አል-በላጋህ
12፥2 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው*። إِنَّا أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
"አል በላጋህ" البلاغة ማለት "የንግግር ስልት"rhetoric" ማለት ነው፤ይህም በስም፣ በተውላጠ-ስም፣ በግስ፣ በገላጭ ላይ የሚታየው የነጠላና የብዜት፣ የተባእታይና የአንስታይ የአነጋገር ስልት ነው፤ በግሪክ "ሬቶሪኮስ" ῥητορικός ይሉታል። አምላካችም አላህ ቁርኣን ዐረቢኛ በላጋህ በማድረግ በዐረቢኛ በላጋህ አውርዶታል፦
43፥3 *እኛ ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን አደረግነው*፡፡ إِنَّا جَعَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
12፥2 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው*። إِنَّا أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
ለናሙና ያክል የተወሰኑ ጥቅሶችን ማየት ይቻላል፦
36፥78 ለእኛም ምሳሌን አደረገልን፡፡ መፈጠሩንም ረሳ፡፡ *«አጥንቶችን እነርሱ የበሰበሱ ሲኾኑ ሕያው የሚያደርጋቸው ማነው?»* አለ፡፡ وَضَرَبَ لَنَا مَثَلًا وَنَسِيَ خَلْقَهُ ۖ قَالَ مَن يُحْيِي الْعِظَامَ وَهِيَ رَمِيمٌ
"ዐዝም" عَظْم በነጠላ “አጥንት”bone” ማለት ነው፤ “ዒዛም” عِظَام ደግሞ የዐዝም ብዜት ሲሆን "አጥንቶች" ማለት ነው፤ እዚህ አንቀጽ ላይ አጥንቶች ለሚለው ስም ተክቶ የገባው ነጠላ አንስታይ ተውላጠ ስም በነጠላ "ሂየ" هِيَ እንጂ በብዜት “ሁነ” هُنَ አይደለም። በተጨማሪ፦
27፥88 *"ጋራዎችንም እርሷ" እንደ ደመና አስተላለፍ የምታልፍ ስትኾን የቆመች ናት ብለህ የምታስባት ሆና ታያታለህ*፡፡ የዚያን ነገሩን ሁሉ ያጠነከረውን የአላህን ጥበብ ተመልከት፡፡ እርሱ በምትሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ وَتَرَى الْجِبَالَ تَحْسَبُهَا جَامِدَةً وَهِيَ تَمُرُّ مَرَّ السَّحَابِ ۚ صُنْعَ اللَّهِ الَّذِي أَتْقَنَ كُلَّ شَيْءٍ ۚ إِنَّهُ خَبِيرٌ بِمَا تَفْعَلُونَ
"ጀበል" جَبَلْ በነጠላ "ጋራ" ማለት ነው፤ “ጂባል” جِبَالْ ደግሞ የጀበል ብዜት ሲሆን "ጋራዎች" ማለት ነው፤ እዚህ አንቀጽ ላይ ጋራዎች ለሚለው ስም ተክቶ የገባው ነጠላ አንስታይ ተውላጠ ስም በነጠላ "ሂየ" هِيَ እንጂ በብዜት “ሁነ” هُنَ አይደለም። እስቲ ሌላ አንቀጽ እንመልከት፦
3፥173 *እነዚያ ሰዎቹ ለእነርሱ፡- «ሰዎች ለእናንተ ጦርን አከማችተዋልና ፍሩዋቸው» "ይሉዋቸውና"* ይህም እምነትን የጨመረላቸው «በቂያችንም አላህ ነው ምን ያምርም መጠጊያ!» ያሉ ናቸው፡፡ الَّذِينَ قَالَ لَهُمُ النَّاسُ إِنَّ النَّاسَ قَدْ جَمَعُوا لَكُمْ فَاخْشَوْهُمْ فَزَادَهُمْ إِيمَانًا وَقَالُوا حَسْبُنَا اللَّهُ وَنِعْمَ الْوَكِيلُ
“አለዚ” ٱلَّذِىٓ በነጠላ "ያ" ማለት ነው፤ “አለዚነ” الَّذِينَ ደግሞ የአለዚ ብዜት ሲሆን "እነዚያ" ማለት ነው፤ እዚህ አንቀጽ ላይ እነዚያ ለሚለው አመልካች ተውላጠ ስም ተከትሎ የገባው ግስ "ቃለ" قَالَ በነጠላ እንጂ በብዜት "ቃሉ" قَالُوا አይደለም።
ሌላው "ቃሉ" قَالُوا የሚለውን የተባታይ ብዜት በነጠላ አንስታይ "ቃለት" قَالَت በሚል ይመጣል፦
14፥10 *"መልክተኞቻቸው"*፦ «ከኀጢአቶቻችሁ እንዲምራችሁ ወደ ተወሰነ ጊዜም ያለ ቅጣት እንዲያቆያችሁ የሚጠራችሁ ሲኾን ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ በኾነው አላህ በመኖሩ ጥርጣሬ አለን?» *"አሏቸው"*፡፡ قَالَتْ رُسُلُهُمْ أَفِي اللَّهِ شَكٌّ فَاطِرِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ يَدْعُوكُمْ لِيَغْفِرَ لَكُم مِّن ذُنُوبِكُمْ وَيُؤَخِّرَكُمْ إِلَىٰ أَجَلٍ مُّسَمًّى
3፥42 *"መላእክትም ያሉትን"* አስታውስ፡፡ «መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡» وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِينَ
በእነዚህ አናቅጽ ላይ መልእክተኞች ነቢያት እና መላእክት "አሉ" ለሚለው ቃል የገባው "ቃለት" قَالَت መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ሙዘከር አንድ ማንነት ሲያመልከት ሙአነስ ብዜትን ያመለክታል፤ ለዛ ነው መልእክተኞች ነቢያት እና መላእክት "አሉ" ለሚለው ቃል ሌላ አናቅጽ ላይ "ቃሉ" قَالُوا የሚለው ያለው፦
5፥109 አላህ መልክተኞቹን የሚሰበስብበትን እና፦ «ምን መልስ ተሰጣችሁ» የሚልበትን ቀን አስታውስ፡፡ *"እነርሱም"፦ «ለእኛ ምንም ዕውቀት የለንም አንተ ሩቆችን በጣም ዐዋቂ አንተ ብቻ ነህ» *"ይላሉ"*፡፡ يَوْمَ يَجْمَعُ اللَّهُ الرُّسُلَ فَيَقُولُ مَاذَا أُجِبْتُمْ ۖ قَالُوا لَا عِلْمَ لَنَا ۖ إِنَّكَ أَنتَ عَلَّامُ الْغُيُوبِ
2፥30 ጌታህ ለመላእክት፡- «እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ፤» ባለ ጊዜ የኾነውን አስታውስ፤ *"እነርሱም"*፦ «እኛ ከማመስገን ጋር የምናጠራህ ላንተም የምንቀድስ ስንኾን በርሷ ውስጥ የሚያጠፋንና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን?» *"አሉ"*፡፡ አላህ «እኔ የማታውቁትን ነገር አውቃለሁ» አላቸው፡፡ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً ۖ قَالُوا أَتَجْعَلُ فِيهَا مَن يُفْسِدُ فِيهَا وَيَسْفِكُ الدِّمَاءَ وَنَحْنُ نُسَبِّحُ بِحَمْدِكَ وَنُقَدِّسُ لَكَ ۖ قَالَ إِنِّي أَعْلَمُ مَا لَا تَعْلَمُون
ይህ የበላጋህ እሳቤ ከኡስታዚ Eliyah Mahmoud"አላህ ይጠብቀው" ያገኘሁት ሙግት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
12፥2 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው*። إِنَّا أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
"አል በላጋህ" البلاغة ማለት "የንግግር ስልት"rhetoric" ማለት ነው፤ይህም በስም፣ በተውላጠ-ስም፣ በግስ፣ በገላጭ ላይ የሚታየው የነጠላና የብዜት፣ የተባእታይና የአንስታይ የአነጋገር ስልት ነው፤ በግሪክ "ሬቶሪኮስ" ῥητορικός ይሉታል። አምላካችም አላህ ቁርኣን ዐረቢኛ በላጋህ በማድረግ በዐረቢኛ በላጋህ አውርዶታል፦
43፥3 *እኛ ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን አደረግነው*፡፡ إِنَّا جَعَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
12፥2 *እኛ ትገነዘቡ ዘንድ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው*። إِنَّا أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
ለናሙና ያክል የተወሰኑ ጥቅሶችን ማየት ይቻላል፦
36፥78 ለእኛም ምሳሌን አደረገልን፡፡ መፈጠሩንም ረሳ፡፡ *«አጥንቶችን እነርሱ የበሰበሱ ሲኾኑ ሕያው የሚያደርጋቸው ማነው?»* አለ፡፡ وَضَرَبَ لَنَا مَثَلًا وَنَسِيَ خَلْقَهُ ۖ قَالَ مَن يُحْيِي الْعِظَامَ وَهِيَ رَمِيمٌ
"ዐዝም" عَظْم በነጠላ “አጥንት”bone” ማለት ነው፤ “ዒዛም” عِظَام ደግሞ የዐዝም ብዜት ሲሆን "አጥንቶች" ማለት ነው፤ እዚህ አንቀጽ ላይ አጥንቶች ለሚለው ስም ተክቶ የገባው ነጠላ አንስታይ ተውላጠ ስም በነጠላ "ሂየ" هِيَ እንጂ በብዜት “ሁነ” هُنَ አይደለም። በተጨማሪ፦
27፥88 *"ጋራዎችንም እርሷ" እንደ ደመና አስተላለፍ የምታልፍ ስትኾን የቆመች ናት ብለህ የምታስባት ሆና ታያታለህ*፡፡ የዚያን ነገሩን ሁሉ ያጠነከረውን የአላህን ጥበብ ተመልከት፡፡ እርሱ በምትሠሩት ሁሉ ውስጥ ዐዋቂ ነው፡፡ وَتَرَى الْجِبَالَ تَحْسَبُهَا جَامِدَةً وَهِيَ تَمُرُّ مَرَّ السَّحَابِ ۚ صُنْعَ اللَّهِ الَّذِي أَتْقَنَ كُلَّ شَيْءٍ ۚ إِنَّهُ خَبِيرٌ بِمَا تَفْعَلُونَ
"ጀበል" جَبَلْ በነጠላ "ጋራ" ማለት ነው፤ “ጂባል” جِبَالْ ደግሞ የጀበል ብዜት ሲሆን "ጋራዎች" ማለት ነው፤ እዚህ አንቀጽ ላይ ጋራዎች ለሚለው ስም ተክቶ የገባው ነጠላ አንስታይ ተውላጠ ስም በነጠላ "ሂየ" هِيَ እንጂ በብዜት “ሁነ” هُنَ አይደለም። እስቲ ሌላ አንቀጽ እንመልከት፦
3፥173 *እነዚያ ሰዎቹ ለእነርሱ፡- «ሰዎች ለእናንተ ጦርን አከማችተዋልና ፍሩዋቸው» "ይሉዋቸውና"* ይህም እምነትን የጨመረላቸው «በቂያችንም አላህ ነው ምን ያምርም መጠጊያ!» ያሉ ናቸው፡፡ الَّذِينَ قَالَ لَهُمُ النَّاسُ إِنَّ النَّاسَ قَدْ جَمَعُوا لَكُمْ فَاخْشَوْهُمْ فَزَادَهُمْ إِيمَانًا وَقَالُوا حَسْبُنَا اللَّهُ وَنِعْمَ الْوَكِيلُ
“አለዚ” ٱلَّذِىٓ በነጠላ "ያ" ማለት ነው፤ “አለዚነ” الَّذِينَ ደግሞ የአለዚ ብዜት ሲሆን "እነዚያ" ማለት ነው፤ እዚህ አንቀጽ ላይ እነዚያ ለሚለው አመልካች ተውላጠ ስም ተከትሎ የገባው ግስ "ቃለ" قَالَ በነጠላ እንጂ በብዜት "ቃሉ" قَالُوا አይደለም።
ሌላው "ቃሉ" قَالُوا የሚለውን የተባታይ ብዜት በነጠላ አንስታይ "ቃለት" قَالَت በሚል ይመጣል፦
14፥10 *"መልክተኞቻቸው"*፦ «ከኀጢአቶቻችሁ እንዲምራችሁ ወደ ተወሰነ ጊዜም ያለ ቅጣት እንዲያቆያችሁ የሚጠራችሁ ሲኾን ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ በኾነው አላህ በመኖሩ ጥርጣሬ አለን?» *"አሏቸው"*፡፡ قَالَتْ رُسُلُهُمْ أَفِي اللَّهِ شَكٌّ فَاطِرِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ يَدْعُوكُمْ لِيَغْفِرَ لَكُم مِّن ذُنُوبِكُمْ وَيُؤَخِّرَكُمْ إِلَىٰ أَجَلٍ مُّسَمًّى
3፥42 *"መላእክትም ያሉትን"* አስታውስ፡፡ «መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡» وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِينَ
በእነዚህ አናቅጽ ላይ መልእክተኞች ነቢያት እና መላእክት "አሉ" ለሚለው ቃል የገባው "ቃለት" قَالَت መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ሙዘከር አንድ ማንነት ሲያመልከት ሙአነስ ብዜትን ያመለክታል፤ ለዛ ነው መልእክተኞች ነቢያት እና መላእክት "አሉ" ለሚለው ቃል ሌላ አናቅጽ ላይ "ቃሉ" قَالُوا የሚለው ያለው፦
5፥109 አላህ መልክተኞቹን የሚሰበስብበትን እና፦ «ምን መልስ ተሰጣችሁ» የሚልበትን ቀን አስታውስ፡፡ *"እነርሱም"፦ «ለእኛ ምንም ዕውቀት የለንም አንተ ሩቆችን በጣም ዐዋቂ አንተ ብቻ ነህ» *"ይላሉ"*፡፡ يَوْمَ يَجْمَعُ اللَّهُ الرُّسُلَ فَيَقُولُ مَاذَا أُجِبْتُمْ ۖ قَالُوا لَا عِلْمَ لَنَا ۖ إِنَّكَ أَنتَ عَلَّامُ الْغُيُوبِ
2፥30 ጌታህ ለመላእክት፡- «እኔ በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ፤» ባለ ጊዜ የኾነውን አስታውስ፤ *"እነርሱም"*፦ «እኛ ከማመስገን ጋር የምናጠራህ ላንተም የምንቀድስ ስንኾን በርሷ ውስጥ የሚያጠፋንና ደሞችንም የሚያፈስን ታደርጋለህን?» *"አሉ"*፡፡ አላህ «እኔ የማታውቁትን ነገር አውቃለሁ» አላቸው፡፡ وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً ۖ قَالُوا أَتَجْعَلُ فِيهَا مَن يُفْسِدُ فِيهَا وَيَسْفِكُ الدِّمَاءَ وَنَحْنُ نُسَبِّحُ بِحَمْدِكَ وَنُقَدِّسُ لَكَ ۖ قَالَ إِنِّي أَعْلَمُ مَا لَا تَعْلَمُون
ይህ የበላጋህ እሳቤ ከኡስታዚ Eliyah Mahmoud"አላህ ይጠብቀው" ያገኘሁት ሙግት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ስለ ሼህ አሕመድ"ራህመቱላሂ ዐለይሂ" ዲዳት ከክርስቲያን ምሁራን አንደበት
የሚሽነሪዎችን ደባ እና ሴራ የሚያጋልጥ ቻናል ይፈልጋሉ? እግዲያውስ ወደዚህ ቻናል ይቀላቀሉ፦
join us @answering
join us @answering
ሥነ-ፍጥረት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
“ሥነ-ፍጥረት”creatinology” ማለት ስለ ፍጥረት የሚያጠና የዕውቀት ዘርፍ ነው፤ አምላካችን አላህ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው፤ “ሸይዕ” شَىْء ማለት “ነገር’thing” ማለት ሲሆን ሁሉንም ነገራት ሁሉ ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን ነው» ወዲያውም ይኾናል፦
2፥117 ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ ፈጣሪ ነው፤ *ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን ነው» ወዲያውም ይኾናል*፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፤ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፤ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
6፥102 ይህ ጌታችሁ አላህ ነው፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ *ነገርን ሁሉ ፈጣሪ ነው*፤ ስለዚህ ተገዙት፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ተጠባባቂ ነው፡፡ ذَٰلِكُمُ اللَّهُ رَبُّكُمْ ۖ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ فَاعْبُدُوهُ ۚ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
13፥16 *አላህ ሁሉንም ነገር ፈጣሪ ነው*፤ እርሱም አንዱ አሸናፊው ነው፤ በል፡፡ قُلِ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ وَهُوَ الْوَاحِدُ الْقَهَّارُ
40፥62 ይሃችሁ ጌታችሁ አላህ ነው፤ *የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፤ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ ታዲያ ከእምነት ወዴት ትመለሳላችሁ፡፡ ذَٰلِكُمُ اللَّهُ رَبُّكُمْ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ لَّا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ فَأَنَّىٰ تُؤْفَكُون
ነጥብ አንድ
“ፍጥረት”
አላህ የፈጠራቸው ፍጥረታት ህልቆ-መሳፍርት ናቸው፤ ከአጽናፍ እስከ አድማስ ያሉትን ትልቅ እና ደቂቅ ፍጥረታት ቢዘረዘሩ አያልቁም፤ እነዚህን ፍጥረታት አላህ በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ ነው፦
50፥38 ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ድካምም ምንም አልነካንም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَمَا مَسَّنَا مِن لُّغُوبٍ
25፥59 ያ ሰማያትና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ፣ ከዚያም በዐርሹ ላይ የተደላደለ አልረሕማን ነው፡፡ ከእርሱም ዐዋቂን ጠይቅ፡፡ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ ثُمَّ اسْتَوَىٰ عَلَى الْعَرْشِ ۚ الرَّحْمَـٰنُ فَاسْأَلْ بِهِ خَبِيرًا
ይህ ጥቅላዊ ገለጻ ሲሆን በተናጥል አስፈላጊ የሆነው አፈጠጠሩ እንዲህ ይገልጻል፦
41፥9 በላቸው «እናንተ በዚያ ምድርን በሁለት ቀኖች ውስጥ በፈጠረው አምላክ በእርግጥ ትክዳላችሁን? ለእርሱም ባለንጣዎችን ታደርጋላችሁን? ያ ይህንን የሠራው የዓለማት ጌታ ነው፡፡ قُلْ أَئِنَّكُمْ لَتَكْفُرُونَ بِٱلَّذِى خَلَقَ ٱلْأَرْضَ فِى يَوْمَيْنِ وَتَجْعَلُونَ لَهُۥٓ أَندَادًۭا ۚ ذَٰلِكَ رَبُّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ከመጀመሪያው ቀን እስከ አራተኛው ቀናት ባሉት በአራት ቀናት ውስጥ በምድር ላይ የረጉ ጋራዎችን፣ በውስጧም ምግቦችዋን ለጠያቂዎች ትክክል ሲኾኑ ወሰነ፦
42፥10 በእርሷም ከበላይዋ የረጉ ጋራዎችን አደረገ፡፡ በእርሷም በረከትን አደረገ፡፡ በውስጧም ምግቦችዋን በአራት ቀናት ውሰጥ ለጠያቂዎች ትክክል ሲኾኑ ወሰነ፡፡ وَجَعَلَ فِيهَا رَوَٰسِىَ مِن فَوْقِهَا وَبَٰرَكَ فِيهَا وَقَدَّرَ فِيهَآ أَقْوَٰتَهَا فِىٓ أَرْبَعَةِ أَيَّامٍۢ سَوَآءًۭ لِّلسَّآئِلِينَ
“ጭስ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዱኻን” دُخَانٌۭ ሲሆን “ጋዝ” ማለት ነው፤ ሰማይ በጋዝ ደረጃ እያለች አላህ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ፦
42፥11 ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ፡፡ ثُمَّ ٱسْتَوَىٰٓ إِلَى ٱلسَّمَآءِ وَهِىَ دُخَانٌۭ فَقَالَ لَهَا وَلِلْأَرْضِ ٱئْتِيَا طَوْعًا أَوْ كَرْهًۭا قَالَتَآ أَتَيْنَا طَآئِعِينَ
“ሱመ” ثُمَّ ማለት አያያዥ መስተጻምር ሲሆን “ከዚያም” ወይም “እንዲሁ” ማለት ነው፤ አያያዥነቱ “ተርቲቢያህ” ማለትም “ቅድመ-ተከተል” ነው፤ ይህም ቅድመ-ተከተል በሁለት ይከፈላል፦ አንዱ “ተርቲበቱል ከላም” ማለት “የንግግር ቅድመ-ተከተል” ሲሆን ሁለተኛው “ተርቲበቱል ዘመን” ማለት የጊዜ ቅድመ-ተከተል ናቸው፣ እዚህ አንቀጽ ላይ ግን ዓውዱ የንግግር ቅድመ-ተከተል ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፤ አላህ ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፤ ጭስ የነበረችውን ሰማይ በሁለት ቀኖችም ውስጥ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው፦
41፥12 በሁለት ቀኖችም ውስጥ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው፡፡ فَقَضَىٰهُنَّ سَبْعَ سَمَٰوَاتٍۢ فِى يَوْمَيْنِ
2፥29 እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ *ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ هُوَ ٱلَّذِى خَلَقَ لَكُم مَّا فِى ٱلْأَرْضِ جَمِيعًۭا ثُمَّ ٱسْتَوَىٰٓ إِلَى ٱلسَّمَآءِ فَسَوَّىٰهُنَّ سَبْعَ سَمَٰوَٰتٍۢ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَىْءٍ عَلِيمٌۭ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
“ሥነ-ፍጥረት”creatinology” ማለት ስለ ፍጥረት የሚያጠና የዕውቀት ዘርፍ ነው፤ አምላካችን አላህ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው፤ “ሸይዕ” شَىْء ማለት “ነገር’thing” ማለት ሲሆን ሁሉንም ነገራት ሁሉ ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን ነው» ወዲያውም ይኾናል፦
2፥117 ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ ፈጣሪ ነው፤ *ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን ነው» ወዲያውም ይኾናል*፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፤ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፤ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
6፥102 ይህ ጌታችሁ አላህ ነው፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ *ነገርን ሁሉ ፈጣሪ ነው*፤ ስለዚህ ተገዙት፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ተጠባባቂ ነው፡፡ ذَٰلِكُمُ اللَّهُ رَبُّكُمْ ۖ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ فَاعْبُدُوهُ ۚ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
13፥16 *አላህ ሁሉንም ነገር ፈጣሪ ነው*፤ እርሱም አንዱ አሸናፊው ነው፤ በል፡፡ قُلِ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ وَهُوَ الْوَاحِدُ الْقَهَّارُ
40፥62 ይሃችሁ ጌታችሁ አላህ ነው፤ *የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፤ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ ታዲያ ከእምነት ወዴት ትመለሳላችሁ፡፡ ذَٰلِكُمُ اللَّهُ رَبُّكُمْ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ لَّا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ فَأَنَّىٰ تُؤْفَكُون
ነጥብ አንድ
“ፍጥረት”
አላህ የፈጠራቸው ፍጥረታት ህልቆ-መሳፍርት ናቸው፤ ከአጽናፍ እስከ አድማስ ያሉትን ትልቅ እና ደቂቅ ፍጥረታት ቢዘረዘሩ አያልቁም፤ እነዚህን ፍጥረታት አላህ በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ ነው፦
50፥38 ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ድካምም ምንም አልነካንም፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ وَمَا مَسَّنَا مِن لُّغُوبٍ
25፥59 ያ ሰማያትና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ፣ ከዚያም በዐርሹ ላይ የተደላደለ አልረሕማን ነው፡፡ ከእርሱም ዐዋቂን ጠይቅ፡፡ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَمَا بَيْنَهُمَا فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ ثُمَّ اسْتَوَىٰ عَلَى الْعَرْشِ ۚ الرَّحْمَـٰنُ فَاسْأَلْ بِهِ خَبِيرًا
ይህ ጥቅላዊ ገለጻ ሲሆን በተናጥል አስፈላጊ የሆነው አፈጠጠሩ እንዲህ ይገልጻል፦
41፥9 በላቸው «እናንተ በዚያ ምድርን በሁለት ቀኖች ውስጥ በፈጠረው አምላክ በእርግጥ ትክዳላችሁን? ለእርሱም ባለንጣዎችን ታደርጋላችሁን? ያ ይህንን የሠራው የዓለማት ጌታ ነው፡፡ قُلْ أَئِنَّكُمْ لَتَكْفُرُونَ بِٱلَّذِى خَلَقَ ٱلْأَرْضَ فِى يَوْمَيْنِ وَتَجْعَلُونَ لَهُۥٓ أَندَادًۭا ۚ ذَٰلِكَ رَبُّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ከመጀመሪያው ቀን እስከ አራተኛው ቀናት ባሉት በአራት ቀናት ውስጥ በምድር ላይ የረጉ ጋራዎችን፣ በውስጧም ምግቦችዋን ለጠያቂዎች ትክክል ሲኾኑ ወሰነ፦
42፥10 በእርሷም ከበላይዋ የረጉ ጋራዎችን አደረገ፡፡ በእርሷም በረከትን አደረገ፡፡ በውስጧም ምግቦችዋን በአራት ቀናት ውሰጥ ለጠያቂዎች ትክክል ሲኾኑ ወሰነ፡፡ وَجَعَلَ فِيهَا رَوَٰسِىَ مِن فَوْقِهَا وَبَٰرَكَ فِيهَا وَقَدَّرَ فِيهَآ أَقْوَٰتَهَا فِىٓ أَرْبَعَةِ أَيَّامٍۢ سَوَآءًۭ لِّلسَّآئِلِينَ
“ጭስ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዱኻን” دُخَانٌۭ ሲሆን “ጋዝ” ማለት ነው፤ ሰማይ በጋዝ ደረጃ እያለች አላህ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ፦
42፥11 ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ፡፡ ثُمَّ ٱسْتَوَىٰٓ إِلَى ٱلسَّمَآءِ وَهِىَ دُخَانٌۭ فَقَالَ لَهَا وَلِلْأَرْضِ ٱئْتِيَا طَوْعًا أَوْ كَرْهًۭا قَالَتَآ أَتَيْنَا طَآئِعِينَ
“ሱመ” ثُمَّ ማለት አያያዥ መስተጻምር ሲሆን “ከዚያም” ወይም “እንዲሁ” ማለት ነው፤ አያያዥነቱ “ተርቲቢያህ” ማለትም “ቅድመ-ተከተል” ነው፤ ይህም ቅድመ-ተከተል በሁለት ይከፈላል፦ አንዱ “ተርቲበቱል ከላም” ማለት “የንግግር ቅድመ-ተከተል” ሲሆን ሁለተኛው “ተርቲበቱል ዘመን” ማለት የጊዜ ቅድመ-ተከተል ናቸው፣ እዚህ አንቀጽ ላይ ግን ዓውዱ የንግግር ቅድመ-ተከተል ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፤ አላህ ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፤ ጭስ የነበረችውን ሰማይ በሁለት ቀኖችም ውስጥ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው፦
41፥12 በሁለት ቀኖችም ውስጥ ሰባት ሰማያት አደረጋቸው፡፡ فَقَضَىٰهُنَّ سَبْعَ سَمَٰوَاتٍۢ فِى يَوْمَيْنِ
2፥29 እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ *ከዚያም ወደ ሰማይ አሰበ፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ هُوَ ٱلَّذِى خَلَقَ لَكُم مَّا فِى ٱلْأَرْضِ جَمِيعًۭا ثُمَّ ٱسْتَوَىٰٓ إِلَى ٱلسَّمَآءِ فَسَوَّىٰهُنَّ سَبْعَ سَمَٰوَٰتٍۢ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَىْءٍ عَلِيمٌۭ
ነጥብ ሁለት
“ማስተንተን”
በሰማያትና በምድር ያሉትን ከአጽናፍ እስከ አድማስ ያሉትን ትልቅ እና ደቂቅ ህልቆ-መሳፍርት ፍጥረታት እኛ ቀስ በቀስ በማስተንተን ማወቅ እንችላለን፤ በአላህ አፈጣጠር ውስጥ ምንም መዛነፍን አታይም፤ ዓይንህንም ወደ ፍጥረታት እይ ከስንጥቆች አንዳችን ታያለህን? በፍጹም አታይም፦
3፥191 እነርሱም እነዚያ ቆመው፣ ተቀምጠውም፣ በጎኖቻቸው ተጋድመውም አላህን የሚያወሱ *በሰማያትና በምድር አፈጣጠርም የሚያስተነትኑ*፡- «ጌታችን ሆይ! *ይህን በከንቱ አልፈጠርከውም*፤ ጥራት ይገባህ፤ ከእሳትም ቅጣት ጠብቀን» የሚሉ ናቸው፡፡ الَّذِينَ يَذْكُرُونَ اللَّهَ قِيَامًا وَقُعُودًا وَعَلَىٰ جُنُوبِهِمْ وَيَتَفَكَّرُونَ فِي خَلْقِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ رَبَّنَا مَا خَلَقْتَ هَـٰذَا بَاطِلًا سُبْحَانَكَ فَقِنَا عَذَابَ النَّارِ
67፥3 ያ ሰባትን ሰማያት የተነባበሩ ኾነው የፈጠረ ነው፡፡ *በአልረሕማን አፈጣጠር ውስጥ ምንም መዛነፍን አታይም*፡፡ ዓይንህንም መልስ፡፡ «ከስንጥቆች አንዳችን ታያለህን?» الَّذِي خَلَقَ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ طِبَاقًا ۖ مَّا تَرَىٰ فِي خَلْقِ الرَّحْمَـٰنِ مِن تَفَاوُتٍ ۖ فَارْجِعِ الْبَصَرَ هَلْ تَرَىٰ مِن فُطُورٍ
ለእኛም በሰማያት ያለውን እና በምድርም ያለውን ሁሉ በሙሉ ከአላህ ሲኾን የገራልን ነው፤ በዚህ አፈጣጥር ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች ተዓምራት አልለበት፦
45፥13 ለእናንተም በሰማያት ያለውን እና በምድርም ያለውን ሁሉ በሙሉ ከእርሱ ሲኾን የገራላችሁ ነው፡፡ በዚህ *ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች* ተዓምራት አልለበት፡፡ وَسَخَّرَ لَكُم مَّا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا مِّنْهُ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
13፥3 እርሱም ያ ምድርን የዘረጋ በእሷም ተራራዎችንና ወንዞችን ያደረገ በውስጧም ከፍሬዎች ሁሉ ሁለት ሁለት ዓይነቶችን ያደረገ ነው፡፡ ሌሊትን በቀን ይሸፍናል፡፡ በዚህም ውስጥ *ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች* ምልክቶች አሉ፡፡ وَهُوَ الَّذِي مَدَّ الْأَرْضَ وَجَعَلَ فِيهَا رَوَاسِيَ وَأَنْهَارًا ۖ وَمِن كُلِّ الثَّمَرَاتِ جَعَلَ فِيهَا زَوْجَيْنِ اثْنَيْنِ ۖ يُغْشِي اللَّيْلَ النَّهَارَ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
ሰማያትና ምድር ከጌታችንም ጸጋዎች ናቸው፦
55፥7 *ሰማይንም አጓናት*፡፡ ትክክለኛነትንም ደነገገ፡፡ وَٱلسَّمَآءَ رَفَعَهَا وَوَضَعَ ٱلْمِيزَانَ
55፥10 *ምድርንም ለፍጡሩ አደላደላት*፡፡ وَٱلْأَرْضَ وَضَعَهَا لِلْأَنَامِ
55፥13 *ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?* فَبِأَىِّ ءَالَآءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ
በሰማያት ያለውንና በምድርም ያለውን ሁሉ ለእኛ ያገራልን ግልጽም ድብቅም ሲኾኑ የሞላላልን ጸጋዎቹንም ናቸው፦
31፥20 አላህ *በሰማያት ያለውንና በምድርም ያለውን ሁሉ ለእናንተ ያገራላችሁ ጸጋዎቹንም ግልጽም ድብቅም ሲኾኑ የሞላላችሁ መኾኑን አታዩምን?* أَلَمْ تَرَوْا أَنَّ اللَّهَ سَخَّرَ لَكُم مَّا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ وَأَسْبَغَ عَلَيْكُمْ نِعَمَهُ ظَاهِرَةً وَبَاطِنَةً ۗ
ሰማያትና ምድር፣ በሰማያት ያለውንና በምድርም ያለውን ሁሉ እኛ የደረስንበት ግልጽም ያልደረስንበት ድብቅም ለእኛ ያገራልን የአላህንም ጸጋ ናቸው፤ የአላህንም ጸጋ ብትቆጥረው አንዘልቀውም፦
16፥18 *የአላህንም ጸጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም*፡፡ አላህ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ وَإِن تَعُدُّوا نِعْمَةَ اللَّهِ لَا تُحْصُوهَا ۗ إِنَّ اللَّهَ لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
“ማስተንተን”
በሰማያትና በምድር ያሉትን ከአጽናፍ እስከ አድማስ ያሉትን ትልቅ እና ደቂቅ ህልቆ-መሳፍርት ፍጥረታት እኛ ቀስ በቀስ በማስተንተን ማወቅ እንችላለን፤ በአላህ አፈጣጠር ውስጥ ምንም መዛነፍን አታይም፤ ዓይንህንም ወደ ፍጥረታት እይ ከስንጥቆች አንዳችን ታያለህን? በፍጹም አታይም፦
3፥191 እነርሱም እነዚያ ቆመው፣ ተቀምጠውም፣ በጎኖቻቸው ተጋድመውም አላህን የሚያወሱ *በሰማያትና በምድር አፈጣጠርም የሚያስተነትኑ*፡- «ጌታችን ሆይ! *ይህን በከንቱ አልፈጠርከውም*፤ ጥራት ይገባህ፤ ከእሳትም ቅጣት ጠብቀን» የሚሉ ናቸው፡፡ الَّذِينَ يَذْكُرُونَ اللَّهَ قِيَامًا وَقُعُودًا وَعَلَىٰ جُنُوبِهِمْ وَيَتَفَكَّرُونَ فِي خَلْقِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ رَبَّنَا مَا خَلَقْتَ هَـٰذَا بَاطِلًا سُبْحَانَكَ فَقِنَا عَذَابَ النَّارِ
67፥3 ያ ሰባትን ሰማያት የተነባበሩ ኾነው የፈጠረ ነው፡፡ *በአልረሕማን አፈጣጠር ውስጥ ምንም መዛነፍን አታይም*፡፡ ዓይንህንም መልስ፡፡ «ከስንጥቆች አንዳችን ታያለህን?» الَّذِي خَلَقَ سَبْعَ سَمَاوَاتٍ طِبَاقًا ۖ مَّا تَرَىٰ فِي خَلْقِ الرَّحْمَـٰنِ مِن تَفَاوُتٍ ۖ فَارْجِعِ الْبَصَرَ هَلْ تَرَىٰ مِن فُطُورٍ
ለእኛም በሰማያት ያለውን እና በምድርም ያለውን ሁሉ በሙሉ ከአላህ ሲኾን የገራልን ነው፤ በዚህ አፈጣጥር ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች ተዓምራት አልለበት፦
45፥13 ለእናንተም በሰማያት ያለውን እና በምድርም ያለውን ሁሉ በሙሉ ከእርሱ ሲኾን የገራላችሁ ነው፡፡ በዚህ *ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች* ተዓምራት አልለበት፡፡ وَسَخَّرَ لَكُم مَّا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا مِّنْهُ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
13፥3 እርሱም ያ ምድርን የዘረጋ በእሷም ተራራዎችንና ወንዞችን ያደረገ በውስጧም ከፍሬዎች ሁሉ ሁለት ሁለት ዓይነቶችን ያደረገ ነው፡፡ ሌሊትን በቀን ይሸፍናል፡፡ በዚህም ውስጥ *ለሚያስተነትኑ ሕዝቦች* ምልክቶች አሉ፡፡ وَهُوَ الَّذِي مَدَّ الْأَرْضَ وَجَعَلَ فِيهَا رَوَاسِيَ وَأَنْهَارًا ۖ وَمِن كُلِّ الثَّمَرَاتِ جَعَلَ فِيهَا زَوْجَيْنِ اثْنَيْنِ ۖ يُغْشِي اللَّيْلَ النَّهَارَ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
ሰማያትና ምድር ከጌታችንም ጸጋዎች ናቸው፦
55፥7 *ሰማይንም አጓናት*፡፡ ትክክለኛነትንም ደነገገ፡፡ وَٱلسَّمَآءَ رَفَعَهَا وَوَضَعَ ٱلْمِيزَانَ
55፥10 *ምድርንም ለፍጡሩ አደላደላት*፡፡ وَٱلْأَرْضَ وَضَعَهَا لِلْأَنَامِ
55፥13 *ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ?* فَبِأَىِّ ءَالَآءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَانِ
በሰማያት ያለውንና በምድርም ያለውን ሁሉ ለእኛ ያገራልን ግልጽም ድብቅም ሲኾኑ የሞላላልን ጸጋዎቹንም ናቸው፦
31፥20 አላህ *በሰማያት ያለውንና በምድርም ያለውን ሁሉ ለእናንተ ያገራላችሁ ጸጋዎቹንም ግልጽም ድብቅም ሲኾኑ የሞላላችሁ መኾኑን አታዩምን?* أَلَمْ تَرَوْا أَنَّ اللَّهَ سَخَّرَ لَكُم مَّا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ وَأَسْبَغَ عَلَيْكُمْ نِعَمَهُ ظَاهِرَةً وَبَاطِنَةً ۗ
ሰማያትና ምድር፣ በሰማያት ያለውንና በምድርም ያለውን ሁሉ እኛ የደረስንበት ግልጽም ያልደረስንበት ድብቅም ለእኛ ያገራልን የአላህንም ጸጋ ናቸው፤ የአላህንም ጸጋ ብትቆጥረው አንዘልቀውም፦
16፥18 *የአላህንም ጸጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም*፡፡ አላህ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ وَإِن تَعُدُّوا نِعْمَةَ اللَّهِ لَا تُحْصُوهَا ۗ إِنَّ اللَّهَ لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
መደምደሚያ
በተረፈ ዘፍጥረት 1፥1-31 የፈጣሪን ፍጥረት በከፊል እንጂ በሙሉ አይዘረዝርም። ለምሳሌ ሰባት ሰማያት፣ መላእክት፣ ውኃ፣ ፈንገስ፣ ባክቴሪያ፣ ጀርም ወዘተ መቼ እንደተፈጠሩ፣ ከምን እንደተፈጠሩ እና እንዴት እንደተፈጠሩ አይናገርም። ታላቁ ኢትዮጵያዊ ባለቅኔው ሎሬትዬ ጸጋዬ ገብረ መድኅን፦ የሰው ልጅ ከሁለት ነገር ይማራል፦ አንዱ “ሀ” ብሎ “በሳር” ሲሆን ሁለተኛው “ዋ” ብሎ “በአሳር” ይላልና፤ ክርስቲያን ሃያሲ ሂስ ለመስጠት “ሀ” ብሎ “በሳር” ከቁርአን መማር አሊያም “ዋ” ብሎ “በአሳር” ዘፍጥረት ላይ የሌሉትን ሃያ ሁለቱ ሥነ-ፍጥረት ብሎ አክሲማሮስ ውስጥ መደበቅ ነው፤ ይህ ደግሞ እንጥል ከመቧጠጥ ምንም አይተናነስም። ነገር ግን ፈጣሪ ከጥንት ጀምሮ እስከ ፍጻሜ ድረስ የሠራውን ሥራ ሰው መርምሮ አያገኝም፦
መክብብ 3፥11 ነገርን ሁሉ በጊዜው ውብ አድርጎ ሠራው፤ *እግዚአብሔርም ከጥንት ጀምሮ እስከ ፍጻሜ ድረስ የሠራውን ሥራ ሰው መርምሮ እንዳያገኝ* ዘላለምነትን በልቡ ሰጠው።
አላህ የዓለማት ጌታ ነው፤ “ዓለሚን” عَٰلَمِين ማለት “ዓለማት” ማለት ሲሆን የዘመናችን የሥነ-ፈለክ አስተንታኞች “መልቲ-ቨርስ”multi-verse” ይሉታል፤ ይህም ህልቆ-መሳፍት የሆነውን አድማስና አፅናፍ ለማመልከት ይጠቀሙበታል፤ “አዕለም” أَعْلَم የዐለሚን ነጠላ ሲሆን ‘ዐልለመ” عَلَّمَ “አሳወቀ” ከሚለው ግስ የመጣ ሲሆን “ዓለም” ወይም “የታወቀ” ማለት ነው፤ አላህ በእኛ ዘመን ባሉት ያሳወቀው እኛ ያለንባት አንድ ዓለም “ዩኒ-ቨርስ”uni-verse” ነው፤ የእኛ ዓለም ከ 170 billion እስከ 200 billion “ረጨት”galaxy” ይዟል፤ “ረጨት” ማለት የከዋክብት ስብስብ ሲሆን የእኛ ረጨት “ፍኖተ-ሃሊብ”Milky Way” ረጨት ይባላል፤ ይህ ረጨት ውፍረቱ 1000 የብርሃን አመት ይገመታል፤ ከአንዱ ጫፍ እስከሌላኛው ጫፍ ያለው ርቀት በዲያሜትር ሲለካ ደግሞ 100,000 የብርሃን ዓመት ይሆናል፤ በውስጡ ከ100 እስከ 400 ቢልዮን ከዋክብቶች እንደያዘ ይገመታል።
ይህንን የከዋክብት ረጨት”constellation” አምላካችን አላህ የዛሬ 1407 ዓመት በቁርአን “ቡሩጅ” بُرُوج ይለዋል፦
85:1 #የቡርጆች الْبُرُوجِ ባለቤት በሆነችው ሰማይ እምላለሁ፤
25:61 ያ በሰማይ #ቡርጆችን بُرُوجًا ያደረገና በርሷም አንጸባራቂን ፀሐይ አብሪ ጨረቃንም ያደረገ ጌታ ክብሩ በጣም ላቀ።
15:16 በሰማይም ላይ #ቡርጆችን بُرُوجًا በእርግጥ አድርገናል፡፤ ለተመልካቾችም አጊጠናታል፡፡
አላህ የዛሬ 1400 ዓመት በተከበረው ቃሉ በቁርአን “በአጽናፎቹ ውስጥ ያሉትን ታምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን” ብሎ ቃል ገብቶ ነበር፦
41፥53 እርሱም ቁርአን እውነት መሆኑ ለነርሱ እስከሚገለጽላቸው ድረስ፣ #በአጽናፎቹ #ውስጥ እና በራሶቻቸውም ውስጥ #ያሉትን #ታምራቶቻችንን በእርግጥ #እናሳያቸዋለን፤ ጌታህም እርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ አዋቂ መሆኑ አይበቃቸውምን?
ታዲያ በበረሃ ግመል ገፊ ነው ተብሎ በሚነገርላቸው ላይ ይህ ሁሉ እውቀት እንዴት ተዥጎደጎደ? ስንል፤ ይህንን እውቀት የዛሬ 1407 ዓመት ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለውን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው ይሆናል መልሱ፦
25:6 ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለውን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፤ እርሱ መሐሪ አዛኝ ነውና፤ በላቸው።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በተረፈ ዘፍጥረት 1፥1-31 የፈጣሪን ፍጥረት በከፊል እንጂ በሙሉ አይዘረዝርም። ለምሳሌ ሰባት ሰማያት፣ መላእክት፣ ውኃ፣ ፈንገስ፣ ባክቴሪያ፣ ጀርም ወዘተ መቼ እንደተፈጠሩ፣ ከምን እንደተፈጠሩ እና እንዴት እንደተፈጠሩ አይናገርም። ታላቁ ኢትዮጵያዊ ባለቅኔው ሎሬትዬ ጸጋዬ ገብረ መድኅን፦ የሰው ልጅ ከሁለት ነገር ይማራል፦ አንዱ “ሀ” ብሎ “በሳር” ሲሆን ሁለተኛው “ዋ” ብሎ “በአሳር” ይላልና፤ ክርስቲያን ሃያሲ ሂስ ለመስጠት “ሀ” ብሎ “በሳር” ከቁርአን መማር አሊያም “ዋ” ብሎ “በአሳር” ዘፍጥረት ላይ የሌሉትን ሃያ ሁለቱ ሥነ-ፍጥረት ብሎ አክሲማሮስ ውስጥ መደበቅ ነው፤ ይህ ደግሞ እንጥል ከመቧጠጥ ምንም አይተናነስም። ነገር ግን ፈጣሪ ከጥንት ጀምሮ እስከ ፍጻሜ ድረስ የሠራውን ሥራ ሰው መርምሮ አያገኝም፦
መክብብ 3፥11 ነገርን ሁሉ በጊዜው ውብ አድርጎ ሠራው፤ *እግዚአብሔርም ከጥንት ጀምሮ እስከ ፍጻሜ ድረስ የሠራውን ሥራ ሰው መርምሮ እንዳያገኝ* ዘላለምነትን በልቡ ሰጠው።
አላህ የዓለማት ጌታ ነው፤ “ዓለሚን” عَٰلَمِين ማለት “ዓለማት” ማለት ሲሆን የዘመናችን የሥነ-ፈለክ አስተንታኞች “መልቲ-ቨርስ”multi-verse” ይሉታል፤ ይህም ህልቆ-መሳፍት የሆነውን አድማስና አፅናፍ ለማመልከት ይጠቀሙበታል፤ “አዕለም” أَعْلَم የዐለሚን ነጠላ ሲሆን ‘ዐልለመ” عَلَّمَ “አሳወቀ” ከሚለው ግስ የመጣ ሲሆን “ዓለም” ወይም “የታወቀ” ማለት ነው፤ አላህ በእኛ ዘመን ባሉት ያሳወቀው እኛ ያለንባት አንድ ዓለም “ዩኒ-ቨርስ”uni-verse” ነው፤ የእኛ ዓለም ከ 170 billion እስከ 200 billion “ረጨት”galaxy” ይዟል፤ “ረጨት” ማለት የከዋክብት ስብስብ ሲሆን የእኛ ረጨት “ፍኖተ-ሃሊብ”Milky Way” ረጨት ይባላል፤ ይህ ረጨት ውፍረቱ 1000 የብርሃን አመት ይገመታል፤ ከአንዱ ጫፍ እስከሌላኛው ጫፍ ያለው ርቀት በዲያሜትር ሲለካ ደግሞ 100,000 የብርሃን ዓመት ይሆናል፤ በውስጡ ከ100 እስከ 400 ቢልዮን ከዋክብቶች እንደያዘ ይገመታል።
ይህንን የከዋክብት ረጨት”constellation” አምላካችን አላህ የዛሬ 1407 ዓመት በቁርአን “ቡሩጅ” بُرُوج ይለዋል፦
85:1 #የቡርጆች الْبُرُوجِ ባለቤት በሆነችው ሰማይ እምላለሁ፤
25:61 ያ በሰማይ #ቡርጆችን بُرُوجًا ያደረገና በርሷም አንጸባራቂን ፀሐይ አብሪ ጨረቃንም ያደረገ ጌታ ክብሩ በጣም ላቀ።
15:16 በሰማይም ላይ #ቡርጆችን بُرُوجًا በእርግጥ አድርገናል፡፤ ለተመልካቾችም አጊጠናታል፡፡
አላህ የዛሬ 1400 ዓመት በተከበረው ቃሉ በቁርአን “በአጽናፎቹ ውስጥ ያሉትን ታምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን” ብሎ ቃል ገብቶ ነበር፦
41፥53 እርሱም ቁርአን እውነት መሆኑ ለነርሱ እስከሚገለጽላቸው ድረስ፣ #በአጽናፎቹ #ውስጥ እና በራሶቻቸውም ውስጥ #ያሉትን #ታምራቶቻችንን በእርግጥ #እናሳያቸዋለን፤ ጌታህም እርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ አዋቂ መሆኑ አይበቃቸውምን?
ታዲያ በበረሃ ግመል ገፊ ነው ተብሎ በሚነገርላቸው ላይ ይህ ሁሉ እውቀት እንዴት ተዥጎደጎደ? ስንል፤ ይህንን እውቀት የዛሬ 1407 ዓመት ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለውን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው ይሆናል መልሱ፦
25:6 ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለውን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፤ እርሱ መሐሪ አዛኝ ነውና፤ በላቸው።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የአላህ ባህርይ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 53, ሐዲስ 32
አቢ ሁረይራህ"ረ.አ." እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ አላህ አዝዘ ወጀል አደምን ስልሳ ኩብ ቁመት አድርጎ በራሱ "መልክ" ፈጠረው። خَلَقَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ آدَمَ عَلَى صُورَتِهِ طُولُهُ سِتُّونَ ذِرَاعًا.
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 79, ሐዲስ 1
አቢ ሁረይራህ"ረ.አ." እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ አላህ አደምን ስልሳ ኩብ ቁመት አድርጎ በራሱ "መልክ" ፈጠረው። خَلَقَ اللَّهُ آدَمَ عَلَى صُورَتِهِ، طُولُهُ سِتُّونَ ذِرَاعًا،
የቋንቋው ሊሂቃን "ሱራ" صورة ማለት "መልክ" image" ብለው ያስቀመጡት ሲሆን ይህም "መልክ" ባህርይ ለማመልከት እንደሚመጣ ይናገራሉ፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 60 ሐዲስ 2
አቢ ሁረይራህ"ረ.አ." እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ የመጀመሪያው ግሩፕ በሌሊት ሙሉ እንደሆነች በጨረቃ "#መልክ" صُورَةِ ሆኖ ወደ ጀነት ይገባሉ። إِنَّ أَوَّلَ زُمْرَةٍ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ عَلَى صُورَةِ الْقَمَرِ لَيْلَةَ الْبَدْرِ،
በዚህ ሐዲስ ላይ መቼም የጨረቃ መልክ የጨረቃን ቅርፅና ክብደት ለማመልከት ነው ከተባለ የጨረቃ ቅርጷ 1958×1010 km3 እንዲሁ ክብደቷ 7.342×1022 kg ነው፤ ያ ማለት ሰው ጀነት የሚገባው በጨረቃ ቅርፅና ክብደት ነው ማለት ሳይሆን የጨረቃ ባህርይ የሆኑን ንፅህናዋን፣ ድምቀቷ እና ውበቷን ማለቱ ነው፤ እንግዲህ "ሱራ" صورة "መልክ" የአንድን ህላዌ ባህርይ ለማመልከት ከመጣ ይህም "መልክ" ማየት፣ መስማት፣ ማወቅ የሚባሉትን ባህርያት ያቅፋል፤ አላህ ሁሉን ነገር ተመልካች፣ ሁሉን ነገር ሰሚ እና ሁሉን ነገር አዋቂ ነው፤ አላህ አደምን ሲፈጥረው በባህርያቱ የሚያይበት አይን፣ የሚሰማበት ጆሮ እና የሚያውቅበት ልብ"አንጎል" ሰቶታል ማለት ነው፦
67:23 እርሱ ያ የፈጠራችሁ ለእናንተም "#መስሚያ" እና "#ማያዎችን" "#ልቦችንም" ያደረገላችሁ ነው፤ ጥቂትንም አታመሰግኑም በላቸው።
23፥78 እርሱም ያ "#መስሚያዎችንና" "#ማያዎችን" "#ልቦችንም" ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡
አላህ "የሚመስለው ምንም ነገር የለም" አላህ ሰሚው" "ተመልካቹ" ነው፦
42:11"የሚመስለው" ምንም ነገር የለም፤ እርሱም "ሰሚው" "ተመልካቹ" ነው።
አላህ ሰሚ" እና "ተመልካች" ነው እንደተባለ ሁሉ ሰውም ሰሚ" እና "ተመልካች" ነው ተብሏል፦
76:2 እኛ ሰዉን፥ በሕግ ግዳጅ የምንሞክረዉ ስንሆን፥ ቅልቅሎች ከሆኑ የፍትወት ጠብታ ፈጠርነዉ፤ "ሰሚ" "ተመልካችም" አደረግነዉ።
ነገር ግን አላህ ሰሚ" እና "ተመልካች" ነው የተባለው ሰው ሰሚ" እና "ተመልካች" በተባለበት ሂሳብ አይደለም፤ ምክንያቱም አላህ ሁሉን ነገር ይሰማል ያያል፤ ይህ ባህርይ ጊዜና ቦታ አይገድበውም፤ ሰው ግን ያለ ብርሃን ማየት እና ያለ ድምፅ መስማት አይችልም፤ በተመሳሳይ አላህ ሁሉን አዋቂን ነው እውቀቱ በጊዜና በቦታ አይገደብም፤ ሰው ግን እውቀቱ ጊዜ እና ቦታ ይገድበዋል፦
58:6 አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ አዋቂ ነው።
67:19 እርሱ በነገር ሁሉ ተመልካች ነው።
4:86 አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ተቆጣጣሪ ነውና።
39:62 እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው።
33:27 አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው።
የሰው መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም ከአላህ የሆኑ ፀጋ ሲሆኑ ከእንስሳ በተለየ መልኩ ይሰሩት በነበሩት ሁሉ ተጠያቂ ናቸው፦
17:36 ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ #መስሚያ፣ #ማያም፣ #ልብም፣ እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ #ተጠያቂ ነውና إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَادَ كُلُّ أُولَٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا ።
102:8 ከዚያም #ከጸጋዎቻችሁ النَّعِيمِ ሁሉ በዚያ ቀን #ትጠየቃላችሁ ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ ።
16:93 ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ #ትጠየቃላችሁ" وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنْتُمْ تَعْمَلُونَ ።
የአላህ ዛት የራሱ ሲፋ አለው ማየት፣ መስማት፣ መናገር፣ ማወቅ እና እጅ ግን ከፍጡራን ማየት፣ መስማት፣ ማወቅ፣ መናገር እና እጅ ጋር አይመሳሰልም። ለምሳሌ የሰው እጅ ቀኝና ግራ ነው የአላህ እጆች ግን ቀኝ ናቸው፦
ኢማም ሙስሊም 33, ሐዲስ 21 ፍትኸኞች አላህ ዘንድ በብርሃን መንበሮች ላይ ከአር-ረህማን በስ-ተቀኝ በኩል ይሆናሉ፤ ሁለቱም እጆቹ #ቀኝ ናቸው። " ﺇِﻥَّ ﺍﻟْﻤُﻘْﺴِﻄِﻴﻦَ ﻋِﻨْﺪَ ﺍﻟﻠَّﻪِ ﻋَﻠَﻰ ﻣَﻨَﺎﺑِﺮَ ﻣِﻦْ ﻧُﻮﺭٍ ﻋَﻦْ ﻳَﻤِﻴﻦِ ﺍﻟﺮَّﺣْﻤَﻦِ ﻋَﺰَّ ﻭَﺟَﻞَّ ﻭَﻛِﻠْﺘَﺎ ﻳَﺪَﻳْﻪِ ﻳَﻤِﻴﻦٌ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﻳَﻌْﺪِﻟُﻮﻥَ ﻓِﻲ ﺣُﻜْﻤِﻬِﻢْ ﻭَﺃَﻫْﻠِﻴﻬِﻢْ ﻭَﻣَﺎ ﻭَﻟُﻮﺍ "
አላህ በራሱ ባህርይ ፈጠረው ማለት ለምሳሌ አላህ አደምን በእጁ ፈጥሮታል፦
38፥75 አላህም «ኢብሊስ ሆይ! *"በሁለት እጆቼ"* "ለፈጠርኩት" ከመስገድ ምን ከለከለህ? አሁን ኮራህን? ወይስ ከትዕቢተኞቹ ነበርክ?» አለው፡፡ قَالَ يَٰٓإِبْلِيسُ مَا مَنَعَكَ أَن تَسْجُدَ لِمَا خَلَقْتُ بِيَدَىَّ ۖ أَسْتَكْبَرْتَ أَمْ كُنتَ مِنَ ٱلْعَالِينَ
36፥71 እኛ *"እጆቻችን ከሠሩት"* ለእነርሱ እንስሳዎችን መፍጠራችንን አያውቁምን? እነርሱም ለእርሷ ባለ መብቶች ናቸው፡፡ أَوَلَمْ يَرَوْا۟ أَنَّا خَلَقْنَا لَهُم مِّمَّا عَمِلَتْ أَيْدِينَآ أَنْعَٰمًۭا فَهُمْ لَهَا مَٰلِكُونَ
እጅ የአላህ ባህርይ ነው፤ ኹን የሚለው ንግግሩ የራሱ ባህርይ ነው፤ በባህርይው አደምን ፈጥሮታል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 53, ሐዲስ 32
አቢ ሁረይራህ"ረ.አ." እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ አላህ አዝዘ ወጀል አደምን ስልሳ ኩብ ቁመት አድርጎ በራሱ "መልክ" ፈጠረው። خَلَقَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ آدَمَ عَلَى صُورَتِهِ طُولُهُ سِتُّونَ ذِرَاعًا.
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 79, ሐዲስ 1
አቢ ሁረይራህ"ረ.አ." እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ አላህ አደምን ስልሳ ኩብ ቁመት አድርጎ በራሱ "መልክ" ፈጠረው። خَلَقَ اللَّهُ آدَمَ عَلَى صُورَتِهِ، طُولُهُ سِتُّونَ ذِرَاعًا،
የቋንቋው ሊሂቃን "ሱራ" صورة ማለት "መልክ" image" ብለው ያስቀመጡት ሲሆን ይህም "መልክ" ባህርይ ለማመልከት እንደሚመጣ ይናገራሉ፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 60 ሐዲስ 2
አቢ ሁረይራህ"ረ.አ." እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ የመጀመሪያው ግሩፕ በሌሊት ሙሉ እንደሆነች በጨረቃ "#መልክ" صُورَةِ ሆኖ ወደ ጀነት ይገባሉ። إِنَّ أَوَّلَ زُمْرَةٍ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ عَلَى صُورَةِ الْقَمَرِ لَيْلَةَ الْبَدْرِ،
በዚህ ሐዲስ ላይ መቼም የጨረቃ መልክ የጨረቃን ቅርፅና ክብደት ለማመልከት ነው ከተባለ የጨረቃ ቅርጷ 1958×1010 km3 እንዲሁ ክብደቷ 7.342×1022 kg ነው፤ ያ ማለት ሰው ጀነት የሚገባው በጨረቃ ቅርፅና ክብደት ነው ማለት ሳይሆን የጨረቃ ባህርይ የሆኑን ንፅህናዋን፣ ድምቀቷ እና ውበቷን ማለቱ ነው፤ እንግዲህ "ሱራ" صورة "መልክ" የአንድን ህላዌ ባህርይ ለማመልከት ከመጣ ይህም "መልክ" ማየት፣ መስማት፣ ማወቅ የሚባሉትን ባህርያት ያቅፋል፤ አላህ ሁሉን ነገር ተመልካች፣ ሁሉን ነገር ሰሚ እና ሁሉን ነገር አዋቂ ነው፤ አላህ አደምን ሲፈጥረው በባህርያቱ የሚያይበት አይን፣ የሚሰማበት ጆሮ እና የሚያውቅበት ልብ"አንጎል" ሰቶታል ማለት ነው፦
67:23 እርሱ ያ የፈጠራችሁ ለእናንተም "#መስሚያ" እና "#ማያዎችን" "#ልቦችንም" ያደረገላችሁ ነው፤ ጥቂትንም አታመሰግኑም በላቸው።
23፥78 እርሱም ያ "#መስሚያዎችንና" "#ማያዎችን" "#ልቦችንም" ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡
አላህ "የሚመስለው ምንም ነገር የለም" አላህ ሰሚው" "ተመልካቹ" ነው፦
42:11"የሚመስለው" ምንም ነገር የለም፤ እርሱም "ሰሚው" "ተመልካቹ" ነው።
አላህ ሰሚ" እና "ተመልካች" ነው እንደተባለ ሁሉ ሰውም ሰሚ" እና "ተመልካች" ነው ተብሏል፦
76:2 እኛ ሰዉን፥ በሕግ ግዳጅ የምንሞክረዉ ስንሆን፥ ቅልቅሎች ከሆኑ የፍትወት ጠብታ ፈጠርነዉ፤ "ሰሚ" "ተመልካችም" አደረግነዉ።
ነገር ግን አላህ ሰሚ" እና "ተመልካች" ነው የተባለው ሰው ሰሚ" እና "ተመልካች" በተባለበት ሂሳብ አይደለም፤ ምክንያቱም አላህ ሁሉን ነገር ይሰማል ያያል፤ ይህ ባህርይ ጊዜና ቦታ አይገድበውም፤ ሰው ግን ያለ ብርሃን ማየት እና ያለ ድምፅ መስማት አይችልም፤ በተመሳሳይ አላህ ሁሉን አዋቂን ነው እውቀቱ በጊዜና በቦታ አይገደብም፤ ሰው ግን እውቀቱ ጊዜ እና ቦታ ይገድበዋል፦
58:6 አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ አዋቂ ነው።
67:19 እርሱ በነገር ሁሉ ተመልካች ነው።
4:86 አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ተቆጣጣሪ ነውና።
39:62 እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው።
33:27 አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው።
የሰው መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም ከአላህ የሆኑ ፀጋ ሲሆኑ ከእንስሳ በተለየ መልኩ ይሰሩት በነበሩት ሁሉ ተጠያቂ ናቸው፦
17:36 ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ #መስሚያ፣ #ማያም፣ #ልብም፣ እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ #ተጠያቂ ነውና إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَادَ كُلُّ أُولَٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا ።
102:8 ከዚያም #ከጸጋዎቻችሁ النَّعِيمِ ሁሉ በዚያ ቀን #ትጠየቃላችሁ ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ ።
16:93 ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ #ትጠየቃላችሁ" وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنْتُمْ تَعْمَلُونَ ።
የአላህ ዛት የራሱ ሲፋ አለው ማየት፣ መስማት፣ መናገር፣ ማወቅ እና እጅ ግን ከፍጡራን ማየት፣ መስማት፣ ማወቅ፣ መናገር እና እጅ ጋር አይመሳሰልም። ለምሳሌ የሰው እጅ ቀኝና ግራ ነው የአላህ እጆች ግን ቀኝ ናቸው፦
ኢማም ሙስሊም 33, ሐዲስ 21 ፍትኸኞች አላህ ዘንድ በብርሃን መንበሮች ላይ ከአር-ረህማን በስ-ተቀኝ በኩል ይሆናሉ፤ ሁለቱም እጆቹ #ቀኝ ናቸው። " ﺇِﻥَّ ﺍﻟْﻤُﻘْﺴِﻄِﻴﻦَ ﻋِﻨْﺪَ ﺍﻟﻠَّﻪِ ﻋَﻠَﻰ ﻣَﻨَﺎﺑِﺮَ ﻣِﻦْ ﻧُﻮﺭٍ ﻋَﻦْ ﻳَﻤِﻴﻦِ ﺍﻟﺮَّﺣْﻤَﻦِ ﻋَﺰَّ ﻭَﺟَﻞَّ ﻭَﻛِﻠْﺘَﺎ ﻳَﺪَﻳْﻪِ ﻳَﻤِﻴﻦٌ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﻳَﻌْﺪِﻟُﻮﻥَ ﻓِﻲ ﺣُﻜْﻤِﻬِﻢْ ﻭَﺃَﻫْﻠِﻴﻬِﻢْ ﻭَﻣَﺎ ﻭَﻟُﻮﺍ "
አላህ በራሱ ባህርይ ፈጠረው ማለት ለምሳሌ አላህ አደምን በእጁ ፈጥሮታል፦
38፥75 አላህም «ኢብሊስ ሆይ! *"በሁለት እጆቼ"* "ለፈጠርኩት" ከመስገድ ምን ከለከለህ? አሁን ኮራህን? ወይስ ከትዕቢተኞቹ ነበርክ?» አለው፡፡ قَالَ يَٰٓإِبْلِيسُ مَا مَنَعَكَ أَن تَسْجُدَ لِمَا خَلَقْتُ بِيَدَىَّ ۖ أَسْتَكْبَرْتَ أَمْ كُنتَ مِنَ ٱلْعَالِينَ
36፥71 እኛ *"እጆቻችን ከሠሩት"* ለእነርሱ እንስሳዎችን መፍጠራችንን አያውቁምን? እነርሱም ለእርሷ ባለ መብቶች ናቸው፡፡ أَوَلَمْ يَرَوْا۟ أَنَّا خَلَقْنَا لَهُم مِّمَّا عَمِلَتْ أَيْدِينَآ أَنْعَٰمًۭا فَهُمْ لَهَا مَٰلِكُونَ
እጅ የአላህ ባህርይ ነው፤ ኹን የሚለው ንግግሩ የራሱ ባህርይ ነው፤ በባህርይው አደምን ፈጥሮታል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሐዲስና ዳራው
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
“ሐዲስ” حَدِيث ማለት የቀጥታ ትርጉሙ *ንግግር* ሲሆን የነቢያችንን ንግግር ለማመልከት ጥቅም ላይ የዋለ ቃል ነው፣ “ሱና” سنة ደግሞ *መንገድ* አሊያም *ፈለግ* ማለት ሲሆን የነቢያችንን ንግግርና የነቢያችንን ተግባር ያሳያል፣ ሱና በሁለት ረድፍ ይከፈላል፣ እነርሱም፦ ሱነል ቀውሊያህ እና ሱነል ፊኢሊያህ ናቸው፣ ሱነል ቀውሊያህ የነቢያችንን ንግግር ሲሆን ሱነል ፊኢሊያህ የነቢያችንን ተግባር ነው።
Lisan al-Arab, by Ibn Manthour, vol. 2, p. 350; Dar al-Hadith edition.
ነጥብ አንድ
አወራረዱ
ነቢያችን በአቂዳና በፊቅ ጉዳይ ላይ የሚናገሩት ሁሉ ከአላህ የወረዱ ወህይ وحي ማለትም ግልጠተ-መለኮት*Revelation* እንጂ ከራሳቸው የተናገሩት ምንም ጉዳይ የለም፣ የነቢያችን ማስጠንቀቂያ በተወረደላቸው ወህይ ብቻ ነው፦
21:45 ፦ የማስጠነቅቃችሁ *በተወረደልኝ* بِالْوَحْيِ ብቻ ነው፣ ግን ደንቆሮዎች በሚስፈራሩበት ጊዜ ጥሪን አይሰሙም በላቸው።
53:3-4 ከልብ ወለድም አይናገርም። እርሱ ንግግሩ *የሚወረድ*يُوحَىٰ ራዕይ እንጂ ሌላ አይደለም።
*ታዲያ የወረደው ቁርአን ነው* ብሎ አንድ ሰው ሊሞግት ይችላል፣ አዎ ቁርአን ብቻ ሳይሆን ሃዲሰል ነበውይና ቁድስይ የያዙት የነቢያችን ንግግርም የተወረደ ነው፦
4:113 አላህም በአንተ ላይ *መጽሐፍን* الْكِتَابَ እና *ጥበብን* وَالْحِكْمَةِ *አወረደ* أَنْزَلَ፤ የማታውቀዉንም ሁሉ አስተማረህ። የአላህም ችሮታ በአንተ ላይ ታላቅ ነው።
2:231 የአላህንም ጸጋ በናንተ ላይ ያደረገውን ከ*መጽሐፍ* الْكِتَابِ እና ከ*ጥበብም* وَالْحِكْمَةِ በርሱ የሚገስጻችሁ ሲኾን በናንተ ላይ *ያወረደውን* وَأَنْزَلَ አስታውሱ፡፡
ኪታብ كِتَٰب *መጽሐፍን* የተባለው ቁርአን ሲሆን ሂክማት حِكْمَة *ጥበብ*የተባለው ደግሞ ሐዲስ ነው፣ ኪታብና ሂክማት በተባሉት ቃላት መካከል ወوَ ‘’እና‘’የሚል ሃርፉል ዓጥፍ ማለትም አያያዥ መስተጻምር“copulative conjunction‘’ ይጠቀማል፣ ያ ማለት ኪታብ የተባለው እና ሂክማት የተባለው ሁለት ገጽታዎች መሆናቸውን ያሳያል፣ በተጨማሪም አንዘለ አወረደ የሚል ቃላት መጠቀሙ ሁለቱም ተንዚል መሆናቸውን ያረጋግጥልናል፣ ነቢያችንም ስለዚህ ጉዳይ ሲናገሩ፦
ሱነን አቢ ዳዉድ መጽሃፍ 42 ሐዲስ 9
عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ ” أَلاَ إِنِّي أُوتِيتُ الْكِتَابَ وَمِثْلَهُ مَعَهُ
የአላህ መልእተኛም አሉ፦ መጽሃፍና መሰሉን ለእኔ ተሰጥቶኛል።
መጽሃፍ የተባለው ቁርአን ሲሆን የእርሱ መገለጫ መሰሉ ደግሞ ሃዲስ ነው፣ ታዲያ ልዩነቱ ምንድን ነው? ስንል ቁርአን ለፍዙ لفظ*ቃሉም* ሆነ መኣናው معنى *መልእክቱ* የአላህ ሲሆን ሐዲስ ግን ቃሉ የነቢያችን ሲሆን መልእክቱ ግን የአላህ ነው፦
33:22 አማኞቹም አሕዛብን ባዩ ጊዜ፥ ይህ አላህና መልክተኛው *የቀጠሩን*وَعَدَنَا ነው፤ አላህና መልክተኛዉም እውነትን *ተናገሩ* وَصَدَقَ አሉ።
አላህ ቃል የገባውና የተናገረው በቁርአን ሲሆን ነብያችን ደግሞ ቃል የገቡትና የተናገሩት በሐዲስ ነው፣ ሐዲስ ተንዚልና መልእክቱ የአላህ ባይሆን ኖሮ *መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ* አሊያም *መልክተኛው የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት። ከርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ* ይለን ነበር እንዴ?
4:80 መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፤ ከትዕዛዝም የሸሸ ሰው፣ አያሳስብህ በነሱ ላይ ጠባቂ አድርገን አልላክንህምና።
59:7 መልክተኛው የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት። ከርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ።
አላህ እርሱንና መልእክተኛውን ታዘዙ ሲል ቁርአንና ሐዲስን ያሳያል: ከዚያም ባሻገር ምእመናን እርስ በእርሳቸው እንዳይጨቃጨቁ አዟል፣ ምክንያቱም በተጨቃጨቁ ጊዜ ፈሪዎችና ሃይላቸው የተገፈፉ ይሆናሉና፣ የሚያጨቃጭቅ ነገር ካለ ወደ አላህ ቁርአንና ወደ መልክተኛው ሃዲስ ማስረጃ ይዞ መነጋገር ነው፣ የአላህን ትእዛዝ ቁርአንና የመልክተኛውንም ትእዛዝ ሃዲስን የጣሰ ሰው ግልጥ የሆነን መሳሳትን በእርግጥ ተሳሳተ፣ ሸሪያውም የተመሰረተው ወደ አላህቁርአንና ወደ መልክተኛው ሃዲስ ለመፍረድ ነው፦
8:46 *አላህንና መልክተኛውንም* ታዘዙ፤ አትጨቃጨቁም፤ ትፈራላችሁና ኃይላችሁም ትኼዳለችና፤
4:59 በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትሆኑ የተከራከራችሁበትን ነገር *ወደ አላህና ወደ መልክተኛው* መልሱት ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው።
33:36 *የአላህና የመልክተኛውንም ትእዛዝ* የጣሰ ሰው ግልጥ የሆነን መሳሳትን በእርግጥ ተሳሳተ።
24:48 *ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም* በመካከላቸው ሊፈርድ በተጠሩ ጊዜ፣ ከነሱ ከፊሉ ወዲያውኑ ይሸሻሉ።
ኢንሻላህ ይቀጥላል…….
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
“ሐዲስ” حَدِيث ማለት የቀጥታ ትርጉሙ *ንግግር* ሲሆን የነቢያችንን ንግግር ለማመልከት ጥቅም ላይ የዋለ ቃል ነው፣ “ሱና” سنة ደግሞ *መንገድ* አሊያም *ፈለግ* ማለት ሲሆን የነቢያችንን ንግግርና የነቢያችንን ተግባር ያሳያል፣ ሱና በሁለት ረድፍ ይከፈላል፣ እነርሱም፦ ሱነል ቀውሊያህ እና ሱነል ፊኢሊያህ ናቸው፣ ሱነል ቀውሊያህ የነቢያችንን ንግግር ሲሆን ሱነል ፊኢሊያህ የነቢያችንን ተግባር ነው።
Lisan al-Arab, by Ibn Manthour, vol. 2, p. 350; Dar al-Hadith edition.
ነጥብ አንድ
አወራረዱ
ነቢያችን በአቂዳና በፊቅ ጉዳይ ላይ የሚናገሩት ሁሉ ከአላህ የወረዱ ወህይ وحي ማለትም ግልጠተ-መለኮት*Revelation* እንጂ ከራሳቸው የተናገሩት ምንም ጉዳይ የለም፣ የነቢያችን ማስጠንቀቂያ በተወረደላቸው ወህይ ብቻ ነው፦
21:45 ፦ የማስጠነቅቃችሁ *በተወረደልኝ* بِالْوَحْيِ ብቻ ነው፣ ግን ደንቆሮዎች በሚስፈራሩበት ጊዜ ጥሪን አይሰሙም በላቸው።
53:3-4 ከልብ ወለድም አይናገርም። እርሱ ንግግሩ *የሚወረድ*يُوحَىٰ ራዕይ እንጂ ሌላ አይደለም።
*ታዲያ የወረደው ቁርአን ነው* ብሎ አንድ ሰው ሊሞግት ይችላል፣ አዎ ቁርአን ብቻ ሳይሆን ሃዲሰል ነበውይና ቁድስይ የያዙት የነቢያችን ንግግርም የተወረደ ነው፦
4:113 አላህም በአንተ ላይ *መጽሐፍን* الْكِتَابَ እና *ጥበብን* وَالْحِكْمَةِ *አወረደ* أَنْزَلَ፤ የማታውቀዉንም ሁሉ አስተማረህ። የአላህም ችሮታ በአንተ ላይ ታላቅ ነው።
2:231 የአላህንም ጸጋ በናንተ ላይ ያደረገውን ከ*መጽሐፍ* الْكِتَابِ እና ከ*ጥበብም* وَالْحِكْمَةِ በርሱ የሚገስጻችሁ ሲኾን በናንተ ላይ *ያወረደውን* وَأَنْزَلَ አስታውሱ፡፡
ኪታብ كِتَٰب *መጽሐፍን* የተባለው ቁርአን ሲሆን ሂክማት حِكْمَة *ጥበብ*የተባለው ደግሞ ሐዲስ ነው፣ ኪታብና ሂክማት በተባሉት ቃላት መካከል ወوَ ‘’እና‘’የሚል ሃርፉል ዓጥፍ ማለትም አያያዥ መስተጻምር“copulative conjunction‘’ ይጠቀማል፣ ያ ማለት ኪታብ የተባለው እና ሂክማት የተባለው ሁለት ገጽታዎች መሆናቸውን ያሳያል፣ በተጨማሪም አንዘለ አወረደ የሚል ቃላት መጠቀሙ ሁለቱም ተንዚል መሆናቸውን ያረጋግጥልናል፣ ነቢያችንም ስለዚህ ጉዳይ ሲናገሩ፦
ሱነን አቢ ዳዉድ መጽሃፍ 42 ሐዲስ 9
عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ ” أَلاَ إِنِّي أُوتِيتُ الْكِتَابَ وَمِثْلَهُ مَعَهُ
የአላህ መልእተኛም አሉ፦ መጽሃፍና መሰሉን ለእኔ ተሰጥቶኛል።
መጽሃፍ የተባለው ቁርአን ሲሆን የእርሱ መገለጫ መሰሉ ደግሞ ሃዲስ ነው፣ ታዲያ ልዩነቱ ምንድን ነው? ስንል ቁርአን ለፍዙ لفظ*ቃሉም* ሆነ መኣናው معنى *መልእክቱ* የአላህ ሲሆን ሐዲስ ግን ቃሉ የነቢያችን ሲሆን መልእክቱ ግን የአላህ ነው፦
33:22 አማኞቹም አሕዛብን ባዩ ጊዜ፥ ይህ አላህና መልክተኛው *የቀጠሩን*وَعَدَنَا ነው፤ አላህና መልክተኛዉም እውነትን *ተናገሩ* وَصَدَقَ አሉ።
አላህ ቃል የገባውና የተናገረው በቁርአን ሲሆን ነብያችን ደግሞ ቃል የገቡትና የተናገሩት በሐዲስ ነው፣ ሐዲስ ተንዚልና መልእክቱ የአላህ ባይሆን ኖሮ *መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ* አሊያም *መልክተኛው የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት። ከርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ* ይለን ነበር እንዴ?
4:80 መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፤ ከትዕዛዝም የሸሸ ሰው፣ አያሳስብህ በነሱ ላይ ጠባቂ አድርገን አልላክንህምና።
59:7 መልክተኛው የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት። ከርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ።
አላህ እርሱንና መልእክተኛውን ታዘዙ ሲል ቁርአንና ሐዲስን ያሳያል: ከዚያም ባሻገር ምእመናን እርስ በእርሳቸው እንዳይጨቃጨቁ አዟል፣ ምክንያቱም በተጨቃጨቁ ጊዜ ፈሪዎችና ሃይላቸው የተገፈፉ ይሆናሉና፣ የሚያጨቃጭቅ ነገር ካለ ወደ አላህ ቁርአንና ወደ መልክተኛው ሃዲስ ማስረጃ ይዞ መነጋገር ነው፣ የአላህን ትእዛዝ ቁርአንና የመልክተኛውንም ትእዛዝ ሃዲስን የጣሰ ሰው ግልጥ የሆነን መሳሳትን በእርግጥ ተሳሳተ፣ ሸሪያውም የተመሰረተው ወደ አላህቁርአንና ወደ መልክተኛው ሃዲስ ለመፍረድ ነው፦
8:46 *አላህንና መልክተኛውንም* ታዘዙ፤ አትጨቃጨቁም፤ ትፈራላችሁና ኃይላችሁም ትኼዳለችና፤
4:59 በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትሆኑ የተከራከራችሁበትን ነገር *ወደ አላህና ወደ መልክተኛው* መልሱት ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው።
33:36 *የአላህና የመልክተኛውንም ትእዛዝ* የጣሰ ሰው ግልጥ የሆነን መሳሳትን በእርግጥ ተሳሳተ።
24:48 *ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም* በመካከላቸው ሊፈርድ በተጠሩ ጊዜ፣ ከነሱ ከፊሉ ወዲያውኑ ይሸሻሉ።
ኢንሻላህ ይቀጥላል…….
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
የሐዲስ እውቀት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
ከዚህ በፊት “ሐዲስ” حَدِيث ማለት የነብያችን”ﷺ” ቅዱስ *ንግግር* ማለት እደሆነ እና ወህይ እንደሆነ አይተን ነበር፤ ዛሬ ደግሞ ስለ “ዒልመል ሐዲስ” علم الحديث ማለትም “ሥነ-ሐዲስ ጥናት” እናያለን፤ መቼም የኢስላም ጥናት ዘርፈ-ብዙ ነው፤ ተጅዊድ፣ ዒልመል ቁርአን፣ ዒልመል ሐዲስ፣ አቂዳ፣ ፊቂህ፣ ሲራ፣ ተፍሲር እያለ ይቀጥላል፤ “ሥነ-ሐዲስ ጥናት መሰረታዊ ጭብጦች ለማስጨበጥ ጸሐፊው በዒልመል ሐዲስ አንባቢ ብቻና ብቻ ነው እንጂ የሐዲስ ተማሪም ሆነ አስተማሪ አይደለም፤ ይህንን ጥናት ቅድሚያ ከሙስጠለሑል ሐዲስ እንጀምር “ሙስጠለሑል ሐዲስ” مُصْطَلَحُ الحَدِيْث ማለት የሐዲስ ስያሜ”Hadith terminology” ናቸው፤ እነርሱም፦ ሰሒሕ፣ ሐሠን፣ ደኢፍ እና መውዱዕ ናቸው፤ እነዚህ ነጥብ በነጥብ ማየት ይቻላል፦
ነጥብ አንድ
“ሰሒሕ”
“ሰሒሕ” صَحِيْح ማለት “ተአማኒ”authentic” ማለት ሲሆን ከነብያችን”ﷺ” በትክክል የተላለፈ ዘገባ ነው።
“ኢስናድ” اسند ማለት “ትረካ”narration” ሲሆን ትረካው የሚተላለፍበት ሰንሰለት”chain of narration” ደግሞ “ሠነድ” سند ይባላል።
የሚያስተላልፈው “ተራኪ”narrator” በተጨማሪ “ሙስኒድ” مسند ይባላል፤ በጣም ስመ-ጥርና ዝነኛ ተራኪዎች አቢ ሁረይራህ፣ አብደላህ ኢብኑ ኡመር፣ አይሻ፣ ጃቢር ኢብኑ አብደላህ፣ ኢብኑ ዓባስ እና አነስ ኢብኑ ማሊክ ናቸው፤ አንድ ኢስናድ ሰሒሕ ለመባል አምስት ሸርጦች ተቀምጠዋል፦
1ኛ. “አድል”
በትረካው ሰንሰለት ያለው ተራኪ ታማኝ ሰው መሆን፣
2ኛ. “ደብጥ”
ተራኪው የማስታወስ ችሎታው ከጽሑፍ ጋር ማስቀመጡ፤ ይህ ጽሑፍ “መትን” متن ይባላል፣
3ኛ. “ሙተሲል”
የትረካው ሰንሰለት የተቀበለበት “አያያዥ ማንነት”connected predecessor” ያስፈልጋል፤ ይህ አያያዥ ማንነት “ሙተሲል” مُتَّصِل ይባላል፣
4ኛ. “ሰነድ”
የሐዲሱ ሰንሰለት የተሰበረ መሆን የለበትም፤ ያ ማለት ኢስናድ መኖሩ አንዱ ሸርጥ ነው፣
5ኛ. “ሻዝህ”
የሚቀጥለው ዘገባ እነዚህን አራት መስፈርት አልፎ ከቀደመው ዘገባ ጋር ምንም አይነት የሃሳብና የትጉም ተቃርኖ ወይም ግጭት አሊያም መጣረስ የለበትም።
እነዚህ አምስቱ የሰሒሕ ሐዲስ ሸርጦች ናቸው።
ነጥብ ሁለት
“ሐሠን”
የአንድ ተራኪ “የህይወት ዳራ”Biographical evaluation” ከላይ በተቀመጡበት አምስት ሸርጦች የሚጠናበት ጥናት “ኢልሙ ሪጃል” عِلْمُ الرِّجال ይባላል፤ ከአነዚህ ሸርጦች አራቱን ማለትም፦ አድል፣ ሙተሲል፣ ሰነድ እና ሻዝህ አሟልቶ ነገር ግን አንዱን ደብጥ የተባለውን ሸርጥ ካላሟላ ሐዲሱ “ሐሠን” ይሰኛል።
ነጥብ ሶስት
“ደኢፍ”
“ደኢፍ” ضَعِيْف ማለት “ደካማ”weak” ማለት ሲሆን አንድን ዘገባ ደካማ የሚያሰኘው ወደ ሙሐዲስ የሚመጣበት አካሔድ ደካማ መሆኑ ነው፤ “ሙሐዲስ”محديث ማለት “ዘጋቢ”collector” ማለት ሲሆን እነዚህም ሙሐዲሲን ኢማም ቡኻሪ፣ ኢማም ሙስሊም፣ ቲርሚዚ፣ ኢብን ማጃ፣ አቡ ዳውድ፣ ነሳኢ ወዘተ ናቸው፤ አንድ ዘገባ ደካማ ነው የሚያሰኘው አምስት ሸርጦች አሉት፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ሙአለቅ”
“ሙአለቅ” مُعَلَّق ማለት በሙሐዲስ እና በነብያችን”ﷺ” መካከል ምንም አይነት ተራኪና ትረካ ሳይኖር ሲቀር “ሙአለቅ” ይባላል።
2ኛ. “ሙርሰል”
“ሙርሠል”مُرْسَل ማለት በነብያችን”ﷺ” እና በዘጋቢው መካከል ተራኪ ከሌለው ግን ትረካ ካለው “ሙርሰል” ይባላል።
3ኛ. “ሙንቀጢዕ”
“ሙንቀጢዕ” مُنْقَطِع ማለት በነብያችን”ﷺ” እና በተራኪው መካከል ትረካ ከሌለው “ሙንቀጢዕ” ይባላል።
4ኛ. “ሙንከር”
“ሙንከር” مُنْكَر በደካማ ተራኪ ተተርኮ ትረካው ከሰሒሕ ዘገባ ጋር ከተጋጨ “ሙንከር” ይባላል።
5ኛ. “ሙጠሪብ”
“ሙጠሪብ” مُضْطَرِب ማለት አንድ ሐዲስ የተቃረኑ የዘገባ ሰነዶች ሲኖሩት ወይንም ዘገባው የተቃረኑ መትኖች ሲኖሩት “ሙጠሪብ” ይባላል።
ነጥብ አራት
“መውዱዕ”
“መውዱዕ” مَوْضُوْع ማለት “ቅጥፈት”fabricated” ማለት ሲሆን ነብያችን”ﷺ” ሳይሉ እንዳሉ ተደርጎ በሙናፊቂን፣ በሙርተዲን እና በሙብተዲዒን ወዘተ የተቀጠፈ ኢስናድ ነው፤ አነዚህ ሰዎች በዲኑ ላይ አዲስ ነገር እንደሚቀጥፉ ነብያችን”ﷺ” ተናግረዋል፦
ኢማም ቡሃሪ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 170
ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ ከባልደረቦቼ ጥቂት ወደ ሐውድ ፏፏቴዬ ይመጣሉ፤ ከዚያም እኔ አውቃቸዋለው፤ ከዚያም ከእኔ ይወገዳሉ፤ እኔም እንዲህ እላለው፦ “ባልደረቦቼ”፤ እርሱም እንዲህ ይላል፦ ከአንተ በኃላ በሃይማኖቱ አዲስ ነገር እንደሚጨምሩ አታውቅም” عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” لَيَرِدَنَّ عَلَىَّ نَاسٌ مِنْ أَصْحَابِي الْحَوْضَ، حَتَّى عَرَفْتُهُمُ اخْتُلِجُوا دُونِي، فَأَقُولُ أَصْحَابِي. فَيَقُولُ لاَ تَدْرِي مَا أَحْدَثُوا بَعْدَكَ
ኢማም አሕመድ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 514
ኢብን ዑመር”ረ.አ.” የአሏህ መልክተኛ”ﷺ” አሉ፦ “በእናንተ ላይ የሚሾሙ የማይተገብሩትን እንድትተገብሩ የሚያዝዟችሁ ባለስልጣናት ይመጣሉ ፤ ውሸታቸውን እውነት ነው ብሎ ያጸደቀላቸው፣ በሚሰሩትም ግፍ ላይ ተባባሪ ሆኑ ያገዛቸው እኔ ከእርሱ አይደለሁም እርሱም ከእኔ አይደለም ከሐውዴም መጥቶ አይጣድም”
ኢማም ቡሃሪ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 128
ነብዩም “ﷺ” አሉ፦…በእኔ ላይ ውሸትን የቀጠፈብኝ ግለሠብ መቀመጫውን በጀሃነም እሳት ውስጥ ያደላድል። ومن كذب علي متعمداً، فليتبوأ مقعده من النار”.
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
ከዚህ በፊት “ሐዲስ” حَدِيث ማለት የነብያችን”ﷺ” ቅዱስ *ንግግር* ማለት እደሆነ እና ወህይ እንደሆነ አይተን ነበር፤ ዛሬ ደግሞ ስለ “ዒልመል ሐዲስ” علم الحديث ማለትም “ሥነ-ሐዲስ ጥናት” እናያለን፤ መቼም የኢስላም ጥናት ዘርፈ-ብዙ ነው፤ ተጅዊድ፣ ዒልመል ቁርአን፣ ዒልመል ሐዲስ፣ አቂዳ፣ ፊቂህ፣ ሲራ፣ ተፍሲር እያለ ይቀጥላል፤ “ሥነ-ሐዲስ ጥናት መሰረታዊ ጭብጦች ለማስጨበጥ ጸሐፊው በዒልመል ሐዲስ አንባቢ ብቻና ብቻ ነው እንጂ የሐዲስ ተማሪም ሆነ አስተማሪ አይደለም፤ ይህንን ጥናት ቅድሚያ ከሙስጠለሑል ሐዲስ እንጀምር “ሙስጠለሑል ሐዲስ” مُصْطَلَحُ الحَدِيْث ማለት የሐዲስ ስያሜ”Hadith terminology” ናቸው፤ እነርሱም፦ ሰሒሕ፣ ሐሠን፣ ደኢፍ እና መውዱዕ ናቸው፤ እነዚህ ነጥብ በነጥብ ማየት ይቻላል፦
ነጥብ አንድ
“ሰሒሕ”
“ሰሒሕ” صَحِيْح ማለት “ተአማኒ”authentic” ማለት ሲሆን ከነብያችን”ﷺ” በትክክል የተላለፈ ዘገባ ነው።
“ኢስናድ” اسند ማለት “ትረካ”narration” ሲሆን ትረካው የሚተላለፍበት ሰንሰለት”chain of narration” ደግሞ “ሠነድ” سند ይባላል።
የሚያስተላልፈው “ተራኪ”narrator” በተጨማሪ “ሙስኒድ” مسند ይባላል፤ በጣም ስመ-ጥርና ዝነኛ ተራኪዎች አቢ ሁረይራህ፣ አብደላህ ኢብኑ ኡመር፣ አይሻ፣ ጃቢር ኢብኑ አብደላህ፣ ኢብኑ ዓባስ እና አነስ ኢብኑ ማሊክ ናቸው፤ አንድ ኢስናድ ሰሒሕ ለመባል አምስት ሸርጦች ተቀምጠዋል፦
1ኛ. “አድል”
በትረካው ሰንሰለት ያለው ተራኪ ታማኝ ሰው መሆን፣
2ኛ. “ደብጥ”
ተራኪው የማስታወስ ችሎታው ከጽሑፍ ጋር ማስቀመጡ፤ ይህ ጽሑፍ “መትን” متن ይባላል፣
3ኛ. “ሙተሲል”
የትረካው ሰንሰለት የተቀበለበት “አያያዥ ማንነት”connected predecessor” ያስፈልጋል፤ ይህ አያያዥ ማንነት “ሙተሲል” مُتَّصِل ይባላል፣
4ኛ. “ሰነድ”
የሐዲሱ ሰንሰለት የተሰበረ መሆን የለበትም፤ ያ ማለት ኢስናድ መኖሩ አንዱ ሸርጥ ነው፣
5ኛ. “ሻዝህ”
የሚቀጥለው ዘገባ እነዚህን አራት መስፈርት አልፎ ከቀደመው ዘገባ ጋር ምንም አይነት የሃሳብና የትጉም ተቃርኖ ወይም ግጭት አሊያም መጣረስ የለበትም።
እነዚህ አምስቱ የሰሒሕ ሐዲስ ሸርጦች ናቸው።
ነጥብ ሁለት
“ሐሠን”
የአንድ ተራኪ “የህይወት ዳራ”Biographical evaluation” ከላይ በተቀመጡበት አምስት ሸርጦች የሚጠናበት ጥናት “ኢልሙ ሪጃል” عِلْمُ الرِّجال ይባላል፤ ከአነዚህ ሸርጦች አራቱን ማለትም፦ አድል፣ ሙተሲል፣ ሰነድ እና ሻዝህ አሟልቶ ነገር ግን አንዱን ደብጥ የተባለውን ሸርጥ ካላሟላ ሐዲሱ “ሐሠን” ይሰኛል።
ነጥብ ሶስት
“ደኢፍ”
“ደኢፍ” ضَعِيْف ማለት “ደካማ”weak” ማለት ሲሆን አንድን ዘገባ ደካማ የሚያሰኘው ወደ ሙሐዲስ የሚመጣበት አካሔድ ደካማ መሆኑ ነው፤ “ሙሐዲስ”محديث ማለት “ዘጋቢ”collector” ማለት ሲሆን እነዚህም ሙሐዲሲን ኢማም ቡኻሪ፣ ኢማም ሙስሊም፣ ቲርሚዚ፣ ኢብን ማጃ፣ አቡ ዳውድ፣ ነሳኢ ወዘተ ናቸው፤ አንድ ዘገባ ደካማ ነው የሚያሰኘው አምስት ሸርጦች አሉት፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ሙአለቅ”
“ሙአለቅ” مُعَلَّق ማለት በሙሐዲስ እና በነብያችን”ﷺ” መካከል ምንም አይነት ተራኪና ትረካ ሳይኖር ሲቀር “ሙአለቅ” ይባላል።
2ኛ. “ሙርሰል”
“ሙርሠል”مُرْسَل ማለት በነብያችን”ﷺ” እና በዘጋቢው መካከል ተራኪ ከሌለው ግን ትረካ ካለው “ሙርሰል” ይባላል።
3ኛ. “ሙንቀጢዕ”
“ሙንቀጢዕ” مُنْقَطِع ማለት በነብያችን”ﷺ” እና በተራኪው መካከል ትረካ ከሌለው “ሙንቀጢዕ” ይባላል።
4ኛ. “ሙንከር”
“ሙንከር” مُنْكَر በደካማ ተራኪ ተተርኮ ትረካው ከሰሒሕ ዘገባ ጋር ከተጋጨ “ሙንከር” ይባላል።
5ኛ. “ሙጠሪብ”
“ሙጠሪብ” مُضْطَرِب ማለት አንድ ሐዲስ የተቃረኑ የዘገባ ሰነዶች ሲኖሩት ወይንም ዘገባው የተቃረኑ መትኖች ሲኖሩት “ሙጠሪብ” ይባላል።
ነጥብ አራት
“መውዱዕ”
“መውዱዕ” مَوْضُوْع ማለት “ቅጥፈት”fabricated” ማለት ሲሆን ነብያችን”ﷺ” ሳይሉ እንዳሉ ተደርጎ በሙናፊቂን፣ በሙርተዲን እና በሙብተዲዒን ወዘተ የተቀጠፈ ኢስናድ ነው፤ አነዚህ ሰዎች በዲኑ ላይ አዲስ ነገር እንደሚቀጥፉ ነብያችን”ﷺ” ተናግረዋል፦
ኢማም ቡሃሪ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 170
ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ ከባልደረቦቼ ጥቂት ወደ ሐውድ ፏፏቴዬ ይመጣሉ፤ ከዚያም እኔ አውቃቸዋለው፤ ከዚያም ከእኔ ይወገዳሉ፤ እኔም እንዲህ እላለው፦ “ባልደረቦቼ”፤ እርሱም እንዲህ ይላል፦ ከአንተ በኃላ በሃይማኖቱ አዲስ ነገር እንደሚጨምሩ አታውቅም” عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” لَيَرِدَنَّ عَلَىَّ نَاسٌ مِنْ أَصْحَابِي الْحَوْضَ، حَتَّى عَرَفْتُهُمُ اخْتُلِجُوا دُونِي، فَأَقُولُ أَصْحَابِي. فَيَقُولُ لاَ تَدْرِي مَا أَحْدَثُوا بَعْدَكَ
ኢማም አሕመድ መጽሐፍ 9, ሐዲስ 514
ኢብን ዑመር”ረ.አ.” የአሏህ መልክተኛ”ﷺ” አሉ፦ “በእናንተ ላይ የሚሾሙ የማይተገብሩትን እንድትተገብሩ የሚያዝዟችሁ ባለስልጣናት ይመጣሉ ፤ ውሸታቸውን እውነት ነው ብሎ ያጸደቀላቸው፣ በሚሰሩትም ግፍ ላይ ተባባሪ ሆኑ ያገዛቸው እኔ ከእርሱ አይደለሁም እርሱም ከእኔ አይደለም ከሐውዴም መጥቶ አይጣድም”
ኢማም ቡሃሪ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 128
ነብዩም “ﷺ” አሉ፦…በእኔ ላይ ውሸትን የቀጠፈብኝ ግለሠብ መቀመጫውን በጀሃነም እሳት ውስጥ ያደላድል። ومن كذب علي متعمداً، فليتبوأ مقعده من النار”.
ማጠቃለያ
አንድ የነብያችን”ﷺ” ንግግር በትክክል ተተርኳል ለማለት እንዚህ ከላይ የተዘረዘሩት ሚዛኖች ወሳኝ ነጥቦች ናቸው፤ አንድ ንግግር ሲመጣ ያ የመጣውን ወሬ ማረጋገጥ የሙስሊም ተቀዳሚ እርምጃ ነው፦
49፥6 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! #ነገረኛ” فَاسِقٌۢ #ወሬን” ቢያመጣላችሁ #በስህተት ላይ ኾናችሁ ሕዝቦችን #እንዳትጎዱ እና በሠራችሁት ነገር ላይ #ተጸጸቾች እንዳትኾኑ #አረጋግጡ፡፡
ይህንን ካደረግም በኃላ ትረካዎችን በአግድም”horizontal” እና በተፋሰስ”vertical” መረዳት ይቻላል፤ ትረካዎቹ በአግድም ሲተረኩ በሁለት እረድፍ ይተረካሉ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “አሐድ” آحاد አንድ ትረካ በአንድ ሙስኒድ ከተተረከ ተራኪው “አሐድ” ይባላል፤ ለምሳሌ በኡመር”ረ.አ.” የተተረከው ትረካ ልብ ይለዋል፤
2ኛ. “ሙተዋቲር” مُتَواتِر ደግሞ አንድ ትረካ ከአንድ በላይ ሙስኒድ በጀመዓ የሚደረግ ትረካ ነው።
ትረካዎቹ በተፋሰስ ሲተረኩ በሁለት እረድፍ ይተረካሉ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ገሪብ” غَرِيْب ማለት የትረካው ሰንሰለት ላይ አንድ ተራኪ ሲሆን ያ ትረካ “ገሪብ” ይባላል።
2ኛ.”አዚይዝ” عَزِيْز የትረካው ሰንሰለት ሁለትና ከሁለት ተራኪዎች በላይ ሲተርኩት ያ ትረካ “አዚይዝ” ይባላል።
ትረካዎች የሚያነጣጥሩበት ሶስት ባህርያት አሉት፤ እነርሱም፦
1ኛ. “መርፉዕ” مَرْفُوْع ስለ ነብያችን”ﷺ” የንግግር ባህርይ የሚተረክ ትረካ ነው፣
2ኛ. “መውቁፍ” مَوْقُوْف ስለ ሶሐባህ ባህርይ የሚተረክ ትረካ ሲሆን፣
3ኛ. “መቅጡዕ” مَقْطُوْع ደግሞ ስለ ታቢኢይ ባህርይ የሚተረክ ትረካ ነው።
ዋቢ መጽሐፍ፦
1. “Nukhbat al-Fikar” Author: Ibn Hajr al Asqalani
2. “Studies in Hadith Methodology and Literature”, by Muhammad Mustafa Al-A’zami
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አንድ የነብያችን”ﷺ” ንግግር በትክክል ተተርኳል ለማለት እንዚህ ከላይ የተዘረዘሩት ሚዛኖች ወሳኝ ነጥቦች ናቸው፤ አንድ ንግግር ሲመጣ ያ የመጣውን ወሬ ማረጋገጥ የሙስሊም ተቀዳሚ እርምጃ ነው፦
49፥6 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! #ነገረኛ” فَاسِقٌۢ #ወሬን” ቢያመጣላችሁ #በስህተት ላይ ኾናችሁ ሕዝቦችን #እንዳትጎዱ እና በሠራችሁት ነገር ላይ #ተጸጸቾች እንዳትኾኑ #አረጋግጡ፡፡
ይህንን ካደረግም በኃላ ትረካዎችን በአግድም”horizontal” እና በተፋሰስ”vertical” መረዳት ይቻላል፤ ትረካዎቹ በአግድም ሲተረኩ በሁለት እረድፍ ይተረካሉ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “አሐድ” آحاد አንድ ትረካ በአንድ ሙስኒድ ከተተረከ ተራኪው “አሐድ” ይባላል፤ ለምሳሌ በኡመር”ረ.አ.” የተተረከው ትረካ ልብ ይለዋል፤
2ኛ. “ሙተዋቲር” مُتَواتِر ደግሞ አንድ ትረካ ከአንድ በላይ ሙስኒድ በጀመዓ የሚደረግ ትረካ ነው።
ትረካዎቹ በተፋሰስ ሲተረኩ በሁለት እረድፍ ይተረካሉ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ገሪብ” غَرِيْب ማለት የትረካው ሰንሰለት ላይ አንድ ተራኪ ሲሆን ያ ትረካ “ገሪብ” ይባላል።
2ኛ.”አዚይዝ” عَزِيْز የትረካው ሰንሰለት ሁለትና ከሁለት ተራኪዎች በላይ ሲተርኩት ያ ትረካ “አዚይዝ” ይባላል።
ትረካዎች የሚያነጣጥሩበት ሶስት ባህርያት አሉት፤ እነርሱም፦
1ኛ. “መርፉዕ” مَرْفُوْع ስለ ነብያችን”ﷺ” የንግግር ባህርይ የሚተረክ ትረካ ነው፣
2ኛ. “መውቁፍ” مَوْقُوْف ስለ ሶሐባህ ባህርይ የሚተረክ ትረካ ሲሆን፣
3ኛ. “መቅጡዕ” مَقْطُوْع ደግሞ ስለ ታቢኢይ ባህርይ የሚተረክ ትረካ ነው።
ዋቢ መጽሐፍ፦
1. “Nukhbat al-Fikar” Author: Ibn Hajr al Asqalani
2. “Studies in Hadith Methodology and Literature”, by Muhammad Mustafa Al-A’zami
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ነፍስ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
75፥2 *ራሷን ወቃሽ በኾነች ነፍስም እምላለሁ*፡፡ በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ፡፡ وَلَا أُقْسِمُ بِالنَّفْسِ اللَّوَّامَةِ
ቁርኣን ላይ ስለ ነፍስ እንደየ ዐውዱ የተለያየ አጠቃቀም ይጠቀማል፤ ይህንን በአጽንዖትና በአንክሮት ማየት ይቻላል፤ "ነፍስ" نَفْس የሚለው ቃል ድርብ ተውላጠ-ስም”reflexive pronoun” ሲሆን “ራስነት”own self-hood” ነው፤ በመጀመሪያ መደብ "ነፍሢ" نَفْسِي ማለት "እራሴ" ፤ በሁለተኛ መደብ "ነፍሢከ" نَفْسِكَ ማለት "እራስህ" እና በሦስተኛ መደብ "ነፍሢሂ" نَفْسِهِ "ራሱ" የሚል መደብ ተውላጠ-ስም ነው፦
4፥79 ከደግም የሚያገኝህ ከአላህ ነው፤ ከፉዉም የሚደርስብህ *ከራስህ* ነው፤ مَّا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ ۖ وَمَا أَصَابَكَ مِن سَيِّئَةٍ فَمِن نَّفْسِكَ ۚ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
“ራስህ” የሚለው ቃል “ነፍሲከ” نَفْسِكَ ሲሆን ማንነትን”identity” ያሳያል፤ “ነፍስ” ነባቢ(ተናጋሪ)፣ ዐዋቂ፣ ሕያው ማንነትን ይገልጻል፤ ለምሳሌ አላህ የራሱ ማንት ስላለው ነባቢ መለኮት፣ ዐዋቂ መለኮት፣ ሕያው መለኮት ነው። የአላህ ማንነት በራሱ ተብቃቂ ሲሆን በሕያውነቱ ጅማሬ ስለሌለው ፍጡር አይደለም፤ በሕያውነቱ ፍጻሜ ስለሌለው የማይሞት ነው፤ ለዚህ ነው “ነፍሲ” نَفْسِي ማለትም “እራሴ” የሚለው፦
20፥41 *ለነፍሴም መረጥኩህ*፡፡ وَاصْطَنَعْتُكَ لِنَفْسِي
በዚህ አንቀጽ ላይ “ለነፍሴ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሊነፍሢ” لِنَفْسِي ሲሆን “ለራሴ” ማለት ነው፤ እንግዲህ ነፍስ ማለት እራስነት”own self-hood” ማለት ከሆነ አላህ፦ "ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁ" ሲል ከአንድ ማንነት የፈጠራችሁ ማለት ነው፦
4፥1 *እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
“ነፍሥ” نَفْس የሚለው ቃል አደምን ያሳያል፤ “መቀናጃዋ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ”ዘውጀሃ” زَوْجَهَا ሲሆን የአደም ጥንድን ያሳያል፤ ይህቺም ጥንድ ሐዋ ናት፤ "ነፍሥ" በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ "ከ" የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደም መፈጠራችንን ያሳያል፤ “ከእነርሱም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሁማ” مِنْهُمَا ሲሆን ሙተና ማለትም ሁለትዮሽ”dual” የሚያሳይ ነው፤ "እነርሱም" በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ "ከ" የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደምና ከሐዋ መፈጠራችንን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች ተፈጠረ፦
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ
"ወንድ" እና "ሴት" በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ "ከ" የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ሰዎች ከወንድና ከሴት መፈጠራቸውን ያሳያል፤ ስለዚህ እያንዳንዱ ሰው ከወንድና ከሴት ይፈጠር እንጂ የራሱ ነፍስ ማለትም የሚጠየቅበት ማንነት አለው፦
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
2፥286 *አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም*፡፡ لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
ስለዚህ እያንዳንዱ ሰው የራሱ ማንነት አለው፤ ለምሳሌ አንድ ሰው ሰውን ሲገድል "ነፍሰ ገዳይ" ነው፦
17፥33 *ያቺንም አላህ ያወገዛትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ*፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَق
28፥33 ሙሳ አለ «ጌታዬ ሆይ! እኔ ከእነርሱ *ነፍስን ገድያለሁ*፡፡ ስለዚህ እንዳይገድሉኝ እፈራለሁ፡፡ قَالَ رَبِّ إِنِّي قَتَلْتُ مِنْهُمْ نَفْسًا فَأَخَافُ أَن يَقْتُلُونِ
"ነፍስን አትግደሉ" የሚለው ነፍስ የሚገደል ማንነት እንደሆነ ያሳያል፤ ይህ ማንነት መዳረሻው ሞትን መቅመስ ነው፦
3፥185 *ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት*፡፡ ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَإِنَّمَا تُوَفَّوْنَ أُجُورَكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ
39፥30 *አንተ ሟች ነህ፤ እነርሱም ሟቾች ናቸው*፡፡ إِنَّكَ مَيِّتٌ وَإِنَّهُم مَّيِّتُونَ
ልብ አድርግ "ነፍስ" የሚለው "እኔ" "እኛ" "አንተ" "አንቺ" "እናንተ" "እርሱ" "እርሷ" "እነርሱ" የሚለውን ተውላጠ-ስም ተክቶ የሚመጣ ነው። እዚህ ድረስ ከተግባባን በሰው ማንነት ውስጥ ውሳጣዊ፣ ረቂቅ፣ ምጡቅ፣ የማይታይ፣ የማይዳሰስ፣ የማይጨበጥ ነገር አለ፤ ይህ ነገር ሩሕ ይባላል፤ “ሩሕ” رُّوح ማለት “መንፈስ” ማለት ሲሆን ይህ የሰው መንፈስ ሥረ-መሰረቱ ከዐፈር ሳይሆን ከጌታችን ነገር ነው፤ ስለ “ሩሕ” የተሰጠን ዕውቀት ጥቂት ብቻ ነው፦
17፥85 *ስለ ሩሕም ይጠይቁሃል፤ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው፤ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው*፡፡ وَيَسْـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلرُّوحِ ۖ قُلِ ٱلرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّى وَمَآ أُوتِيتُم مِّنَ ٱلْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًۭا
ነፍሥ የሚለው ቃል ሩሕን ለማመልከት ተለዋዋጭ ቃል ሆኖ ይመጣል፦
39፥42 *አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል*፡፡ ያችንም ያልሞተችውን *በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል”*፡፡ ٱللَّهُ يَتَوَفَّى ٱلْأَنفُسَ حِينَ مَوْتِهَا وَٱلَّتِى لَمْ تَمُتْ فِى مَنَامِهَا
“በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል” ማለት አንደኛ እንያንዳንዷ ነፍስ ሟች መሆኗን ያሳያል፤ ሁለተኛ አላህ መልአከ ሞትን ልኮ ነፍስን በሞታቸው ጊዜ “ይወስዳታል፤ አሁንም “ይወስዳችኃል” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው፦
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
75፥2 *ራሷን ወቃሽ በኾነች ነፍስም እምላለሁ*፡፡ በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ፡፡ وَلَا أُقْسِمُ بِالنَّفْسِ اللَّوَّامَةِ
ቁርኣን ላይ ስለ ነፍስ እንደየ ዐውዱ የተለያየ አጠቃቀም ይጠቀማል፤ ይህንን በአጽንዖትና በአንክሮት ማየት ይቻላል፤ "ነፍስ" نَفْس የሚለው ቃል ድርብ ተውላጠ-ስም”reflexive pronoun” ሲሆን “ራስነት”own self-hood” ነው፤ በመጀመሪያ መደብ "ነፍሢ" نَفْسِي ማለት "እራሴ" ፤ በሁለተኛ መደብ "ነፍሢከ" نَفْسِكَ ማለት "እራስህ" እና በሦስተኛ መደብ "ነፍሢሂ" نَفْسِهِ "ራሱ" የሚል መደብ ተውላጠ-ስም ነው፦
4፥79 ከደግም የሚያገኝህ ከአላህ ነው፤ ከፉዉም የሚደርስብህ *ከራስህ* ነው፤ مَّا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ ۖ وَمَا أَصَابَكَ مِن سَيِّئَةٍ فَمِن نَّفْسِكَ ۚ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
“ራስህ” የሚለው ቃል “ነፍሲከ” نَفْسِكَ ሲሆን ማንነትን”identity” ያሳያል፤ “ነፍስ” ነባቢ(ተናጋሪ)፣ ዐዋቂ፣ ሕያው ማንነትን ይገልጻል፤ ለምሳሌ አላህ የራሱ ማንት ስላለው ነባቢ መለኮት፣ ዐዋቂ መለኮት፣ ሕያው መለኮት ነው። የአላህ ማንነት በራሱ ተብቃቂ ሲሆን በሕያውነቱ ጅማሬ ስለሌለው ፍጡር አይደለም፤ በሕያውነቱ ፍጻሜ ስለሌለው የማይሞት ነው፤ ለዚህ ነው “ነፍሲ” نَفْسِي ማለትም “እራሴ” የሚለው፦
20፥41 *ለነፍሴም መረጥኩህ*፡፡ وَاصْطَنَعْتُكَ لِنَفْسِي
በዚህ አንቀጽ ላይ “ለነፍሴ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሊነፍሢ” لِنَفْسِي ሲሆን “ለራሴ” ማለት ነው፤ እንግዲህ ነፍስ ማለት እራስነት”own self-hood” ማለት ከሆነ አላህ፦ "ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁ" ሲል ከአንድ ማንነት የፈጠራችሁ ማለት ነው፦
4፥1 *እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
“ነፍሥ” نَفْس የሚለው ቃል አደምን ያሳያል፤ “መቀናጃዋ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ”ዘውጀሃ” زَوْجَهَا ሲሆን የአደም ጥንድን ያሳያል፤ ይህቺም ጥንድ ሐዋ ናት፤ "ነፍሥ" በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ "ከ" የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደም መፈጠራችንን ያሳያል፤ “ከእነርሱም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሁማ” مِنْهُمَا ሲሆን ሙተና ማለትም ሁለትዮሽ”dual” የሚያሳይ ነው፤ "እነርሱም" በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ "ከ" የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደምና ከሐዋ መፈጠራችንን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፤ ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች ተፈጠረ፦
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ
"ወንድ" እና "ሴት" በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ "ከ" የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ሰዎች ከወንድና ከሴት መፈጠራቸውን ያሳያል፤ ስለዚህ እያንዳንዱ ሰው ከወንድና ከሴት ይፈጠር እንጂ የራሱ ነፍስ ማለትም የሚጠየቅበት ማንነት አለው፦
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
2፥286 *አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም*፡፡ لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
ስለዚህ እያንዳንዱ ሰው የራሱ ማንነት አለው፤ ለምሳሌ አንድ ሰው ሰውን ሲገድል "ነፍሰ ገዳይ" ነው፦
17፥33 *ያቺንም አላህ ያወገዛትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ*፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَق
28፥33 ሙሳ አለ «ጌታዬ ሆይ! እኔ ከእነርሱ *ነፍስን ገድያለሁ*፡፡ ስለዚህ እንዳይገድሉኝ እፈራለሁ፡፡ قَالَ رَبِّ إِنِّي قَتَلْتُ مِنْهُمْ نَفْسًا فَأَخَافُ أَن يَقْتُلُونِ
"ነፍስን አትግደሉ" የሚለው ነፍስ የሚገደል ማንነት እንደሆነ ያሳያል፤ ይህ ማንነት መዳረሻው ሞትን መቅመስ ነው፦
3፥185 *ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት*፡፡ ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَإِنَّمَا تُوَفَّوْنَ أُجُورَكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ
39፥30 *አንተ ሟች ነህ፤ እነርሱም ሟቾች ናቸው*፡፡ إِنَّكَ مَيِّتٌ وَإِنَّهُم مَّيِّتُونَ
ልብ አድርግ "ነፍስ" የሚለው "እኔ" "እኛ" "አንተ" "አንቺ" "እናንተ" "እርሱ" "እርሷ" "እነርሱ" የሚለውን ተውላጠ-ስም ተክቶ የሚመጣ ነው። እዚህ ድረስ ከተግባባን በሰው ማንነት ውስጥ ውሳጣዊ፣ ረቂቅ፣ ምጡቅ፣ የማይታይ፣ የማይዳሰስ፣ የማይጨበጥ ነገር አለ፤ ይህ ነገር ሩሕ ይባላል፤ “ሩሕ” رُّوح ማለት “መንፈስ” ማለት ሲሆን ይህ የሰው መንፈስ ሥረ-መሰረቱ ከዐፈር ሳይሆን ከጌታችን ነገር ነው፤ ስለ “ሩሕ” የተሰጠን ዕውቀት ጥቂት ብቻ ነው፦
17፥85 *ስለ ሩሕም ይጠይቁሃል፤ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው፤ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው*፡፡ وَيَسْـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلرُّوحِ ۖ قُلِ ٱلرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّى وَمَآ أُوتِيتُم مِّنَ ٱلْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًۭا
ነፍሥ የሚለው ቃል ሩሕን ለማመልከት ተለዋዋጭ ቃል ሆኖ ይመጣል፦
39፥42 *አላህ ነፍሶችን በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል*፡፡ ያችንም ያልሞተችውን *በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል”*፡፡ ٱللَّهُ يَتَوَفَّى ٱلْأَنفُسَ حِينَ مَوْتِهَا وَٱلَّتِى لَمْ تَمُتْ فِى مَنَامِهَا
“በሞታቸው ጊዜ ይወስዳል” ማለት አንደኛ እንያንዳንዷ ነፍስ ሟች መሆኗን ያሳያል፤ ሁለተኛ አላህ መልአከ ሞትን ልኮ ነፍስን በሞታቸው ጊዜ “ይወስዳታል፤ አሁንም “ይወስዳችኃል” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው፦
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
ከዚያ የሞት መላእክት ያናግራሉ፤ የሚያናግሩት ሩሕዎችን ነው፦
7፥37 የሞት መልክተኞቻችንም *”የሚወስዷቸው ኾነው በመጡባቸው ጊዜ”* «ከአላህ ሌላ የምትጠሯቸው የነበራችሁት የት አሉ» ይሏቸዋል፡፡ «ከእኛ ተሰወሩን» ይላሉ፡፡ እነርሱም ከሃዲያን እንደነበሩ በነፍሶቻቸው ላይ ይመሰክራሉ፡፡ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءَتْهُمْ رُسُلُنَا يَتَوَفَّوْنَهُمْ قَالُوٓا۟ أَيْنَ مَا كُنتُمْ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ ۖ قَالُوا۟ ضَلُّوا۟ عَنَّا وَشَهِدُوا۟ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ أَنَّهُمْ كَانُوا۟ كَٰفِرِين
23፥99 አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል፦ *«ጌታዬ ሆይ! ወደ ምድረ ዓለም መልሱኝ*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا جَاءَ أَحَدَهُمُ الْمَوْتُ قَالَ رَبِّ ارْجِعُونِ
23፥100 *«በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡» ይህን ከማለት ይከልከል፡፡ እርስዋ እርሱ ተናጋሪዋ የኾነች ከንቱ ቃል ናት*፡፡ لَعَلِّي أَعْمَلُ صَالِحًا فِيمَا تَرَكْتُ ۚ كَلَّا ۚ إِنَّهَا كَلِمَةٌ هُوَ قَائِلُهَا
“ያችንም ያልሞተችውን ነፍስ በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል” በእንቅልፍ ጊዜ ማስተኛትን ያመለክታል፤ “ይወስዳል” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፈ” يَتَوَفَّى ሲሆን በሌላ አንቀፅ ላይ “የሚያስተኛችሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው፦
6፥60 እርሱም ያ በሌሊት *”የሚያስተኛችሁ”* በቀንም የሠራችሁትን ሁሉ የሚያውቅ ከዚያም የተወሰነው ጊዜ ይፈፀም ዘንድ በእርሱ በቀን ውስጥ *”የሚቀሰቅሳችሁ”* ነው፡፡ ከዚያም *”መመለሻችሁ ወደ እርሱ ነው”*፡፡ ከዚያም ትሠሩት የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِى يَتَوَفَّىٰكُم بِٱلَّيْلِ وَيَعْلَمُ مَا جَرَحْتُم بِٱلنَّهَارِ ثُمَّ يَبْعَثُكُمْ فِيهِ لِيُقْضَىٰٓ أَجَلٌۭ مُّسَمًّۭى ۖ ثُمَّ إِلَيْهِ مَرْجِعُكُمْ ثُمَّ يُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
የሰው አካል እረፍት ሲያደርግ ነገር ግን የሰው መንፈስ ያለ ዓይን ታያለች፣ ያለ ጆሮ ትሰማለች፣ ያለ እግር ትሄዳለች፣ ያለ አፍ ትናገራለች፤ ይህ ህልም ይባላል፤ በእንቅልፍ ጊዜ ሩሕ ከአካላችን ጋር እንዴት እንደምትለያይ ልምምድ ላይ ናት። ይህቺ ሩሕ በትንሳኤ ቀን የፈረሰውን አካል ሕያው ይሆንባት እና ሰው ይቀሰቀሳል፦
75፥2 *ራሷን ወቃሽ በኾነች ነፍስም እምላለሁ*፡፡ በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ፡፡ وَلَا أُقْسِمُ بِالنَّفْسِ اللَّوَّامَةِ
በቁርኣን "ነፍስ" አንዳንዴ “ነፍሢያን” نفسيه ማለትም "የውስጥ ዝንባሌን"inclination" ለማመልከት ይጠቀምበታል፦
12፥53 «ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር *”በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
6፥164 በላቸው «እርሱ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን *ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም*፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለ ነፍስ በባይብል እናያለን....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
7፥37 የሞት መልክተኞቻችንም *”የሚወስዷቸው ኾነው በመጡባቸው ጊዜ”* «ከአላህ ሌላ የምትጠሯቸው የነበራችሁት የት አሉ» ይሏቸዋል፡፡ «ከእኛ ተሰወሩን» ይላሉ፡፡ እነርሱም ከሃዲያን እንደነበሩ በነፍሶቻቸው ላይ ይመሰክራሉ፡፡ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءَتْهُمْ رُسُلُنَا يَتَوَفَّوْنَهُمْ قَالُوٓا۟ أَيْنَ مَا كُنتُمْ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ ۖ قَالُوا۟ ضَلُّوا۟ عَنَّا وَشَهِدُوا۟ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ أَنَّهُمْ كَانُوا۟ كَٰفِرِين
23፥99 አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል፦ *«ጌታዬ ሆይ! ወደ ምድረ ዓለም መልሱኝ*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا جَاءَ أَحَدَهُمُ الْمَوْتُ قَالَ رَبِّ ارْجِعُونِ
23፥100 *«በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡» ይህን ከማለት ይከልከል፡፡ እርስዋ እርሱ ተናጋሪዋ የኾነች ከንቱ ቃል ናት*፡፡ لَعَلِّي أَعْمَلُ صَالِحًا فِيمَا تَرَكْتُ ۚ كَلَّا ۚ إِنَّهَا كَلِمَةٌ هُوَ قَائِلُهَا
“ያችንም ያልሞተችውን ነፍስ በእንቅልፏ ጊዜ ይወስዳታል” በእንቅልፍ ጊዜ ማስተኛትን ያመለክታል፤ “ይወስዳል” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፈ” يَتَوَفَّى ሲሆን በሌላ አንቀፅ ላይ “የሚያስተኛችሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የተወፍፋኩም” يَتَوَفَّاكُمْ ነው፦
6፥60 እርሱም ያ በሌሊት *”የሚያስተኛችሁ”* በቀንም የሠራችሁትን ሁሉ የሚያውቅ ከዚያም የተወሰነው ጊዜ ይፈፀም ዘንድ በእርሱ በቀን ውስጥ *”የሚቀሰቅሳችሁ”* ነው፡፡ ከዚያም *”መመለሻችሁ ወደ እርሱ ነው”*፡፡ ከዚያም ትሠሩት የነበራችሁትን ሁሉ ይነግራችኋል፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِى يَتَوَفَّىٰكُم بِٱلَّيْلِ وَيَعْلَمُ مَا جَرَحْتُم بِٱلنَّهَارِ ثُمَّ يَبْعَثُكُمْ فِيهِ لِيُقْضَىٰٓ أَجَلٌۭ مُّسَمًّۭى ۖ ثُمَّ إِلَيْهِ مَرْجِعُكُمْ ثُمَّ يُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
የሰው አካል እረፍት ሲያደርግ ነገር ግን የሰው መንፈስ ያለ ዓይን ታያለች፣ ያለ ጆሮ ትሰማለች፣ ያለ እግር ትሄዳለች፣ ያለ አፍ ትናገራለች፤ ይህ ህልም ይባላል፤ በእንቅልፍ ጊዜ ሩሕ ከአካላችን ጋር እንዴት እንደምትለያይ ልምምድ ላይ ናት። ይህቺ ሩሕ በትንሳኤ ቀን የፈረሰውን አካል ሕያው ይሆንባት እና ሰው ይቀሰቀሳል፦
75፥2 *ራሷን ወቃሽ በኾነች ነፍስም እምላለሁ*፡፡ በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ፡፡ وَلَا أُقْسِمُ بِالنَّفْسِ اللَّوَّامَةِ
በቁርኣን "ነፍስ" አንዳንዴ “ነፍሢያን” نفسيه ማለትም "የውስጥ ዝንባሌን"inclination" ለማመልከት ይጠቀምበታል፦
12፥53 «ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር *”በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
6፥164 በላቸው «እርሱ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን *ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም*፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለ ነፍስ በባይብል እናያለን....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ነፍስ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
75፥2 *ራሷን ወቃሽ በኾነች ነፍስም እምላለሁ*፡፡ በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ፡፡ وَلَا أُقْسِمُ بِالنَّفْسِ اللَّوَّامَةِ
"ነፍስ" ማለት እንደ አማርኛ የቋንቋ ምሁራን "ልባዊት" ማለትም "ዕውቀት"፣ "ነባቢት" ማለትም "ንግግር"፣ "ህያዊት" ማለትም "ሕይወት" ነው ይሉታል።
የግሪክ ኮይኔ ምሁራን "ፕስሂ" ψυχή ማለት "ናኡስ" ˈnaʊs ማለትም "ዕውቀት"፣ "ቱሞስ" θυμός ማለትም "ስሜት" ለምሳሌ፦ መውደድ፣ መጥላት፣ ማዘን፣ መደሰት፣ መቆጣት እና መታገስ ወዘተ... እና "ኤሮስ" ἔρως "ፍላጎት" ወይም "ፈቃድ" ነው።
የዕብራይስጥ ምሁራን "ነፈሽ" נפש ማለት "ግላዊነት" ወይም "ራስነት" መሆንን ያመለክታል፤ ይህ ቃል በብሉይ ኪዳን 754 ጊዜ የተጠቀሰ ሲሆን "መንፈስን" "እስትንፋስን" ህይወትን" "ተክለ-ሰውነትን"body" "ማንነትን"person" "ልብን" "አዕምሮን" ወዘተ ለማመልከት አገልግሎት ላይ ውሏል።
እዚህ ድረስ ከተግባባን ፈጣሪ የራሱን ማንነትን እና ስሜቱን ለመግለፅ "ነፍሴ" የሚል አገናዛቢ ተውላጠ ስም ይጠቀማል፤ ይደሰታል ይጠላል፦
ኤርምያስ 12፥7 ቤቴን ትቼአለሁ ርስቴንም ጥያለሁ፥ *"ነፍሴም" የምትወድዳትን* በጠላቶችዋ እጅ አሳልፌ ሰጥቻለሁ።
ዘሌዋውያን 26፥11 ማደሪያዬንም በእናንተ መካከል አደርጋለሁ፤ *"ነፍሴም" አትጸየፋችሁም*።
ዘሌዋውያን 26፥30 *"ነፍሴም" ትጸየፋችኋለች*።
ኢሳይያስ 1፥14 መባቻችሁንና በዓላቶቻችሁን *"ነፍሴ" ጠልታለች*
ኢሳይያስ 42፥1 እነሆ ደግፌ የያዝሁት ባሪያዬ፤ *"ነፍሴ" ደስ የተሰኘችበት ምርጤ*፤ በእርሱ ላይ መንፈሴን አድርጌአለሁ፥
ኤርምያስ 5፥9 በውኑ ስለ እነዚህ ነገሮች አልቀሥፍምን? ይላል እግዚአብሔር፤ *"ነፍሴስ" እንደዚህ ባለ ሕዝብ ላይ አትበቀልምን*?
ኤርምያስ 5፥29 በውኑ ስለ እነዚህ ነገሮች አልቀሥፍምን? ይላል እግዚአብሔር *"ነፍሴስ" እንደዚህ ባለ ሕዝብ ላይ አትበቀልምን*?
ኤርምያስ 9፥9 በውኑ ስለዚህ ነገር አልቀሥፍምን? ይላል እግዚአብሔር፤ *ነፍሴስ እንደዚህ ባለ ሕዝብ ላይ አትበቀልምን*?
ኤርምያስ 6፥8 ኢየሩሳሌም ሆይ፥ *"ነፍሴ" ከአንቺ እንዳትለይ*፥ አንቺንም ባድማና ወና እንዳላደርግሽ፥ ተግሣጽን ተቀበዪ።
ሕዝቅኤል 23፥18 ግልሙትናዋንም ገለጠች ኅፍረተ ሥጋዋንም አሳየች፤ *"ነፍሴም" ከእኅትዋ እንደ ተለየች እንዲሁ "ነፍሴ" ከእርስዋ ተለየች*።
ለሰው "ነፍስ" የሚለው ቃል "መንፈስ" ለሚለው ቃል ተለዋዋጭ ሆኖ መጥቷል፦
ማቴዎስ 10፥28 *"አካልንም" σῶμα የሚገድሉትን "ነፍስን" ψυχή ግን መግደል የማይቻላቸውን አትፍሩ፤ ይልቅስ ነፍስንም አካልንም በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን ፍሩ*።
በብሉይ ግሪክ ሰፕቱጀንት እና በአዲስ ግሪክ ኮይኔ ውስጥ “ሶማ” σῶμα ማለት “አካል” ማለት ሲሆን እዚህ ዐውድ ላይ "ነፍስ" የአካል ተቃራኒ እና የመንፈስ ተለዋዋጭ ቃል ሆኖ መጥቷል ማለት ነው፦
ያዕቆብ 2፥26 *"ከመንፈስ" πνεῦμα የተለየ "አካል" σῶμα የሞተ እንደ ሆነ* እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።
መንፈስ ከአካል ሲለይ አካል ይሞታል፤ "ከመንፈስ የተለየ አካል የሞተ ነው" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ "አካል" ደግሞ "ስጋን" ለማመልከት ነው የገባው፦
1 ቆሮንቶስ 7፥34 ያልተጋባች ሴትና ድንግል *"በአካል" σώματι እና "በመንፈስ" πνεύματι እንዲቀደሱ የጌታን ነገር ያስባሉ*፤
2 ቆሮንቶስ 7፥1 እንግዲህ፥ ወዳጆች ሆይ፥ የዚህ ተስፋ ቃል ካለን፥ በእግዚአብሔር ፍርሃት ቅድስናን ፍጹም እያደረግን *"ሥጋን" σαρκὸς እና "መንፈስን" πνεύματος ከሚያረክስ ሁሉ ራሳችንን እናንጻ*።
በብሉይ ግሪክ ሰፕቱጀንት እና በአዲስ ግሪክ ኮይኔ ውስጥ “ኑማ” πνεῦμα የሚለው ቃል "መንፈስ" ማለት ነው፤ ይህ የሰው መንፈስ ከፈጣሪ እፍ በማለት የተሰጠ እና የተፈጠረ ነው፦
ዘፍጥረት 2፥7 በአፍንጫውም የሕይወት እስትንፋስን* እፍ አለበት፤ ሰውም ሕያው ነፍስ ሆነ።
ዘካርያስ 12፥1 *የሰውንም መንፈስ በውስጡ የሠራ* እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።
"የሰራ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ የሰው መንፈስ የተሰራ ነገር ሆኖ በሰው ውስጥ የሚኖር ረቂቅ እና ምጡቅ ነገር ነው። ሰው ውጫዊ ተፈጥሮ ማለትም አካል እንዳለው ሁሉ ውሳጣዊ ተፈጥሮ "መንፈስ" አለው፤ በሰው ውስጥ ሰው የራሱ መንፈስ አለው፦
ኢዮብ 32፥8 *ነገር ግን በሰው ውስጥ መንፈስ አለ*።
1 ቆሮንቶስ 2፥11 *በእርሱ ውስጥ ካለው ከሰው መንፈስ* በቀር ለሰው ያለውን የሚያውቅ ሰው ማን ነው?
"ሰው" የሚለው ቃል ለሁለቱም ማለትም ለአካልም ለመንፈስም ይውላል፤ ሁለቱም ሰው ተብለዋል፦
2 ቆሮንቶስ 4፥16 ስለዚህም አንታክትም፥ ነገር ግን *የውጭው ሰውነታችን ἄνθρωπος ቢጠፋ እንኳ የውስጡ ሰውነታችን* ἄνθρωπος ዕለት ዕለት ይታደሳል።
"የውጪ ሰውነት" አካል ሲሆን "የውስጥ ሰውነት" መንፈስ ነው፤ "ሰውነት" ተብሎ የተተረጎመው ቃል "አንትሮፖስ" ἄνθρωπος ሲሆን "ሰው" ማለት ነው፤ ስለ ሰው የሚያጠናው ምርምር "አትንሮፓሎጅይ"Anthropology" ቃሉ የተወሰደው "አንትሮፖስ" ἄνθρωπος ከሚለው ግሪክ ኮይኔ ነው። የሚታየው አካል ለጊዜው ነው ይፈራርሳል፤ የማይታየው መንፈስ ግን ለዘላለም ነው፦
2 ቆሮንቶስ 4፥18 *የሚታየው የጊዜው ነውና፥ የማይታየው ግን የዘላለም ነው*።
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
75፥2 *ራሷን ወቃሽ በኾነች ነፍስም እምላለሁ*፡፡ በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ፡፡ وَلَا أُقْسِمُ بِالنَّفْسِ اللَّوَّامَةِ
"ነፍስ" ማለት እንደ አማርኛ የቋንቋ ምሁራን "ልባዊት" ማለትም "ዕውቀት"፣ "ነባቢት" ማለትም "ንግግር"፣ "ህያዊት" ማለትም "ሕይወት" ነው ይሉታል።
የግሪክ ኮይኔ ምሁራን "ፕስሂ" ψυχή ማለት "ናኡስ" ˈnaʊs ማለትም "ዕውቀት"፣ "ቱሞስ" θυμός ማለትም "ስሜት" ለምሳሌ፦ መውደድ፣ መጥላት፣ ማዘን፣ መደሰት፣ መቆጣት እና መታገስ ወዘተ... እና "ኤሮስ" ἔρως "ፍላጎት" ወይም "ፈቃድ" ነው።
የዕብራይስጥ ምሁራን "ነፈሽ" נפש ማለት "ግላዊነት" ወይም "ራስነት" መሆንን ያመለክታል፤ ይህ ቃል በብሉይ ኪዳን 754 ጊዜ የተጠቀሰ ሲሆን "መንፈስን" "እስትንፋስን" ህይወትን" "ተክለ-ሰውነትን"body" "ማንነትን"person" "ልብን" "አዕምሮን" ወዘተ ለማመልከት አገልግሎት ላይ ውሏል።
እዚህ ድረስ ከተግባባን ፈጣሪ የራሱን ማንነትን እና ስሜቱን ለመግለፅ "ነፍሴ" የሚል አገናዛቢ ተውላጠ ስም ይጠቀማል፤ ይደሰታል ይጠላል፦
ኤርምያስ 12፥7 ቤቴን ትቼአለሁ ርስቴንም ጥያለሁ፥ *"ነፍሴም" የምትወድዳትን* በጠላቶችዋ እጅ አሳልፌ ሰጥቻለሁ።
ዘሌዋውያን 26፥11 ማደሪያዬንም በእናንተ መካከል አደርጋለሁ፤ *"ነፍሴም" አትጸየፋችሁም*።
ዘሌዋውያን 26፥30 *"ነፍሴም" ትጸየፋችኋለች*።
ኢሳይያስ 1፥14 መባቻችሁንና በዓላቶቻችሁን *"ነፍሴ" ጠልታለች*
ኢሳይያስ 42፥1 እነሆ ደግፌ የያዝሁት ባሪያዬ፤ *"ነፍሴ" ደስ የተሰኘችበት ምርጤ*፤ በእርሱ ላይ መንፈሴን አድርጌአለሁ፥
ኤርምያስ 5፥9 በውኑ ስለ እነዚህ ነገሮች አልቀሥፍምን? ይላል እግዚአብሔር፤ *"ነፍሴስ" እንደዚህ ባለ ሕዝብ ላይ አትበቀልምን*?
ኤርምያስ 5፥29 በውኑ ስለ እነዚህ ነገሮች አልቀሥፍምን? ይላል እግዚአብሔር *"ነፍሴስ" እንደዚህ ባለ ሕዝብ ላይ አትበቀልምን*?
ኤርምያስ 9፥9 በውኑ ስለዚህ ነገር አልቀሥፍምን? ይላል እግዚአብሔር፤ *ነፍሴስ እንደዚህ ባለ ሕዝብ ላይ አትበቀልምን*?
ኤርምያስ 6፥8 ኢየሩሳሌም ሆይ፥ *"ነፍሴ" ከአንቺ እንዳትለይ*፥ አንቺንም ባድማና ወና እንዳላደርግሽ፥ ተግሣጽን ተቀበዪ።
ሕዝቅኤል 23፥18 ግልሙትናዋንም ገለጠች ኅፍረተ ሥጋዋንም አሳየች፤ *"ነፍሴም" ከእኅትዋ እንደ ተለየች እንዲሁ "ነፍሴ" ከእርስዋ ተለየች*።
ለሰው "ነፍስ" የሚለው ቃል "መንፈስ" ለሚለው ቃል ተለዋዋጭ ሆኖ መጥቷል፦
ማቴዎስ 10፥28 *"አካልንም" σῶμα የሚገድሉትን "ነፍስን" ψυχή ግን መግደል የማይቻላቸውን አትፍሩ፤ ይልቅስ ነፍስንም አካልንም በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን ፍሩ*።
በብሉይ ግሪክ ሰፕቱጀንት እና በአዲስ ግሪክ ኮይኔ ውስጥ “ሶማ” σῶμα ማለት “አካል” ማለት ሲሆን እዚህ ዐውድ ላይ "ነፍስ" የአካል ተቃራኒ እና የመንፈስ ተለዋዋጭ ቃል ሆኖ መጥቷል ማለት ነው፦
ያዕቆብ 2፥26 *"ከመንፈስ" πνεῦμα የተለየ "አካል" σῶμα የሞተ እንደ ሆነ* እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።
መንፈስ ከአካል ሲለይ አካል ይሞታል፤ "ከመንፈስ የተለየ አካል የሞተ ነው" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ "አካል" ደግሞ "ስጋን" ለማመልከት ነው የገባው፦
1 ቆሮንቶስ 7፥34 ያልተጋባች ሴትና ድንግል *"በአካል" σώματι እና "በመንፈስ" πνεύματι እንዲቀደሱ የጌታን ነገር ያስባሉ*፤
2 ቆሮንቶስ 7፥1 እንግዲህ፥ ወዳጆች ሆይ፥ የዚህ ተስፋ ቃል ካለን፥ በእግዚአብሔር ፍርሃት ቅድስናን ፍጹም እያደረግን *"ሥጋን" σαρκὸς እና "መንፈስን" πνεύματος ከሚያረክስ ሁሉ ራሳችንን እናንጻ*።
በብሉይ ግሪክ ሰፕቱጀንት እና በአዲስ ግሪክ ኮይኔ ውስጥ “ኑማ” πνεῦμα የሚለው ቃል "መንፈስ" ማለት ነው፤ ይህ የሰው መንፈስ ከፈጣሪ እፍ በማለት የተሰጠ እና የተፈጠረ ነው፦
ዘፍጥረት 2፥7 በአፍንጫውም የሕይወት እስትንፋስን* እፍ አለበት፤ ሰውም ሕያው ነፍስ ሆነ።
ዘካርያስ 12፥1 *የሰውንም መንፈስ በውስጡ የሠራ* እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።
"የሰራ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ የሰው መንፈስ የተሰራ ነገር ሆኖ በሰው ውስጥ የሚኖር ረቂቅ እና ምጡቅ ነገር ነው። ሰው ውጫዊ ተፈጥሮ ማለትም አካል እንዳለው ሁሉ ውሳጣዊ ተፈጥሮ "መንፈስ" አለው፤ በሰው ውስጥ ሰው የራሱ መንፈስ አለው፦
ኢዮብ 32፥8 *ነገር ግን በሰው ውስጥ መንፈስ አለ*።
1 ቆሮንቶስ 2፥11 *በእርሱ ውስጥ ካለው ከሰው መንፈስ* በቀር ለሰው ያለውን የሚያውቅ ሰው ማን ነው?
"ሰው" የሚለው ቃል ለሁለቱም ማለትም ለአካልም ለመንፈስም ይውላል፤ ሁለቱም ሰው ተብለዋል፦
2 ቆሮንቶስ 4፥16 ስለዚህም አንታክትም፥ ነገር ግን *የውጭው ሰውነታችን ἄνθρωπος ቢጠፋ እንኳ የውስጡ ሰውነታችን* ἄνθρωπος ዕለት ዕለት ይታደሳል።
"የውጪ ሰውነት" አካል ሲሆን "የውስጥ ሰውነት" መንፈስ ነው፤ "ሰውነት" ተብሎ የተተረጎመው ቃል "አንትሮፖስ" ἄνθρωπος ሲሆን "ሰው" ማለት ነው፤ ስለ ሰው የሚያጠናው ምርምር "አትንሮፓሎጅይ"Anthropology" ቃሉ የተወሰደው "አንትሮፖስ" ἄνθρωπος ከሚለው ግሪክ ኮይኔ ነው። የሚታየው አካል ለጊዜው ነው ይፈራርሳል፤ የማይታየው መንፈስ ግን ለዘላለም ነው፦
2 ቆሮንቶስ 4፥18 *የሚታየው የጊዜው ነውና፥ የማይታየው ግን የዘላለም ነው*።
“ሩዋሕ” רוּחַ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል "መንፈስ" ማለት ሲሆን ይህ መንፈስ አካል ሕያው የሚሆንበት ነገር ነው፤ ይህ ሩዋሕ ወደ ፈጣሪ ሲመለስ ስጋ ወደ አፈር ይመለሳል፦
መክብብ 12፥7 *አፈርም ወደ ነበረበት ምድር ሳይመለስ፥ “መንፈስም” ר֫וּחַ ወደ "ሰጠው" ወደ እግዚአብሔር ሳይመለስ ፈጣሪህን አስብ*። NIV
መዝሙር 104፥29 *"መንፈሳቸውን" רוּחַ ታወጣለህ ይሞታሉም፥ ወደ አፈራቸውም ይመለሳሉ*። NIV
ኢዮብ 34፥14 እርሱ ልቡን ወደ ራሱ ቢመልስ፥ *"መንፈሱን" רוּחַ እና እስትንፋሱን ወደ ራሱ ቢሰበስብ፥ ሥጋ ለባሽ ሁሉ በአንድነት ይጠፋል፥ ሰውም ወደ አፈር ይመለሳል*።
ለሰው የሰጠውን መንፈስ ወደራሱ በማስጠጋት "መንፈሱ" ይላል፤ ይህ የሰው መንፈስ የእግዚአብሔር መብራት ነው፤ መንፈሶች ሁሉ የእርሱ ናቸው፦
ምሳሌ 20፥27 *የሰው መንፈስ የእግዚአብሔር መብራት ነው* የሆዱን ጕርጆች ሁሉ የሚመረምር።
ሕዝቅኤል 18፥4 *እነሆ፥ ነፍሳት ሁሉ የእኔ ናቸው፤ የአባት ነፍስ የእኔ እንደ ሆነች ደግሞ የልጅ ነፍስ የእኔ ናት*፤
ይህንን ሩዋሕ የሚወስዱት መላእክት ናቸው፦
ሉቃስ 16፥22 *ድሀውም ሞተ፥ መላእክትም ወደ አብርሃም እቅፍ ወሰዱት*፤ ባለ ጠጋው ደግሞ ሞተና ተቀበረ።
ሉቃስ 12፥20 እግዚአብሔር ግን፦ አንተ ሰነፍ፥ በዚች ሌሊት *ነፍስህን ከአንተ ሊወስዱአት ይፈልጓታል*፤ ይህስ የሰበሰብኸው ለማን ይሆናል? አለው።
"ነፍስ" የሚለው ቃል ማንነትን ያሳያል፤ ለምሳሌ አንድ ሰው ሌላን ማንነት ሲገድል "ነፍሰ ገዳይ" ይባላል፤ ነፍስም ትገደላለች፣ ትሞታለች፣ ትጠፋለች፦
ዘኁልቊ 35፥11 *በስሕተት "ነፍስ" נֶ֖פֶשׁ የገደለ ወደዚያ ይሸሽ ዘንድ* የመማፀኛ ከተሞች እንዲሆኑላችሁ ከተሞችን ለእናንት ለዩ።
ራእይ 16፥3 ሁለተኛውም ጽዋውን በባሕር ውስጥ አፈሰሰ፤ እንደ ሞተም ሰው ደም ሆነ፥ በባሕርም ከሚኖሩት ሕይወት ያለበት *"ነፍስ"ψυχὴ ሁሉ ሞተ*።
ዘፍጥረት 17፥14 የቍልፈቱን ሥጋ ያልተገረዘ ቈላፍ ሰው ሁሉ፥ *ያች "ነፍስ" הַנֶּ֥פֶשׁ ከወገንዋ ተለይታ ትጥፋ*፤ ቃል ኪዳኔን አፍርሳለችና።
እነዚህ አናቅጽ ላይ ነፍስ የሚገደል፣ የሚሞት እና የሚጠፋ እንደሆነ ያሳይል። ያ ማለት ነፍስ የአንድን ሰው ስብዕና ስለሚያመለክት ነው እንጂ መንፈስ በሚለው ስሌት ነፍስን መግደል ማንም አይችልም፦
ማቴዎስ 10፥28 *"አካልንም" σῶμα የሚገድሉትን "ነፍስን" ψυχή ግን መግደል የማይቻላቸውን አትፍሩ፤ ይልቅስ ነፍስንም አካልንም በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን ፍሩ*።
ስለ ነፍስ የባይብል አስተምህሮት ከቁርኣን ጋር ልዩነት የለውም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
መክብብ 12፥7 *አፈርም ወደ ነበረበት ምድር ሳይመለስ፥ “መንፈስም” ר֫וּחַ ወደ "ሰጠው" ወደ እግዚአብሔር ሳይመለስ ፈጣሪህን አስብ*። NIV
መዝሙር 104፥29 *"መንፈሳቸውን" רוּחַ ታወጣለህ ይሞታሉም፥ ወደ አፈራቸውም ይመለሳሉ*። NIV
ኢዮብ 34፥14 እርሱ ልቡን ወደ ራሱ ቢመልስ፥ *"መንፈሱን" רוּחַ እና እስትንፋሱን ወደ ራሱ ቢሰበስብ፥ ሥጋ ለባሽ ሁሉ በአንድነት ይጠፋል፥ ሰውም ወደ አፈር ይመለሳል*።
ለሰው የሰጠውን መንፈስ ወደራሱ በማስጠጋት "መንፈሱ" ይላል፤ ይህ የሰው መንፈስ የእግዚአብሔር መብራት ነው፤ መንፈሶች ሁሉ የእርሱ ናቸው፦
ምሳሌ 20፥27 *የሰው መንፈስ የእግዚአብሔር መብራት ነው* የሆዱን ጕርጆች ሁሉ የሚመረምር።
ሕዝቅኤል 18፥4 *እነሆ፥ ነፍሳት ሁሉ የእኔ ናቸው፤ የአባት ነፍስ የእኔ እንደ ሆነች ደግሞ የልጅ ነፍስ የእኔ ናት*፤
ይህንን ሩዋሕ የሚወስዱት መላእክት ናቸው፦
ሉቃስ 16፥22 *ድሀውም ሞተ፥ መላእክትም ወደ አብርሃም እቅፍ ወሰዱት*፤ ባለ ጠጋው ደግሞ ሞተና ተቀበረ።
ሉቃስ 12፥20 እግዚአብሔር ግን፦ አንተ ሰነፍ፥ በዚች ሌሊት *ነፍስህን ከአንተ ሊወስዱአት ይፈልጓታል*፤ ይህስ የሰበሰብኸው ለማን ይሆናል? አለው።
"ነፍስ" የሚለው ቃል ማንነትን ያሳያል፤ ለምሳሌ አንድ ሰው ሌላን ማንነት ሲገድል "ነፍሰ ገዳይ" ይባላል፤ ነፍስም ትገደላለች፣ ትሞታለች፣ ትጠፋለች፦
ዘኁልቊ 35፥11 *በስሕተት "ነፍስ" נֶ֖פֶשׁ የገደለ ወደዚያ ይሸሽ ዘንድ* የመማፀኛ ከተሞች እንዲሆኑላችሁ ከተሞችን ለእናንት ለዩ።
ራእይ 16፥3 ሁለተኛውም ጽዋውን በባሕር ውስጥ አፈሰሰ፤ እንደ ሞተም ሰው ደም ሆነ፥ በባሕርም ከሚኖሩት ሕይወት ያለበት *"ነፍስ"ψυχὴ ሁሉ ሞተ*።
ዘፍጥረት 17፥14 የቍልፈቱን ሥጋ ያልተገረዘ ቈላፍ ሰው ሁሉ፥ *ያች "ነፍስ" הַנֶּ֥פֶשׁ ከወገንዋ ተለይታ ትጥፋ*፤ ቃል ኪዳኔን አፍርሳለችና።
እነዚህ አናቅጽ ላይ ነፍስ የሚገደል፣ የሚሞት እና የሚጠፋ እንደሆነ ያሳይል። ያ ማለት ነፍስ የአንድን ሰው ስብዕና ስለሚያመለክት ነው እንጂ መንፈስ በሚለው ስሌት ነፍስን መግደል ማንም አይችልም፦
ማቴዎስ 10፥28 *"አካልንም" σῶμα የሚገድሉትን "ነፍስን" ψυχή ግን መግደል የማይቻላቸውን አትፍሩ፤ ይልቅስ ነፍስንም አካልንም በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን ፍሩ*።
ስለ ነፍስ የባይብል አስተምህሮት ከቁርኣን ጋር ልዩነት የለውም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አል-ወላእ ወል በራእ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
"አል-ወላእ ወል በራእ" الْوَلَاء وَالبَراء ማለት እውነትን ለማንገሥ ሐሰትን ለማርከሥ እና የአላህን ሉዓላዊነት ለማስፈን ከወቀሳና ከሙገሳ ነጻ የሆነ ትግል ነው።
"አል-ወላእ ወል በራእ" እራሱን የቻለ"አስል" أصل ማለትም "ቋንቋዊ ፍቺ"etymological meaning" እና "ኢስጢላሕ" اِصْطِلَاح ማለትም "ሸሪዓዊ ትርጉም"Terminological definition" አለው።
ነጥብ አንድ
"ወላእ"
"ወላእ" وَلَاء ማለት ቋንቋዊ ፍቺ "መውደድ" "መቅረብ" "መርዳት" ማለት ሲሆን ሸሪዓዊ ትርጉሙ ደግሞ "አላህን፣ መልእክተኛው፣ እንዲሁም ዲነል ኢሥላምን እና ሙሥሊሞችን መወደድ፣ መቅረብ እና መርዳት ማለት ነው"።
ነጥብ ሁለት
"በራእ"
"በራእ" بَراء ማለት ቋንቋዊ ፍቺ "መጥላት" "መራቅ" "መተው" ማለት ሲሆን ሸሪዓዊ ትርጉሙ ደግሞ "ከአላህ ውጭ የሚመለኩ ጣዖታትን እና የአላህ ጠላቶችን ለአላህ ብሎ መጥላት፣ መራቅ እና መተው ነው"።
አንድ ሙዕሚን ለአላህ ብሎ ቀጥተኛ በፍትሕ መስካሪ መሆን አለበት፤ ጥላቻ ካለማስተካከል ከመጣ ከአላህ ፍራቻ የራቀ ነው፦
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
"ቂሥጥ" قِسْط ማለት "ፍትሕ" ማለት ነው፤ ለአላህ ተብሎ ቀጥተኛ ለመሆን ፍትሕ ወሳኝ ነጥብ ነው፤ ይህ በነሲብ ከመመስከር ይታደገናል፤ "ተዕዲሉ" تَعْدِلُوا ተብሎ የተቀመጠው የግስ መደብ የስም መደቡ "ዐድል" عَدْل ሲሆን አሁን "ፍትሕ" ማለት ነው፤ ፍትሕ ለአላህ ፍራቻ ተብሎ እና አላህ በምንሠራው ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው ተብሎ የሚደረግ ነው። አላህ በፍትሕ ያዛል፤ ከአስከፊ፤ ከሚጠላ ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፦
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ማስተካከል" ለሚለው ቃል የገባው "ዐድል" عَدْل መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል፤ በፍትሕ የሚጠላ ነገር ሁሉ ለአላህ ብሎ ጠልቶ መከልከል ከመበደል ይታደጋል፤ ፍትሕ ከራስ፣ ከወላጅ እና ከቅርብ ዘመድ በላይ ለአላህ ተብሎ የሚደረግ፣ ከዝንባሌ የጸዳ፣ ሀብታም ወይም ድኻ ሳይል አላህ ውስጠ ዐዋቂ ነው ብሎ በትክክል መቆም ነው፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆች እና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተዕዲሉ" تَعْدِلُوا የሚለው ቃል አሁንም ይሰመርበት፤ ይህ ለአላህ ተብሎ የሚደረግ ፍትሕ ለአማንያን ብቻ ሳይሆን ለከሃድያንም ጭምር ነው፦
60፥8 *ከእነዚያ በሃይማኖት ካልተጋደሏችሁ፣ ከአገሮቻችሁም ካላወጡዋችሁ ከሓዲዎች መልካም ብትውሉላቸው እና ወደ እነርሱ ብታስተካክሉ አላህ አይከለክላችሁም፡፡ አላህ ትክክለኞችን ይወዳልና*፡፡ لَّا يَنْهَاكُمُ اللَّهُ عَنِ الَّذِينَ لَمْ يُقَاتِلُوكُمْ فِي الدِّينِ وَلَمْ يُخْرِجُوكُم مِّن دِيَارِكُمْ أَن تَبَرُّوهُمْ وَتُقْسِطُوا إِلَيْهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
ዲናችንን አክብረው ካልተጋደሉንና ካላሳደዱን ከሃድያን ጋር በዝምድና፣ በባልደረባ፣ በጉርብትና መልካም መዋዋል እና ማስተካከል ይቻላል፤ "ብታስተካክሉ" ለሚለው ቃል አሁንም የገባው "ቱቅሢጡ" َتُقْسِطُوا ሲሆን የስም መደቡ "ቂሥጥ" قِسْط ማለትም "ፍትሕ" ነው፤ ለአላህ ብለን ስናስተካክል "ሙቅሢጢን" مُقْسِطِين ማለትም "ፍትኸኞችን" "ትክክለኞች" "አስተካካዮች" እንባላለን፤ አላህ ሙቅሢጢንን ይወዳልና፤ አላህ የወደደውን እንወዳለን፦
49፥9 *በነገሩ ሁሉ አስተካክሉም፡፡ አላህ አስተካካዮችን ይወዳልና*፡፡ وَأَقْسِطُوا ۖ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
አላህ እንዳንዋዋል እና እንዳናስተካክል የከለከለን ዲናችንን አዋርደው ከተጋደሉንና ካላሳደዱን ከሃድያን ጋር ነው፦
60፥9 *አላህ የሚከለክላችሁ ከእነዚያ በሃይማኖት ከተጋደሉዋችሁ፣ ከቤቶቻችሁም ካወጡዋችሁ፣ እናንተም በማውጣት ላይ ከረዱት ከሓዲዎች እንዳትወዳጁዋቸው ብቻ ነው፡፡ ወዳጅ የሚያደርጓቸውም ሰዎች እነዚያ እነርሱ በዳዮቹ ናቸው*፡፡ إِنَّمَا يَنْهَىٰكُمُ ٱللَّهُ عَنِ ٱلَّذِينَ قَٰتَلُوكُمْ فِى ٱلدِّينِ وَأَخْرَجُوكُم مِّن دِيَٰرِكُمْ وَظَٰهَرُوا۟ عَلَىٰٓ إِخْرَاجِكُمْ أَن تَوَلَّوْهُمْ ۚ وَمَن يَتَوَلَّهُمْ فَأُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلظَّٰلِمُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
"አል-ወላእ ወል በራእ" الْوَلَاء وَالبَراء ማለት እውነትን ለማንገሥ ሐሰትን ለማርከሥ እና የአላህን ሉዓላዊነት ለማስፈን ከወቀሳና ከሙገሳ ነጻ የሆነ ትግል ነው።
"አል-ወላእ ወል በራእ" እራሱን የቻለ"አስል" أصل ማለትም "ቋንቋዊ ፍቺ"etymological meaning" እና "ኢስጢላሕ" اِصْطِلَاح ማለትም "ሸሪዓዊ ትርጉም"Terminological definition" አለው።
ነጥብ አንድ
"ወላእ"
"ወላእ" وَلَاء ማለት ቋንቋዊ ፍቺ "መውደድ" "መቅረብ" "መርዳት" ማለት ሲሆን ሸሪዓዊ ትርጉሙ ደግሞ "አላህን፣ መልእክተኛው፣ እንዲሁም ዲነል ኢሥላምን እና ሙሥሊሞችን መወደድ፣ መቅረብ እና መርዳት ማለት ነው"።
ነጥብ ሁለት
"በራእ"
"በራእ" بَراء ማለት ቋንቋዊ ፍቺ "መጥላት" "መራቅ" "መተው" ማለት ሲሆን ሸሪዓዊ ትርጉሙ ደግሞ "ከአላህ ውጭ የሚመለኩ ጣዖታትን እና የአላህ ጠላቶችን ለአላህ ብሎ መጥላት፣ መራቅ እና መተው ነው"።
አንድ ሙዕሚን ለአላህ ብሎ ቀጥተኛ በፍትሕ መስካሪ መሆን አለበት፤ ጥላቻ ካለማስተካከል ከመጣ ከአላህ ፍራቻ የራቀ ነው፦
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
"ቂሥጥ" قِسْط ማለት "ፍትሕ" ማለት ነው፤ ለአላህ ተብሎ ቀጥተኛ ለመሆን ፍትሕ ወሳኝ ነጥብ ነው፤ ይህ በነሲብ ከመመስከር ይታደገናል፤ "ተዕዲሉ" تَعْدِلُوا ተብሎ የተቀመጠው የግስ መደብ የስም መደቡ "ዐድል" عَدْل ሲሆን አሁን "ፍትሕ" ማለት ነው፤ ፍትሕ ለአላህ ፍራቻ ተብሎ እና አላህ በምንሠራው ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው ተብሎ የሚደረግ ነው። አላህ በፍትሕ ያዛል፤ ከአስከፊ፤ ከሚጠላ ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፦
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ማስተካከል" ለሚለው ቃል የገባው "ዐድል" عَدْل መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል፤ በፍትሕ የሚጠላ ነገር ሁሉ ለአላህ ብሎ ጠልቶ መከልከል ከመበደል ይታደጋል፤ ፍትሕ ከራስ፣ ከወላጅ እና ከቅርብ ዘመድ በላይ ለአላህ ተብሎ የሚደረግ፣ ከዝንባሌ የጸዳ፣ ሀብታም ወይም ድኻ ሳይል አላህ ውስጠ ዐዋቂ ነው ብሎ በትክክል መቆም ነው፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆች እና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተዕዲሉ" تَعْدِلُوا የሚለው ቃል አሁንም ይሰመርበት፤ ይህ ለአላህ ተብሎ የሚደረግ ፍትሕ ለአማንያን ብቻ ሳይሆን ለከሃድያንም ጭምር ነው፦
60፥8 *ከእነዚያ በሃይማኖት ካልተጋደሏችሁ፣ ከአገሮቻችሁም ካላወጡዋችሁ ከሓዲዎች መልካም ብትውሉላቸው እና ወደ እነርሱ ብታስተካክሉ አላህ አይከለክላችሁም፡፡ አላህ ትክክለኞችን ይወዳልና*፡፡ لَّا يَنْهَاكُمُ اللَّهُ عَنِ الَّذِينَ لَمْ يُقَاتِلُوكُمْ فِي الدِّينِ وَلَمْ يُخْرِجُوكُم مِّن دِيَارِكُمْ أَن تَبَرُّوهُمْ وَتُقْسِطُوا إِلَيْهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
ዲናችንን አክብረው ካልተጋደሉንና ካላሳደዱን ከሃድያን ጋር በዝምድና፣ በባልደረባ፣ በጉርብትና መልካም መዋዋል እና ማስተካከል ይቻላል፤ "ብታስተካክሉ" ለሚለው ቃል አሁንም የገባው "ቱቅሢጡ" َتُقْسِطُوا ሲሆን የስም መደቡ "ቂሥጥ" قِسْط ማለትም "ፍትሕ" ነው፤ ለአላህ ብለን ስናስተካክል "ሙቅሢጢን" مُقْسِطِين ማለትም "ፍትኸኞችን" "ትክክለኞች" "አስተካካዮች" እንባላለን፤ አላህ ሙቅሢጢንን ይወዳልና፤ አላህ የወደደውን እንወዳለን፦
49፥9 *በነገሩ ሁሉ አስተካክሉም፡፡ አላህ አስተካካዮችን ይወዳልና*፡፡ وَأَقْسِطُوا ۖ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
አላህ እንዳንዋዋል እና እንዳናስተካክል የከለከለን ዲናችንን አዋርደው ከተጋደሉንና ካላሳደዱን ከሃድያን ጋር ነው፦
60፥9 *አላህ የሚከለክላችሁ ከእነዚያ በሃይማኖት ከተጋደሉዋችሁ፣ ከቤቶቻችሁም ካወጡዋችሁ፣ እናንተም በማውጣት ላይ ከረዱት ከሓዲዎች እንዳትወዳጁዋቸው ብቻ ነው፡፡ ወዳጅ የሚያደርጓቸውም ሰዎች እነዚያ እነርሱ በዳዮቹ ናቸው*፡፡ إِنَّمَا يَنْهَىٰكُمُ ٱللَّهُ عَنِ ٱلَّذِينَ قَٰتَلُوكُمْ فِى ٱلدِّينِ وَأَخْرَجُوكُم مِّن دِيَٰرِكُمْ وَظَٰهَرُوا۟ عَلَىٰٓ إِخْرَاجِكُمْ أَن تَوَلَّوْهُمْ ۚ وَمَن يَتَوَلَّهُمْ فَأُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلظَّٰلِمُونَ
አላህ ወሰን አላፊዎችን፣ በዳዮችን፣ አበላሺዎችን ወዘተ አይወድም፦
5፥87 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህ ለናንተ የፈቀደላችሁን ጣፋጮች እርም አታድርጉ፡፡ *ወሰንንም አትለፉ፡፡ አላህ ወሰን አላፊዎችን አይወድምና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تُحَرِّمُوا طَيِّبَاتِ مَا أَحَلَّ اللَّهُ لَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
3፥57 *አላህም በዳዮችን አይወድም*፡፡ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ الظَّالِمِينَ
5፥64 *አላህም አበላሺዎችን አይወድም*፡፡ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ الْمُفْسِدِينَ
አላህ የጠላውን እኛም እንጠላለን፤ ይህ ነው አል-ወላእ ወል በራእ፤ አል-ወላእ ወል በራእ በጭፍን መውደድና መጥላት ሳይሆን ለአላህ ተብሎ የሚጠላ ነገር ሁሉ መጥላት፥ ለአላህ ተብሎ የሚወደድ ነገር ሁሉ መውደድ፣ በበጎ ነገር እና አላህን በመፍራትም መረዳዳት ነው፦
5፥2 *በበጎ ነገር እና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ፡፡ ግን በኃጢአት እና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና*፡፡ وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَىٰ ۖ وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 46
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንዳስተላለፈው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"የትንሳኤ ቀን አላህ እንዲህ ይላል፦ "በእኔ ምክንያት እርስ በእርሳቸው የተዋደዱ የት አሉ? ዛሬ በጥላዬ እጠልላቸዋለው፤ በዚህን ጊዜ ምንም ጥላ የለም፤ ከእኔ ጥላ በቀር"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ اللَّهَ يَقُولُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ أَيْنَ الْمُتَحَابُّونَ بِجَلاَلِي الْيَوْمَ أُظِلُّهُمْ فِي ظِلِّي يَوْمَ لاَ ظِلَّ إِلاَّ ظِلِّي
ለዘሩ፣ ለብሔሩ፣ ለፓለቲካው፣ ለዝንባሌው፣ ለስሜቱ ብሎ መውደድ እና መጥላት ኪሳራ አለው፥ በዱንያም በአኺራም ይጎዳል፤ ነገር ግን ለአላህ ብሎ መውደድ እና መጥላት ትርፍ አለው፥ በዱንያም በአኺራም ይጠቅማል፦
አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 86
አቢ ኡማማህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ማንኛውም ሰው ለአላህ ብሎ የወደደ እና የጠላ፣ ለአላህ ብሎ የሰጠ እና የነፈገ የተሟላ ኢማን አለው"*። عَنْ أَبِي أُمَامَةَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ " مَنْ أَحَبَّ لِلَّهِ وَأَبْغَضَ لِلَّهِ وَأَعْطَى لِلَّهِ وَمَنَعَ لِلَّهِ فَقَدِ اسْتَكْمَلَ الإِيمَان
አል-ወላእ ወል በራእ በወሰን በማለፍ አይረዳዳም፤ በግድ እመኑ ብሎም አያስገድድም፤ ምክንያቱም በሃይማኖት ማስገደድ የለም፤ የፈለገ ያምናል፤ ያልፈለገ ይክዳል፦
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
5፥87 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህ ለናንተ የፈቀደላችሁን ጣፋጮች እርም አታድርጉ፡፡ *ወሰንንም አትለፉ፡፡ አላህ ወሰን አላፊዎችን አይወድምና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تُحَرِّمُوا طَيِّبَاتِ مَا أَحَلَّ اللَّهُ لَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
3፥57 *አላህም በዳዮችን አይወድም*፡፡ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ الظَّالِمِينَ
5፥64 *አላህም አበላሺዎችን አይወድም*፡፡ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ الْمُفْسِدِينَ
አላህ የጠላውን እኛም እንጠላለን፤ ይህ ነው አል-ወላእ ወል በራእ፤ አል-ወላእ ወል በራእ በጭፍን መውደድና መጥላት ሳይሆን ለአላህ ተብሎ የሚጠላ ነገር ሁሉ መጥላት፥ ለአላህ ተብሎ የሚወደድ ነገር ሁሉ መውደድ፣ በበጎ ነገር እና አላህን በመፍራትም መረዳዳት ነው፦
5፥2 *በበጎ ነገር እና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ፡፡ ግን በኃጢአት እና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና*፡፡ وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَىٰ ۖ وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 46
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንዳስተላለፈው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"የትንሳኤ ቀን አላህ እንዲህ ይላል፦ "በእኔ ምክንያት እርስ በእርሳቸው የተዋደዱ የት አሉ? ዛሬ በጥላዬ እጠልላቸዋለው፤ በዚህን ጊዜ ምንም ጥላ የለም፤ ከእኔ ጥላ በቀር"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ اللَّهَ يَقُولُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ أَيْنَ الْمُتَحَابُّونَ بِجَلاَلِي الْيَوْمَ أُظِلُّهُمْ فِي ظِلِّي يَوْمَ لاَ ظِلَّ إِلاَّ ظِلِّي
ለዘሩ፣ ለብሔሩ፣ ለፓለቲካው፣ ለዝንባሌው፣ ለስሜቱ ብሎ መውደድ እና መጥላት ኪሳራ አለው፥ በዱንያም በአኺራም ይጎዳል፤ ነገር ግን ለአላህ ብሎ መውደድ እና መጥላት ትርፍ አለው፥ በዱንያም በአኺራም ይጠቅማል፦
አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 86
አቢ ኡማማህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ማንኛውም ሰው ለአላህ ብሎ የወደደ እና የጠላ፣ ለአላህ ብሎ የሰጠ እና የነፈገ የተሟላ ኢማን አለው"*። عَنْ أَبِي أُمَامَةَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ " مَنْ أَحَبَّ لِلَّهِ وَأَبْغَضَ لِلَّهِ وَأَعْطَى لِلَّهِ وَمَنَعَ لِلَّهِ فَقَدِ اسْتَكْمَلَ الإِيمَان
አል-ወላእ ወል በራእ በወሰን በማለፍ አይረዳዳም፤ በግድ እመኑ ብሎም አያስገድድም፤ ምክንያቱም በሃይማኖት ማስገደድ የለም፤ የፈለገ ያምናል፤ ያልፈለገ ይክዳል፦
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
አል-ወላእ ወል በራእ ከተውሒድ ቀጥሎ ያለ መርሕ ሲሆን ሰዎችን እንዲያምኑ አያስገድድም፦
10፥99 ጌታህም በሻ ኖሮ በምድር ያሉት ሰዎች ሁሉም የተሰበሰቡ ሆነው ባመኑ ነበር፡፡ *ታዲያ አንተ ሰዎችን አማኞች እንዲኾኑ ታስገድዳለህን?* وَلَوْ شَآءَ رَبُّكَ لَـَٔامَنَ مَن فِى ٱلْأَرْضِ كُلُّهُمْ جَمِيعًا ۚ أَفَأَنتَ تُكْرِهُ ٱلنَّاسَ حَتَّىٰ يَكُونُوا۟ مُؤْمِنِينَ
11፥28 «ሕዝቦቼ ሆይ! ንገሩኝ ከጌታዬ በግልጽ ማስረጃ ላይ ብሆን ከእርሱም ዘንድ የሆነን ችሮታ ነብይነት ቢሰጠኝ እና በእናንተ ላይ ብትደበቅባችሁ *እናንተ ለርሷ ጠይዎች ስትሆኑ እርሷን በመቀበል እናስገድዳችኋለን?*» አላቸው፡፡ قَالَ يَٰقَوْمِ أَرَءَيْتُمْ إِن كُنتُ عَلَىٰ بَيِّنَةٍۢ مِّن رَّبِّى وَءَاتَىٰنِى رَحْمَةًۭ مِّنْ عِندِهِۦ فَعُمِّيَتْ عَلَيْكُمْ أَنُلْزِمُكُمُوهَا وَأَنتُمْ لَهَا كَٰرِهُونَ
አል-ወላእ ወል በራእ ሕገ-መንግሥቱ ቁርኣን ነው፤ በካሃድያን መካከል የምንዳኘው በተወረደው ቁርኣን ነው፦
5፥48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል*፡፡ وَأَنزَلْنَا إِلَيْكَ الْكِتَابَ بِالْحَقِّ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ الْكِتَابِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَهُمْ عَمَّا جَاءَكَ مِنَ الْحَقِّ
"በመካከላቸውም" የሚለው ይሰመርበት፤ የከሃድያን ዝንባሌዎቻቸው ለምሳሌ ወንድ ለወንድ ሴት ለሴት ማጋባት፣ ውርጃ ማስወረድ መፍቀድ፣ ኸምር መጠጣት መፍቀድ፣ የእሪያ ስጋ መብላት መፍቀድ፣ ወለድ መፍቀድ ወዘተ ሊሆን ይችላል። ይህ በቁርኣን ስለማይፈቀድ ፍላጎቶቻቸውን መከተል የለብንም፤ በሰዎች ዝንባሌ በተመሰረተ ሕገ-መንግሥት መፍረድ እንዳያሳስቱን መጠንቀቅ አለብን፤ አል-ወላእ ወል በራእ ጋር በድምፅ ብልጫ ሳይሆን አላህ ባወረደው ሕግ ነው የሚፈረደው፤ የብዙሃን ድምፅ አመጽ ነው፤ ከሰዎቹም ብዙዎቹ አመጸኞች ናቸው፦
5፥49 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ፡፡ ፍላጎቶቻቸውንም አትከተል፡፡ አላህም ወደ አንተ ካወረደው ከከፊሉ እንዳያሳስቱህ ተጠንቀቃቸው ማለትን አወረድን፡፡ ቢዞሩም አላህ የሚሻው በከፊሉ ኃጢአታቸው ሊቀጣቸው መኾኑን ዕወቅ፡፡ ከሰዎቹም ብዙዎቹ አመጸኞች ናቸው*፡፡ وَأَنِ احْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَهُمْ وَاحْذَرْهُمْ أَن يَفْتِنُوكَ عَن بَعْضِ مَا أَنزَلَ اللَّهُ إِلَيْكَ ۖ فَإِن تَوَلَّوْا فَاعْلَمْ أَنَّمَا يُرِيدُ اللَّهُ أَن يُصِيبَهُم بِبَعْضِ ذُنُوبِهِمْ ۗ وَإِنَّ كَثِيرًا مِّنَ النَّاسِ لَفَاسِقُون
አል-ወላእ ወል በራእ በቁርኣን ጅሃድ ማድረግን ይይዛል፤ እውነተኛ ምእምናን በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው፦
49፥15 *ምእምናን እነዚያ በአላህ እና በመልእከተኛው ያመኑት ከዚያም ያልተጠራጠሩት "በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው"፡፡ እነዚያ እነርሱ እውነተኞቹ ናቸው*፡፡ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ لَمْ يَرْتَابُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الصَّادِقُونَ
25፥52 *ከሓዲዎችንም አትታዘዛቸው፡፡ በእርሱም በቁርኣን ታላቅን ትግል ታገላቸው*፡፡ فَلَا تُطِعِ الْكَافِرِينَ وَجَاهِدْهُم بِهِ جِهَادًا كَبِيرًا
"የታገሉ" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል "ጃሀዱ" َجَاهَدُوا ሲሆን "ታገላቸው" ለሚለው ደግሞ "ጃሂድሁም" جَاهِدْهُم ነው።
አል-ወላእ ወል በራእ በባይብልም አለ፤ እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ አምስቱ ባሕርያት ሲሆኑ ስድስት እና ሰባት ግን በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር የሆነ ሰው እና በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ ሰው ነው፦
ምሳሌ 6፥16-19 *እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች*፤ እነርሱም፦
ትዕቢተኛ ዓይን፥
ሐሰተኛ ምላስ፥
ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፥
ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፥
ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፥
በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር፥ በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ።
እግዚአብሔር ይጠላል፥ የማይወዳቸው ሰዎች አሉ፦
ሆሴእ 9፥15 ክፋታቸው ሁሉ በጌልገላ አለ፤ በዚያ *"ጠልቻቸዋለሁ"፤ ስለ ሠሩት ክፋት ከቤቴ አሳድዳቸዋለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲያ "አልወድዳቸውም"*፤
ሚልክያስ 1፥2 *ያዕቆብንም "ወደድሁ"፥ ዔሳውንም "ጠላሁ"*።
ሮሜ 9፥13 ያዕቆብን *"ወደድሁ" ኤሳውን ግን "ጠላሁ"* ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው።
ዘዳግም 18፥11-12 አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ። *"ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ"* ነው ስለዚህም ርኵሰት አምላክህ እግዚአብሔር ከፊትህ ያሳድዳቸዋል።
መዝሙር 11፥5 እግዚአብሔር ጻድቅንና ኅጥእን ይመረምራል *"ዓመፃን የወደዳት ግን ነፍሱን ጠልቶአል"*።
"ጠላቶቻችሁን ውደዱ" ማለት በግል ደረጃ የሚጠሏችሁን ውደዱ ማለት እንጂ እግዚአብሔር የሚጠላውን ውደዱ ማለት አይደለም። ለምሳሌ ዲያብሎስ እና ሰይጣናትን ትወዳላችሁን? አትወዷቸውም። "ዓለም" የሚለው እኮ እራሱ ኢየሱስን እና ተከታዮችን የጠላው ማህበረሰብን ነው፦
ዮሐንስ 15፥18 *ዓለም ቢጠላችሁ ከእናንተ በፊት እኔን እንደ ጠላኝ* እወቁ።
1 ዮሐንስ 3፥13 ወንድሞች ሆይ፥ *ዓለም ቢጠላችሁ* አትደነቁ።
1 ዮሐንስ 4፥4 *በዓለም ካለው ይልቅ በእናንተ ያለው ታላቅ ነውና*።
እግዚአብሔር የሚጠላውን መውደድ ለእግዚአብሔር ጥል ነው፤ የእግዚአብሔር ጠላት መሆን ነው። ዓለምን እና በዓለም ላይ ያሉትን ዲያብሎስን እና ሰይጣናትን አትውደዱ ተብሏል፦
ያዕቆብ 4፥4 አመንዝሮች ሆይ፥ *ዓለምን መውደድ ለእግዚአብሔር ጥል እንዲሆን አታውቁምን? እንግዲህ የዓለም ወዳጅ ሊሆን የሚፈቅድ ሁሉ የእግዚአብሔር ጠላት ሆኖአል*።
1ኛ የዮሐንስ 2፥15-16 ዓለምን ወይም *በዓለም ያሉትን አትውደዱ*፤
አል-ወላእ ወል በራእን ከመተቸት ይልቅ ቅድሚያ ባይብላችሁን አንብቡት! ትራስ አታድርጉት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
10፥99 ጌታህም በሻ ኖሮ በምድር ያሉት ሰዎች ሁሉም የተሰበሰቡ ሆነው ባመኑ ነበር፡፡ *ታዲያ አንተ ሰዎችን አማኞች እንዲኾኑ ታስገድዳለህን?* وَلَوْ شَآءَ رَبُّكَ لَـَٔامَنَ مَن فِى ٱلْأَرْضِ كُلُّهُمْ جَمِيعًا ۚ أَفَأَنتَ تُكْرِهُ ٱلنَّاسَ حَتَّىٰ يَكُونُوا۟ مُؤْمِنِينَ
11፥28 «ሕዝቦቼ ሆይ! ንገሩኝ ከጌታዬ በግልጽ ማስረጃ ላይ ብሆን ከእርሱም ዘንድ የሆነን ችሮታ ነብይነት ቢሰጠኝ እና በእናንተ ላይ ብትደበቅባችሁ *እናንተ ለርሷ ጠይዎች ስትሆኑ እርሷን በመቀበል እናስገድዳችኋለን?*» አላቸው፡፡ قَالَ يَٰقَوْمِ أَرَءَيْتُمْ إِن كُنتُ عَلَىٰ بَيِّنَةٍۢ مِّن رَّبِّى وَءَاتَىٰنِى رَحْمَةًۭ مِّنْ عِندِهِۦ فَعُمِّيَتْ عَلَيْكُمْ أَنُلْزِمُكُمُوهَا وَأَنتُمْ لَهَا كَٰرِهُونَ
አል-ወላእ ወል በራእ ሕገ-መንግሥቱ ቁርኣን ነው፤ በካሃድያን መካከል የምንዳኘው በተወረደው ቁርኣን ነው፦
5፥48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል*፡፡ وَأَنزَلْنَا إِلَيْكَ الْكِتَابَ بِالْحَقِّ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ الْكِتَابِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَهُمْ عَمَّا جَاءَكَ مِنَ الْحَقِّ
"በመካከላቸውም" የሚለው ይሰመርበት፤ የከሃድያን ዝንባሌዎቻቸው ለምሳሌ ወንድ ለወንድ ሴት ለሴት ማጋባት፣ ውርጃ ማስወረድ መፍቀድ፣ ኸምር መጠጣት መፍቀድ፣ የእሪያ ስጋ መብላት መፍቀድ፣ ወለድ መፍቀድ ወዘተ ሊሆን ይችላል። ይህ በቁርኣን ስለማይፈቀድ ፍላጎቶቻቸውን መከተል የለብንም፤ በሰዎች ዝንባሌ በተመሰረተ ሕገ-መንግሥት መፍረድ እንዳያሳስቱን መጠንቀቅ አለብን፤ አል-ወላእ ወል በራእ ጋር በድምፅ ብልጫ ሳይሆን አላህ ባወረደው ሕግ ነው የሚፈረደው፤ የብዙሃን ድምፅ አመጽ ነው፤ ከሰዎቹም ብዙዎቹ አመጸኞች ናቸው፦
5፥49 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ፡፡ ፍላጎቶቻቸውንም አትከተል፡፡ አላህም ወደ አንተ ካወረደው ከከፊሉ እንዳያሳስቱህ ተጠንቀቃቸው ማለትን አወረድን፡፡ ቢዞሩም አላህ የሚሻው በከፊሉ ኃጢአታቸው ሊቀጣቸው መኾኑን ዕወቅ፡፡ ከሰዎቹም ብዙዎቹ አመጸኞች ናቸው*፡፡ وَأَنِ احْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَهُمْ وَاحْذَرْهُمْ أَن يَفْتِنُوكَ عَن بَعْضِ مَا أَنزَلَ اللَّهُ إِلَيْكَ ۖ فَإِن تَوَلَّوْا فَاعْلَمْ أَنَّمَا يُرِيدُ اللَّهُ أَن يُصِيبَهُم بِبَعْضِ ذُنُوبِهِمْ ۗ وَإِنَّ كَثِيرًا مِّنَ النَّاسِ لَفَاسِقُون
አል-ወላእ ወል በራእ በቁርኣን ጅሃድ ማድረግን ይይዛል፤ እውነተኛ ምእምናን በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው፦
49፥15 *ምእምናን እነዚያ በአላህ እና በመልእከተኛው ያመኑት ከዚያም ያልተጠራጠሩት "በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው"፡፡ እነዚያ እነርሱ እውነተኞቹ ናቸው*፡፡ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ لَمْ يَرْتَابُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الصَّادِقُونَ
25፥52 *ከሓዲዎችንም አትታዘዛቸው፡፡ በእርሱም በቁርኣን ታላቅን ትግል ታገላቸው*፡፡ فَلَا تُطِعِ الْكَافِرِينَ وَجَاهِدْهُم بِهِ جِهَادًا كَبِيرًا
"የታገሉ" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል "ጃሀዱ" َجَاهَدُوا ሲሆን "ታገላቸው" ለሚለው ደግሞ "ጃሂድሁም" جَاهِدْهُم ነው።
አል-ወላእ ወል በራእ በባይብልም አለ፤ እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ አምስቱ ባሕርያት ሲሆኑ ስድስት እና ሰባት ግን በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር የሆነ ሰው እና በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ ሰው ነው፦
ምሳሌ 6፥16-19 *እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች*፤ እነርሱም፦
ትዕቢተኛ ዓይን፥
ሐሰተኛ ምላስ፥
ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፥
ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፥
ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፥
በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር፥ በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ።
እግዚአብሔር ይጠላል፥ የማይወዳቸው ሰዎች አሉ፦
ሆሴእ 9፥15 ክፋታቸው ሁሉ በጌልገላ አለ፤ በዚያ *"ጠልቻቸዋለሁ"፤ ስለ ሠሩት ክፋት ከቤቴ አሳድዳቸዋለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲያ "አልወድዳቸውም"*፤
ሚልክያስ 1፥2 *ያዕቆብንም "ወደድሁ"፥ ዔሳውንም "ጠላሁ"*።
ሮሜ 9፥13 ያዕቆብን *"ወደድሁ" ኤሳውን ግን "ጠላሁ"* ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው።
ዘዳግም 18፥11-12 አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ። *"ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ"* ነው ስለዚህም ርኵሰት አምላክህ እግዚአብሔር ከፊትህ ያሳድዳቸዋል።
መዝሙር 11፥5 እግዚአብሔር ጻድቅንና ኅጥእን ይመረምራል *"ዓመፃን የወደዳት ግን ነፍሱን ጠልቶአል"*።
"ጠላቶቻችሁን ውደዱ" ማለት በግል ደረጃ የሚጠሏችሁን ውደዱ ማለት እንጂ እግዚአብሔር የሚጠላውን ውደዱ ማለት አይደለም። ለምሳሌ ዲያብሎስ እና ሰይጣናትን ትወዳላችሁን? አትወዷቸውም። "ዓለም" የሚለው እኮ እራሱ ኢየሱስን እና ተከታዮችን የጠላው ማህበረሰብን ነው፦
ዮሐንስ 15፥18 *ዓለም ቢጠላችሁ ከእናንተ በፊት እኔን እንደ ጠላኝ* እወቁ።
1 ዮሐንስ 3፥13 ወንድሞች ሆይ፥ *ዓለም ቢጠላችሁ* አትደነቁ።
1 ዮሐንስ 4፥4 *በዓለም ካለው ይልቅ በእናንተ ያለው ታላቅ ነውና*።
እግዚአብሔር የሚጠላውን መውደድ ለእግዚአብሔር ጥል ነው፤ የእግዚአብሔር ጠላት መሆን ነው። ዓለምን እና በዓለም ላይ ያሉትን ዲያብሎስን እና ሰይጣናትን አትውደዱ ተብሏል፦
ያዕቆብ 4፥4 አመንዝሮች ሆይ፥ *ዓለምን መውደድ ለእግዚአብሔር ጥል እንዲሆን አታውቁምን? እንግዲህ የዓለም ወዳጅ ሊሆን የሚፈቅድ ሁሉ የእግዚአብሔር ጠላት ሆኖአል*።
1ኛ የዮሐንስ 2፥15-16 ዓለምን ወይም *በዓለም ያሉትን አትውደዱ*፤
አል-ወላእ ወል በራእን ከመተቸት ይልቅ ቅድሚያ ባይብላችሁን አንብቡት! ትራስ አታድርጉት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አራቱ የሰው አፈጣጠር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
ነጥብ አንድ
“አደም”
አላህ አደምን ያለ ወንድ ያለ ሴት ከምድር አፈር ፈጠረው፦
3:59 አላህ ዘንድ የዒሳ ምሳሌ፥ እንደ አዳም ብጤ ነዉ፤ *ከዐፈር* ፈጠረዉ፤ ከዚያም ለርሱ ሁን አለዉ፥ ሆነም።
15:28 ጌታህም ለመላእክት ባለጊዜ አስታውስ፡፡ እኔ ሰውን ከሚቅጨለጨል ሸክላ ከሚገማ ጭቃ እፈጥራለሁ፡፡
38:71 ጌታህ «ለመላእክት እኔ ሰውን ከጭቃ ፈጣሪ ነኝ ባለ ጊዜ» አስታውስ፡፡
71:17-18 አላህም *ከምድር* ማብቀልን አበቀላችሁ። ከዚያም በውስጧ ይመልሳችኋል። ማውጣትንም ያወጣችኋል።
20:53-56 እርሱ ያ ምድርን ለናንተ ምንጣፍ ያደረገላችሁ፣ *ከርሷ*مِنْهَا ፈጠርናቸሁ፤ በርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፤ ከርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን።
ነጥብ ሁለት
“እኛ”
አላህ ለምን እኛን ከአፈር እንደ አደም አልፈጠረንም? መልሱ የአላህ ምርጫ ነው፣ አደምን ያወንድና ያለ ሴት እንደፈጠረው ሁሉ እኛን ከአደም በተቃራኒው ከሴትና ከወንድ ፈጠረን፦
49:13 እላንተ ሰዎች ሆይ እኛ *ከወንድና ከሴት* ፈጠርናችሁ፤
4:1እላንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን፣ ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን፣ *ከነርሱም* ብዙ ወንዶችንና ሴቶችን የበተነውን፣ ጌታችሁን ፍሩ።
ነጥብ ሶስት
“ሃዋ”
ሃዋን የሰው ዘር ሁሉ እናት ስትሆን ያለ ሴት ከወንድ የተፈጠረች ናት፣ የአደም መቀናጃ ተብላ የተጠራችው ሴት ሃዋ ናት፦
39:6 ከአንዲት ነፍስ ፈጠራችሁ፤ ከዚያም ከርሷ መቀናጆዋን አደረገ።
7:189 እርሱ ያ ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁ ከርሷም መቀናጆዋን ወደርሷ ይረካ ዘንድ ያደረገ ነው።
4:1 እላንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን፣ ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን፣ ከነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶችን የበተነውን፣ ጌታችሁን ፍሩ።
አላህ ሃዋን የፈጠረው ከአደም ጎን አጥንት ነው፦
ሰሂኧል ሙስሊም ኪታበል ኒካህ መጽሐፍ 8, ቁጥር 3468″
አቡ ሁረይራ እንደተረከው የአላህ መልእተኛ እንደተናገሩት፦ مَنْ كَانَ يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الآخِرِ فَإِذَا شَهِدَ أَمْرًا فَلْيَتَكَلَّمْ بِخَيْرٍ أَوْ لِيَسْكُتْ وَاسْتَوْصُوا بِالنِّسَاءِ فَإِنَّ الْمَرْأَةَ خُلِقَتْ مِنْ ضِلَعٍ
ማንም በአላህና በመጨረሻ ቀን የሚያምን በምንም ነገር ሲመሰክር መልካም ይናገር አሊያም ዝም ይበል፣ ሴትን በደግነት ተንከባከቡ፣ ሴት የተፈጠረችው ከጎን አጥንት ነውና።
ነጥብ አራት
“ኢሳ”
አላህ አደምን ካለ ወንድና ሴት ሲፈጥር እኛን በተቃራኒው ከወንድና ከሴት ፈጥሯል፣ ሃዋን ከወንድ ያለ ሴት እንደፈጠረ ሁሉ በተቃራኒው ከሴት ያለ ወንድ ይጠበቅ ነበር፣ አላህ ኢሳን የሃዋ ተቃራኒ አድርጎ ያለ ወንድ ከሴት ከመርየም ፈጥሮታል፣ ይህ የአላህ ምርጫና ፍላጎት ነው፦
19:21፦ አላት ነገሩ እንደዚህሽ ነው ፤ ጌታሽ ፦ እርሱ በእኔ ላይ ገር ነው፤ ለሰዎችም “ታምር”፣ ከኛም “ችሮታ” ልናደርገው ይህንን ሠራን የተፈረደም ነገር ነዉ አለ፤
43:59 እርሱ በርሱ ላይ የለገስንለት ለእስራኤል ልጆች “ታምር” ያደረግነው የሆነ ባሪያ እንጂ ሌላ አይደለም።
3:47ጌታዬ ሆይ! ሰዉ ያልነካኝ ስሆን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፤ ነገሩ እንደዚህሽ ነዉ፤ አላህ “የሚሻዉን የፈጥራል”፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ሁን ይለዋል ወድያዉኑም ይሆናል፥ አላት።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
ነጥብ አንድ
“አደም”
አላህ አደምን ያለ ወንድ ያለ ሴት ከምድር አፈር ፈጠረው፦
3:59 አላህ ዘንድ የዒሳ ምሳሌ፥ እንደ አዳም ብጤ ነዉ፤ *ከዐፈር* ፈጠረዉ፤ ከዚያም ለርሱ ሁን አለዉ፥ ሆነም።
15:28 ጌታህም ለመላእክት ባለጊዜ አስታውስ፡፡ እኔ ሰውን ከሚቅጨለጨል ሸክላ ከሚገማ ጭቃ እፈጥራለሁ፡፡
38:71 ጌታህ «ለመላእክት እኔ ሰውን ከጭቃ ፈጣሪ ነኝ ባለ ጊዜ» አስታውስ፡፡
71:17-18 አላህም *ከምድር* ማብቀልን አበቀላችሁ። ከዚያም በውስጧ ይመልሳችኋል። ማውጣትንም ያወጣችኋል።
20:53-56 እርሱ ያ ምድርን ለናንተ ምንጣፍ ያደረገላችሁ፣ *ከርሷ*مِنْهَا ፈጠርናቸሁ፤ በርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፤ ከርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን።
ነጥብ ሁለት
“እኛ”
አላህ ለምን እኛን ከአፈር እንደ አደም አልፈጠረንም? መልሱ የአላህ ምርጫ ነው፣ አደምን ያወንድና ያለ ሴት እንደፈጠረው ሁሉ እኛን ከአደም በተቃራኒው ከሴትና ከወንድ ፈጠረን፦
49:13 እላንተ ሰዎች ሆይ እኛ *ከወንድና ከሴት* ፈጠርናችሁ፤
4:1እላንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን፣ ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን፣ *ከነርሱም* ብዙ ወንዶችንና ሴቶችን የበተነውን፣ ጌታችሁን ፍሩ።
ነጥብ ሶስት
“ሃዋ”
ሃዋን የሰው ዘር ሁሉ እናት ስትሆን ያለ ሴት ከወንድ የተፈጠረች ናት፣ የአደም መቀናጃ ተብላ የተጠራችው ሴት ሃዋ ናት፦
39:6 ከአንዲት ነፍስ ፈጠራችሁ፤ ከዚያም ከርሷ መቀናጆዋን አደረገ።
7:189 እርሱ ያ ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁ ከርሷም መቀናጆዋን ወደርሷ ይረካ ዘንድ ያደረገ ነው።
4:1 እላንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን፣ ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን፣ ከነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶችን የበተነውን፣ ጌታችሁን ፍሩ።
አላህ ሃዋን የፈጠረው ከአደም ጎን አጥንት ነው፦
ሰሂኧል ሙስሊም ኪታበል ኒካህ መጽሐፍ 8, ቁጥር 3468″
አቡ ሁረይራ እንደተረከው የአላህ መልእተኛ እንደተናገሩት፦ مَنْ كَانَ يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الآخِرِ فَإِذَا شَهِدَ أَمْرًا فَلْيَتَكَلَّمْ بِخَيْرٍ أَوْ لِيَسْكُتْ وَاسْتَوْصُوا بِالنِّسَاءِ فَإِنَّ الْمَرْأَةَ خُلِقَتْ مِنْ ضِلَعٍ
ማንም በአላህና በመጨረሻ ቀን የሚያምን በምንም ነገር ሲመሰክር መልካም ይናገር አሊያም ዝም ይበል፣ ሴትን በደግነት ተንከባከቡ፣ ሴት የተፈጠረችው ከጎን አጥንት ነውና።
ነጥብ አራት
“ኢሳ”
አላህ አደምን ካለ ወንድና ሴት ሲፈጥር እኛን በተቃራኒው ከወንድና ከሴት ፈጥሯል፣ ሃዋን ከወንድ ያለ ሴት እንደፈጠረ ሁሉ በተቃራኒው ከሴት ያለ ወንድ ይጠበቅ ነበር፣ አላህ ኢሳን የሃዋ ተቃራኒ አድርጎ ያለ ወንድ ከሴት ከመርየም ፈጥሮታል፣ ይህ የአላህ ምርጫና ፍላጎት ነው፦
19:21፦ አላት ነገሩ እንደዚህሽ ነው ፤ ጌታሽ ፦ እርሱ በእኔ ላይ ገር ነው፤ ለሰዎችም “ታምር”፣ ከኛም “ችሮታ” ልናደርገው ይህንን ሠራን የተፈረደም ነገር ነዉ አለ፤
43:59 እርሱ በርሱ ላይ የለገስንለት ለእስራኤል ልጆች “ታምር” ያደረግነው የሆነ ባሪያ እንጂ ሌላ አይደለም።
3:47ጌታዬ ሆይ! ሰዉ ያልነካኝ ስሆን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፤ ነገሩ እንደዚህሽ ነዉ፤ አላህ “የሚሻዉን የፈጥራል”፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ሁን ይለዋል ወድያዉኑም ይሆናል፥ አላት።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም