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ” ለእናንተ ተፈቀደ፤ “”ከእነሱም”” በእርሱ በመገናኘት የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች ” ግዴታ ሲኾን መህሮቻቸው ግዴታ ሲሆን ስጧቸው፤ ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ ኃጢያት የለም። አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና وَالْمُحْصَنَاتُ مِنَ النِّسَاءِ إِلَّا مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ كِتَابَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ وَأُحِلَّ لَكُمْ مَا وَرَاءَ ذَلِكُمْ أَنْ تَبْتَغُوا بِأَمْوَالِكُمْ مُحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَافِحِينَ فَمَا اسْتَمْتَعْتُمْ بِهِ مِنْهُنَّ فَآتُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ فَرِيضَةً وَلَا جُنَاحَ عَلَيْكُمْ فِيمَا تَرَاضَيْتُمْ بِهِ مِنْ بَعْدِ الْفَرِيضَةِ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا ” سورة النساء ።
1. የአውድ ሙግት
ይህ አንቀፅ ከላዩ አውዱ ማግባት የተከለከሉትን ሴቶች ይዘረዝራል፤ እነሱም፡- የእንጀራ እናትህ፣ ወላጅ እናትህ፣ ሴት ልጅህ፣ እህትህ፣ የአባትህ እህት አክስትህ፣ የእናትህ እህት ሹሜ፣ የወንድምህ ሴት ልጅ፣ የእህትህ ሴት ልጅ፤ ያልወለደችህ የጥቢ እናትህ፣ ከእናትህ እርሷ ወይም ከእናትዋ አንተ በመጥባት በጥቢ የተገናኛችሁ የጥቢ እህትህ፣ የሚስትህን እናት፣ ሚስትህ ከበፊት ባሏ የወለደቻት ሴት ልጇን፣ የወንድ ልጅህን ሚስት፣ ሁለት እህትማማቾችን በአንድ ጊዜ እና የሰው ሚስት ናቸው፦
4:22-23 ከሴቶችም ከአባቶቻችሁ ያገቡዋቸዉን አታግቡ። ትቀጡበታላችሁ ያለፈው ሲቀር፣ እርሱ መጥፎና የተጠላ ሥራ ነውና መንገድነቱም ከፋ! እናቶቻችሁ፣ ሴት ልጆቻችሁም፣ እኅቶቻችሁም፣ አክስቶቻችሁም፣ የሹሜዎቻችሁም፣ የወንድም ሴቶች ልጆችም፣ የእኅት ሴቶች ልጆችም፣ እነዚያም ያጠቡዋችሁ እናቶቻችሁ፣ ከመጥባት የሆኑትም እኅቶቻችሁ፣ የሚስቶቻችሁም እናቶች እነዚያም በጉያዎቻችሁ ያሉት፣ የነዚያ በነርሱ የገባችሁባቸው ሚስቶቻችሁ ሴቶች ልጆች፣ ልታገቧቸው በእናንተ ላይ እርም ተደረጉባችሁ። በእነርሱም በሚስቶቻችሁ ያልገባችሁባቸው ብትሆኑ፣ በፈታችኋቸው ጊዜ ሴቶች ልጆቻቸውን ብታገቡ በእናንተ ላይ ኅጢያት የለባችሁም። የነዚያ ከጀርባዎቻችሁ የሆኑት ወንዶች ልጆቻችሁ ሚስቶችም፣ በሁለት እኅትማማቾችም መካከል መሰብሰብ እንደዚሁ እርም ነው፤ ግን ከዚህ በፊት ያለፈው ሲቀር፣ እርሱንስ ተምራችኋል አላህ መሐሪ አዛኝ ነውና።
በመቀጠል አውዱ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የሚለው ቃል “”ዝሙተኞች ሳትሆኑ”” ለሚለው ቃል ተቃራኒ ሆኖ የመጣ ቃል ነው፤ የዝሙት ተቃራኒ ደግሞ ትዳር ነው፤ በመቀጠል አውዱ “”ከእነሱም”” ይለናል፤ “እነሱም” የተባሉት “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የተባሉት ለማመልከት የመጣ ተሳቢ ተውላጠ ስም ነው፤ ይህም ገንዘብ መህር መሆኑን ለማሳየት “”መህሮቻቸው”” በማለት ይናገራል፦
4፥24 ከሴቶችም ጥብቆቹ እጆቻችሁ የያዙዋቸው ሲቀሩ በናንተ ላይ እርም ናቸው፤ ይህን አላህ በእናንተ ላይ ጻፈ፤ ከዚህችውም ከተከለከሉት ወዲያ ጥብቆች ሆናችሁ ዝሙተኞች ሳትሆኑ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ” ለእናንተ ተፈቀደ፤ “”ከእነሱም”” በእርሱ በመገናኘት የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች ” ግዴታ ሲኾን መህሮቻቸው ግዴታ ሲሆን ስጧቸው፤ ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ ኃጢያት የለም። አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና።
2. የተዛማች ሙግት
ጋብቻን ጋብቻ ከሚያሰኘው አንዱ በህጋዊ እና እውቅና ተሰጦት መህርን ሰጥቶ ማግባት ነው፤ ከዚያ ውጪ እውቅና እና ህጋዊ ያልሆነ የሚስጢር ወዳጅ ወይም የስርቆሽ ወዳጅ ማለትም የከንፈር ወዳጅ ሆነ ዘማዊነት ማለትም አንሶላ መጋፈፍ ሃራም ነው፦
5፥5 ከምእምናት ጥብቆቹም ከነዚያ ከናንተ በፊት መጽሐፍን ክተሰጡት ሴቶች ጥብቆቹም ዘማዊዎች እና የሚስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትሆኑ ጥብቆች ሆናችሁ “”መህሮቻቸውን በሰጠችኋቸው ጊዜ”” ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው፤
4:25 ከእናንተም ውስጥ ጥብቆች ምእምናት የሆኑትን ለማግባት ሀብትን ያልቻለ ሰው እጆቻችሁ ንብረት ካደረጓቸው ከምእመናት፣ ወጣቶቻችሁ ባሪያን ያግባ፤ አላህም እምነታችሁን ዐዋቂ ነው፤ ከፊላችሁ ከከፊሉ የተራባ ነው። ባሮችን በጌቶቻቸውም ፈቃድ አግቡዋቸው። “መህሮቻቸውንም” በመልካም መንገድ ስጧቸው፤ ጥብቆች ሆነው ዝሙተኞች ያልሆኑ የስርቆሽ ወዳጆችንም ያልያዙ ሲኮኑ አግቧቸው፤
“በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የተባለው ገንዘብ መህር መሆኑ ሌሎች አንፆች ያስረዳሉ፦
60፥10 ያወጡትንም “ገንዘብ” ስጧቸው፤ “መህራቸውንም” በሰጣችኋቸው ጊዜ ብታገቡዋቸው በእናንተ ላይ ኃጢያት የለባችሁም።
4፥4 ሴቶችንም መህሮቻቸውን በደስታ ስጡ፡፡ ለእናንተም ከእርሱ አንዳችን ነገር ነፍሶቻቸው ቢለግሱ መልካም ምስጉን ሲኾን ብሉት፡፡
4፥19 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! ሴቶችን ያስገደዳችሁ ኾናችሁ ልትወርሱና ግልጽን መጥፎ ሥራ ካልሠሩ በስተቀር ከሰጣችኋቸው ከፊሉን ልትወስዱ ልታጉላሏቸውም ለእናንተ አይፈቀድም፤ በመልካምም ተኗኗሩዋቸው፤ ብትጠሉዋቸውም ታገሱ፡፡ አንዳችን ነገር ብትጠሉ አላህም በእርሱ ብዙ ደግ ነገርን ሊያደርግ ይቻላልና፡፡
መደምደሚያ
ለመሆኑ ባይብል ስለ ጥሎሽ ምን ይላል? በባይብል ላይ ጥሎሽ የተባለው ቃል “ማጫ” ይባላል፤ ይህም ለትዳት የሚሰጥ ንብረት ነው፤ አንድ ወንድ ከጋብቻ በፊት ሴትን ቢደፍራት ማጫዋን ሰጥቶ ሚስት ያደርጋታል፤ ይህም መህር አምሳ የብር ሰቅል ነው፦
ዘፍጥረት 34፥12 ብዙ “ማጫ” እና እጅ መንሻ አምጣ በሉኝ፥ በነገራችሁኝም መጠን እሰጣለሁ፤ ይህችን ብላቴና ግን “አጋቡኝ”።
ዘጸአት 22፥16 ሰው ያልታጨችውን ድንግል ቢያስታት፥ ከእርስዋም ጋር ቢተኛ፥ “ማጫዋን” ሰጥቶ ሚስት ያድርጋት።
ዘዳግም 22፥29 ያ የደረሰባት ሰው አምሳ የብር ሰቅል ለብላቴናይቱ አባት ይስጥ፤ አስነውሮአታልና ሚስት ትሁነው፤ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይገባውም።
ዳዊት ሜልኮልን ለማግባት የሰጠው መህር የመቶ ወንድ ብልት ቆርጦ ነው፦
1ኛ ሳሙኤል 18፥25-27 ሳኦልም ዳዊትን በፍልስጥኤማውያን እጅ ይጥለው ዘንድ አስቦ፦ የንጉሥን ጠላቶች ይበቀል ዘንድ #ከመቶ ፍልስጥኤማውያን #ሸለፈት በቀር ንጉሥ ማጫ አይሻም ብላችሁ ለዳዊት ንገሩት አላቸው። የሳኦልም ባሪያዎች ይህን ቃል ለዳዊት ነገሩት፥ ለንጉሥም አማች ይሆን ዘንድ ዳዊትን ደስ አሰኘው። ዳዊትና ሰዎቹም ተነሥተው ሄዱ፥ ከፍልስጥኤማውያንም #መቶ ሰዎች ገደሉ፤ ዳዊትም ለንጉሥ አማች ይሆን ዘንድ ሰለባቸውን አምጥቶ በቍጥራቸው ልክ ለንጉሡ ሰጠ። ሳኦልም ልጁን ሜልኮልን ዳረለት።
የወንድ ብልት መህር? ይህ ነው እንግዲህ መህር።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ጋብቻን ጋብቻ ከሚያሰኘው አንዱ በህጋዊ እና እውቅና ተሰጦት መህርን ሰጥቶ ማግባት ነው፤ ከዚያ ውጪ እውቅና እና ህጋዊ ያልሆነ የሚስጢር ወዳጅ ወይም የስርቆሽ ወዳጅ ማለትም የከንፈር ወዳጅ ሆነ ዘማዊነት ማለትም አንሶላ መጋፈፍ ሃራም ነው፦
5፥5 ከምእምናት ጥብቆቹም ከነዚያ ከናንተ በፊት መጽሐፍን ክተሰጡት ሴቶች ጥብቆቹም ዘማዊዎች እና የሚስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትሆኑ ጥብቆች ሆናችሁ “”መህሮቻቸውን በሰጠችኋቸው ጊዜ”” ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው፤
4:25 ከእናንተም ውስጥ ጥብቆች ምእምናት የሆኑትን ለማግባት ሀብትን ያልቻለ ሰው እጆቻችሁ ንብረት ካደረጓቸው ከምእመናት፣ ወጣቶቻችሁ ባሪያን ያግባ፤ አላህም እምነታችሁን ዐዋቂ ነው፤ ከፊላችሁ ከከፊሉ የተራባ ነው። ባሮችን በጌቶቻቸውም ፈቃድ አግቡዋቸው። “መህሮቻቸውንም” በመልካም መንገድ ስጧቸው፤ ጥብቆች ሆነው ዝሙተኞች ያልሆኑ የስርቆሽ ወዳጆችንም ያልያዙ ሲኮኑ አግቧቸው፤
“በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የተባለው ገንዘብ መህር መሆኑ ሌሎች አንፆች ያስረዳሉ፦
60፥10 ያወጡትንም “ገንዘብ” ስጧቸው፤ “መህራቸውንም” በሰጣችኋቸው ጊዜ ብታገቡዋቸው በእናንተ ላይ ኃጢያት የለባችሁም።
4፥4 ሴቶችንም መህሮቻቸውን በደስታ ስጡ፡፡ ለእናንተም ከእርሱ አንዳችን ነገር ነፍሶቻቸው ቢለግሱ መልካም ምስጉን ሲኾን ብሉት፡፡
4፥19 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! ሴቶችን ያስገደዳችሁ ኾናችሁ ልትወርሱና ግልጽን መጥፎ ሥራ ካልሠሩ በስተቀር ከሰጣችኋቸው ከፊሉን ልትወስዱ ልታጉላሏቸውም ለእናንተ አይፈቀድም፤ በመልካምም ተኗኗሩዋቸው፤ ብትጠሉዋቸውም ታገሱ፡፡ አንዳችን ነገር ብትጠሉ አላህም በእርሱ ብዙ ደግ ነገርን ሊያደርግ ይቻላልና፡፡
መደምደሚያ
ለመሆኑ ባይብል ስለ ጥሎሽ ምን ይላል? በባይብል ላይ ጥሎሽ የተባለው ቃል “ማጫ” ይባላል፤ ይህም ለትዳት የሚሰጥ ንብረት ነው፤ አንድ ወንድ ከጋብቻ በፊት ሴትን ቢደፍራት ማጫዋን ሰጥቶ ሚስት ያደርጋታል፤ ይህም መህር አምሳ የብር ሰቅል ነው፦
ዘፍጥረት 34፥12 ብዙ “ማጫ” እና እጅ መንሻ አምጣ በሉኝ፥ በነገራችሁኝም መጠን እሰጣለሁ፤ ይህችን ብላቴና ግን “አጋቡኝ”።
ዘጸአት 22፥16 ሰው ያልታጨችውን ድንግል ቢያስታት፥ ከእርስዋም ጋር ቢተኛ፥ “ማጫዋን” ሰጥቶ ሚስት ያድርጋት።
ዘዳግም 22፥29 ያ የደረሰባት ሰው አምሳ የብር ሰቅል ለብላቴናይቱ አባት ይስጥ፤ አስነውሮአታልና ሚስት ትሁነው፤ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይገባውም።
ዳዊት ሜልኮልን ለማግባት የሰጠው መህር የመቶ ወንድ ብልት ቆርጦ ነው፦
1ኛ ሳሙኤል 18፥25-27 ሳኦልም ዳዊትን በፍልስጥኤማውያን እጅ ይጥለው ዘንድ አስቦ፦ የንጉሥን ጠላቶች ይበቀል ዘንድ #ከመቶ ፍልስጥኤማውያን #ሸለፈት በቀር ንጉሥ ማጫ አይሻም ብላችሁ ለዳዊት ንገሩት አላቸው። የሳኦልም ባሪያዎች ይህን ቃል ለዳዊት ነገሩት፥ ለንጉሥም አማች ይሆን ዘንድ ዳዊትን ደስ አሰኘው። ዳዊትና ሰዎቹም ተነሥተው ሄዱ፥ ከፍልስጥኤማውያንም #መቶ ሰዎች ገደሉ፤ ዳዊትም ለንጉሥ አማች ይሆን ዘንድ ሰለባቸውን አምጥቶ በቍጥራቸው ልክ ለንጉሡ ሰጠ። ሳኦልም ልጁን ሜልኮልን ዳረለት።
የወንድ ብልት መህር? ይህ ነው እንግዲህ መህር።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የአክሱም ሙስሊሞች
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም በሆነው።
14፥42 *አላህንም በአዛኝደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ፡፡ የሚያቆያቸው ዓይኖች በእርሱ እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው*፡፡ وَلَا تَحْسَبَنَّ اللَّهَ غَافِلًا عَمَّا يَعْمَلُ الظَّالِمُونَ ۚ إِنَّمَا يُؤَخِّرُهُمْ لِيَوْمٍ تَشْخَصُ فِيهِ الْأَبْصَارُ
አክሱም ላይ የአክሱም ሥልጣኔ በነበረበት ሰአት የተተከለው የ24 ሜትር ወይም 78 ጫማ ርዝመት እና 160 ቶን የሚመዝነው የአክሱም ሃውልት ነው። ይህ ሃውልት የወንድ ሃፍረተ-ስጋ ምስል ነው። ከኩሻይቲክ የሜሮይ አገዛዝ የተወሰደ ይህ ምስል ቅድመ-ክርስትና በአክሱም ላይ ይመለክ እንደነበረ ታሪክ በወርቃማ ብዕሩ ያሰፈረው ጉዳይ ነው። ክርስትና አክሱም ሲገባ ይህንን ጣዖት ከማፍረስ ይልቅ አጠገቡ በአራተኛው ክፍለ ዘመን ለመጀመሪያ ጊዜ ክርስትናን ይዞ በገባው በአቡነ ሰላማ ማለትም በፍሬምናጦስ ከሣቴ ብርሃን ዘመን የአክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ተገንብቷል፤ አሁን ያለችውን ደግሞ በዓፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ-መንግሥት የተሠራች ናት።
ዛሬ አክሱም ውስጥ ያሉት ሙስሊሞች መስኪድ እንዳይገነቡ የአክሱም ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች አግደዋል። ይህም የሆነው በሁለት ተልካሻ ምክንያት ነው። አንደኛው በአምልኮት ቦታቸው ላይ ባዕድ አምልኮ እንዳይገባ ሲሆን ሁለተኛው ሳውዲ ውስጥ ቤተ ክርስቲያን ስላልተገነባ እኛም ጋር አይገነባም የሚል ሁለት ተልካሻ ምክንያቶች ይዘዋል።
“ምክንያት አንድ”
በአምልኮት ቦታችሁ ላይ ባዕድ አምልኮ እንዳይገባ የሚለው ተልካሻ ምክንያት የሚሆንበት ቅድሚያ እዛው አክሱም ውስጥ ሲመለክ የነበረውን ጣዖት በቅርስነት ከጽዮን ቤተክርስቲያን ጋር ከመደበል ይልቅ አፈራርሶ ማቃጠል ይጠበቅባችሁ ነበር፦
ዘዳግም 7፥5 ነገር ግን እንዲህ አድርጉባቸው፤ መሠዊያቸውን አፍርሱ፥ *ሐውልቶቻቸውንም ሰባብሩ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውንም ቍረጡ፥ የተቀረጸውን ምስላቸውንም በእሳት አቃጥሉ*።
ሁለተኛ የሙስሊም አምልኮ ባዕድ አምልኮ ሳይሆን ጥንት የነበሩት ነብያት ሲያመልኩት የነበረው የዓለማቱ ጌታን አላህን ብቻ በብቸኝነት የሚመለክበት ነው። ባይሆን በአንድ አላህ ላይ ሁለት አካላትን ደብላችሁ ማምለካችሁ፣ ሰው የሆነውን ኢየሱስን ማምለካችሁ፣ ሁሉን ማወቅ፣ መስማት፣ ማየት የማይችሉትን መላእክትና እና ሰዎች መጥራታችሁ፣ መለማመናችሁ፣ ለስእልና ለሃውልት መስገዳችሁ ይህ ነው ባዕድ አምልኮ። ንገሩኝ ባይ አትሁኑ።
ሦስተኛ ጥንት የነበረው የሙሴ ታቦት ጽዮን ቤተ-ክርስቲያን ውስጥ የለም። ለምን ይዋሻል? አሁን አርስቱ ስላልሆነ “ጽላት እና ታቦት” የሚለውን የእኔን መጣጥፍ አንብቡት።
አራተኛ አክሱም ጽዮን የተቀደሰች ናት የሚል የባይብል መረጃ የለም። አይ ታቦቱ ነው ቅዱስ ያረገው ከተባለ ራጉኤል ውስጥም ታቦት አለ፤ አንዋር መስጂድን ምን ልታረጉት ነው? ምነው የቅድስና ጉዳይ ከሆነ አክሱም ዝሙት የሚካሄድበት እና ዘፈንና ዳንስ የሚሞዘቅበት መሸታ ቤት የለምን? ጠጅ ቤትና ጠላ ቤትስ? ለነገሩ ለካስ ጠጅና ጠላ ጽዮን ቤተክርስቲያን ውስጥም አለ አይደል።
“ሁለተኛው ምክንያት”
ሳውዲ ውስጥ ቤተ ክርስቲያን ስላልተገነባ እኛም ጋር አይገነባም የሚለው ተልካሻ ምክንያት የሚሆንበት ከመነሻው እኛ ኢትዮጵያውያን እንጂ ዐረባውያን አይደለንም። ሲቀጥል ሳውዲ ቤተ-ክርስቲያን የማይገነባው ሳውዲ ውስጥ ክርስቲያን ስለሌለ እንጂ አሁን ከተለያዩ አገር ለሥራ የመጡ ዜጎች የአምልኮ ቦታ ያስፈልጋቸው ተብሎ ቤተ-ክርስቲያን ሊሰራላቸው ተፈራርመው ጨርሰዋል። በኢስላምም አህለል ዚማህ ማለትም ሙስሊም ያልሆኑ ሰዎች በኢስላም አገር ውስጥ ጂዚያህ እስከከፈሉ ድረስ የአምልኮ ነጻነት አለ።
ሢሰልስ 100% ሙስሊም ያለበት ከተማ ውስጥ ቤተ-ክርስቲያን አለ።
ኢትዮጵያ ደግሞ የሁለቱም ሃይማኖት አገር ናት፤ የምትመራበት መርሕ በሕገ መንግሥት እንጂ በፍትሐ-ነገሥት ወይም በሲኖዶስ አሊያም በመጅሊስ አይደለም። ሕገመንግሥቱ አንቀጽ 27 ንዑስ አንቀጽ 2 እንዲህ ይላል፦
“የሃይማኖት ተከታዮች ሃይማኖታቸውን ለማስፋፋት እና ለማደራጀት የሚያስችሏቸውን የሃይማኖት ትምህርት እና ተቋማት ማቋቋም ይችላሉ።”
ምን ትፈልጋለህ? አክሱም ላይ ያሉት ሙስሊሞች መስጊድ መገንባት ሕገ መንግሥታዊ መብታቸው ነው። ከዛም አልፈው የሚቀበሩበት መቃብርም ነው የተነፈገት፤ ለቀብር 32 ኪሎ ሜትር ወጥተው ይቀብራሉ፤ የአክሱም ኢአማንያኑ ግን ይቀበራል፤ ዘይገርም። ሙስሊም ሆነው እንዲኖሩ ከተፈቀደ መቃብርና ማምለኪያ ቦታ መከልከል ዳይዳው ምንድን ነው? ሁለተኛ ዜጋ አርጎ ለማኖር ነው? በመነጋገር ከማመን ይልቅ በዱላ እመን የሚለውን የአጼዎቹ ሥርዓት ናፋቂዎቹ፦ “አክሱም ላይ መስኪድ እሰራለው ያለ ደሙ ይፈሳታል” የሚል ቃለ ፉከራ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ሲለፈልፉ ይደመጣል፤ ክርስትና ፍቅር ናት፣ ክርስትና “”ቀኝ ጉንጭህን በጥፊ ለሚመታህ ሁሉ ሁለተኛውን ደግሞ አዙርለት፤ እንዲከስህም እጀ ጠባብህንም እንዲወስድ ለሚወድ መጎናጸፊያህን ደግሞ ተውለት፤ ማንም ሰው አንድ ምዕራፍ ትሄድ ዘንድ ቢያስገድድህ ሁለተኛውን ከእርሱ ጋር ሂድ። ለሚለምንህ ስጥ፥ ከአንተም ይበደር ዘንድ ከሚወደው ፈቀቅ አትበል”” የሚለው ንግግር ስብከት ላይ ብቻ ነው የሚሰራው ማለት ነው። ተግባር ላይ ዜሮ።
እናንተ እነማን ናችሁ? ምንስ ስለሆናችሁ ነው? የመከልከል ሞራሉም ብቃቱም የላችሁም። በዚህ ነጥብ ላይ ማንም ምንም ናችሁ። ሕገ-መንግሥቱን የማያከብር ግለሰብ ሆነ ተቋም ሕገወጥ ነው። አጼዎቹ አንዴ በግድ ካልተጠመቃችሁ፣ አንዴ የኢስላም ልጅ ትምህርት አያስፈልገውም እየተባለ ከትምህርት ገበታው ሲያባርር አባት ለሰራው ልጅ አይጠየቅም በሚል መርሕ በይቅርታ ስናልፋችሁ የአባቶቻችሁን መስፈሪያ ስትሞሉ ፈለጋችሁ? የሃይማኖት ነፍጠኞች እንደሆናችሁ ግብአታቹ ያሳብቅባችኃል፤ በመጠበብ ዘመን የእናንተ መጥበብ ያጅባል። የአክሱም ሙስሊሞችን በደል የሚካሱበትን ቀን አላህ ያፍጥነው! አሚን። በዓለም ላይ በሙስሊሞች ላይ የሚደርሰው በደል ታሪክ ይቁጠረው፤ አላህ የፍርዱ ቀን ለበደለኞች ቅጣት አዘጋጅቷል። አላህንም በደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ፤ የሚያቆያቸው እስከ ፍርድ ቀን ድረስ ብቻ ነው፦
14፥42 *አላህንም በደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ፡፡ የሚያቆያቸው ዓይኖች በእርሱ እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው*፡፡ وَلَا تَحْسَبَنَّ اللَّهَ غَافِلًا عَمَّا يَعْمَلُ الظَّالِمُونَ ۚ إِنَّمَا يُؤَخِّرُهُمْ لِيَوْمٍ تَشْخَصُ فِيهِ الْأَبْصَارُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም በሆነው።
14፥42 *አላህንም በአዛኝደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ፡፡ የሚያቆያቸው ዓይኖች በእርሱ እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው*፡፡ وَلَا تَحْسَبَنَّ اللَّهَ غَافِلًا عَمَّا يَعْمَلُ الظَّالِمُونَ ۚ إِنَّمَا يُؤَخِّرُهُمْ لِيَوْمٍ تَشْخَصُ فِيهِ الْأَبْصَارُ
አክሱም ላይ የአክሱም ሥልጣኔ በነበረበት ሰአት የተተከለው የ24 ሜትር ወይም 78 ጫማ ርዝመት እና 160 ቶን የሚመዝነው የአክሱም ሃውልት ነው። ይህ ሃውልት የወንድ ሃፍረተ-ስጋ ምስል ነው። ከኩሻይቲክ የሜሮይ አገዛዝ የተወሰደ ይህ ምስል ቅድመ-ክርስትና በአክሱም ላይ ይመለክ እንደነበረ ታሪክ በወርቃማ ብዕሩ ያሰፈረው ጉዳይ ነው። ክርስትና አክሱም ሲገባ ይህንን ጣዖት ከማፍረስ ይልቅ አጠገቡ በአራተኛው ክፍለ ዘመን ለመጀመሪያ ጊዜ ክርስትናን ይዞ በገባው በአቡነ ሰላማ ማለትም በፍሬምናጦስ ከሣቴ ብርሃን ዘመን የአክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ተገንብቷል፤ አሁን ያለችውን ደግሞ በዓፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ-መንግሥት የተሠራች ናት።
ዛሬ አክሱም ውስጥ ያሉት ሙስሊሞች መስኪድ እንዳይገነቡ የአክሱም ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች አግደዋል። ይህም የሆነው በሁለት ተልካሻ ምክንያት ነው። አንደኛው በአምልኮት ቦታቸው ላይ ባዕድ አምልኮ እንዳይገባ ሲሆን ሁለተኛው ሳውዲ ውስጥ ቤተ ክርስቲያን ስላልተገነባ እኛም ጋር አይገነባም የሚል ሁለት ተልካሻ ምክንያቶች ይዘዋል።
“ምክንያት አንድ”
በአምልኮት ቦታችሁ ላይ ባዕድ አምልኮ እንዳይገባ የሚለው ተልካሻ ምክንያት የሚሆንበት ቅድሚያ እዛው አክሱም ውስጥ ሲመለክ የነበረውን ጣዖት በቅርስነት ከጽዮን ቤተክርስቲያን ጋር ከመደበል ይልቅ አፈራርሶ ማቃጠል ይጠበቅባችሁ ነበር፦
ዘዳግም 7፥5 ነገር ግን እንዲህ አድርጉባቸው፤ መሠዊያቸውን አፍርሱ፥ *ሐውልቶቻቸውንም ሰባብሩ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውንም ቍረጡ፥ የተቀረጸውን ምስላቸውንም በእሳት አቃጥሉ*።
ሁለተኛ የሙስሊም አምልኮ ባዕድ አምልኮ ሳይሆን ጥንት የነበሩት ነብያት ሲያመልኩት የነበረው የዓለማቱ ጌታን አላህን ብቻ በብቸኝነት የሚመለክበት ነው። ባይሆን በአንድ አላህ ላይ ሁለት አካላትን ደብላችሁ ማምለካችሁ፣ ሰው የሆነውን ኢየሱስን ማምለካችሁ፣ ሁሉን ማወቅ፣ መስማት፣ ማየት የማይችሉትን መላእክትና እና ሰዎች መጥራታችሁ፣ መለማመናችሁ፣ ለስእልና ለሃውልት መስገዳችሁ ይህ ነው ባዕድ አምልኮ። ንገሩኝ ባይ አትሁኑ።
ሦስተኛ ጥንት የነበረው የሙሴ ታቦት ጽዮን ቤተ-ክርስቲያን ውስጥ የለም። ለምን ይዋሻል? አሁን አርስቱ ስላልሆነ “ጽላት እና ታቦት” የሚለውን የእኔን መጣጥፍ አንብቡት።
አራተኛ አክሱም ጽዮን የተቀደሰች ናት የሚል የባይብል መረጃ የለም። አይ ታቦቱ ነው ቅዱስ ያረገው ከተባለ ራጉኤል ውስጥም ታቦት አለ፤ አንዋር መስጂድን ምን ልታረጉት ነው? ምነው የቅድስና ጉዳይ ከሆነ አክሱም ዝሙት የሚካሄድበት እና ዘፈንና ዳንስ የሚሞዘቅበት መሸታ ቤት የለምን? ጠጅ ቤትና ጠላ ቤትስ? ለነገሩ ለካስ ጠጅና ጠላ ጽዮን ቤተክርስቲያን ውስጥም አለ አይደል።
“ሁለተኛው ምክንያት”
ሳውዲ ውስጥ ቤተ ክርስቲያን ስላልተገነባ እኛም ጋር አይገነባም የሚለው ተልካሻ ምክንያት የሚሆንበት ከመነሻው እኛ ኢትዮጵያውያን እንጂ ዐረባውያን አይደለንም። ሲቀጥል ሳውዲ ቤተ-ክርስቲያን የማይገነባው ሳውዲ ውስጥ ክርስቲያን ስለሌለ እንጂ አሁን ከተለያዩ አገር ለሥራ የመጡ ዜጎች የአምልኮ ቦታ ያስፈልጋቸው ተብሎ ቤተ-ክርስቲያን ሊሰራላቸው ተፈራርመው ጨርሰዋል። በኢስላምም አህለል ዚማህ ማለትም ሙስሊም ያልሆኑ ሰዎች በኢስላም አገር ውስጥ ጂዚያህ እስከከፈሉ ድረስ የአምልኮ ነጻነት አለ።
ሢሰልስ 100% ሙስሊም ያለበት ከተማ ውስጥ ቤተ-ክርስቲያን አለ።
ኢትዮጵያ ደግሞ የሁለቱም ሃይማኖት አገር ናት፤ የምትመራበት መርሕ በሕገ መንግሥት እንጂ በፍትሐ-ነገሥት ወይም በሲኖዶስ አሊያም በመጅሊስ አይደለም። ሕገመንግሥቱ አንቀጽ 27 ንዑስ አንቀጽ 2 እንዲህ ይላል፦
“የሃይማኖት ተከታዮች ሃይማኖታቸውን ለማስፋፋት እና ለማደራጀት የሚያስችሏቸውን የሃይማኖት ትምህርት እና ተቋማት ማቋቋም ይችላሉ።”
ምን ትፈልጋለህ? አክሱም ላይ ያሉት ሙስሊሞች መስጊድ መገንባት ሕገ መንግሥታዊ መብታቸው ነው። ከዛም አልፈው የሚቀበሩበት መቃብርም ነው የተነፈገት፤ ለቀብር 32 ኪሎ ሜትር ወጥተው ይቀብራሉ፤ የአክሱም ኢአማንያኑ ግን ይቀበራል፤ ዘይገርም። ሙስሊም ሆነው እንዲኖሩ ከተፈቀደ መቃብርና ማምለኪያ ቦታ መከልከል ዳይዳው ምንድን ነው? ሁለተኛ ዜጋ አርጎ ለማኖር ነው? በመነጋገር ከማመን ይልቅ በዱላ እመን የሚለውን የአጼዎቹ ሥርዓት ናፋቂዎቹ፦ “አክሱም ላይ መስኪድ እሰራለው ያለ ደሙ ይፈሳታል” የሚል ቃለ ፉከራ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ሲለፈልፉ ይደመጣል፤ ክርስትና ፍቅር ናት፣ ክርስትና “”ቀኝ ጉንጭህን በጥፊ ለሚመታህ ሁሉ ሁለተኛውን ደግሞ አዙርለት፤ እንዲከስህም እጀ ጠባብህንም እንዲወስድ ለሚወድ መጎናጸፊያህን ደግሞ ተውለት፤ ማንም ሰው አንድ ምዕራፍ ትሄድ ዘንድ ቢያስገድድህ ሁለተኛውን ከእርሱ ጋር ሂድ። ለሚለምንህ ስጥ፥ ከአንተም ይበደር ዘንድ ከሚወደው ፈቀቅ አትበል”” የሚለው ንግግር ስብከት ላይ ብቻ ነው የሚሰራው ማለት ነው። ተግባር ላይ ዜሮ።
እናንተ እነማን ናችሁ? ምንስ ስለሆናችሁ ነው? የመከልከል ሞራሉም ብቃቱም የላችሁም። በዚህ ነጥብ ላይ ማንም ምንም ናችሁ። ሕገ-መንግሥቱን የማያከብር ግለሰብ ሆነ ተቋም ሕገወጥ ነው። አጼዎቹ አንዴ በግድ ካልተጠመቃችሁ፣ አንዴ የኢስላም ልጅ ትምህርት አያስፈልገውም እየተባለ ከትምህርት ገበታው ሲያባርር አባት ለሰራው ልጅ አይጠየቅም በሚል መርሕ በይቅርታ ስናልፋችሁ የአባቶቻችሁን መስፈሪያ ስትሞሉ ፈለጋችሁ? የሃይማኖት ነፍጠኞች እንደሆናችሁ ግብአታቹ ያሳብቅባችኃል፤ በመጠበብ ዘመን የእናንተ መጥበብ ያጅባል። የአክሱም ሙስሊሞችን በደል የሚካሱበትን ቀን አላህ ያፍጥነው! አሚን። በዓለም ላይ በሙስሊሞች ላይ የሚደርሰው በደል ታሪክ ይቁጠረው፤ አላህ የፍርዱ ቀን ለበደለኞች ቅጣት አዘጋጅቷል። አላህንም በደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ፤ የሚያቆያቸው እስከ ፍርድ ቀን ድረስ ብቻ ነው፦
14፥42 *አላህንም በደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ፡፡ የሚያቆያቸው ዓይኖች በእርሱ እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው*፡፡ وَلَا تَحْسَبَنَّ اللَّهَ غَافِلًا عَمَّا يَعْمَلُ الظَّالِمُونَ ۚ إِنَّمَا يُؤَخِّرُهُمْ لِيَوْمٍ تَشْخَصُ فِيهِ الْأَبْصَارُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
አህሉል ሡናህ ወል ጀማዓህ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥92 *"ይህቺ አንዲት ኡማህ ስትሆን በእርግጥ ኡማችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ"*፡፡ إِنَّ هَـٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً وَأَنَا رَبُّكُمْ فَاعْبُدُونِ
የኢሥላም አስኳሉ “ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” ነው፤ “ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ ማለትም “ከአሏህ በቀር ሌላ አምላክ የለም” ማለት ነው። ይህ ተህሊል በቁርኣን “ጠንካራ ዘለበት” ይባላል፦
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ፡፡ *በጣዖትም የሚክድና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا ۗ وَاللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
31፥22 እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ *ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም ሰው ጠንካራን ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው፡፡ وَمَن يُسْلِمْ وَجْهَهُ إِلَى اللَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ ۗ وَإِلَى اللَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُورِ
በጣዖትም የሚክድና በአላህ የሚያምን ፊቱ ለአላህ የሚሰጥ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨብጧል፤ “ፊት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ወጅህ” وَجْه ሲሆን “ሁለንተና” ማለት ነው፦
3፥20 ቢከራከሩህም፦ *«ፊቴን ለአላህ ሰጠሁ፤ የተከተሉኝም ሰዎች እንደዚሁ ለአላህ ሰጡ» በላቸው*፡፡ فَإِنْ حَاجُّوكَ فَقُلْ أَسْلَمْتُ وَجْهِيَ لِلَّهِ وَمَنِ اتَّبَعَن
6፥79 «እኔ ለዚያ ሰማያትንና ምድርን *ለፈጠረው አምላክ ቀጥተኛ ስኾን ፊቴን አዞርኩ*፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም» አለ። إِنِّي وَجَّهْتُ وَجْهِيَ لِلَّذِي فَطَرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ حَنِيفًا ۖ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
4፥125 እርሱ መልካም ሠሪ ኾኖ *ፊቱን ለአላህ ከሰጠ* እና የኢብራሂምንም መንገድ ቀጥተኛ ሲኾን ከተከተለ ሰው ይበልጥ ሃይማኖቱ ያማረ ማን ነው? አላህም ኢብራሂምን ፍጹም ወዳጅ አድርጐ ያዘው፡፡ وَمَنْ أَحْسَنُ دِينًا مِّمَّنْ أَسْلَمَ وَجْهَهُ لِلَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ وَاتَّبَعَ مِلَّةَ إِبْرَاهِيمَ حَنِيفًا ۗ وَاتَّخَذَ اللَّهُ إِبْرَاهِيمَ خَلِيلًا
“ሰጠሁ” ተብሎ የተቀመጠበት ቃል “አሥለምቱ” أَسْلَمْتُ ሲሆን “ታዘዝኩ” ማለት ነው፤ “ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ ማለትም “ታዘዘ” “ተገዛ” ” አመለከ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “መታዘዝ” “መገዛት” “ማምለክ” ማለት ነው፤ አንድ ሁለንተናውን ለአላህ የሰጠ “ሙሥሊም” مُسْلِم ማለትም “አምላኪ” “ተገዢ” “ታዛዥ” ይባላል። ለዛ ነው አምላካችን አላህ፦ "ሙሥሊሞች* ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ" ያለው፦
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢውን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፡፡ *እናንተም ሙሥሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ"*። أَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِۦ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
3፥103 *የአላህንም ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም*። وَٱعْتَصِمُوا۟ بِحَبْلِ ٱللَّهِ جَمِيعًۭا وَلَا تَفَرَّقُوا۟ ۚ
የአላህ ዘለበት “ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” ነው፤ ይህንን ዘለበት "ያዙ" ተብለናል፤ ኡማውን የሚያስተሳስር ይህ ዘለበት ነው፤ "አተለያዩ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ከዚህ ኡማ በፊት እንደነበሩት ሃይማኖታቸውን ከለያዩትና ክፍልፍሎችም ከሆኑት አትሁኑ፦
30፥32 *ከእነዚያ ሃይማኖታቸውን ከለያዩትና ክፍልፍሎችም ከሆኑት አትሁኑ*፡፡ ሕዝብ ሁሉ እነርሱ ዘንድ ባለው ነገር ተደሳቾች ናቸው፡፡ مِنَ الَّذِينَ فَرَّقُوا دِينَهُمْ وَكَانُوا شِيَعًا ۖ كُلُّ حِزْبٍ بِمَا لَدَيْهِمْ فَرِحُونَ
3፥105 እንደነዚያም ግልጽ ተዓምራት ከመጣላቸው በኋላ *እንደተለያዩትና እንደ ተጨቃጨቁት አትኹኑ፡፡ እነዚያም ለእነርሱ ታላቅ ቅጣት አላቸው*፡፡ وَلَا تَكُونُوا كَالَّذِينَ تَفَرَّقُوا وَاخْتَلَفُوا مِن بَعْدِ مَا جَاءَهُمُ الْبَيِّنَاتُ ۚ وَأُولَـٰئِكَ لَهُمْ عَذَابٌ عَظِيمٌ
"እንደተለያዩትና እንደ ተጨቃጨቁት አትኹኑ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ሆን ብሎ ኡማውን ለመከፋፈል መጨቃጨቅ ታላቅ ቅጣት አለው፤ "እነዚያም ለእነርሱ ታላቅ ቅጣት አላቸው" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ብዙ ጊዜ በኡማው መካከል መጨቃጨቅ እና መከራከር የሚመጣው አላህ እና መልእክተኛው ካለመታዘን ነው፤ አምላካችን አላህ “አትጨቃጨቁ” ብሎናል፤ እርስ በእርስ መጨቃጨቅ ውጤቱ ደግሞ “ትፈራላችሁና ኃይላችሁም ትኼዳለችና” በማለት የጭቅጭቅ ውጤቱ ፍርሃት እና ኃይላችን እንሚሄድና እንደሚቀንስ ነግሮናል፦
8፥46 *አላህን እና መልክተኛውንም ታዘዙ፡፡ አትጨቃጨቁም፡፡ ትፈራላችሁና ኃይላችሁም ትኼዳለችና*፡፡ ታገሱም፤ አላህ ከትዕግስተኞች ጋር ነውና፡፡ وَأَطِيعُوا اللَّهَ وَرَسُولَهُ وَلَا تَنَازَعُوا فَتَفْشَلُوا وَتَذْهَبَ رِيحُكُمْ ۖ وَاصْبِرُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ مَعَ الصَّابِرِينَ
በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የሚያምን አማኝ የሚያከራክርና የሚያጨቃጭ ነገር ሲኖር ወደ አላህ ቁርኣን እና ወደ መልእክተኛው ሐዲስ ጉዳዩን ይመልሳል፤ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው፦
4፥59 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ መልክተኛው እና ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት፡፡ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥92 *"ይህቺ አንዲት ኡማህ ስትሆን በእርግጥ ኡማችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ"*፡፡ إِنَّ هَـٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً وَأَنَا رَبُّكُمْ فَاعْبُدُونِ
የኢሥላም አስኳሉ “ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” ነው፤ “ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ ማለትም “ከአሏህ በቀር ሌላ አምላክ የለም” ማለት ነው። ይህ ተህሊል በቁርኣን “ጠንካራ ዘለበት” ይባላል፦
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ፡፡ *በጣዖትም የሚክድና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا ۗ وَاللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
31፥22 እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ *ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም ሰው ጠንካራን ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው፡፡ وَمَن يُسْلِمْ وَجْهَهُ إِلَى اللَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ ۗ وَإِلَى اللَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُورِ
በጣዖትም የሚክድና በአላህ የሚያምን ፊቱ ለአላህ የሚሰጥ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨብጧል፤ “ፊት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ወጅህ” وَجْه ሲሆን “ሁለንተና” ማለት ነው፦
3፥20 ቢከራከሩህም፦ *«ፊቴን ለአላህ ሰጠሁ፤ የተከተሉኝም ሰዎች እንደዚሁ ለአላህ ሰጡ» በላቸው*፡፡ فَإِنْ حَاجُّوكَ فَقُلْ أَسْلَمْتُ وَجْهِيَ لِلَّهِ وَمَنِ اتَّبَعَن
6፥79 «እኔ ለዚያ ሰማያትንና ምድርን *ለፈጠረው አምላክ ቀጥተኛ ስኾን ፊቴን አዞርኩ*፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም» አለ። إِنِّي وَجَّهْتُ وَجْهِيَ لِلَّذِي فَطَرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ حَنِيفًا ۖ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
4፥125 እርሱ መልካም ሠሪ ኾኖ *ፊቱን ለአላህ ከሰጠ* እና የኢብራሂምንም መንገድ ቀጥተኛ ሲኾን ከተከተለ ሰው ይበልጥ ሃይማኖቱ ያማረ ማን ነው? አላህም ኢብራሂምን ፍጹም ወዳጅ አድርጐ ያዘው፡፡ وَمَنْ أَحْسَنُ دِينًا مِّمَّنْ أَسْلَمَ وَجْهَهُ لِلَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ وَاتَّبَعَ مِلَّةَ إِبْرَاهِيمَ حَنِيفًا ۗ وَاتَّخَذَ اللَّهُ إِبْرَاهِيمَ خَلِيلًا
“ሰጠሁ” ተብሎ የተቀመጠበት ቃል “አሥለምቱ” أَسْلَمْتُ ሲሆን “ታዘዝኩ” ማለት ነው፤ “ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ ማለትም “ታዘዘ” “ተገዛ” ” አመለከ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “መታዘዝ” “መገዛት” “ማምለክ” ማለት ነው፤ አንድ ሁለንተናውን ለአላህ የሰጠ “ሙሥሊም” مُسْلِم ማለትም “አምላኪ” “ተገዢ” “ታዛዥ” ይባላል። ለዛ ነው አምላካችን አላህ፦ "ሙሥሊሞች* ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ" ያለው፦
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢውን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፡፡ *እናንተም ሙሥሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ"*። أَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِۦ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
3፥103 *የአላህንም ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም*። وَٱعْتَصِمُوا۟ بِحَبْلِ ٱللَّهِ جَمِيعًۭا وَلَا تَفَرَّقُوا۟ ۚ
የአላህ ዘለበት “ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” ነው፤ ይህንን ዘለበት "ያዙ" ተብለናል፤ ኡማውን የሚያስተሳስር ይህ ዘለበት ነው፤ "አተለያዩ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ከዚህ ኡማ በፊት እንደነበሩት ሃይማኖታቸውን ከለያዩትና ክፍልፍሎችም ከሆኑት አትሁኑ፦
30፥32 *ከእነዚያ ሃይማኖታቸውን ከለያዩትና ክፍልፍሎችም ከሆኑት አትሁኑ*፡፡ ሕዝብ ሁሉ እነርሱ ዘንድ ባለው ነገር ተደሳቾች ናቸው፡፡ مِنَ الَّذِينَ فَرَّقُوا دِينَهُمْ وَكَانُوا شِيَعًا ۖ كُلُّ حِزْبٍ بِمَا لَدَيْهِمْ فَرِحُونَ
3፥105 እንደነዚያም ግልጽ ተዓምራት ከመጣላቸው በኋላ *እንደተለያዩትና እንደ ተጨቃጨቁት አትኹኑ፡፡ እነዚያም ለእነርሱ ታላቅ ቅጣት አላቸው*፡፡ وَلَا تَكُونُوا كَالَّذِينَ تَفَرَّقُوا وَاخْتَلَفُوا مِن بَعْدِ مَا جَاءَهُمُ الْبَيِّنَاتُ ۚ وَأُولَـٰئِكَ لَهُمْ عَذَابٌ عَظِيمٌ
"እንደተለያዩትና እንደ ተጨቃጨቁት አትኹኑ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ሆን ብሎ ኡማውን ለመከፋፈል መጨቃጨቅ ታላቅ ቅጣት አለው፤ "እነዚያም ለእነርሱ ታላቅ ቅጣት አላቸው" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ብዙ ጊዜ በኡማው መካከል መጨቃጨቅ እና መከራከር የሚመጣው አላህ እና መልእክተኛው ካለመታዘን ነው፤ አምላካችን አላህ “አትጨቃጨቁ” ብሎናል፤ እርስ በእርስ መጨቃጨቅ ውጤቱ ደግሞ “ትፈራላችሁና ኃይላችሁም ትኼዳለችና” በማለት የጭቅጭቅ ውጤቱ ፍርሃት እና ኃይላችን እንሚሄድና እንደሚቀንስ ነግሮናል፦
8፥46 *አላህን እና መልክተኛውንም ታዘዙ፡፡ አትጨቃጨቁም፡፡ ትፈራላችሁና ኃይላችሁም ትኼዳለችና*፡፡ ታገሱም፤ አላህ ከትዕግስተኞች ጋር ነውና፡፡ وَأَطِيعُوا اللَّهَ وَرَسُولَهُ وَلَا تَنَازَعُوا فَتَفْشَلُوا وَتَذْهَبَ رِيحُكُمْ ۖ وَاصْبِرُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ مَعَ الصَّابِرِينَ
በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የሚያምን አማኝ የሚያከራክርና የሚያጨቃጭ ነገር ሲኖር ወደ አላህ ቁርኣን እና ወደ መልእክተኛው ሐዲስ ጉዳዩን ይመልሳል፤ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው፦
4፥59 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ መልክተኛው እና ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት፡፡ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا
“ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” የአላህ ዘለበት የያዘችው ይህቺ ኡማህ አንድ ኡማህ ናት፤ አላህም፦ "ይህቺ አንዲት ኡማህ ስትሆን በእርግጥ ኡማችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ፥ ፍሩኝ" ይላል፦
21፥92 *"ይህቺ አንዲት ኡማህ ስትሆን በእርግጥ ኡማችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ"*፡፡ إِنَّ هَـٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً وَأَنَا رَبُّكُمْ فَاعْبُدُونِ
Dr. Laleh Bakhtiar translation፦ Truly, this, your community, is one community and I am your Lord so worship Me.
23፥52 *"ይህቺ አንዲት ኡማህ ስትሆን በእርግጥ ኡማችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና ፍሩኝ"*፡፡ وَإِنَّ هَـٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً وَأَنَا رَبُّكُمْ فَاتَّقُونِ
Dr. Laleh Bakhtiar translation፦ And, truly, this, your community is one community and I am your Lord so fear Me.
አምላካችን አላህ ስለዚህ አንድ ኡማህ ሲናገር፦ "በእኔ ምንንም የማያጋሩ ኾነው ያመልኩኛል" በማለት ነው፦
24፥55 *"በእኔ ምንንም የማያጋሩ ኾነው ያመልኩኛል፡፡ ከዚያም በኋላ የካደ ሰው እነዚያ እነርሱ አመጸኞች ናቸው"*፡፡ يَعْبُدُونَنِي لَا يُشْرِكُونَ بِي شَيْئًا ۚ وَمَن كَفَرَ بَعْدَ ذَٰلِكَ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْفَاسِقُونَ
አላህን በብቸኝነት ከማምለክ ከዚያም በኋላ የካደ ሰው እነዚያ እነርሱ አመጸኞች ናቸው፤ ይህ አንድ ኡማ አንድ ስም አለው፤ እርሱም "ሙሥሊም" የሚል ስም ብቻ ነው፦
41፥33 *ወደ አላህ ከጠራ እና መልካምንም ከሠራ፣ «እኔ ከሙሥሊሞች ነኝ» ካለም ሰው ይበልጥ ቃሉ ያማረ ማን ነው?* وَمَنْ أَحْسَنُ قَوْلًا مِّمَّن دَعَا إِلَى اللَّهِ وَعَمِلَ صَالِحًا وَقَالَ إِنَّنِي مِنَ الْمُسْلِمِين
ጌታችን አላህ፦ "ሙሥሊም ከሚለው ስም ያማረ ስም የለም" እያለን እኛ ማን ነንና ነው ታፔላ እየለጠፍን ያንን የአላህ ለዘበት የያዘውን ሙሥሊም በማይፈልግበት ስም የምንጠራው? “አልቃብ” أَلْقَٰب ማለት “ቅፅል ስም”nickname” ማለት ነው፤ በዚህ ስም መጠራራት ሆነ እርስ በእርሳችን አንዱ ሌላውን ማነወር፣ መንቀፍ፣ መዝለፍ ሃራም ነው፦
49፥11እላንተ ያመናችሁ ሆይ .. *እራሳችሁንም አታነውሩ፤ በመጥፎ ስሞችም አትጠራሩ"*። وَلَا تَلْمِزُوا أَنْفُسَكُمْ وَلَا تَنَابَزُوا بِالْأَلْقَابِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 121
ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አንድ ሰው ወንድሙን ካፊር ያለ ቢያንስ ኩፍሩ ወደ ራሱ ይመለሳል"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِذَا كَفَّرَ الرَّجُلُ أَخَاهُ فَقَدْ بَاءَ بِهَا أَحَدُهُمَا
ሙሥሊም ከሚለው ስም ውጪ በሌላ ስም መጠራራት እራሳችንን ማነወር ነው። የአላህ ዘለበት የሆነውን “ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” የጨበጠ ሙሥሊም ወንድምን በዝንባሌ ማክፈር ኩፍሩ ወደ ራስ ይመለሳል።
ታዲያ የሙሥሊም ስም ይዘው ከቁርኣን እና ከሐዲስ ውጪ ወጥተው ከአንዱ ኡማ ውጪ ያሉትን በምን እንለያቸው? በሐዲስ ላይስ የነቢያችን"ﷺ" ኡማህ ሰባ ሦስት ቦታ ተከፍሎ ሰባ ሁለቱ የእሳት ሆኖ ቁርኣን አንድ ኡማህ ያለው የጀነት እንደሆነ ተነግሮ የለምን? ይህ የጀነት የሚሆነው የቱ ነው? በምን እንለየው? ኢንሻላህ ይህንን ነጥብ በክፍል ሁለት እናያለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
21፥92 *"ይህቺ አንዲት ኡማህ ስትሆን በእርግጥ ኡማችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ"*፡፡ إِنَّ هَـٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً وَأَنَا رَبُّكُمْ فَاعْبُدُونِ
Dr. Laleh Bakhtiar translation፦ Truly, this, your community, is one community and I am your Lord so worship Me.
23፥52 *"ይህቺ አንዲት ኡማህ ስትሆን በእርግጥ ኡማችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና ፍሩኝ"*፡፡ وَإِنَّ هَـٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً وَأَنَا رَبُّكُمْ فَاتَّقُونِ
Dr. Laleh Bakhtiar translation፦ And, truly, this, your community is one community and I am your Lord so fear Me.
አምላካችን አላህ ስለዚህ አንድ ኡማህ ሲናገር፦ "በእኔ ምንንም የማያጋሩ ኾነው ያመልኩኛል" በማለት ነው፦
24፥55 *"በእኔ ምንንም የማያጋሩ ኾነው ያመልኩኛል፡፡ ከዚያም በኋላ የካደ ሰው እነዚያ እነርሱ አመጸኞች ናቸው"*፡፡ يَعْبُدُونَنِي لَا يُشْرِكُونَ بِي شَيْئًا ۚ وَمَن كَفَرَ بَعْدَ ذَٰلِكَ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْفَاسِقُونَ
አላህን በብቸኝነት ከማምለክ ከዚያም በኋላ የካደ ሰው እነዚያ እነርሱ አመጸኞች ናቸው፤ ይህ አንድ ኡማ አንድ ስም አለው፤ እርሱም "ሙሥሊም" የሚል ስም ብቻ ነው፦
41፥33 *ወደ አላህ ከጠራ እና መልካምንም ከሠራ፣ «እኔ ከሙሥሊሞች ነኝ» ካለም ሰው ይበልጥ ቃሉ ያማረ ማን ነው?* وَمَنْ أَحْسَنُ قَوْلًا مِّمَّن دَعَا إِلَى اللَّهِ وَعَمِلَ صَالِحًا وَقَالَ إِنَّنِي مِنَ الْمُسْلِمِين
ጌታችን አላህ፦ "ሙሥሊም ከሚለው ስም ያማረ ስም የለም" እያለን እኛ ማን ነንና ነው ታፔላ እየለጠፍን ያንን የአላህ ለዘበት የያዘውን ሙሥሊም በማይፈልግበት ስም የምንጠራው? “አልቃብ” أَلْقَٰب ማለት “ቅፅል ስም”nickname” ማለት ነው፤ በዚህ ስም መጠራራት ሆነ እርስ በእርሳችን አንዱ ሌላውን ማነወር፣ መንቀፍ፣ መዝለፍ ሃራም ነው፦
49፥11እላንተ ያመናችሁ ሆይ .. *እራሳችሁንም አታነውሩ፤ በመጥፎ ስሞችም አትጠራሩ"*። وَلَا تَلْمِزُوا أَنْفُسَكُمْ وَلَا تَنَابَزُوا بِالْأَلْقَابِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 121
ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አንድ ሰው ወንድሙን ካፊር ያለ ቢያንስ ኩፍሩ ወደ ራሱ ይመለሳል"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِذَا كَفَّرَ الرَّجُلُ أَخَاهُ فَقَدْ بَاءَ بِهَا أَحَدُهُمَا
ሙሥሊም ከሚለው ስም ውጪ በሌላ ስም መጠራራት እራሳችንን ማነወር ነው። የአላህ ዘለበት የሆነውን “ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” የጨበጠ ሙሥሊም ወንድምን በዝንባሌ ማክፈር ኩፍሩ ወደ ራስ ይመለሳል።
ታዲያ የሙሥሊም ስም ይዘው ከቁርኣን እና ከሐዲስ ውጪ ወጥተው ከአንዱ ኡማ ውጪ ያሉትን በምን እንለያቸው? በሐዲስ ላይስ የነቢያችን"ﷺ" ኡማህ ሰባ ሦስት ቦታ ተከፍሎ ሰባ ሁለቱ የእሳት ሆኖ ቁርኣን አንድ ኡማህ ያለው የጀነት እንደሆነ ተነግሮ የለምን? ይህ የጀነት የሚሆነው የቱ ነው? በምን እንለየው? ኢንሻላህ ይህንን ነጥብ በክፍል ሁለት እናያለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አህሉል ሡናህ ወል ጀመዓህ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥59 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ መልክተኛው እና ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት፡፡ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا
"አህሉል ሡናህ ወል ጀማዓህ" أَهْلُ السُنَّة والجماعة ማለት "የሡናህ እና የጀማዓህ ባለቤት"the people of the sunnah and the community" ማለት ነው።
አምላካችን አላህ በቁርኣን አንዲት ኡማህ ያላት የሱና እና የጀማዓህ ባለቤቶችን ነው። "ሡናህ" سُنَّة ማለት "ፈለግ" "ፍኖት" "መንገድ" "ፋና" ማለት ነው፤ የነቢያችን"ﷺ" ፈለግ የተከተለ በግልጽ ማስረጃ ላይ ነው፤ ከዚህ ቀጥተኛ መንገድ ውጪ ያሉት የጥመት መንገዶች ከቀጥተኛው መንገድ አውጥቶ ወደ እሳት የሚከት ነው፦
12፥108 *«ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* በል፡፡ قُلْ هَـٰذِهِ سَبِيلِي أَدْعُو إِلَى اللَّهِ ۚ عَلَىٰ بَصِيرَةٍ أَنَا وَمَنِ اتَّبَعَنِي ۖ وَسُبْحَانَ اللَّهِ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
6፥153 *«ይህም ቀጥተኛ ሲኾን መንገዴ ነው፤ ተከተሉትም፡፡ የጥመት መንገዶችንም አትከተሉ፡፡ ከቀጥተኛው መንገድ እናንተን ይለያዩዋችኋልና፡፡እነሆ ትጠነቀቁ ዘንድ በእርሱ አዘዛችሁ፡፡»* በላቸው وَأَنَّ هَـٰذَا صِرَاطِي مُسْتَقِيمًا فَاتَّبِعُوهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعُوا السُّبُلَ فَتَفَرَّقَ بِكُمْ عَن سَبِيلِهِ ۚ ذَٰلِكُمْ وَصَّاكُم بِهِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُون
ሡነን ነሣኢ መጽሐፍ 19, ሐዲስ 23
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሑጥባቸው ላይ እንደተናገሩት፦ *“አላህ የመራውን ማንም አያጠመውም፤ አላህ ያጠመመውን ማንም አያቀናውም። ከንግግር ሁሉ በላጩ የአላህ መጽሐፍ ነው፤ ከመመሪያ ሁሉ በላጩ የሙሐመድ መመሪያ ነው። ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓህ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ فِي خُطْبَتِهِ يَحْمَدُ اللَّهَ وَيُثْنِي عَلَيْهِ بِمَا هُوَ أَهْلُهُ ثُمَّ يَقُولُ مَنْ يَهْدِهِ اللَّهُ فَلَا مُضِلَّ لَهُ وَمَنْ يُضْلِلْهُ فَلَا هَادِيَ لَهُ إِنَّ أَصْدَقَ الْحَدِيثِ كِتَابُ اللَّهِ وَأَحْسَنَ الْهَدْيِ هَدْيُ مُحَمَّدٍ وَشَرُّ الْأُمُورِ مُحْدَثَاتُهَا وَكُلُّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ وَكُلُّ بِدْعَةٍ ضَلَالَةٌ وَكُلُّ ضَلَالَةٍ فِي النَّارِ
“ቢድዓህ” بِدْعَةٍ ማለት ነቢያችን"ﷺ" እና ቀደምት ሠለፎች ያልተገበሩት "ፈጠራ” ማለት ነው፤ ቢድዓህ ማለት የኢቲባዕ ተቃራኒ ነው፤ “ኢቲባዕ” የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ “ተከተለ” ከሚለው የመጣ ሲሆን ቁርኣን እና ሐዲስን ብቻ “መከተል” ማለት ነው። ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው፤ የሡናህ ባለቤት ያልሆነ በቢድዓ ያለ ግለሰብ የእሳት ነው። የነቢያችን"ﷺ" መንሃጅ ቀደምት ሠለፎች የተከተሉት ሡናህ ነው፤ “መንሃጅ” منہاج ማለት "ፈለግ" "ፍኖት" "መንገድ" "ፋና" ማለት ነው፤ ከዚህች መንሃጅ ውጪ ያለ ማንኛውም ቢድዓ የሆነ የጥመት መንገድ የእሳት ነው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 40, ሐዲስ 36
ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ .........*"በኒ ኢሥራኢል ለሰባ ሁለት ተከፈለ፥ የእኔ ኡማህ ሰባ ሦስት ቦታ ትከፋፈላለች፥ ሁሉም የእሳት ናቸው አንዲቷ ስትቀር፤ እነርሱም(ሶሓባዎች)፦ "የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ያቺ አንዲቷ የቷ ናት? አሉ፤ እርሳቸውም፦ "እኔ እና ሶሓባዎቼ ያለንባት መንገድ ናት"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم "........ وَإِنَّ بَنِي إِسْرَائِيلَ تَفَرَّقَتْ عَلَى ثِنْتَيْنِ وَسَبْعِينَ مِلَّةً وَتَفْتَرِقُ أُمَّتِي عَلَى ثَلاَثٍ وَسَبْعِينَ مِلَّةً كُلُّهُمْ فِي النَّارِ إِلاَّ مِلَّةً وَاحِدَةً قَالُوا وَمَنْ هِيَ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ مَا أَنَا عَلَيْهِ وَأَصْحَابِي
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥59 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ መልክተኛው እና ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት፡፡ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا
"አህሉል ሡናህ ወል ጀማዓህ" أَهْلُ السُنَّة والجماعة ማለት "የሡናህ እና የጀማዓህ ባለቤት"the people of the sunnah and the community" ማለት ነው።
አምላካችን አላህ በቁርኣን አንዲት ኡማህ ያላት የሱና እና የጀማዓህ ባለቤቶችን ነው። "ሡናህ" سُنَّة ማለት "ፈለግ" "ፍኖት" "መንገድ" "ፋና" ማለት ነው፤ የነቢያችን"ﷺ" ፈለግ የተከተለ በግልጽ ማስረጃ ላይ ነው፤ ከዚህ ቀጥተኛ መንገድ ውጪ ያሉት የጥመት መንገዶች ከቀጥተኛው መንገድ አውጥቶ ወደ እሳት የሚከት ነው፦
12፥108 *«ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* በል፡፡ قُلْ هَـٰذِهِ سَبِيلِي أَدْعُو إِلَى اللَّهِ ۚ عَلَىٰ بَصِيرَةٍ أَنَا وَمَنِ اتَّبَعَنِي ۖ وَسُبْحَانَ اللَّهِ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
6፥153 *«ይህም ቀጥተኛ ሲኾን መንገዴ ነው፤ ተከተሉትም፡፡ የጥመት መንገዶችንም አትከተሉ፡፡ ከቀጥተኛው መንገድ እናንተን ይለያዩዋችኋልና፡፡እነሆ ትጠነቀቁ ዘንድ በእርሱ አዘዛችሁ፡፡»* በላቸው وَأَنَّ هَـٰذَا صِرَاطِي مُسْتَقِيمًا فَاتَّبِعُوهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعُوا السُّبُلَ فَتَفَرَّقَ بِكُمْ عَن سَبِيلِهِ ۚ ذَٰلِكُمْ وَصَّاكُم بِهِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُون
ሡነን ነሣኢ መጽሐፍ 19, ሐዲስ 23
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሑጥባቸው ላይ እንደተናገሩት፦ *“አላህ የመራውን ማንም አያጠመውም፤ አላህ ያጠመመውን ማንም አያቀናውም። ከንግግር ሁሉ በላጩ የአላህ መጽሐፍ ነው፤ ከመመሪያ ሁሉ በላጩ የሙሐመድ መመሪያ ነው። ከሁሉ የተጠላ ነገር ቢድዓ ነው፤ ቢድዓህ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው*። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ قَالَ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَقُولُ فِي خُطْبَتِهِ يَحْمَدُ اللَّهَ وَيُثْنِي عَلَيْهِ بِمَا هُوَ أَهْلُهُ ثُمَّ يَقُولُ مَنْ يَهْدِهِ اللَّهُ فَلَا مُضِلَّ لَهُ وَمَنْ يُضْلِلْهُ فَلَا هَادِيَ لَهُ إِنَّ أَصْدَقَ الْحَدِيثِ كِتَابُ اللَّهِ وَأَحْسَنَ الْهَدْيِ هَدْيُ مُحَمَّدٍ وَشَرُّ الْأُمُورِ مُحْدَثَاتُهَا وَكُلُّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ وَكُلُّ بِدْعَةٍ ضَلَالَةٌ وَكُلُّ ضَلَالَةٍ فِي النَّارِ
“ቢድዓህ” بِدْعَةٍ ማለት ነቢያችን"ﷺ" እና ቀደምት ሠለፎች ያልተገበሩት "ፈጠራ” ማለት ነው፤ ቢድዓህ ማለት የኢቲባዕ ተቃራኒ ነው፤ “ኢቲባዕ” የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ “ተከተለ” ከሚለው የመጣ ሲሆን ቁርኣን እና ሐዲስን ብቻ “መከተል” ማለት ነው። ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው፤ ጥመት ሁሉ የእሳት ነው፤ የሡናህ ባለቤት ያልሆነ በቢድዓ ያለ ግለሰብ የእሳት ነው። የነቢያችን"ﷺ" መንሃጅ ቀደምት ሠለፎች የተከተሉት ሡናህ ነው፤ “መንሃጅ” منہاج ማለት "ፈለግ" "ፍኖት" "መንገድ" "ፋና" ማለት ነው፤ ከዚህች መንሃጅ ውጪ ያለ ማንኛውም ቢድዓ የሆነ የጥመት መንገድ የእሳት ነው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 40, ሐዲስ 36
ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ .........*"በኒ ኢሥራኢል ለሰባ ሁለት ተከፈለ፥ የእኔ ኡማህ ሰባ ሦስት ቦታ ትከፋፈላለች፥ ሁሉም የእሳት ናቸው አንዲቷ ስትቀር፤ እነርሱም(ሶሓባዎች)፦ "የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ያቺ አንዲቷ የቷ ናት? አሉ፤ እርሳቸውም፦ "እኔ እና ሶሓባዎቼ ያለንባት መንገድ ናት"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم "........ وَإِنَّ بَنِي إِسْرَائِيلَ تَفَرَّقَتْ عَلَى ثِنْتَيْنِ وَسَبْعِينَ مِلَّةً وَتَفْتَرِقُ أُمَّتِي عَلَى ثَلاَثٍ وَسَبْعِينَ مِلَّةً كُلُّهُمْ فِي النَّارِ إِلاَّ مِلَّةً وَاحِدَةً قَالُوا وَمَنْ هِيَ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ مَا أَنَا عَلَيْهِ وَأَصْحَابِي
እንግዲህ አንዲቷ የተባለችው ነቢያችን"ﷺ" እና ሶሓባዎች የነበሩባት ፈለግ ናት፤ ከእርሷ ውጪ ያለ የጥመድ መንገዶች ለእሳት የሚዳርጉ ናቸው። አንድ ሙሥሊም ቆም ብሎ፦ "ከንግግር ሁሉ በላጩ የአላህ መጽሐፍ ነው፤ ከመመሪያ ሁሉ በላጩ የሙሐመድ"ﷺ" መመሪያ ነው፤ ከዚህ ውጪ ሰው ሰራሽ የሆነ ከዝንባሌ የመነጨ ቢድዓህ እየተከተልኩኝ ነውን? ብሎ መጠየቅ አለበት። "ሶሓባህ" صحابة ማለት የነቢያችን"ﷺ" "ባልደረባ"companion" ማለት ሲሆን እነዚህ ባልደረቦች በሁለት ይከፈላሉ፤ እነርሱም፦ “ሙሃጂር” እና “ነሲር” ናቸው፤ “ሙሃጂር” مُهَاجِر ማለት ደግሞ “ስደተኛ” ማለት ሲሆን ከመካ ወደ መዲና የተሰደዱትን መካውያን ሶሓባዎችን ያመለክታል፤ መዲና ላይ ከመካ የተሰደዱትን እረድተው የተቀበሉ ሶሓባዎች “ነሲር” نَصِير ማለትም “ረዳት” በብዜት “አንሷር” أَنْصَار ይባላሉ፦
8፥74 *እነዚያም ያመኑና የተሰደዱ በአላህም መንገድ ላይ የታገሉ፣ እነዚያም ያስጠጉ እና የረዱ እነዚያ እነርሱ በእውነት አማኞች ናቸው፡፡ ለእነሱም ምሕረትና የከበረ ሲሳይ አላቸው*፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُؤْمِنُونَ حَقًّا ۚ لَّهُم مَّغْفِرَةٌ وَرِزْقٌ كَرِيمٌ
9፥100 *ከስደተኞቹ እና ከረዳቶቹም ሲኾኑ የመጀመሪያዎቹ ቀዳሚዎች እነዚያም በበጎ ሥራ የተከተሏቸው አላህ ከእነርሱ ወዷል እነርሱም ወደዋል፡፡ በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘለዓለም ነዋሪዎች ሲኾኑ ለእነርሱ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ ይህ ታላቅ ዕድል ነው*፡፡ وَالسَّابِقُونَ الْأَوَّلُونَ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ وَالْأَنصَارِ وَالَّذِينَ اتَّبَعُوهُم بِإِحْسَانٍ رَّضِيَ اللَّهُ عَنْهُمْ وَرَضُوا عَنْهُ وَأَعَدَّ لَهُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي تَحْتَهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا أَبَدًا ۚ ذَٰلِكَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ
"እነርሱ በእውነት አማኞች ናቸው" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ከስደተኞቹ እና ከረዳቶቹም ሲኾኑ የመጀመሪያዎቹ ቀዳሚዎች እነዚያም በበጎ ሥራ የተከተሏቸው አላህ ከእነርሱ ወዷል እነርሱም ወደዋል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 83, ሐዲስ 72
ዒምራን ኢብኑ ሑሰይን እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ከእናንተ ምርጡ የእኔ ትውልድ ነው፥ ቀጥሎ ያሉት እነርሱን የሚከተሉት ነው፥ ለጥቆ ያሉት የሚከተሉትን የሚከተሉ ናቸው"*። قَالَ سَمِعْتُ عِمْرَانَ بْنَ حُصَيْنٍ، يُحَدِّثُ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " خَيْرُكُمْ قَرْنِي، ثُمَّ الَّذِينَ يَلُونَهُمْ، ثُمَّ الَّذِينَ يَلُونَهُم
አላህ በቂርኣን፦ "በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘለዓለም ነዋሪዎች ሲኾኑ ለእነርሱ አዘጋጅቶላቸዋል፤ ይህ ታላቅ ዕድል ነው"ሦስቱ ብሎ የመሰከረላቸው እና ነቢያችን"ﷺ" በሐዲስ የመሰከሩላቸው የሶሓባዎች ሁለተኛው እና ሦስተኛው ተከታዮች ምርጡ ትውልድ ናቸው። እነዚህን ትውልድ ማለትም ሶሓባህ፣ ታቢኢይ እና አትባኡ ታቢኢይ አላህ፦ "ቀዳሚዎች" ማለቱን እናስተውል፤ "ሠለፍ" سلف "ቀዳማይ" ማለት ነው። የቀደምት ሠለፎችን መንሃጅ የያዘው "አብላጫውን"majority" መከተል ከስህተት ይታደጋል፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 25
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንዳስተላለፈው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *"የእኔ ኡማ ከስህተት ጋር አታብርም፤ በኡማው መካከል ሲከፋፈሉ ካያችሁ አብላጫውን ተከተሉ"*። قَالَ سَمِعْتُ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ، يَقُولُ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَقُولُ " إِنَّ أُمَّتِي لَنْ تَجْتَمِعَ عَلَى ضَلاَلَةٍ فَإِذَا رَأَيْتُمُ اخْتِلاَفًا فَعَلَيْكُمْ بِالسَّوَادِ الأَعْظَمِ .
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 2
አቢ ዓሚሩል ሀውዘኒ እንደተረከው፦ "ሙዓዊያህ ኢብኑ አቢ ሡፍያን በመካከላችን ቆሞ፦ "ተጠንቀቁ! አለ፤ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" በመካከላችን ቆመው እንዲህ አሉ፦ "ተጠንቀቁ! አህለል ኪታብ ሰባ ሁለት ቦታ ተከፋፈሉ፤ ይህ ኡማም ሰባ ሦስት ቦታ ይከፋፈላል፥ ሰባ ሁለቱ የእሳት ናቸው፥ አንዲቷ ግን የጀነት ናት፤ እርሷም ጀማዓት ናት"*። عَنْ أَبِي عَامِرٍ الْهَوْزَنِيِّ، عَنْ مُعَاوِيَةَ بْنِ أَبِي سُفْيَانَ، أَنَّهُ قَامَ فِينَا فَقَالَ أَلاَ إِنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَامَ فِينَا فَقَالَ " أَلاَ إِنَّ مَنْ قَبْلَكُمْ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ افْتَرَقُوا عَلَى ثِنْتَيْنِ وَسَبْعِينَ مِلَّةً وَإِنَّ هَذِهِ الْمِلَّةَ سَتَفْتَرِقُ عَلَى ثَلاَثٍ وَسَبْعِينَ ثِنْتَانِ وَسَبْعُونَ فِي النَّارِ وَوَاحِدَةٌ فِي الْجَنَّةِ وَهِيَ الْجَمَاعَةُ
ከአይሁድ ፈሪሳውያን፣ ሰዱቃውያን፣ ኤሳውያን፣ መቃቢያን ወዘተ እያሉ ይከፋፈሉ ነበር። ከክርስትና ሰባሊዮሳውያን፣ አሮሳውያን፣ መቅዶኖሳውያን፣ ንስጥሮሳውያን፤ ኢቦናይት፣ ማርኮናይት፣ ኖስቲስ፣ ዳይናሚክ ሞናርኪዝም(ማደጎአውያን) ወዘተ እየተባሉ ይከፋፈሉ ነበር። እንደዚሁ ይህ ኡማህ በመጨረሻው ዘመን ሲከፋፈል አብላጫው እና የቀደምት ሠለፎችን መንሃጅ የያዘችው አንዲቷ ጀማዓህ የጀነት ናት ሌላው የጥመት መንገዶች የእሳት ናቸው። አህሉል ሡናህ ወል ጀማዓህ ማለት በጎጠኝነት የተደራጀ አንጃ ሳይሆን የነቢያችን"ﷺ" የሕይወት ዘይቤ ፈለግ ነው። ይህ መጣጥፍ ግብና ዓላማው ሙሥሊሙ ዝንባሌን ተከትሎ በጭፍን ከመጨቃጨቅ፣ ከመነታረክ፣ ከመዘላለፍ ይልቅ የሚያወዛግብ ነገር ሲኖር ወደ አላህ ቁርኣን እና ወደ መልእክተኛው ሐዲስ ጉዳዩን እንድንመልሰው ነው፤ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው፦
4፥59 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ መልክተኛው እና ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት፡፡ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا
8፥74 *እነዚያም ያመኑና የተሰደዱ በአላህም መንገድ ላይ የታገሉ፣ እነዚያም ያስጠጉ እና የረዱ እነዚያ እነርሱ በእውነት አማኞች ናቸው፡፡ ለእነሱም ምሕረትና የከበረ ሲሳይ አላቸው*፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُؤْمِنُونَ حَقًّا ۚ لَّهُم مَّغْفِرَةٌ وَرِزْقٌ كَرِيمٌ
9፥100 *ከስደተኞቹ እና ከረዳቶቹም ሲኾኑ የመጀመሪያዎቹ ቀዳሚዎች እነዚያም በበጎ ሥራ የተከተሏቸው አላህ ከእነርሱ ወዷል እነርሱም ወደዋል፡፡ በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘለዓለም ነዋሪዎች ሲኾኑ ለእነርሱ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ ይህ ታላቅ ዕድል ነው*፡፡ وَالسَّابِقُونَ الْأَوَّلُونَ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ وَالْأَنصَارِ وَالَّذِينَ اتَّبَعُوهُم بِإِحْسَانٍ رَّضِيَ اللَّهُ عَنْهُمْ وَرَضُوا عَنْهُ وَأَعَدَّ لَهُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي تَحْتَهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا أَبَدًا ۚ ذَٰلِكَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ
"እነርሱ በእውነት አማኞች ናቸው" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ከስደተኞቹ እና ከረዳቶቹም ሲኾኑ የመጀመሪያዎቹ ቀዳሚዎች እነዚያም በበጎ ሥራ የተከተሏቸው አላህ ከእነርሱ ወዷል እነርሱም ወደዋል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 83, ሐዲስ 72
ዒምራን ኢብኑ ሑሰይን እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ከእናንተ ምርጡ የእኔ ትውልድ ነው፥ ቀጥሎ ያሉት እነርሱን የሚከተሉት ነው፥ ለጥቆ ያሉት የሚከተሉትን የሚከተሉ ናቸው"*። قَالَ سَمِعْتُ عِمْرَانَ بْنَ حُصَيْنٍ، يُحَدِّثُ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " خَيْرُكُمْ قَرْنِي، ثُمَّ الَّذِينَ يَلُونَهُمْ، ثُمَّ الَّذِينَ يَلُونَهُم
አላህ በቂርኣን፦ "በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘለዓለም ነዋሪዎች ሲኾኑ ለእነርሱ አዘጋጅቶላቸዋል፤ ይህ ታላቅ ዕድል ነው"ሦስቱ ብሎ የመሰከረላቸው እና ነቢያችን"ﷺ" በሐዲስ የመሰከሩላቸው የሶሓባዎች ሁለተኛው እና ሦስተኛው ተከታዮች ምርጡ ትውልድ ናቸው። እነዚህን ትውልድ ማለትም ሶሓባህ፣ ታቢኢይ እና አትባኡ ታቢኢይ አላህ፦ "ቀዳሚዎች" ማለቱን እናስተውል፤ "ሠለፍ" سلف "ቀዳማይ" ማለት ነው። የቀደምት ሠለፎችን መንሃጅ የያዘው "አብላጫውን"majority" መከተል ከስህተት ይታደጋል፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 25
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንዳስተላለፈው፦ "የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *"የእኔ ኡማ ከስህተት ጋር አታብርም፤ በኡማው መካከል ሲከፋፈሉ ካያችሁ አብላጫውን ተከተሉ"*። قَالَ سَمِعْتُ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ، يَقُولُ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَقُولُ " إِنَّ أُمَّتِي لَنْ تَجْتَمِعَ عَلَى ضَلاَلَةٍ فَإِذَا رَأَيْتُمُ اخْتِلاَفًا فَعَلَيْكُمْ بِالسَّوَادِ الأَعْظَمِ .
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 2
አቢ ዓሚሩል ሀውዘኒ እንደተረከው፦ "ሙዓዊያህ ኢብኑ አቢ ሡፍያን በመካከላችን ቆሞ፦ "ተጠንቀቁ! አለ፤ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" በመካከላችን ቆመው እንዲህ አሉ፦ "ተጠንቀቁ! አህለል ኪታብ ሰባ ሁለት ቦታ ተከፋፈሉ፤ ይህ ኡማም ሰባ ሦስት ቦታ ይከፋፈላል፥ ሰባ ሁለቱ የእሳት ናቸው፥ አንዲቷ ግን የጀነት ናት፤ እርሷም ጀማዓት ናት"*። عَنْ أَبِي عَامِرٍ الْهَوْزَنِيِّ، عَنْ مُعَاوِيَةَ بْنِ أَبِي سُفْيَانَ، أَنَّهُ قَامَ فِينَا فَقَالَ أَلاَ إِنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَامَ فِينَا فَقَالَ " أَلاَ إِنَّ مَنْ قَبْلَكُمْ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ افْتَرَقُوا عَلَى ثِنْتَيْنِ وَسَبْعِينَ مِلَّةً وَإِنَّ هَذِهِ الْمِلَّةَ سَتَفْتَرِقُ عَلَى ثَلاَثٍ وَسَبْعِينَ ثِنْتَانِ وَسَبْعُونَ فِي النَّارِ وَوَاحِدَةٌ فِي الْجَنَّةِ وَهِيَ الْجَمَاعَةُ
ከአይሁድ ፈሪሳውያን፣ ሰዱቃውያን፣ ኤሳውያን፣ መቃቢያን ወዘተ እያሉ ይከፋፈሉ ነበር። ከክርስትና ሰባሊዮሳውያን፣ አሮሳውያን፣ መቅዶኖሳውያን፣ ንስጥሮሳውያን፤ ኢቦናይት፣ ማርኮናይት፣ ኖስቲስ፣ ዳይናሚክ ሞናርኪዝም(ማደጎአውያን) ወዘተ እየተባሉ ይከፋፈሉ ነበር። እንደዚሁ ይህ ኡማህ በመጨረሻው ዘመን ሲከፋፈል አብላጫው እና የቀደምት ሠለፎችን መንሃጅ የያዘችው አንዲቷ ጀማዓህ የጀነት ናት ሌላው የጥመት መንገዶች የእሳት ናቸው። አህሉል ሡናህ ወል ጀማዓህ ማለት በጎጠኝነት የተደራጀ አንጃ ሳይሆን የነቢያችን"ﷺ" የሕይወት ዘይቤ ፈለግ ነው። ይህ መጣጥፍ ግብና ዓላማው ሙሥሊሙ ዝንባሌን ተከትሎ በጭፍን ከመጨቃጨቅ፣ ከመነታረክ፣ ከመዘላለፍ ይልቅ የሚያወዛግብ ነገር ሲኖር ወደ አላህ ቁርኣን እና ወደ መልእክተኛው ሐዲስ ጉዳዩን እንድንመልሰው ነው፤ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው፦
4፥59 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ መልክተኛው እና ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት፡፡ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا
ያኔ አላህ በቁርኣን፦ "ይህቺ አንዲት ኡማ ናት" ነቢያችን"ﷺ" በሐዲስ፦ "አንዲቷ ግን የጀነት ናት" በተባለችውን አህሉሥ ሡናህ ወል ጀመዓህ ውስጥ እራሳችንን እናገኛለን፤ ቀት ያልያዙትን ልጓም እንዲያበጁ እንረዳቸዋለን። ቀምደት ሠለፎች ብዙኃኑ ሙጃሂዶች ነበሩ፤ እንግዲያውስ እውነተኛ ምእምናን በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው፦
49፥15 *ምእምናን እነዚያ በአላህ እና በመልእከተኛው ያመኑት ከዚያም ያልተጠራጠሩት “በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው”፡፡ እነዚያ እነርሱ እውነተኞቹ ናቸው*፡፡ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ لَمْ يَرْتَابُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الصَّادِقُونَ
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 15, ሐዲስ 28
አነሥ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"በንብረታችሁ፣ በነፍሶቻችሁ እና በአንደበታችሁ ሙሽሪኮችን ታገሉ"*። عَنْ أَنَسٍ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ : " جَاهِدُوا الْمُشْرِكِينَ بِأَمْوَالِكُمْ وَأَنْفُسِكُمْ وَأَلْسِنَتِكُمْ
አምላካችን አላህ በሠለፎች መንሃጅ ከሚከተሉት ሙሥሊሞች ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
49፥15 *ምእምናን እነዚያ በአላህ እና በመልእከተኛው ያመኑት ከዚያም ያልተጠራጠሩት “በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው”፡፡ እነዚያ እነርሱ እውነተኞቹ ናቸው*፡፡ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ لَمْ يَرْتَابُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الصَّادِقُونَ
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 15, ሐዲስ 28
አነሥ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"በንብረታችሁ፣ በነፍሶቻችሁ እና በአንደበታችሁ ሙሽሪኮችን ታገሉ"*። عَنْ أَنَسٍ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ : " جَاهِدُوا الْمُشْرِكِينَ بِأَمْوَالِكُمْ وَأَنْفُسِكُمْ وَأَلْسِنَتِكُمْ
አምላካችን አላህ በሠለፎች መንሃጅ ከሚከተሉት ሙሥሊሞች ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ተሳላቂዎች
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
18፥106 ነገሩ ይህ ነው፡፡ በክህደታቸው አንቀጾቼን እና *መልክተኞቼንም መሳለቂያ አድርገው በመያዛቸው ፍዳቸው ገሀነም ነው*፡፡ ذَٰلِكَ جَزَآؤُهُمْ جَهَنَّمُ بِمَا كَفَرُوا۟ وَٱتَّخَذُوٓا۟ ءَايَٰتِى وَرُسُلِى هُزُوًا
መግቢያ
ስለ ነብያችን”ﷺ” የሚነገሩ ታሪኮች በድልብና በግልብ የምንቀባለቸው ሳይሆን ሰሒህ ከሆኑ ሐዲሳት ሪዋያህ መገኘት አለበት፤ የመካከለኛው ምስራቅ ጥንተ-ነገር አጥኚዎች”Orientalists”፣ ምዕራባዊያን ሆኑ ሚሽነሪዎች ከሊቅ እስከ ደቂቅ መውዱዕ ቂሳዎችን ተገን አድርገው ብዥታው አላንዳች ከልካይ እንደ ተዛማጅ በሽታ በዓለማችም ላይ ያዛምታሉ፤ እነዚህ የኢስላም ጥላሸት ቀቢዎች ነብያችንን”ﷺ” “የልጁን ሚስት ቀምቶ አገባ” ወሊአዑዙቢላህ! ብለው ባልተረጋገጠ እና መሬት ባረገጠ የቡና ወሬ ሲሳለቁ መስማት እጅጉን ያማል፤ ይህንን ስላቅ ዛሬ መሳለቃቸው አይገርም፤ ነብያችም”ﷺ” ነብይ ሆነው በተላኩበት ጊዜም የነበሩ ሰዎች የተያየ ስላቅ ይሳለቁ ነበር፤ ለዚህ ሆነ ለማንኛውም ስላቅ አላህ በበቂ ሁኔታ ስለላከው ነብይ በቂ ምላሽ ሰጥቷል፤ ተሳላቂዎች በክህደታቸው አንቀጾቹን እና መልክተኛውንም መሳለቂያ አድርገው በመያዛቸው ፍዳቸው ገሀነም ነው፦
15፥95 ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል፡፡ إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ
18፥106 ነገሩ ይህ ነው፡፡ በክህደታቸው አንቀጾቼን እና *መልክተኞቼንም መሳለቂያ አድርገው በመያዛቸው ፍዳቸው ገሀነም ነው*፡፡ ذَٰلِكَ جَزَآؤُهُمْ جَهَنَّمُ بِمَا كَفَرُوا۟ وَٱتَّخَذُوٓا۟ ءَايَٰتِى وَرُسُلِى هُزُوًا
ታዲያ መሳለቅ ለምን አስፈለገ? ለመሆኑ ይህ አንቀፅ እውን ነብያችን”ﷺ” የልጃቸውን ሚስት ቀምተው አገቡ ይላልን? እስቲ ይህንን አንቀጽ በሰላና በሰከነ ዐቅል እናስተንትነው፦
33፥37 ለእዚያም አላህ በእርሱ ላይ ለለገሰለት እና አንተም ነጻ በማውጣት በእርሱ ላይ ለለገስክለት ሰው አላህ ገላጩ የሆነን ነገር በነፍስህ ውስጥ የምትደብቅና አላህ ልትፈራው ይልቅ የተገባው ሲሆን ሰዎችን የምትፈራ ሆነህ፦ *«ሚስትህን በአንተ ዘንድ ያዝ፤ ከመፍታት አላህንም ፍራ»* በምትል ጊዜ አስታውስ፡፡ ዘይድም *ከእርሷ ጉዳይን በፈጸመ ጊዜ በምእምናኖች ላይ ልጅ አድርገው ባስጠጉዋቸው ሰዎች ሚስቶች ከእነርሱ ጉዳይን በፈጸሙ ጊዜ በማግባት ችግር እንዳይኖርባቸው እርሷን አጋባንህ*፡፡ የአላህም ትእዛዝ ተፈጻሚ ነው፡፡ وَإِذْ تَقُولُ لِلَّذِىٓ أَنْعَمَ ٱللَّهُ عَلَيْهِ وَأَنْعَمْتَ عَلَيْهِ أَمْسِكْ عَلَيْكَ زَوْجَكَ وَٱتَّقِ ٱللَّهَ وَتُخْفِى فِى نَفْسِكَ مَا ٱللَّهُ مُبْدِيهِ وَتَخْشَى ٱلنَّاسَ وَٱللَّهُ أَحَقُّ أَن تَخْشَىٰهُ ۖ فَلَمَّا قَضَىٰ زَيْدٌۭ مِّنْهَا وَطَرًۭا زَوَّجْنَٰكَهَا لِكَىْ لَا يَكُونَ عَلَى ٱلْمُؤْمِنِينَ حَرَجٌۭ فِىٓ أَزْوَٰجِ أَدْعِيَآئِهِمْ إِذَا قَضَوْا۟ مِنْهُنَّ وَطَرًۭا ۚ وَكَانَ أَمْرُ ٱللَّهِ مَفْعُولًۭا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
18፥106 ነገሩ ይህ ነው፡፡ በክህደታቸው አንቀጾቼን እና *መልክተኞቼንም መሳለቂያ አድርገው በመያዛቸው ፍዳቸው ገሀነም ነው*፡፡ ذَٰلِكَ جَزَآؤُهُمْ جَهَنَّمُ بِمَا كَفَرُوا۟ وَٱتَّخَذُوٓا۟ ءَايَٰتِى وَرُسُلِى هُزُوًا
መግቢያ
ስለ ነብያችን”ﷺ” የሚነገሩ ታሪኮች በድልብና በግልብ የምንቀባለቸው ሳይሆን ሰሒህ ከሆኑ ሐዲሳት ሪዋያህ መገኘት አለበት፤ የመካከለኛው ምስራቅ ጥንተ-ነገር አጥኚዎች”Orientalists”፣ ምዕራባዊያን ሆኑ ሚሽነሪዎች ከሊቅ እስከ ደቂቅ መውዱዕ ቂሳዎችን ተገን አድርገው ብዥታው አላንዳች ከልካይ እንደ ተዛማጅ በሽታ በዓለማችም ላይ ያዛምታሉ፤ እነዚህ የኢስላም ጥላሸት ቀቢዎች ነብያችንን”ﷺ” “የልጁን ሚስት ቀምቶ አገባ” ወሊአዑዙቢላህ! ብለው ባልተረጋገጠ እና መሬት ባረገጠ የቡና ወሬ ሲሳለቁ መስማት እጅጉን ያማል፤ ይህንን ስላቅ ዛሬ መሳለቃቸው አይገርም፤ ነብያችም”ﷺ” ነብይ ሆነው በተላኩበት ጊዜም የነበሩ ሰዎች የተያየ ስላቅ ይሳለቁ ነበር፤ ለዚህ ሆነ ለማንኛውም ስላቅ አላህ በበቂ ሁኔታ ስለላከው ነብይ በቂ ምላሽ ሰጥቷል፤ ተሳላቂዎች በክህደታቸው አንቀጾቹን እና መልክተኛውንም መሳለቂያ አድርገው በመያዛቸው ፍዳቸው ገሀነም ነው፦
15፥95 ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል፡፡ إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ
18፥106 ነገሩ ይህ ነው፡፡ በክህደታቸው አንቀጾቼን እና *መልክተኞቼንም መሳለቂያ አድርገው በመያዛቸው ፍዳቸው ገሀነም ነው*፡፡ ذَٰلِكَ جَزَآؤُهُمْ جَهَنَّمُ بِمَا كَفَرُوا۟ وَٱتَّخَذُوٓا۟ ءَايَٰتِى وَرُسُلِى هُزُوًا
ታዲያ መሳለቅ ለምን አስፈለገ? ለመሆኑ ይህ አንቀፅ እውን ነብያችን”ﷺ” የልጃቸውን ሚስት ቀምተው አገቡ ይላልን? እስቲ ይህንን አንቀጽ በሰላና በሰከነ ዐቅል እናስተንትነው፦
33፥37 ለእዚያም አላህ በእርሱ ላይ ለለገሰለት እና አንተም ነጻ በማውጣት በእርሱ ላይ ለለገስክለት ሰው አላህ ገላጩ የሆነን ነገር በነፍስህ ውስጥ የምትደብቅና አላህ ልትፈራው ይልቅ የተገባው ሲሆን ሰዎችን የምትፈራ ሆነህ፦ *«ሚስትህን በአንተ ዘንድ ያዝ፤ ከመፍታት አላህንም ፍራ»* በምትል ጊዜ አስታውስ፡፡ ዘይድም *ከእርሷ ጉዳይን በፈጸመ ጊዜ በምእምናኖች ላይ ልጅ አድርገው ባስጠጉዋቸው ሰዎች ሚስቶች ከእነርሱ ጉዳይን በፈጸሙ ጊዜ በማግባት ችግር እንዳይኖርባቸው እርሷን አጋባንህ*፡፡ የአላህም ትእዛዝ ተፈጻሚ ነው፡፡ وَإِذْ تَقُولُ لِلَّذِىٓ أَنْعَمَ ٱللَّهُ عَلَيْهِ وَأَنْعَمْتَ عَلَيْهِ أَمْسِكْ عَلَيْكَ زَوْجَكَ وَٱتَّقِ ٱللَّهَ وَتُخْفِى فِى نَفْسِكَ مَا ٱللَّهُ مُبْدِيهِ وَتَخْشَى ٱلنَّاسَ وَٱللَّهُ أَحَقُّ أَن تَخْشَىٰهُ ۖ فَلَمَّا قَضَىٰ زَيْدٌۭ مِّنْهَا وَطَرًۭا زَوَّجْنَٰكَهَا لِكَىْ لَا يَكُونَ عَلَى ٱلْمُؤْمِنِينَ حَرَجٌۭ فِىٓ أَزْوَٰجِ أَدْعِيَآئِهِمْ إِذَا قَضَوْا۟ مِنْهُنَّ وَطَرًۭا ۚ وَكَانَ أَمْرُ ٱللَّهِ مَفْعُولًۭا
ነጥብ አንድ
“ዘይድ”
ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ”ረ.ዐ” አላህ ሂዳያ በመስጠት የለገሰለት እና በነብዩ”ﷺ” ቀዳማይ ባለቤት በከዲጃህ”ረ.ዐ.” አገልጋይ ሆኖ ሳለ ነብያችን”ﷺ” ነጻ በማውጣት በእርሱ ላይ የለገሱለት ሰው ነው፤ ይህ ሰሃባ ነብያችን”ﷺ” ያሳደጉት ልጅ ነው፤ ይህ ሰሃባ ዘይነብ ቢንት ጀሕሽ”ረ.ዐ” የምትባል ባለቤት ነበረችው፤ በመከላቸው በነበረው አለመግባባት ስለ መፍታት ሲናገር ነብያችን”ﷺ”፦ “ሚስትህን በአንተ ዘንድ ያዝ፤ ከመፍታት አላህንም ፍራ” ብለው አሉት፤ የዚህ አንቀጽ ሰበበል ኑዙል ኢማም ቡኻሪይ እንዲህ ዘግቦታል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 97 ሐዲስ 48
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ ወደ ነብዩ”ﷺ” መጥቶ ስለ ባለቤቱ ቅሬታ አቀረበ፤ ነብዩ”ﷺ”፦ “ሚስትህን በአንተ ዘንድ ያዝ፤ ከመፍታት አላህንም ፍራ” አሉት፤ ዓኢሻም አለች፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” የደበቁት ማንኛውም ነገር ካለ የደበቁት ይህንን አንቀጽ ነው፤ ዘይነብ በነቢዩ”ﷺ” ባለቤቶች ፊት በኩራት፦ “እናንተን ቤተሰቦቻችሁ ዳርዋችሁ፤ እኔን ግን ከሰባት ሰማያት በላይ ያለው አላህ ዳረኝ” እያለች ትናገር ነበር፤ ሳቢትም፦ “አላህ ገላጩ የሆነን ነገር በነፍስህ ውስጥ የምትደብቅና አላህ ልትፈራው ይልቅ የተገባው ሲሆን ሰዎችን የምትፈራ ሆነህ” የሚለውን አንቀጽ አነበበ፤ ይህ አንቀጽ የወረደው በዘይነብ እና በዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ ጉዳይ ነው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ جَاءَ زَيْدُ بْنُ حَارِثَةَ يَشْكُو فَجَعَلَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ” اتَّقِ اللَّهَ، وَأَمْسِكْ عَلَيْكَ زَوْجَكَ ”. قَالَتْ عَائِشَةُ لَوْ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كَاتِمًا شَيْئًا لَكَتَمَ هَذِهِ. قَالَ فَكَانَتْ زَيْنَبُ تَفْخَرُ عَلَى أَزْوَاجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم تَقُولُ زَوَّجَكُنَّ أَهَالِيكُنَّ، وَزَوَّجَنِي اللَّهُ تَعَالَى مِنْ فَوْقِ سَبْعِ سَمَوَاتٍ. وَعَنْ ثَابِتٍ {وَتُخْفِي فِي نَفْسِكَ مَا اللَّهُ مُبْدِيهِ وَتَخْشَى النَّاسَ} نَزَلَتْ فِي شَأْنِ زَيْنَبَ وَزَيْدِ بْنِ
ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ ዘይነብ ቢንት ጀሕሽን ያጋቡትም ነብያችን”ﷺ” ናቸው እንጂ ቤተሰቦቿ አይፈልጉም፤ መልክተኛውም የሰጡንን ማንኛውንም ነገር እንይዛለን፤ ከእርሱም የከለከሉንን ነገር እንከለልላለን፤ መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ ለምእምናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለእነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም፤ “ሚስትህን በአንተ ዘንድ ያዝ፤ ከመፍታት አላህንም ፍራ” ማለታቸው ተገቢ ነው፦
33፥36 *አላህና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ ለምእምናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለእነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም*! የአላህንና የመልክተኛውንም ትእዛዝ የጣሰ ሰው ግልጽ የሆነን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ፡፡ وَمَا كَانَ لِمُؤْمِنٍۢ وَلَا مُؤْمِنَةٍ إِذَا قَضَى ٱللَّهُ وَرَسُولُهُۥٓ أَمْرًا أَن يَكُونَ لَهُمُ ٱلْخِيَرَةُ مِنْ أَمْرِهِمْ ۗ وَمَن يَعْصِ ٱللَّهَ وَرَسُولَهُۥ فَقَدْ ضَلَّ ضَلَٰلًۭا مُّبِينًۭا
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
ነጥብ ሁለት
“ዒዳህ”
“ዘይድም ከእርሷ ጉዳይን በፈጸመ ጊዜ” የሚለው ይሰመርበት፤ ይህ የዒዳህ ጊዜ ነው፤ “ዒዳህ” عِدَّة ማለት ሁለት ጥንዶች ከተጋቡ በኃላ ተራክቦ አድርገው ከዚያም አለመግባባት ቢፈጠር ፍቺ ለማድረግ ቢያስቡ ቅድሚያ ነፍሰ-ጡር መሆኗን ለማረጋገጥ የሚቆይበት የሦስት ወር ጊዜ ቆይታ ነው፤ ይህ የተጻፈውም ዒዳህ ጊዜውን እስከሚደርስ ድረስ ሌላ ጋብቻን ለመዋዋል ቁርጥ ሐሳብ ማድረግ ክልክል ነው፦
2፥235 *የተጻፈውም ዒዳህ ጊዜውን እስከሚደርስ ድረስ ጋብቻን ለመዋዋል ቁርጥ ሐሳብ አታድርጉ*፡፡ አላህም በነፍሶቻችሁ ያለውን ነገር የሚያውቅ መኾኑን ዕወቁ፤ ተጠንቀቁትም፡፡ አላህም መሓሪ ታጋሽ መኾኑን ዕወቁ፡፡ وَلَا تَعْزِمُوا۟ عُقْدَةَ ٱلنِّكَاحِ حَتَّىٰ يَبْلُغَ ٱلْكِتَٰبُ أَجَلَهُۥ ۚ وَٱعْلَمُوٓا۟ أَنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ مَا فِىٓ أَنفُسِكُمْ فَٱحْذَرُوهُ ۚ وَٱعْلَمُوٓا۟ أَنَّ ٱللَّهَ غَفُورٌ حَلِيمٌۭ
65፥1 አንተ ነቢዩ ሆይ! *ሴቶችን መፍታት ባሰባችሁ ጊዜ፤ ለዒዳቸው ፍቱዋቸው፡፡ ዒዳንም ቁጠሩ፡፡ አላህንም ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ ግልጽ የኾነችን ጠያፍ ካልሠሩ በስተቀር ከቤቶቻቸው አታውጡዋቸው፤ አይውጡም፡፡ ይህችም የአላህ ሕግጋት ናት፡፡ *የአላህንም ሕግጋት የተላለፈ ሰው በእርግጥ ነፍሱን በደለ*፡፡ ከዚህ ፍች በኋላ አላህ የመማለስ ነገርን ምናልባት ያመጣ እንደኾነ አታውቅም፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّبِىُّ إِذَا طَلَّقْتُمُ ٱلنِّسَآءَ فَطَلِّقُوهُنَّ لِعِدَّتِهِنَّ وَأَحْصُوا۟ ٱلْعِدَّةَ ۖ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ رَبَّكُمْ ۖ لَا تُخْرِجُوهُنَّ مِنۢ بُيُوتِهِنَّ وَلَا يَخْرُجْنَ إِلَّآ أَن يَأْتِينَ بِفَٰحِشَةٍۢ مُّبَيِّنَةٍۢ ۚ وَتِلْكَ حُدُودُ ٱللَّهِ ۚ وَمَن يَتَعَدَّ حُدُودَ ٱللَّهِ فَقَدْ ظَلَمَ نَفْسَهُۥ ۚ لَا تَدْرِى لَعَلَّ ٱللَّهَ يُحْدِثُ بَعْدَ ذَٰلِكَ أَمْرًۭا
65፥4 እነዚያም ከሴቶቻቸው ከአደፍ ያቋረጡት ብትጠራጠሩ *ዒዳቸው ሦስት ወር ነው*፡፡ وَٱلَّٰٓـِٔى يَئِسْنَ مِنَ ٱلْمَحِيضِ مِن نِّسَآئِكُمْ إِنِ ٱرْتَبْتُمْ فَعِدَّتُهُنَّ ثَلَٰثَةُ أَشْهُرٍۢ
ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ ከባለቤቱ ከዘይነብ ቢንት ጀሕሽ ይህንን የዒዳህ ጊዜ ሲያልቅ ተፋቷል፤ በዚህ ጊዜ በዐረቦቹ ባህል ያሳደጉትን ልጅ ሚስት ከተፋታ በኃላ ማግባት ነውር ነው ብለው ስለሚያስቡ ነብያችን”ﷺ” እየወደዷት ማህበረሰቡ ምን ይለኛል በሚል ሲፈሩ አላህ በምእምናኖች ላይ ልጅ አድርገው ባስጠጉዋቸው ሰዎች ሚስቶች ከእነርሱ የዒዳቸውን ጊዜ በፈጸሙ ጊዜ በማግባት ችግር እንዳይኖርባቸው ነብያችንን”ﷺ” ከዘይነብ ቢንት ጀሕሽ ጋር ወሊይ በመሆን አጋባ፤ ለዛ ነው አላህ፦ “በምእምናኖች ላይ ልጅ አድርገው ባስጠጉዋቸው ሰዎች ሚስቶች ከእነርሱ ጉዳይን በፈጸሙ ጊዜ በማግባት ችግር እንዳይኖርባቸው እርሷን አጋባንህ” ያለው፤ እርሷም፦ “እናንተን ቤተሰቦቻችሁ ዳርዋችሁ፤ እኔን ግን ከሰባት ሰማያት በላይ ያለው አላህ ዳረኝ” ያለችው።
“ዘይድ”
ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ”ረ.ዐ” አላህ ሂዳያ በመስጠት የለገሰለት እና በነብዩ”ﷺ” ቀዳማይ ባለቤት በከዲጃህ”ረ.ዐ.” አገልጋይ ሆኖ ሳለ ነብያችን”ﷺ” ነጻ በማውጣት በእርሱ ላይ የለገሱለት ሰው ነው፤ ይህ ሰሃባ ነብያችን”ﷺ” ያሳደጉት ልጅ ነው፤ ይህ ሰሃባ ዘይነብ ቢንት ጀሕሽ”ረ.ዐ” የምትባል ባለቤት ነበረችው፤ በመከላቸው በነበረው አለመግባባት ስለ መፍታት ሲናገር ነብያችን”ﷺ”፦ “ሚስትህን በአንተ ዘንድ ያዝ፤ ከመፍታት አላህንም ፍራ” ብለው አሉት፤ የዚህ አንቀጽ ሰበበል ኑዙል ኢማም ቡኻሪይ እንዲህ ዘግቦታል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 97 ሐዲስ 48
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ ወደ ነብዩ”ﷺ” መጥቶ ስለ ባለቤቱ ቅሬታ አቀረበ፤ ነብዩ”ﷺ”፦ “ሚስትህን በአንተ ዘንድ ያዝ፤ ከመፍታት አላህንም ፍራ” አሉት፤ ዓኢሻም አለች፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” የደበቁት ማንኛውም ነገር ካለ የደበቁት ይህንን አንቀጽ ነው፤ ዘይነብ በነቢዩ”ﷺ” ባለቤቶች ፊት በኩራት፦ “እናንተን ቤተሰቦቻችሁ ዳርዋችሁ፤ እኔን ግን ከሰባት ሰማያት በላይ ያለው አላህ ዳረኝ” እያለች ትናገር ነበር፤ ሳቢትም፦ “አላህ ገላጩ የሆነን ነገር በነፍስህ ውስጥ የምትደብቅና አላህ ልትፈራው ይልቅ የተገባው ሲሆን ሰዎችን የምትፈራ ሆነህ” የሚለውን አንቀጽ አነበበ፤ ይህ አንቀጽ የወረደው በዘይነብ እና በዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ ጉዳይ ነው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ جَاءَ زَيْدُ بْنُ حَارِثَةَ يَشْكُو فَجَعَلَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ” اتَّقِ اللَّهَ، وَأَمْسِكْ عَلَيْكَ زَوْجَكَ ”. قَالَتْ عَائِشَةُ لَوْ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كَاتِمًا شَيْئًا لَكَتَمَ هَذِهِ. قَالَ فَكَانَتْ زَيْنَبُ تَفْخَرُ عَلَى أَزْوَاجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم تَقُولُ زَوَّجَكُنَّ أَهَالِيكُنَّ، وَزَوَّجَنِي اللَّهُ تَعَالَى مِنْ فَوْقِ سَبْعِ سَمَوَاتٍ. وَعَنْ ثَابِتٍ {وَتُخْفِي فِي نَفْسِكَ مَا اللَّهُ مُبْدِيهِ وَتَخْشَى النَّاسَ} نَزَلَتْ فِي شَأْنِ زَيْنَبَ وَزَيْدِ بْنِ
ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ ዘይነብ ቢንት ጀሕሽን ያጋቡትም ነብያችን”ﷺ” ናቸው እንጂ ቤተሰቦቿ አይፈልጉም፤ መልክተኛውም የሰጡንን ማንኛውንም ነገር እንይዛለን፤ ከእርሱም የከለከሉንን ነገር እንከለልላለን፤ መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ ለምእምናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለእነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም፤ “ሚስትህን በአንተ ዘንድ ያዝ፤ ከመፍታት አላህንም ፍራ” ማለታቸው ተገቢ ነው፦
33፥36 *አላህና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ ለምእምናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለእነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም*! የአላህንና የመልክተኛውንም ትእዛዝ የጣሰ ሰው ግልጽ የሆነን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ፡፡ وَمَا كَانَ لِمُؤْمِنٍۢ وَلَا مُؤْمِنَةٍ إِذَا قَضَى ٱللَّهُ وَرَسُولُهُۥٓ أَمْرًا أَن يَكُونَ لَهُمُ ٱلْخِيَرَةُ مِنْ أَمْرِهِمْ ۗ وَمَن يَعْصِ ٱللَّهَ وَرَسُولَهُۥ فَقَدْ ضَلَّ ضَلَٰلًۭا مُّبِينًۭا
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
ነጥብ ሁለት
“ዒዳህ”
“ዘይድም ከእርሷ ጉዳይን በፈጸመ ጊዜ” የሚለው ይሰመርበት፤ ይህ የዒዳህ ጊዜ ነው፤ “ዒዳህ” عِدَّة ማለት ሁለት ጥንዶች ከተጋቡ በኃላ ተራክቦ አድርገው ከዚያም አለመግባባት ቢፈጠር ፍቺ ለማድረግ ቢያስቡ ቅድሚያ ነፍሰ-ጡር መሆኗን ለማረጋገጥ የሚቆይበት የሦስት ወር ጊዜ ቆይታ ነው፤ ይህ የተጻፈውም ዒዳህ ጊዜውን እስከሚደርስ ድረስ ሌላ ጋብቻን ለመዋዋል ቁርጥ ሐሳብ ማድረግ ክልክል ነው፦
2፥235 *የተጻፈውም ዒዳህ ጊዜውን እስከሚደርስ ድረስ ጋብቻን ለመዋዋል ቁርጥ ሐሳብ አታድርጉ*፡፡ አላህም በነፍሶቻችሁ ያለውን ነገር የሚያውቅ መኾኑን ዕወቁ፤ ተጠንቀቁትም፡፡ አላህም መሓሪ ታጋሽ መኾኑን ዕወቁ፡፡ وَلَا تَعْزِمُوا۟ عُقْدَةَ ٱلنِّكَاحِ حَتَّىٰ يَبْلُغَ ٱلْكِتَٰبُ أَجَلَهُۥ ۚ وَٱعْلَمُوٓا۟ أَنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ مَا فِىٓ أَنفُسِكُمْ فَٱحْذَرُوهُ ۚ وَٱعْلَمُوٓا۟ أَنَّ ٱللَّهَ غَفُورٌ حَلِيمٌۭ
65፥1 አንተ ነቢዩ ሆይ! *ሴቶችን መፍታት ባሰባችሁ ጊዜ፤ ለዒዳቸው ፍቱዋቸው፡፡ ዒዳንም ቁጠሩ፡፡ አላህንም ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ ግልጽ የኾነችን ጠያፍ ካልሠሩ በስተቀር ከቤቶቻቸው አታውጡዋቸው፤ አይውጡም፡፡ ይህችም የአላህ ሕግጋት ናት፡፡ *የአላህንም ሕግጋት የተላለፈ ሰው በእርግጥ ነፍሱን በደለ*፡፡ ከዚህ ፍች በኋላ አላህ የመማለስ ነገርን ምናልባት ያመጣ እንደኾነ አታውቅም፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّبِىُّ إِذَا طَلَّقْتُمُ ٱلنِّسَآءَ فَطَلِّقُوهُنَّ لِعِدَّتِهِنَّ وَأَحْصُوا۟ ٱلْعِدَّةَ ۖ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ رَبَّكُمْ ۖ لَا تُخْرِجُوهُنَّ مِنۢ بُيُوتِهِنَّ وَلَا يَخْرُجْنَ إِلَّآ أَن يَأْتِينَ بِفَٰحِشَةٍۢ مُّبَيِّنَةٍۢ ۚ وَتِلْكَ حُدُودُ ٱللَّهِ ۚ وَمَن يَتَعَدَّ حُدُودَ ٱللَّهِ فَقَدْ ظَلَمَ نَفْسَهُۥ ۚ لَا تَدْرِى لَعَلَّ ٱللَّهَ يُحْدِثُ بَعْدَ ذَٰلِكَ أَمْرًۭا
65፥4 እነዚያም ከሴቶቻቸው ከአደፍ ያቋረጡት ብትጠራጠሩ *ዒዳቸው ሦስት ወር ነው*፡፡ وَٱلَّٰٓـِٔى يَئِسْنَ مِنَ ٱلْمَحِيضِ مِن نِّسَآئِكُمْ إِنِ ٱرْتَبْتُمْ فَعِدَّتُهُنَّ ثَلَٰثَةُ أَشْهُرٍۢ
ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ ከባለቤቱ ከዘይነብ ቢንት ጀሕሽ ይህንን የዒዳህ ጊዜ ሲያልቅ ተፋቷል፤ በዚህ ጊዜ በዐረቦቹ ባህል ያሳደጉትን ልጅ ሚስት ከተፋታ በኃላ ማግባት ነውር ነው ብለው ስለሚያስቡ ነብያችን”ﷺ” እየወደዷት ማህበረሰቡ ምን ይለኛል በሚል ሲፈሩ አላህ በምእምናኖች ላይ ልጅ አድርገው ባስጠጉዋቸው ሰዎች ሚስቶች ከእነርሱ የዒዳቸውን ጊዜ በፈጸሙ ጊዜ በማግባት ችግር እንዳይኖርባቸው ነብያችንን”ﷺ” ከዘይነብ ቢንት ጀሕሽ ጋር ወሊይ በመሆን አጋባ፤ ለዛ ነው አላህ፦ “በምእምናኖች ላይ ልጅ አድርገው ባስጠጉዋቸው ሰዎች ሚስቶች ከእነርሱ ጉዳይን በፈጸሙ ጊዜ በማግባት ችግር እንዳይኖርባቸው እርሷን አጋባንህ” ያለው፤ እርሷም፦ “እናንተን ቤተሰቦቻችሁ ዳርዋችሁ፤ እኔን ግን ከሰባት ሰማያት በላይ ያለው አላህ ዳረኝ” ያለችው።