ነጥብ ሁለት
"ሙታን እና ሕያዋን"
አንድ ሰው ዓይኑ ካላየ፣ ጆሮው ካልሰማ፣ አፉ ካልተናገረ፣ ልቡ ካልሰራ ምን ቀረው ሙታን ነው፤ እንዲሁ አንድ ሰው የውሳጣዊ ዓይኑ ካላየ፣ ጆሮው ካልሰማ፣ አፉ ካልተናገረ፣ ልቡ ካላወቀ ሙታን ነው፤ በተቃራኒው ብርሃን ተቀብሎ ማየት ሲጀምር፣ መስማት ሲጀምር፣ ማወቅ ሲጀምር ሕያው ነው፦
6፥122 *ሙት የነበረና ሕያው ያደረግነው* ለእርሱም በሰዎች መካከል በእርሱ የሚኼድበትን *ብርሃን ያደረግንለት ሰው በጨለማዎች ውስጥ ከእርሷ የማይወጣ ኾኖ እንዳለ ሰው ብጤ ነውን?* እንደዚሁ ለከሓዲዎች ይሠሩት የነበሩት ነገር ተጌጠላቸው፡፡ أَوَمَن كَانَ مَيْتًۭا فَأَحْيَيْنَٰهُ وَجَعَلْنَا لَهُۥ نُورًۭا يَمْشِى بِهِۦ فِى ٱلنَّاسِ كَمَن مَّثَلُهُۥ فِى ٱلظُّلُمَٰتِ لَيْسَ بِخَارِجٍۢ مِّنْهَا ۚ كَذَٰلِكَ زُيِّنَ لِلْكَٰفِرِينَ مَا كَانُوا۟ يَعْمَلُونَ
ልብ አድርግ የዚህ አንቀጽ ሰበበል ኑዙል አማር ኢብኑ ያሲር ነው፤ ይህ ሰው በሺርክ ጨለማ እያለ ሙት የነበረና የኢስላምን ብርሃን ሲያገኝ ሕያው የሆነ ነው፤ ሙት ከጨለማ ጋር ሕያው ደግሞ ከብርሃን ጋር ተለዋዋጭ ሆኖ እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ አንድን ሰው የልብ ብርሃን መጥቶለት አሻፈረኝ ብሎ ካስተባበለና ከብርኑነ በዞረ ጊዜ አንተ ይህንን ሙታን አታሰማም፦
30:52 አንተም *”ሙታንን”* አታሰማም፤ *ደንቆሮዎችንም ዟሪዎች ሆነው በሸሹ ጊዜ* ጥርሪን አታሰማም። فَإِنَّكَ لَا تُسْمِعُ ٱلْمَوْتَىٰ وَلَا تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ ٱلدُّعَآءَ إِذَا وَلَّوْا۟ مُدْبِرِينَ
27:80 አንተ *”ሙታንን”* አታሰማም፤ *ደንቆሮችንም* የሚተው ሆነው *በዞሩ ጊዜ* ጥሪን አታሰማም። إِنَّكَ لَا تُسْمِعُ ٱلْمَوْتَىٰ وَلَا تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ ٱلدُّعَآءَ إِذَا وَلَّوْا۟ مُدْبِرِينَ
43:40 አንተ *ደንቆሮዎቹን ታሰማለህን? ወይንስ እውሮችን* እና በግልጽ ጥመት ውስጥ የሆኑን ሰዎች ትመራለህን? أَفَأَنتَ تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ أَوْ تَهْدِى ٱلْعُمْىَ وَمَن كَانَ فِى ضَلَٰلٍۢ مُّبِينٍۢ
አንድ ሰው ዒልም፣ ኢማን፣ ኢስላምን ካገኘ ሰውየው ህያዋን ይባላል፤ በተቃራኒው ጀህል፣ ኩፍር፣ ሺርክ ካገኘው ሰውዬው ሙታን ይባላል፤ ብርሃን ያገኙት ሕያዋን እና በጨለማ የሚኖሩ ሙታንም አይስተካከሉም፤ ዕውርና የሚያይ አይስተካከሉም፦
35፥22 *ሕያዋንና ሙታንም አይስተካከሉም*፡፡ አላህ የሚሻውን ሰው ያሰማል፡፡ *አንተም በመቃብር ውስጥ ያሉትን አሰሚ አይደለህም*፡፡ وَمَا يَسْتَوِى ٱلْأَحْيَآءُ وَلَا ٱلْأَمْوَٰتُ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ يُسْمِعُ مَن يَشَآءُ ۖ وَمَآ أَنتَ بِمُسْمِعٍۢ مَّن فِى ٱلْقُبُورِ
6፥50 *«ዕውርና የሚያይ ይስተካከላሉን? አታስተነትኑምን?»* በላቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلْأَعْمَىٰ وَٱلْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
ዒልም ብርሃን ነው፤ ጀህል ጨለማ ነው፤ ሰው በመሃይምነት ሽርክ ውስጥ ሲገባ ልክ ብዙ ተጋሪዎች ማለትም አሳዳሪዎች እንዳሉት ሎሌ ነው፤ ሰው በዕውቀት ኢስላም ውስጥ ሲገባ ልብ አንድ አሳዳሪ ብቻ እንዳለው ንጹሕ ሎሌ ነው፤ እነዚያ የሚያውቁ እና እነዚያ የማያውቁ አይስተካከሉም፤ ብዙ አሳዳሪዎች ያሉት ሎሌ እና አንድ አሳዳሪ ብቻ ያለው ንጹሕ ሎሌ አይስተካከሉም፦
39፥9 *«እነዚያ የሚያውቁ እና እነዚያ የማያውቁ ይስተካከላሉን?»* በላቸው፡፡ የሚገነዘቡት ባለ አእምሮዎቹ ብቻ ናቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلَّذِينَ يَعْلَمُونَ وَٱلَّذِينَ لَا يَعْلَمُونَ ۗ إِنَّمَا يَتَذَكَّرُ أُو۟لُوا۟ ٱلْأَلْبَٰبِ
39፥29 አላህ በእርሱ *ተጨቃጫቂዎች የኾኑ ተጋሪዎች ያሉትን ባሪያ እና ለአንድ ሰው ብቻ ንጹሕ የኾነን ባሪያ ምሳሌ አደረገ፡፡ በምሳሌ ይስተካከላሉን?* ምስጋና ለአላህ ይገባው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው አያውቁም፡፡ ضَرَبَ ٱللَّهُ مَثَلًۭا رَّجُلًۭا فِيهِ شُرَكَآءُ مُتَشَٰكِسُونَ وَرَجُلًۭا سَلَمًۭا لِّرَجُلٍ هَلْ يَسْتَوِيَانِ مَثَلًا ۚ ٱلْحَمْدُ لِلَّهِ ۚ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ
መሥሪያ ቤት ውስጥ እንኳን ብዙ አለቃ ሲበዛ ሁለም አዛዥ ይሆንና ግራ መጋባት ነው፤ ሁሉም እኔ ታዘዘኝ ብለው ይጨቀጭቁታል፤ ብዙ ተጨቃጫቂዎች ይኖሩታል፤ አንድ አለቃ ብቻ ከሆነ ግን ስልጣኑ የሚጋሩ ተጋሪዎች ስለሌሉ በንጹሕ መታዘዝ ይቻላል፤ ልክ እንደዚሁ አላህ ብቻ በብቸኝነት የሚያመልክ ባሪያ እና ብዙ ተመላኪዎችን የሚያመልክ ባሪያ አይስተካከሉም፤ አላህ ላይ ሌሎች ማንነቶችንና ምንነቶችን አጋርተን በቁማችን ሙታን ከመሆን አላህ ይጠብቀን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
"ሙታን እና ሕያዋን"
አንድ ሰው ዓይኑ ካላየ፣ ጆሮው ካልሰማ፣ አፉ ካልተናገረ፣ ልቡ ካልሰራ ምን ቀረው ሙታን ነው፤ እንዲሁ አንድ ሰው የውሳጣዊ ዓይኑ ካላየ፣ ጆሮው ካልሰማ፣ አፉ ካልተናገረ፣ ልቡ ካላወቀ ሙታን ነው፤ በተቃራኒው ብርሃን ተቀብሎ ማየት ሲጀምር፣ መስማት ሲጀምር፣ ማወቅ ሲጀምር ሕያው ነው፦
6፥122 *ሙት የነበረና ሕያው ያደረግነው* ለእርሱም በሰዎች መካከል በእርሱ የሚኼድበትን *ብርሃን ያደረግንለት ሰው በጨለማዎች ውስጥ ከእርሷ የማይወጣ ኾኖ እንዳለ ሰው ብጤ ነውን?* እንደዚሁ ለከሓዲዎች ይሠሩት የነበሩት ነገር ተጌጠላቸው፡፡ أَوَمَن كَانَ مَيْتًۭا فَأَحْيَيْنَٰهُ وَجَعَلْنَا لَهُۥ نُورًۭا يَمْشِى بِهِۦ فِى ٱلنَّاسِ كَمَن مَّثَلُهُۥ فِى ٱلظُّلُمَٰتِ لَيْسَ بِخَارِجٍۢ مِّنْهَا ۚ كَذَٰلِكَ زُيِّنَ لِلْكَٰفِرِينَ مَا كَانُوا۟ يَعْمَلُونَ
ልብ አድርግ የዚህ አንቀጽ ሰበበል ኑዙል አማር ኢብኑ ያሲር ነው፤ ይህ ሰው በሺርክ ጨለማ እያለ ሙት የነበረና የኢስላምን ብርሃን ሲያገኝ ሕያው የሆነ ነው፤ ሙት ከጨለማ ጋር ሕያው ደግሞ ከብርሃን ጋር ተለዋዋጭ ሆኖ እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ አንድን ሰው የልብ ብርሃን መጥቶለት አሻፈረኝ ብሎ ካስተባበለና ከብርኑነ በዞረ ጊዜ አንተ ይህንን ሙታን አታሰማም፦
30:52 አንተም *”ሙታንን”* አታሰማም፤ *ደንቆሮዎችንም ዟሪዎች ሆነው በሸሹ ጊዜ* ጥርሪን አታሰማም። فَإِنَّكَ لَا تُسْمِعُ ٱلْمَوْتَىٰ وَلَا تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ ٱلدُّعَآءَ إِذَا وَلَّوْا۟ مُدْبِرِينَ
27:80 አንተ *”ሙታንን”* አታሰማም፤ *ደንቆሮችንም* የሚተው ሆነው *በዞሩ ጊዜ* ጥሪን አታሰማም። إِنَّكَ لَا تُسْمِعُ ٱلْمَوْتَىٰ وَلَا تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ ٱلدُّعَآءَ إِذَا وَلَّوْا۟ مُدْبِرِينَ
43:40 አንተ *ደንቆሮዎቹን ታሰማለህን? ወይንስ እውሮችን* እና በግልጽ ጥመት ውስጥ የሆኑን ሰዎች ትመራለህን? أَفَأَنتَ تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ أَوْ تَهْدِى ٱلْعُمْىَ وَمَن كَانَ فِى ضَلَٰلٍۢ مُّبِينٍۢ
አንድ ሰው ዒልም፣ ኢማን፣ ኢስላምን ካገኘ ሰውየው ህያዋን ይባላል፤ በተቃራኒው ጀህል፣ ኩፍር፣ ሺርክ ካገኘው ሰውዬው ሙታን ይባላል፤ ብርሃን ያገኙት ሕያዋን እና በጨለማ የሚኖሩ ሙታንም አይስተካከሉም፤ ዕውርና የሚያይ አይስተካከሉም፦
35፥22 *ሕያዋንና ሙታንም አይስተካከሉም*፡፡ አላህ የሚሻውን ሰው ያሰማል፡፡ *አንተም በመቃብር ውስጥ ያሉትን አሰሚ አይደለህም*፡፡ وَمَا يَسْتَوِى ٱلْأَحْيَآءُ وَلَا ٱلْأَمْوَٰتُ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ يُسْمِعُ مَن يَشَآءُ ۖ وَمَآ أَنتَ بِمُسْمِعٍۢ مَّن فِى ٱلْقُبُورِ
6፥50 *«ዕውርና የሚያይ ይስተካከላሉን? አታስተነትኑምን?»* በላቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلْأَعْمَىٰ وَٱلْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
ዒልም ብርሃን ነው፤ ጀህል ጨለማ ነው፤ ሰው በመሃይምነት ሽርክ ውስጥ ሲገባ ልክ ብዙ ተጋሪዎች ማለትም አሳዳሪዎች እንዳሉት ሎሌ ነው፤ ሰው በዕውቀት ኢስላም ውስጥ ሲገባ ልብ አንድ አሳዳሪ ብቻ እንዳለው ንጹሕ ሎሌ ነው፤ እነዚያ የሚያውቁ እና እነዚያ የማያውቁ አይስተካከሉም፤ ብዙ አሳዳሪዎች ያሉት ሎሌ እና አንድ አሳዳሪ ብቻ ያለው ንጹሕ ሎሌ አይስተካከሉም፦
39፥9 *«እነዚያ የሚያውቁ እና እነዚያ የማያውቁ ይስተካከላሉን?»* በላቸው፡፡ የሚገነዘቡት ባለ አእምሮዎቹ ብቻ ናቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلَّذِينَ يَعْلَمُونَ وَٱلَّذِينَ لَا يَعْلَمُونَ ۗ إِنَّمَا يَتَذَكَّرُ أُو۟لُوا۟ ٱلْأَلْبَٰبِ
39፥29 አላህ በእርሱ *ተጨቃጫቂዎች የኾኑ ተጋሪዎች ያሉትን ባሪያ እና ለአንድ ሰው ብቻ ንጹሕ የኾነን ባሪያ ምሳሌ አደረገ፡፡ በምሳሌ ይስተካከላሉን?* ምስጋና ለአላህ ይገባው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው አያውቁም፡፡ ضَرَبَ ٱللَّهُ مَثَلًۭا رَّجُلًۭا فِيهِ شُرَكَآءُ مُتَشَٰكِسُونَ وَرَجُلًۭا سَلَمًۭا لِّرَجُلٍ هَلْ يَسْتَوِيَانِ مَثَلًا ۚ ٱلْحَمْدُ لِلَّهِ ۚ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ
መሥሪያ ቤት ውስጥ እንኳን ብዙ አለቃ ሲበዛ ሁለም አዛዥ ይሆንና ግራ መጋባት ነው፤ ሁሉም እኔ ታዘዘኝ ብለው ይጨቀጭቁታል፤ ብዙ ተጨቃጫቂዎች ይኖሩታል፤ አንድ አለቃ ብቻ ከሆነ ግን ስልጣኑ የሚጋሩ ተጋሪዎች ስለሌሉ በንጹሕ መታዘዝ ይቻላል፤ ልክ እንደዚሁ አላህ ብቻ በብቸኝነት የሚያመልክ ባሪያ እና ብዙ ተመላኪዎችን የሚያመልክ ባሪያ አይስተካከሉም፤ አላህ ላይ ሌሎች ማንነቶችንና ምንነቶችን አጋርተን በቁማችን ሙታን ከመሆን አላህ ይጠብቀን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
ረጅም
“ረጅም” رجم ማለት “ውግራት” ማለት ነው፤ አንድ ጊዜ አይሁዶች ወደ የአላህ መልክተኛ “ﷺ” መጥተው አንድ ሰውዬና አንዲት ሴትዮ ዝሙት መስራታቸውን ገለጹላቸው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 61, ሐዲስ 139
ከዐብደላህ ኢብኑ ዑመር”ረ.አ” እንደተላለፈው አይሁዶች ወደ የአላህ መልክተኛ “ﷺ” መጥተው አንድ ሰውዬና አንዲት ሴትዮ ዝሙት መስራታቸውን ገለጹላቸው የአላህ መልክተኛም “ﷺ” ፦ “በተውራት ውስጥ ተጽፎ የምታገኙት ድንጋጌ ምን ይላል?” በማለት ጠየቋቸው፤ እነርሱም፦ በአደባባይ የሰሩትን አጸያፊ ተግባር ለሕዝቡ በማጋላጥ ገመናቸውን እንድናወጣና እንድንገርፋቸው ነው የተደነገገው” በማለት መለሱ፤ ዐብዱላህ ኢብኑ ሰላም”ረ.አ.”፦ “ውሸትን ቀጠፋችሁ፤ በተውራት ውስጥ የሚገኘው ድንጋጌ ተወግረው እንዲገደሉ ነው የሚያዘው” ብሎ አጋለጣቸው፤ ተውራትንም አምጥተው ከገለጧት በኋላ አንደኛው አይሁድ ስመለመወገር የምትገልጸው መልእክት ላይ እጁን ጣል በማድረግ ሸፍኖ ከእርሷ በፊት ያለውን ድንጋጌ አነበበ፤ ዐብዱላህ ኢብኑ ሰላምም፦ እጅህን አንሳ አለው፤ እጁን አንስቶ የሸፈነውን መልእክት ሲያነቡት ስለመወገር የምትገልጸው ድንጋጌ ነበረች። ከዚያም አይሁዶቹ አሉ ‹ ሙሐመድ “ﷺ” እዉነት ተናገረ ተውራት ስለ ረጅም የሚገልፅ አንቀፅ አለዉ” ብለዉ አመኑ! حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ يُوسُفَ، أَخْبَرَنَا مَالِكُ بْنُ أَنَسٍ، عَنْ نَافِعٍ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ الْيَهُودَ، جَاءُوا إِلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَذَكَرُوا لَهُ أَنَّ رَجُلاً مِنْهُمْ وَامْرَأَةً زَنَيَا فَقَالَ لَهُمْ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَا تَجِدُونَ فِي التَّوْرَاةِ فِي شَأْنِ الرَّجْمِ ”. فَقَالُوا نَفْضَحُهُمْ وَيُجْلَدُونَ. فَقَالَ عَبْدُ اللَّهِ بْنُ سَلاَمٍ كَذَبْتُمْ، إِنَّ فِيهَا الرَّجْمَ. فَأَتَوْا بِالتَّوْرَاةِ فَنَشَرُوهَا، فَوَضَعَ أَحَدُهُمْ يَدَهُ عَلَى آيَةِ الرَّجْمِ، فَقَرَأَ مَا قَبْلَهَا وَمَا بَعْدَهَا. فَقَالَ لَهُ عَبْدُ اللَّهِ بْنُ سَلاَمٍ ارْفَعْ يَدَكَ. فَرَفَعَ يَدَهُ فَإِذَا فِيهَا آيَةُ الرَّجْمِ. فَقَالُوا صَدَقَ يَا مُحَمَّدُ، فِيهَا آيَةُ الرَّجْمِ.
ስለ ውግራት የሚናገረው የአላህ ፍርድ መለኮታዊ ቅሪት ሆኖ እነርሱም ዘንድ እያለች እነርሱ ግን እንደሌለ በማስመሰል ነብያችን"ﷺ" ሊያስፈርዱ መጡ፤ አላህ በዚህ ሰበብ ይህንን አንቀጽ አወረደ፦
5፥43 *እነርሱም ዘንድ ተውራት እያለች በውስጧ የአላህ ፍርድ ያለባት ስትኾን እንዴት ያስፈርዱሃል?! ከዚያም ከዚህ በኋላ እንዴት ይሸሻሉ*! እነዚያም በፍጹም ምእምናን አይደሉም፡፡ وَكَيْفَ يُحَكِّمُونَكَ وَعِندَهُمُ ٱلتَّوْرَىٰةُ فِيهَا حُكْمُ ٱللَّهِ ثُمَّ يَتَوَلَّوْنَ مِنۢ بَعْدِ ذَٰلِكَ ۚ وَمَآ أُو۟لَٰٓئِكَ بِٱلْمُؤْمِنِينَ
ስለ ውግራት የሚናገረው መለኮታዊ ቅሪት ይህ ነበር፦
ዘዳግም 22፥23-24 ማናቸውም ሰው ድንግልና ያላትን ልጃገረድ ቢያጭ፥ ሌላ ሰውም በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርስዋ ጋር ቢተኛ፥ ሁለቱን ወደዚያች ከተማ በር አውጡአቸው፤ ብላቴናይቱ በከተማ ውስጥ ሳለች አልጮኸችምና፥ ሰውዮውም የባልንጀራውን ሚስት አስነውሮአልና “”እስኪሞቱ ድረስ በድንጋይ ውገሩአቸው””፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።
በመቀጠል ቁርኣን ከወረደበት ግብና አላማ፣ ፋይዳና ሚና አንዱ ከእነርሱ ጋር ያለውን መለኮታዊ እውነት ለማረጋገጥ እና ቀጥፈው የጨመሩትን ሐሰት ሊያርም ነው፤ ከእነርሱ ጋር ያለውን እውነትን ስለሚያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا ማለትም “አረጋጋጭ” ሲባል፤ የሰዎች ንግግር የገቡበትን በማረሙ ደግሞ “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለትም “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” የሚል ስም አለው፦
5፥48 *ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭ ና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ
5፥49 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنِ ٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ
በአይሁዳውያን መካከልም አላህ ባወረደው ሕግ በቁርአን ከላይ የነበረውን ጉዳይ ፈርደዋል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 61, ሐዲስ 139
ከዐብደላህ ኢብኑ ዑመር”ረ.አ” እንደተላለፈው፦..የአላህ መልክተኛም “ﷺ” ሁለቱም እንዲወገሩ አዘዋል። فَأَمَرَ بِهِمَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَرُجِمَا.
በቁርኣን የወረደው የውግራት አንቀጽ ስለ ዝሙት ነው፦
4፥15 *እነዚያም ከሴቶቻችሁ መጥፎን ስራ ዝሙትን የሚሠሩ፣ በእነርሱ ላይ ከእናንተ አራትን ወንዶች አስመስክሩባቸው። ቢመሰክሩም ሞት እስከሚደርስባቸው ወይም አላህ ለእነርሱ መንገድን እስከሚያደርግ ድረስ ከቤቶች ውስጥ ያዙዋቸው ጠብቁዋቸው*። وَٱلَّٰتِى يَأْتِينَ ٱلْفَٰحِشَةَ مِن نِّسَآئِكُمْ فَٱسْتَشْهِدُوا۟ عَلَيْهِنَّ أَرْبَعَةً مِّنكُمْ ۖ فَإِن شَهِدُوا۟ فَأَمْسِكُوهُنَّ فِى ٱلْبُيُوتِ حَتَّىٰ يَتَوَفَّىٰهُنَّ ٱلْمَوْتُ أَوْ يَجْعَلَ ٱللَّهُ لَهُنَّ سَبِيلًا
4፥16 *እነዚያንም ከእናንተ ውስጥ ዝሙትን የሚሠሩዋትን አሰቃዩዋቸው፤ ቢፀፀቱና ሥራቸውንም ቢያሳምሩ ከእነርሱ ተገቱ አታሰቃዩዋቸው አላህ ፀፀትን ተቀባይ አዛኝ ነውና*። وَٱلَّذَانِ يَأْتِيَٰنِهَا مِنكُمْ فَـَٔاذُوهُمَا ۖ فَإِن تَابَا وَأَصْلَحَا فَأَعْرِضُوا۟ عَنْهُمَآ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ كَانَ تَوَّابًا رَّحِيمًا
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 96, ሐዲስ 53
ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ "መዲና እንደደረስን ዑመር ኹጥባ ላይ፦ "ምንም ጥርጥር የለውም፤ አላህ ሙሐመድን"ﷺ" በእውነት ላከ፤ ወደ እርሱም መጽሐፍ አወረደ፤ ከወረደው መካከል የውግራት አንቀጽ ነው" አለ። قَالَ ابْنُ عَبَّاسٍ فَقَدِمْنَا الْمَدِينَةَ فَقَالَ إِنَّ اللَّهَ بَعَثَ مُحَمَّدًا صلى الله عليه وسلم بِالْحَقِّ وَأَنْزَلَ عَلَيْهِ الْكِتَابَ، فَكَانَ فِيمَا أُنْزِلَ آيَةُ الرَّجْمِ.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ረጅም” رجم ማለት “ውግራት” ማለት ነው፤ አንድ ጊዜ አይሁዶች ወደ የአላህ መልክተኛ “ﷺ” መጥተው አንድ ሰውዬና አንዲት ሴትዮ ዝሙት መስራታቸውን ገለጹላቸው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 61, ሐዲስ 139
ከዐብደላህ ኢብኑ ዑመር”ረ.አ” እንደተላለፈው አይሁዶች ወደ የአላህ መልክተኛ “ﷺ” መጥተው አንድ ሰውዬና አንዲት ሴትዮ ዝሙት መስራታቸውን ገለጹላቸው የአላህ መልክተኛም “ﷺ” ፦ “በተውራት ውስጥ ተጽፎ የምታገኙት ድንጋጌ ምን ይላል?” በማለት ጠየቋቸው፤ እነርሱም፦ በአደባባይ የሰሩትን አጸያፊ ተግባር ለሕዝቡ በማጋላጥ ገመናቸውን እንድናወጣና እንድንገርፋቸው ነው የተደነገገው” በማለት መለሱ፤ ዐብዱላህ ኢብኑ ሰላም”ረ.አ.”፦ “ውሸትን ቀጠፋችሁ፤ በተውራት ውስጥ የሚገኘው ድንጋጌ ተወግረው እንዲገደሉ ነው የሚያዘው” ብሎ አጋለጣቸው፤ ተውራትንም አምጥተው ከገለጧት በኋላ አንደኛው አይሁድ ስመለመወገር የምትገልጸው መልእክት ላይ እጁን ጣል በማድረግ ሸፍኖ ከእርሷ በፊት ያለውን ድንጋጌ አነበበ፤ ዐብዱላህ ኢብኑ ሰላምም፦ እጅህን አንሳ አለው፤ እጁን አንስቶ የሸፈነውን መልእክት ሲያነቡት ስለመወገር የምትገልጸው ድንጋጌ ነበረች። ከዚያም አይሁዶቹ አሉ ‹ ሙሐመድ “ﷺ” እዉነት ተናገረ ተውራት ስለ ረጅም የሚገልፅ አንቀፅ አለዉ” ብለዉ አመኑ! حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ يُوسُفَ، أَخْبَرَنَا مَالِكُ بْنُ أَنَسٍ، عَنْ نَافِعٍ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ الْيَهُودَ، جَاءُوا إِلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَذَكَرُوا لَهُ أَنَّ رَجُلاً مِنْهُمْ وَامْرَأَةً زَنَيَا فَقَالَ لَهُمْ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَا تَجِدُونَ فِي التَّوْرَاةِ فِي شَأْنِ الرَّجْمِ ”. فَقَالُوا نَفْضَحُهُمْ وَيُجْلَدُونَ. فَقَالَ عَبْدُ اللَّهِ بْنُ سَلاَمٍ كَذَبْتُمْ، إِنَّ فِيهَا الرَّجْمَ. فَأَتَوْا بِالتَّوْرَاةِ فَنَشَرُوهَا، فَوَضَعَ أَحَدُهُمْ يَدَهُ عَلَى آيَةِ الرَّجْمِ، فَقَرَأَ مَا قَبْلَهَا وَمَا بَعْدَهَا. فَقَالَ لَهُ عَبْدُ اللَّهِ بْنُ سَلاَمٍ ارْفَعْ يَدَكَ. فَرَفَعَ يَدَهُ فَإِذَا فِيهَا آيَةُ الرَّجْمِ. فَقَالُوا صَدَقَ يَا مُحَمَّدُ، فِيهَا آيَةُ الرَّجْمِ.
ስለ ውግራት የሚናገረው የአላህ ፍርድ መለኮታዊ ቅሪት ሆኖ እነርሱም ዘንድ እያለች እነርሱ ግን እንደሌለ በማስመሰል ነብያችን"ﷺ" ሊያስፈርዱ መጡ፤ አላህ በዚህ ሰበብ ይህንን አንቀጽ አወረደ፦
5፥43 *እነርሱም ዘንድ ተውራት እያለች በውስጧ የአላህ ፍርድ ያለባት ስትኾን እንዴት ያስፈርዱሃል?! ከዚያም ከዚህ በኋላ እንዴት ይሸሻሉ*! እነዚያም በፍጹም ምእምናን አይደሉም፡፡ وَكَيْفَ يُحَكِّمُونَكَ وَعِندَهُمُ ٱلتَّوْرَىٰةُ فِيهَا حُكْمُ ٱللَّهِ ثُمَّ يَتَوَلَّوْنَ مِنۢ بَعْدِ ذَٰلِكَ ۚ وَمَآ أُو۟لَٰٓئِكَ بِٱلْمُؤْمِنِينَ
ስለ ውግራት የሚናገረው መለኮታዊ ቅሪት ይህ ነበር፦
ዘዳግም 22፥23-24 ማናቸውም ሰው ድንግልና ያላትን ልጃገረድ ቢያጭ፥ ሌላ ሰውም በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርስዋ ጋር ቢተኛ፥ ሁለቱን ወደዚያች ከተማ በር አውጡአቸው፤ ብላቴናይቱ በከተማ ውስጥ ሳለች አልጮኸችምና፥ ሰውዮውም የባልንጀራውን ሚስት አስነውሮአልና “”እስኪሞቱ ድረስ በድንጋይ ውገሩአቸው””፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።
በመቀጠል ቁርኣን ከወረደበት ግብና አላማ፣ ፋይዳና ሚና አንዱ ከእነርሱ ጋር ያለውን መለኮታዊ እውነት ለማረጋገጥ እና ቀጥፈው የጨመሩትን ሐሰት ሊያርም ነው፤ ከእነርሱ ጋር ያለውን እውነትን ስለሚያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا ማለትም “አረጋጋጭ” ሲባል፤ የሰዎች ንግግር የገቡበትን በማረሙ ደግሞ “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለትም “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” የሚል ስም አለው፦
5፥48 *ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭ ና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ
5፥49 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنِ ٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ
በአይሁዳውያን መካከልም አላህ ባወረደው ሕግ በቁርአን ከላይ የነበረውን ጉዳይ ፈርደዋል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 61, ሐዲስ 139
ከዐብደላህ ኢብኑ ዑመር”ረ.አ” እንደተላለፈው፦..የአላህ መልክተኛም “ﷺ” ሁለቱም እንዲወገሩ አዘዋል። فَأَمَرَ بِهِمَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَرُجِمَا.
በቁርኣን የወረደው የውግራት አንቀጽ ስለ ዝሙት ነው፦
4፥15 *እነዚያም ከሴቶቻችሁ መጥፎን ስራ ዝሙትን የሚሠሩ፣ በእነርሱ ላይ ከእናንተ አራትን ወንዶች አስመስክሩባቸው። ቢመሰክሩም ሞት እስከሚደርስባቸው ወይም አላህ ለእነርሱ መንገድን እስከሚያደርግ ድረስ ከቤቶች ውስጥ ያዙዋቸው ጠብቁዋቸው*። وَٱلَّٰتِى يَأْتِينَ ٱلْفَٰحِشَةَ مِن نِّسَآئِكُمْ فَٱسْتَشْهِدُوا۟ عَلَيْهِنَّ أَرْبَعَةً مِّنكُمْ ۖ فَإِن شَهِدُوا۟ فَأَمْسِكُوهُنَّ فِى ٱلْبُيُوتِ حَتَّىٰ يَتَوَفَّىٰهُنَّ ٱلْمَوْتُ أَوْ يَجْعَلَ ٱللَّهُ لَهُنَّ سَبِيلًا
4፥16 *እነዚያንም ከእናንተ ውስጥ ዝሙትን የሚሠሩዋትን አሰቃዩዋቸው፤ ቢፀፀቱና ሥራቸውንም ቢያሳምሩ ከእነርሱ ተገቱ አታሰቃዩዋቸው አላህ ፀፀትን ተቀባይ አዛኝ ነውና*። وَٱلَّذَانِ يَأْتِيَٰنِهَا مِنكُمْ فَـَٔاذُوهُمَا ۖ فَإِن تَابَا وَأَصْلَحَا فَأَعْرِضُوا۟ عَنْهُمَآ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ كَانَ تَوَّابًا رَّحِيمًا
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 96, ሐዲስ 53
ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ "መዲና እንደደረስን ዑመር ኹጥባ ላይ፦ "ምንም ጥርጥር የለውም፤ አላህ ሙሐመድን"ﷺ" በእውነት ላከ፤ ወደ እርሱም መጽሐፍ አወረደ፤ ከወረደው መካከል የውግራት አንቀጽ ነው" አለ። قَالَ ابْنُ عَبَّاسٍ فَقَدِمْنَا الْمَدِينَةَ فَقَالَ إِنَّ اللَّهَ بَعَثَ مُحَمَّدًا صلى الله عليه وسلم بِالْحَقِّ وَأَنْزَلَ عَلَيْهِ الْكِتَابَ، فَكَانَ فِيمَا أُنْزِلَ آيَةُ الرَّجْمِ.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
እውን ኢየሱስ የአብ ስም ነውን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
መግቢያ
ሥላሴአውያን ሳይሆኑ ሰባሌሳውያን ኢየሱስ የአብ ስም ነው የሚል አቋም አላቸው። ይህ ደምዳሜ ላይ ያደረሳቸው ጥቅስ እስቲ እንመልከት፦
ዮሐ.5:43 እኔ በአባቴ ስም መጥቻለሁ አልተቀበላችሁኝምም፤ ሌላው በራሱ ስም ቢመጣ እርሱን ትቀበሉታላችሁ።
ነጥብ አንድ
“በአባቴ ስም”
እኔ በአባቴ ስም መጥቻለሁ ማለቱ ኢየሱስ የአብ ስም አያደርገውም ምክንያቱም ኢየሱስ ብቻ ሳይሆን ዳዊትና የዳዊት መንግስት የመጡት በአብ ስም ነው፦
1. ዳዊት
ዳዊት የመጣው በያህዌህ ስም ነው። ነገር ግን ዳዊት የአብ ስም ኣይደለም፦ 1ሳሙ 17:45 ዳዊትም ፍልስጥኤማዊውን አለው። አንተ ሰይፍና ጦር ጭሬም ይዘህ ትመጣብኛለህ፤ እኔ ግን ዛሬ በተገዳደርኸው በእስራኤል ጭፍሮች አምላክ ስም በሠራዊት ጌታ “በያህዌህ ስም እመጣብሃለሁ”።
2. የዳዊት መንግሥት
የዳዊት መንግሥት የመጣችው በያህዌህ ስም ነው። ነገር ግን የዳዊት መንግሥት የአብ ስም አይደለችም፦ ማር 11:10 “በጌታ ስም የምትመጣ” የአባታችን የዳዊት መንግሥት የተባረከች ናት፤ ሆሣዕና በአርያም እያሉ ይጮኹ ነበር።
ነጥብ ሁለት
“በራሱ ስም”
ሌላው በራሱ ስም ቢመጣ እርሱን ትቀበሉታላችሁ ማለቱ እራሱ ሳይላክ በራሱ ስልጣን የሚናገር ሃሰተኛ ነብይ ማለት ነው፦
የዮሐንስ ወንጌል 8.42 እኔ ከእግዚአብሔር ወጥቼ መጥቻለሁና፤ “እርሱ ላከኝ እንጂ ከራሴ አልመጣሁምና”።
ዮሐ.10:25 ኢየሱስም መለሰላቸው፥ እንዲህ ሲል። ነገርኋችሁ አታምኑምም እኔ “በአባቴ ስም” የማደርገው ሥራ ይህ ስለ እኔ ይመሰክራል፤
በአባቴ ስም የማደርገው ሥራ እና ከራሴ አልመጣውም የሚለው አነጋገሩ በአምላክ ስም ተወክሎ እንደተላከ ፍንትው አድርጎ ያሳያል። በራሱ ስም ቢመጣ ኖሮ ማንም ሳይልከው ይመጣ ነበር። ግን በራሱ አልመጣም የላከውን ፈቃድ ለማድረግ በአብ ስም ታምራትን አድርጓል።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
መግቢያ
ሥላሴአውያን ሳይሆኑ ሰባሌሳውያን ኢየሱስ የአብ ስም ነው የሚል አቋም አላቸው። ይህ ደምዳሜ ላይ ያደረሳቸው ጥቅስ እስቲ እንመልከት፦
ዮሐ.5:43 እኔ በአባቴ ስም መጥቻለሁ አልተቀበላችሁኝምም፤ ሌላው በራሱ ስም ቢመጣ እርሱን ትቀበሉታላችሁ።
ነጥብ አንድ
“በአባቴ ስም”
እኔ በአባቴ ስም መጥቻለሁ ማለቱ ኢየሱስ የአብ ስም አያደርገውም ምክንያቱም ኢየሱስ ብቻ ሳይሆን ዳዊትና የዳዊት መንግስት የመጡት በአብ ስም ነው፦
1. ዳዊት
ዳዊት የመጣው በያህዌህ ስም ነው። ነገር ግን ዳዊት የአብ ስም ኣይደለም፦ 1ሳሙ 17:45 ዳዊትም ፍልስጥኤማዊውን አለው። አንተ ሰይፍና ጦር ጭሬም ይዘህ ትመጣብኛለህ፤ እኔ ግን ዛሬ በተገዳደርኸው በእስራኤል ጭፍሮች አምላክ ስም በሠራዊት ጌታ “በያህዌህ ስም እመጣብሃለሁ”።
2. የዳዊት መንግሥት
የዳዊት መንግሥት የመጣችው በያህዌህ ስም ነው። ነገር ግን የዳዊት መንግሥት የአብ ስም አይደለችም፦ ማር 11:10 “በጌታ ስም የምትመጣ” የአባታችን የዳዊት መንግሥት የተባረከች ናት፤ ሆሣዕና በአርያም እያሉ ይጮኹ ነበር።
ነጥብ ሁለት
“በራሱ ስም”
ሌላው በራሱ ስም ቢመጣ እርሱን ትቀበሉታላችሁ ማለቱ እራሱ ሳይላክ በራሱ ስልጣን የሚናገር ሃሰተኛ ነብይ ማለት ነው፦
የዮሐንስ ወንጌል 8.42 እኔ ከእግዚአብሔር ወጥቼ መጥቻለሁና፤ “እርሱ ላከኝ እንጂ ከራሴ አልመጣሁምና”።
ዮሐ.10:25 ኢየሱስም መለሰላቸው፥ እንዲህ ሲል። ነገርኋችሁ አታምኑምም እኔ “በአባቴ ስም” የማደርገው ሥራ ይህ ስለ እኔ ይመሰክራል፤
በአባቴ ስም የማደርገው ሥራ እና ከራሴ አልመጣውም የሚለው አነጋገሩ በአምላክ ስም ተወክሎ እንደተላከ ፍንትው አድርጎ ያሳያል። በራሱ ስም ቢመጣ ኖሮ ማንም ሳይልከው ይመጣ ነበር። ግን በራሱ አልመጣም የላከውን ፈቃድ ለማድረግ በአብ ስም ታምራትን አድርጓል።
ነጥብ ሶስት
“ያህዌህ”
የኢየሱስ አባት ስሙ ያህዌህ ነው፦
አሞ 5:9፤ አምባውም እንዲፈርስ በብርቱ ላይ የድንገት ጥፋት የሚያመጣውን ፈልጉ፤ ስሙ יהוה “ያህዌህ” ነው።
ኤር 51:19 የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፥ እርሱ የሁሉ ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነው፥ ስሙም የሠራዊት ጌታ ” יהוה “ያህዌህ” ነው። ኤር 50:34 ተቤዢአቸው ብርቱ ነው፥ ስሙም የሠራዊት ጌታ ” יהוה “ያህዌህ” ነው፤
ኤር 10:16 የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፤ እርሱ የሁሉ ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነውና፤ ስሙ የሠራዊት ጌታ ” יהוה “ያህዌህ” ነው። ኤር 33:2 ስሙ ” יהוה “ያህዌህ” የሆነ፥ ያደረገው “ያህዌህ”፥ ያጸናውም ዘንድ የሠራው ” יהוה “ያህዌህ” እንዲህ ይላል። ዘጸ 15:3፤ “ያህዌህ” ተዋጊ ነው፥ ስሙም “ያህዌህ” ነው፥ ዘጸ 3:15 ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ትላለህ። የአባቶቻችሁ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ” יהוה “ያህዌህ” ወደ እናንተ ላከኝ፤ ይህ ለዘላለሙ ስሜ ነው፥ እስከ ልጅ ልጅ ድረስም መታሰቢያዬ ይህ ነው። ኢሳ 42:8፤ እኔ ” יהוה “ያህዌህ” ነኝ፤ “ስሜ” ይህ ነው፤ ኤር 16:21 ስለዚህ፥ እነሆ፥ አስታውቃቸዋለሁ፥ በዚህች ጊዜ እጄንና ኃይሌን አስታውቃቸዋለሁ፤ እነርሱም ስሜ ” יהוה “ያህዌህ” እንደ ሆነ ያውቃሉ። ”
ዮሐንስ ወንጌል 8:54 ኢየሱስም መለሰ አለም። እኔ ራሴን ባከብር ክብሬ ከንቱ ነው፤ የሚያከብረኝ እናንተ “አምላካችን የምትሉት አባቴ” ነው፤”
ነጥብ አራት
“ኢየሱስ”
ኢየሱስ የልጁ ስም ነው፦
ዮሐ 3:18 በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ “በእግዚአብሔር ልጅ ስም” ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል። 1ዮሐ.5:13 የዘላለም ሕይወት እንዳላችሁ ታውቁ ዘንድ “በእግዚአብሔር ልጅ ስም” ለምታምኑ ይህን ጽፌላችኋለሁ። 1ዮሐ.3:23 ትእዛዚቱም ይህች ናት፥ “በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም” እናምን ዘንድ፥ ትእዛዝንም እንደ ሰጠን እርስ በርሳችን እንዋደድ ዘንድ። ዮሐ 20:31 ነገር ግን ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ “የእግዚአብሔር ልጅ” እንደ ሆነ ታምኑ ዘንድ፥ አምናችሁም “በስሙ” ሕይወት ይሆንላችሁ ዘንድ ይህ ተጽፎአል።
ኢየሱስ የአብ ስም ቢሆን ኖሮ “የኢየሱስ ልጅ” የሚል ጥቅስ ይገኝ ነበር። ነገር ግን በአባቱ ስምና በልጁ ስም መካከል ፈርቅ አለ፦
ራእ.14:1 አየሁም፥ እነሆም፥ በጉ በጽዮን ተራራ ቆሞ ነበር፥ ከእርሱም ጋር “ስሙ እና የአባቱ ስም” በግምባራቸው የተጻፈላቸው መቶ አርባ አራት ሺህ ነበሩ።
“ስሙ እና የአባቱ ስም” የሚለው ፈርቅ የልጁ ስም ኢየሱስ የአባቱ ስም ያህዌህ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው።
ነጥብ አምስት
“የሰው ስም”
ኢየሱስ የሚለው ስም በዕብራይስጥ ያህሹአ יְהוֹשֻׁ֣עַ በግሪክ ኤሱስ Ἰησοῦ ተብሎ ለሌሎች ሰዎች አገልግልግሎት ላይ ውሏል፦
ዘጸ.17:9፤ ሙሴም ኢያሱን*ያህሹአ* יְהוֹשֻׁ֣עַ ። ጕልማሶችን ምረጥልን፥ ወጥተህም ከአማሌቅ ጋር ተዋጋ፤ እኔ ነገ የእግዚአብሔርን በትር በእጄ ይዤ በኮረብታው ራስ ላይ እቆማለሁ አለው።
ሐጌ 1:1፤ በንጉሡ በዳርዮስ በሁለተኛው ዓመት በስድስተኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን የእግዚአብሔር ቃል… ወደ ታላቁም ካህን ወደ ኢዮሴዴቅ ልጅ ወደ ኢያሱ*ያህሹአ* יְהוֹשֻׁ֣עַ እንዲህ ሲል መጣ።
ሐዋ.7:45 አባቶቻችንም ደግሞ በተራ ተቀብለው እግዚአብሔር በፊታቸው ያወጣቸውን የአሕዛብን አገር በያዙት ጊዜ ከኢያሱ*ኤሱስ* Ἰησοῦ ጋር አገቡአት፥ እስከ ዳዊት ዘመንም ድረስ ኖረች።
ዕብ.4:8 ኢያሱ*ኤሱስ* Ἰησοῦ አሳርፎአቸው ኖሮ ቢሆንስ፥ ከዚያ በኋላ ስለ ሌላ ቀን ባልተናገረ ነበር።
ቆላ.4:10-11 ከተገረዙት ወገን ያሉት፥ አብሮ ከእኔ ጋር የታሰረ አርስጥሮኮስ የበርናባስም የወንድሙ ልጅ ማርቆስ ኢዮስጦስም የተባለ ኢያሱ*ኤሱስ*Ἰησοῦ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።
ኢየሱስ የፈጣሪ ስም ቢሆን ኖሮ ሰዎች ሲጠሩ ፈጣሪ ዝም ይል ነበርን?
ከዚያም ባሻገር ፈጣሪ ሰዎችን ኢየሱስ በሚል ስም ያነጋግራቸው ነበርን?
ኢየሱስ የፈጣሪ ስም ቢሆን ኖሮ ከጊዜ ወዲህ የወጣ ስም ይሆን ነበርን?
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
“ያህዌህ”
የኢየሱስ አባት ስሙ ያህዌህ ነው፦
አሞ 5:9፤ አምባውም እንዲፈርስ በብርቱ ላይ የድንገት ጥፋት የሚያመጣውን ፈልጉ፤ ስሙ יהוה “ያህዌህ” ነው።
ኤር 51:19 የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፥ እርሱ የሁሉ ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነው፥ ስሙም የሠራዊት ጌታ ” יהוה “ያህዌህ” ነው። ኤር 50:34 ተቤዢአቸው ብርቱ ነው፥ ስሙም የሠራዊት ጌታ ” יהוה “ያህዌህ” ነው፤
ኤር 10:16 የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፤ እርሱ የሁሉ ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነውና፤ ስሙ የሠራዊት ጌታ ” יהוה “ያህዌህ” ነው። ኤር 33:2 ስሙ ” יהוה “ያህዌህ” የሆነ፥ ያደረገው “ያህዌህ”፥ ያጸናውም ዘንድ የሠራው ” יהוה “ያህዌህ” እንዲህ ይላል። ዘጸ 15:3፤ “ያህዌህ” ተዋጊ ነው፥ ስሙም “ያህዌህ” ነው፥ ዘጸ 3:15 ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ትላለህ። የአባቶቻችሁ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ” יהוה “ያህዌህ” ወደ እናንተ ላከኝ፤ ይህ ለዘላለሙ ስሜ ነው፥ እስከ ልጅ ልጅ ድረስም መታሰቢያዬ ይህ ነው። ኢሳ 42:8፤ እኔ ” יהוה “ያህዌህ” ነኝ፤ “ስሜ” ይህ ነው፤ ኤር 16:21 ስለዚህ፥ እነሆ፥ አስታውቃቸዋለሁ፥ በዚህች ጊዜ እጄንና ኃይሌን አስታውቃቸዋለሁ፤ እነርሱም ስሜ ” יהוה “ያህዌህ” እንደ ሆነ ያውቃሉ። ”
ዮሐንስ ወንጌል 8:54 ኢየሱስም መለሰ አለም። እኔ ራሴን ባከብር ክብሬ ከንቱ ነው፤ የሚያከብረኝ እናንተ “አምላካችን የምትሉት አባቴ” ነው፤”
ነጥብ አራት
“ኢየሱስ”
ኢየሱስ የልጁ ስም ነው፦
ዮሐ 3:18 በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ “በእግዚአብሔር ልጅ ስም” ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል። 1ዮሐ.5:13 የዘላለም ሕይወት እንዳላችሁ ታውቁ ዘንድ “በእግዚአብሔር ልጅ ስም” ለምታምኑ ይህን ጽፌላችኋለሁ። 1ዮሐ.3:23 ትእዛዚቱም ይህች ናት፥ “በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም” እናምን ዘንድ፥ ትእዛዝንም እንደ ሰጠን እርስ በርሳችን እንዋደድ ዘንድ። ዮሐ 20:31 ነገር ግን ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ “የእግዚአብሔር ልጅ” እንደ ሆነ ታምኑ ዘንድ፥ አምናችሁም “በስሙ” ሕይወት ይሆንላችሁ ዘንድ ይህ ተጽፎአል።
ኢየሱስ የአብ ስም ቢሆን ኖሮ “የኢየሱስ ልጅ” የሚል ጥቅስ ይገኝ ነበር። ነገር ግን በአባቱ ስምና በልጁ ስም መካከል ፈርቅ አለ፦
ራእ.14:1 አየሁም፥ እነሆም፥ በጉ በጽዮን ተራራ ቆሞ ነበር፥ ከእርሱም ጋር “ስሙ እና የአባቱ ስም” በግምባራቸው የተጻፈላቸው መቶ አርባ አራት ሺህ ነበሩ።
“ስሙ እና የአባቱ ስም” የሚለው ፈርቅ የልጁ ስም ኢየሱስ የአባቱ ስም ያህዌህ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው።
ነጥብ አምስት
“የሰው ስም”
ኢየሱስ የሚለው ስም በዕብራይስጥ ያህሹአ יְהוֹשֻׁ֣עַ በግሪክ ኤሱስ Ἰησοῦ ተብሎ ለሌሎች ሰዎች አገልግልግሎት ላይ ውሏል፦
ዘጸ.17:9፤ ሙሴም ኢያሱን*ያህሹአ* יְהוֹשֻׁ֣עַ ። ጕልማሶችን ምረጥልን፥ ወጥተህም ከአማሌቅ ጋር ተዋጋ፤ እኔ ነገ የእግዚአብሔርን በትር በእጄ ይዤ በኮረብታው ራስ ላይ እቆማለሁ አለው።
ሐጌ 1:1፤ በንጉሡ በዳርዮስ በሁለተኛው ዓመት በስድስተኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን የእግዚአብሔር ቃል… ወደ ታላቁም ካህን ወደ ኢዮሴዴቅ ልጅ ወደ ኢያሱ*ያህሹአ* יְהוֹשֻׁ֣עַ እንዲህ ሲል መጣ።
ሐዋ.7:45 አባቶቻችንም ደግሞ በተራ ተቀብለው እግዚአብሔር በፊታቸው ያወጣቸውን የአሕዛብን አገር በያዙት ጊዜ ከኢያሱ*ኤሱስ* Ἰησοῦ ጋር አገቡአት፥ እስከ ዳዊት ዘመንም ድረስ ኖረች።
ዕብ.4:8 ኢያሱ*ኤሱስ* Ἰησοῦ አሳርፎአቸው ኖሮ ቢሆንስ፥ ከዚያ በኋላ ስለ ሌላ ቀን ባልተናገረ ነበር።
ቆላ.4:10-11 ከተገረዙት ወገን ያሉት፥ አብሮ ከእኔ ጋር የታሰረ አርስጥሮኮስ የበርናባስም የወንድሙ ልጅ ማርቆስ ኢዮስጦስም የተባለ ኢያሱ*ኤሱስ*Ἰησοῦ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።
ኢየሱስ የፈጣሪ ስም ቢሆን ኖሮ ሰዎች ሲጠሩ ፈጣሪ ዝም ይል ነበርን?
ከዚያም ባሻገር ፈጣሪ ሰዎችን ኢየሱስ በሚል ስም ያነጋግራቸው ነበርን?
ኢየሱስ የፈጣሪ ስም ቢሆን ኖሮ ከጊዜ ወዲህ የወጣ ስም ይሆን ነበርን?
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
ኢየሱስ አብ ነውን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው *አስገኚው*፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አሉት፡፡ በሰማያትና በምድርም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያሞግሳል፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው። هُوَ ٱللَّهُ ٱلْخَٰلِقُ ٱلْبَارِئُ ٱلْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ ٱلْأَسْمَآءُ ٱلْحُسْنَىٰ ۚ يُسَبِّحُ لَهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
“ኣብ” אַבָּא ማለት በዕብራይስጥ “አስገኚ”orginator” ማለት ነው፤ ሁላችንንም ያስገኘ “አንድ አስገኚ” አለ፦
ሚልክያስ 2፥10 ለሁላችን *”አንድ አባት”* ያለን አይደለምን? *አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን*?
ማቴዎስ 23፥9 *አባታችሁ አንዱ* እርሱም የሰማዩ ነውና በምድር ላይ *ማንንም፦ አባት ብላችሁ አትጥሩ*።
ዮሐንስ 8፥41 *አንድ አባት* አለን *እርሱም እግዚአብሔር ነው*፡ አሉት።
በምድር ላይ ማንም አባት ብላችሁ አትጥሩ ሲባል የሰማዩ አባት አንድ ኣብ ነው ሲባል “አንድ ፈጣሪ” ነው በሚል ሒሳብ ነው አይሁዳውያን የሚረዱት እንጂ “ያለድ” יָלַד ማለትም “ወላጅ” የሚለውን አይደለም፤ ይህ አንድ ኣብ አንድ አምላክ ነው፤ የሁሉም ማለትም የኢየሱስ እና የሐዋርያትም አስገኚ ነው፦
ኤፌሶን 4፥6 ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር *አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ*።
ዮሐንስ 20፥17 እኔ ወደ *አባቴ* እና ወደ *አባታችሁ* ወደ *አምላኬ* እና ወደ *አምላካችሁ* ዓርጋለሁ ብለሽ ንገሪአቸው፡ አላት።
በዚህ ቀመርና ስሌት ከሆነ አላህ “አል-ባሪ” البَارِئ ማለትም “አስገኚው” ነው፤ “አል-ባሪ” የሚለው ስም ሶስት ጊዜ በቁርአን መጥቷል፤ ዒሳ ሆነ መላው ኑባሬ “ባሪያህ” بَرِيَّة ማለትም “ግኝት” ነው፦
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው *አስገኚው*፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አልሉት፡፡ በሰማያትና በምድርም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያሞግሳል፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው። هُوَ ٱللَّهُ ٱلْخَٰلِقُ ٱلْبَارِئُ ٱلْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ ٱلْأَسْمَآءُ ٱلْحُسْنَىٰ ۚ يُسَبِّحُ لَهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
2፥54 ሙሳም ለሕዝቦቹ፡- «ሕዝቦቼ ሆይ! እናንተ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ፤ በመያዛችሁ ነፍሶቻችሁን በደላችሁ፡፡ ወደ *ፈጣሪያችሁም* ተመለሱ፤ ነፍሶቻችሁንም ግደሉ፤ ይሃችሁ *በፈጣሪያችሁ* ዘንድ ለእናንተ በላጭ ነው» ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ በእናንተም ላይ ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላችሁ፡፡ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡ وَإِذْ قَالَ مُوسَىٰ لِقَوْمِهِۦ يَٰقَوْمِ إِنَّكُمْ ظَلَمْتُمْ أَنفُسَكُم بِٱتِّخَاذِكُمُ ٱلْعِجْلَ فَتُوبُوٓا۟ إِلَىٰ بَارِئِكُمْ فَٱقْتُلُوٓا۟ أَنفُسَكُمْ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌۭ لَّكُمْ عِندَ بَارِئِكُمْ فَتَابَ عَلَيْكُمْ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ
እዚህ ድረስ ከተግባባ ኢየሱስ አብ ነው ብለው የሚያምኑት የሐዋርያት ቤተክርስቲያን በተለምዶ “ኦንልይ ጂሰስ” የሚባሉት ሲሆኑ በጥንት ሳባልዮሳውያን ይባላሉ፤ የሊብያው ኤጲስ ቆጶስ የሰባልዮስን እሳቤ ስለሚያራምዱ ነው። የሰባልዮሳውያን ትምህርት ከሥላሴአውያን”Trinitarian” ትምህርት የማይተናነስ መወዛገብ የያዘ ትምህርት ነው፤ ይህንን መወዛገብ እስቲ እንመልከት፦
ዮሐንስ 14፥10 *እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ* አታምንምን? እኔ የምነግራችሁን ቃል ከራሴ አልናገረውም፤ ነገር ግን *በእኔ የሚኖረው አብ* እርሱ ሥራውን ይሠራል።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው *አስገኚው*፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አሉት፡፡ በሰማያትና በምድርም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያሞግሳል፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው። هُوَ ٱللَّهُ ٱلْخَٰلِقُ ٱلْبَارِئُ ٱلْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ ٱلْأَسْمَآءُ ٱلْحُسْنَىٰ ۚ يُسَبِّحُ لَهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
“ኣብ” אַבָּא ማለት በዕብራይስጥ “አስገኚ”orginator” ማለት ነው፤ ሁላችንንም ያስገኘ “አንድ አስገኚ” አለ፦
ሚልክያስ 2፥10 ለሁላችን *”አንድ አባት”* ያለን አይደለምን? *አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን*?
ማቴዎስ 23፥9 *አባታችሁ አንዱ* እርሱም የሰማዩ ነውና በምድር ላይ *ማንንም፦ አባት ብላችሁ አትጥሩ*።
ዮሐንስ 8፥41 *አንድ አባት* አለን *እርሱም እግዚአብሔር ነው*፡ አሉት።
በምድር ላይ ማንም አባት ብላችሁ አትጥሩ ሲባል የሰማዩ አባት አንድ ኣብ ነው ሲባል “አንድ ፈጣሪ” ነው በሚል ሒሳብ ነው አይሁዳውያን የሚረዱት እንጂ “ያለድ” יָלַד ማለትም “ወላጅ” የሚለውን አይደለም፤ ይህ አንድ ኣብ አንድ አምላክ ነው፤ የሁሉም ማለትም የኢየሱስ እና የሐዋርያትም አስገኚ ነው፦
ኤፌሶን 4፥6 ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር *አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ*።
ዮሐንስ 20፥17 እኔ ወደ *አባቴ* እና ወደ *አባታችሁ* ወደ *አምላኬ* እና ወደ *አምላካችሁ* ዓርጋለሁ ብለሽ ንገሪአቸው፡ አላት።
በዚህ ቀመርና ስሌት ከሆነ አላህ “አል-ባሪ” البَارِئ ማለትም “አስገኚው” ነው፤ “አል-ባሪ” የሚለው ስም ሶስት ጊዜ በቁርአን መጥቷል፤ ዒሳ ሆነ መላው ኑባሬ “ባሪያህ” بَرِيَّة ማለትም “ግኝት” ነው፦
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው *አስገኚው*፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አልሉት፡፡ በሰማያትና በምድርም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያሞግሳል፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው። هُوَ ٱللَّهُ ٱلْخَٰلِقُ ٱلْبَارِئُ ٱلْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ ٱلْأَسْمَآءُ ٱلْحُسْنَىٰ ۚ يُسَبِّحُ لَهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
2፥54 ሙሳም ለሕዝቦቹ፡- «ሕዝቦቼ ሆይ! እናንተ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ፤ በመያዛችሁ ነፍሶቻችሁን በደላችሁ፡፡ ወደ *ፈጣሪያችሁም* ተመለሱ፤ ነፍሶቻችሁንም ግደሉ፤ ይሃችሁ *በፈጣሪያችሁ* ዘንድ ለእናንተ በላጭ ነው» ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ በእናንተም ላይ ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላችሁ፡፡ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡ وَإِذْ قَالَ مُوسَىٰ لِقَوْمِهِۦ يَٰقَوْمِ إِنَّكُمْ ظَلَمْتُمْ أَنفُسَكُم بِٱتِّخَاذِكُمُ ٱلْعِجْلَ فَتُوبُوٓا۟ إِلَىٰ بَارِئِكُمْ فَٱقْتُلُوٓا۟ أَنفُسَكُمْ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌۭ لَّكُمْ عِندَ بَارِئِكُمْ فَتَابَ عَلَيْكُمْ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ
እዚህ ድረስ ከተግባባ ኢየሱስ አብ ነው ብለው የሚያምኑት የሐዋርያት ቤተክርስቲያን በተለምዶ “ኦንልይ ጂሰስ” የሚባሉት ሲሆኑ በጥንት ሳባልዮሳውያን ይባላሉ፤ የሊብያው ኤጲስ ቆጶስ የሰባልዮስን እሳቤ ስለሚያራምዱ ነው። የሰባልዮሳውያን ትምህርት ከሥላሴአውያን”Trinitarian” ትምህርት የማይተናነስ መወዛገብ የያዘ ትምህርት ነው፤ ይህንን መወዛገብ እስቲ እንመልከት፦
ዮሐንስ 14፥10 *እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ* አታምንምን? እኔ የምነግራችሁን ቃል ከራሴ አልናገረውም፤ ነገር ግን *በእኔ የሚኖረው አብ* እርሱ ሥራውን ይሠራል።
ነጥብ አንድ
“አብም በእኔ እኔ በአብ”
እዚህ ጥቅስ ላይ “እኔ አብ ነኝ” የሚል ሽታው እንኳን የለም፤ ጭራሽ ኢየሱስ ከአብ የተለየ ማንነት መሆኑን የሚያሳይ ነው፤ “እኔ በአብ እንዳለሁ” i am in the Father” ἐγὼ ἐν τῷ πατρὶ ማለት ኢየሱስ በአብ ውስጥ እንዳለ እንጂ ኢየሱስ አብ መሆኑን በፍፁም አያሳይም፤ “ኤን” ἐν የሚለው መስተዋድ በተሳቢ “አብ” እና በባለቤት “እኔ” መካከል የገባ ነው፤ “እኔ አብ ነኝ” i am the Father” ለማለት “ውስጥ” የሚለው መስተዋድ ወጥቶ መነበብ ነበረበት፤ በመቀጠል “አብም በእኔ እንዳለ”The Father in me” ὁ πατὴρ ἐν ἐμοί ἐστιν ማለት አሁንም አብ በኢየሱስ ውስጥ እንዳለ እንጂ ኢየሱስ አብ መሆኑን በፍፁም አያሳይም፤ “ኤን” ἐν የሚለው መስተዋድ በተሳቢ “እኔ” እና በባለቤት “አብ” መካከል የገባ ነው፤ የሐዋርያት ቤተክርስቲያን ወልድ የአብ ስጋ ስለሆነ አብ በእኔ ውስጥ ማለቱ አብ በስጋ ውስጥ መሆኑን ያሳያል ይላሉ፤ ይህ አያስኬድም፤ ምክንያቱም አንደኛ ስጋ “እኔ” አይልም፤ ሁለተኛ አብ በእኔ አለው ማለት በስጋ ውስጥ አብ አለ ማለት ከሆነ እኔ በአብ አለው ማለት ስጋው በአብ ውስጥ አለ ማለት ነውን? ሲሰልስ “እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ” ማለት “ኢየሱስ ከአብ ጋር አብ ከኢየሱስ ጋር ያለውን ግንኙነት”inter-Relationship” ያሳያል፤ ይህንን እዛው አውድ ላይ መረዳት ይቻላል፦
ዮሐንስ 14፥20 እኔ በአባቴ እንዳለሁ *”እናንተም በእኔ እንዳላችሁ እኔም በእናንተ እንዳለሁ”* በዚያን ቀን ታውቃላችሁ።
“እናንተም በእኔ እንዳላችሁ” you are in me” ὑμεῖς ἐν ἐμοὶ ማለት ሐዋርያት በኢየሱስ ውስጥ እንዳሉ እንጂ ሐዋርያት ኢየሱስ መሆቸውን በፍፁም እንደማያሳይ ሁሉ “እኔ በአባቴ እንዳለሁ” ማለት ኢየሱስ አብ መሆኑን አያሳይም፤ “ኤን” ἐν የሚለው መስተዋድ በተሳቢ “ኢየሱስ” እና በባለቤት “ሐዋርያት” መካከል የገባ ነው፤ በመቀጠል “እኔም በእናንተ እንዳለሁ” i am in you” κἀγὼ ἐν ὑμῖν ማለት ኢየሱስ በሐዋርያት ውስጥ እንዳሉ እንጂ ሐዋርያት ኢየሱስ መሆቸውን በፍፁም እንደማያሳይ ሁሉ “አብም በእኔ እንዳለ” ማለት ኢየሱስ አብ መሆኑን አያሳይም፤ “ኤን” ἐν የሚለው መስተዋድ በተሳቢ “ሐዋርያት” እና በባለቤት “ኢየሱስ” መካከል የገባ ነው፤ “እናንተም በእኔ እንዳላችሁ እኔም በእናንተ እንዳለሁ” ማለት ኢየሱስ ከሐዋርያት ጋር ሐዋርያት ከኢየሱስ ጋር ያላቸውን ግንኙነት”intet-Relationship” ያሳያል እንጂ ኢየሱስ ሐዋርያት መሆኑን አሊያም ሐዋርያት ኢየሱስ መሆናቸውን ካላሳየ “እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ” ማለት ኢየሱስ ከአብ ጋር አብም ከኢየሱስ ጋር ያላቸውን ግንኙነት”intet-Relationship” ያሳያል እንጂ ኢየሱስ አብ መሆኑን አሊያም አብ ኢየሱስ መሆኑን አያሳይም። ይህ የሰዋስው ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
ነጥብ ሁለት
“በእኔ የሚኖረው አብ”
“የሚኖረው” dwelleth” የሚለው ቃል አሁንም አብ በአብሮነት ከኢየሱስ ጋር እንዳለ ያሳያል እንጂ ኢየሱስ የአብ ስጋ ወይም አብ መሆኑን አያሳይም፤ ይህንን ሙግት እስቲ እንመልከት፦
1 ዮሐንስ 4፥16 እኛም እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር አውቀናል፥ አምነንማል። እግዚአብሔር ፍቅር ነው፥ በፍቅርም የሚኖር *በእግዚአብሔር ይኖራል እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል*።
“ይኖራል” dwelleth” የሚለው ይሰመርበት፤ “አማኝ በእግዚአብሔር ይኖራል” ማለት እግዚአብሔር የአማኙ ስጋ ነው ማለት ነውን? አማኙ እግዚአብሔር ነው ማለት ነውን? “እግዚአብሔርም በአማኙ ይኖራል” ማለት አማኙ የእግዚአብሔር ስጋ ነው ማለት ነውን? እግዚአብሔር አማኙ ነው ማለት ነውን? አይ አማኙ ከእግዚአብሔር ጋር እግዚአብሔር ከአማኙ ጋር ያላቸውን ግንኙነት”intet-Relationship” ያሳያል ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ “በእኔ የሚኖረው አብ” የሚለውንም በዚህ ስሌት ተረዱት። ይህ የሥነ-አመክንዮ ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
“አብም በእኔ እኔ በአብ”
እዚህ ጥቅስ ላይ “እኔ አብ ነኝ” የሚል ሽታው እንኳን የለም፤ ጭራሽ ኢየሱስ ከአብ የተለየ ማንነት መሆኑን የሚያሳይ ነው፤ “እኔ በአብ እንዳለሁ” i am in the Father” ἐγὼ ἐν τῷ πατρὶ ማለት ኢየሱስ በአብ ውስጥ እንዳለ እንጂ ኢየሱስ አብ መሆኑን በፍፁም አያሳይም፤ “ኤን” ἐν የሚለው መስተዋድ በተሳቢ “አብ” እና በባለቤት “እኔ” መካከል የገባ ነው፤ “እኔ አብ ነኝ” i am the Father” ለማለት “ውስጥ” የሚለው መስተዋድ ወጥቶ መነበብ ነበረበት፤ በመቀጠል “አብም በእኔ እንዳለ”The Father in me” ὁ πατὴρ ἐν ἐμοί ἐστιν ማለት አሁንም አብ በኢየሱስ ውስጥ እንዳለ እንጂ ኢየሱስ አብ መሆኑን በፍፁም አያሳይም፤ “ኤን” ἐν የሚለው መስተዋድ በተሳቢ “እኔ” እና በባለቤት “አብ” መካከል የገባ ነው፤ የሐዋርያት ቤተክርስቲያን ወልድ የአብ ስጋ ስለሆነ አብ በእኔ ውስጥ ማለቱ አብ በስጋ ውስጥ መሆኑን ያሳያል ይላሉ፤ ይህ አያስኬድም፤ ምክንያቱም አንደኛ ስጋ “እኔ” አይልም፤ ሁለተኛ አብ በእኔ አለው ማለት በስጋ ውስጥ አብ አለ ማለት ከሆነ እኔ በአብ አለው ማለት ስጋው በአብ ውስጥ አለ ማለት ነውን? ሲሰልስ “እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ” ማለት “ኢየሱስ ከአብ ጋር አብ ከኢየሱስ ጋር ያለውን ግንኙነት”inter-Relationship” ያሳያል፤ ይህንን እዛው አውድ ላይ መረዳት ይቻላል፦
ዮሐንስ 14፥20 እኔ በአባቴ እንዳለሁ *”እናንተም በእኔ እንዳላችሁ እኔም በእናንተ እንዳለሁ”* በዚያን ቀን ታውቃላችሁ።
“እናንተም በእኔ እንዳላችሁ” you are in me” ὑμεῖς ἐν ἐμοὶ ማለት ሐዋርያት በኢየሱስ ውስጥ እንዳሉ እንጂ ሐዋርያት ኢየሱስ መሆቸውን በፍፁም እንደማያሳይ ሁሉ “እኔ በአባቴ እንዳለሁ” ማለት ኢየሱስ አብ መሆኑን አያሳይም፤ “ኤን” ἐν የሚለው መስተዋድ በተሳቢ “ኢየሱስ” እና በባለቤት “ሐዋርያት” መካከል የገባ ነው፤ በመቀጠል “እኔም በእናንተ እንዳለሁ” i am in you” κἀγὼ ἐν ὑμῖν ማለት ኢየሱስ በሐዋርያት ውስጥ እንዳሉ እንጂ ሐዋርያት ኢየሱስ መሆቸውን በፍፁም እንደማያሳይ ሁሉ “አብም በእኔ እንዳለ” ማለት ኢየሱስ አብ መሆኑን አያሳይም፤ “ኤን” ἐν የሚለው መስተዋድ በተሳቢ “ሐዋርያት” እና በባለቤት “ኢየሱስ” መካከል የገባ ነው፤ “እናንተም በእኔ እንዳላችሁ እኔም በእናንተ እንዳለሁ” ማለት ኢየሱስ ከሐዋርያት ጋር ሐዋርያት ከኢየሱስ ጋር ያላቸውን ግንኙነት”intet-Relationship” ያሳያል እንጂ ኢየሱስ ሐዋርያት መሆኑን አሊያም ሐዋርያት ኢየሱስ መሆናቸውን ካላሳየ “እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ” ማለት ኢየሱስ ከአብ ጋር አብም ከኢየሱስ ጋር ያላቸውን ግንኙነት”intet-Relationship” ያሳያል እንጂ ኢየሱስ አብ መሆኑን አሊያም አብ ኢየሱስ መሆኑን አያሳይም። ይህ የሰዋስው ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
ነጥብ ሁለት
“በእኔ የሚኖረው አብ”
“የሚኖረው” dwelleth” የሚለው ቃል አሁንም አብ በአብሮነት ከኢየሱስ ጋር እንዳለ ያሳያል እንጂ ኢየሱስ የአብ ስጋ ወይም አብ መሆኑን አያሳይም፤ ይህንን ሙግት እስቲ እንመልከት፦
1 ዮሐንስ 4፥16 እኛም እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር አውቀናል፥ አምነንማል። እግዚአብሔር ፍቅር ነው፥ በፍቅርም የሚኖር *በእግዚአብሔር ይኖራል እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል*።
“ይኖራል” dwelleth” የሚለው ይሰመርበት፤ “አማኝ በእግዚአብሔር ይኖራል” ማለት እግዚአብሔር የአማኙ ስጋ ነው ማለት ነውን? አማኙ እግዚአብሔር ነው ማለት ነውን? “እግዚአብሔርም በአማኙ ይኖራል” ማለት አማኙ የእግዚአብሔር ስጋ ነው ማለት ነውን? እግዚአብሔር አማኙ ነው ማለት ነውን? አይ አማኙ ከእግዚአብሔር ጋር እግዚአብሔር ከአማኙ ጋር ያላቸውን ግንኙነት”intet-Relationship” ያሳያል ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ “በእኔ የሚኖረው አብ” የሚለውንም በዚህ ስሌት ተረዱት። ይህ የሥነ-አመክንዮ ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
መደምደሚያ
አብ የሁሉም አስገኚ ከሆነ “ኣብ” የኢየሱስ አባት ነው፤ ይህ የኢየሱስ አባት ማን ነው? እራሱ ኢየሱስ? አይደለም፤ ታዲያ ማን ነው? ይህ የኢየሱስ አባት አንዱ እግዚአብሔር ነው፦
ሮሜ 15፥5 በአንድ ልብ ሆናችሁ በአንድ አፍ *እግዚአብሔርን፥ እርሱም የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት*፥ ታከብሩ ዘንድ፥
ቆላስይስ 1፥5 የጌታችንን *የኢየሱስ ክርስቶስን አባት እግዚአብሔርን* ሁልጊዜ እናመሰግናለን፤
በአበይት ክርስትና ማለትም በካቶሊክ፣ በኦርቶዶክስ፣ በፕሮቴስታት እና በእንግሊካን ኢየሱስ አብ አይደለም፤ ታዲያ አብ ማን ነው? መልሱ አብ እግዚአብሔር ነው፤ ስለዚህ ኢየሱስ አብ ስላልሆነ አብ እግዚአብሔር ከሆነ ኢየሱስ እግዚአብሔር ሳይሆን የእግዚአብሔር ልጅ ነው፤ አንዱ አምላክ የሁሉም አስገኚ ስለሆነ አዳምም ሆነ መላእክት የእግዚአብሔር ልጆች ናቸው፦
ሉቃስ 3፥38 የመላልኤል ልጅ፥ የቃይናን ልጅ፥ የሄኖስ ልጅ፥ የሴት ልጅ፥ *የአዳም ልጅ፥ የእግዚአብሔር ልጅ*።
ኢዮብ 38፥6 አጥቢያ ኮከቦች በአንድነት ሲዘምሩ፥ *የእግዚአብሔርም ልጆች* ሁሉ እልል ሲሉ፥ መሠረቶችዋ በምን ላይ ተተክለው ነበር? የማዕዘንዋንስ ድንጋይ ያቆመ ማን ነው?
መላእክት ሆነ አዳም እናት እና አባት የላቸው ያስገኛቸው አንዱ አምላክ ነው፤ በተመሳሳይ ኢየሱስ አባት የለውም፤ ያለ አባት ያስገኘው አንዱ አምላክ ነው።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
አብ የሁሉም አስገኚ ከሆነ “ኣብ” የኢየሱስ አባት ነው፤ ይህ የኢየሱስ አባት ማን ነው? እራሱ ኢየሱስ? አይደለም፤ ታዲያ ማን ነው? ይህ የኢየሱስ አባት አንዱ እግዚአብሔር ነው፦
ሮሜ 15፥5 በአንድ ልብ ሆናችሁ በአንድ አፍ *እግዚአብሔርን፥ እርሱም የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት*፥ ታከብሩ ዘንድ፥
ቆላስይስ 1፥5 የጌታችንን *የኢየሱስ ክርስቶስን አባት እግዚአብሔርን* ሁልጊዜ እናመሰግናለን፤
በአበይት ክርስትና ማለትም በካቶሊክ፣ በኦርቶዶክስ፣ በፕሮቴስታት እና በእንግሊካን ኢየሱስ አብ አይደለም፤ ታዲያ አብ ማን ነው? መልሱ አብ እግዚአብሔር ነው፤ ስለዚህ ኢየሱስ አብ ስላልሆነ አብ እግዚአብሔር ከሆነ ኢየሱስ እግዚአብሔር ሳይሆን የእግዚአብሔር ልጅ ነው፤ አንዱ አምላክ የሁሉም አስገኚ ስለሆነ አዳምም ሆነ መላእክት የእግዚአብሔር ልጆች ናቸው፦
ሉቃስ 3፥38 የመላልኤል ልጅ፥ የቃይናን ልጅ፥ የሄኖስ ልጅ፥ የሴት ልጅ፥ *የአዳም ልጅ፥ የእግዚአብሔር ልጅ*።
ኢዮብ 38፥6 አጥቢያ ኮከቦች በአንድነት ሲዘምሩ፥ *የእግዚአብሔርም ልጆች* ሁሉ እልል ሲሉ፥ መሠረቶችዋ በምን ላይ ተተክለው ነበር? የማዕዘንዋንስ ድንጋይ ያቆመ ማን ነው?
መላእክት ሆነ አዳም እናት እና አባት የላቸው ያስገኛቸው አንዱ አምላክ ነው፤ በተመሳሳይ ኢየሱስ አባት የለውም፤ ያለ አባት ያስገኘው አንዱ አምላክ ነው።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
አደም እና ሐዋ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
20፥55 *ከእርሷ ከምድር ፈጠርናችሁ፤ በእርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፤ ከእርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን*። مِنْهَا خَلَقْنَاكُمْ وَفِيهَا نُعِيدُكُمْ وَمِنْهَا نُخْرِجُكُمْ تَارَةً أُخْرَىٰ
ነጥብ ሦስት
"ጀነት"
"ጀነት" جَنَّة የሚለው ቃል "አትክልት" በሚል ቃል መጥቷል፦
13፥4 *በምድርም የተጎራበቱ ቁርጥራጮች አሉ፡፡ ከወይኖችም "አትክልቶች" አዝርዕቶችም መንታዎችና መንታዎች ያልኾኑ ዘንባባዎችም አሉ*፡፡ በአንድ ውሃ ይጠጣሉ፤ وَفِي الْأَرْضِ قِطَعٌ مُّتَجَاوِرَاتٌ وَجَنَّاتٌ مِّنْ أَعْنَابٍ وَزَرْعٌ وَنَخِيلٌ صِنْوَانٌ وَغَيْرُ صِنْوَانٍ يُسْقَىٰ بِمَاءٍ وَاحِدٍ وَنُفَضِّلُ بَعْضَهَا عَلَىٰ بَعْضٍ فِي الْأُكُلِ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَعْقِلُونَ
71፥12 በገንዘቦችና በልጆችም ይለግስላችኋል፤ *ለእናንተም "አትከልቶችን" ያድርግላችኋል። ለእናንተም ወንዞችን ያደርግላችኋል*። وَيُمْدِدْكُم بِأَمْوَالٍ وَبَنِينَ وَيَجْعَل لَّكُمْ جَنَّاتٍ وَيَجْعَل لَّكُمْ أَنْهَارًا
34፥15 *ለሰበእ በመኖሪያቸው በውነት አስደናቂ ምልክት ነበራቸው ከግራና ከቀኝ ሁለት "አትክልቶች" ነበሩዋቸው*፤ لَقَدْ كَانَ لِسَبَإٍ فِي مَسْكَنِهِمْ آيَةٌ ۖ جَنَّتَانِ عَن يَمِينٍ وَشِمَالٍ
68፥17 እኛ *"የአትክልቲቱን ባለቤቶች" እንደፈተንን ፈተንናቸው፤ ማልደው ፥"ፍሬዋን ሊለቅሟት" በማሉ ጊዜ"*። إِنَّا بَلَوْنَاهُمْ كَمَا بَلَوْنَا أَصْحَابَ الْجَنَّةِ إِذْ أَقْسَمُوا لَيَصْرِمُنَّهَا مُصْبِحِينَ
ልብ አድርግ "አትክልት" ለሚለው ቃል "ጀነት" جَنَّة የሚል ቃል መቀመጡ። ስለዚህ "ጀነት" ማለት የግድ ሰማይ ነው ብሎ መሞገት አይቻልም፤ አላህ አደምን ከነሚስቱ በጀነት እንዲቀመጡ አድርጓል፤ ይህቺ ገነት ጸሐይ ያለባት ምድር ስትሆን ግን በጸሐይ መቃጠል የለም፤ ፍራፍሬ እና ወንዝ ስላለባት መራብና መጠማት የለም፤ መታረዝም የለም፦
2:35 *አደም ሆይ! አንተ ከነሚስትህ "በገነት" ተቀመጥ፤ ከእርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» አልንም*፡፡
20፥118 *ለአንተ በእርሷ ውስጥ አለመራብና አለመታረዝ አለህ*። إِنَّ لَكَ أَلَّا تَجُوعَ فِيهَا وَلَا تَعْرَىٰ
20፥119 *አንተም በእርሷ ውስጥ አትጠማም፤ በፀሃይ አትተኮስም*። وَأَنَّكَ لَا تَظْمَأُ فِيهَا وَلَا تَضْحَىٰ
አደምና ሐዋ የሚኖሩባት የቅርቢቱ ሕይወት የያዘችው ጀነት ጊዚያዊ የፈተና ቦታ ናት፤ ከዚህች ቦታ ኖሩም አልኖሩም መሞታቸው አይቀርም፤ ነገር ግን በትንሳኤ ቀን የወደፊቱ ጀነት ጀነተል ኹልድ ስትሆን እንደ ሰማይ እና ምድር ሰፊ ናት፤ "ጀነቱል ኹልድ" جَنَّةُ ٱلْخُلْدِ ማለት "ዘለዓለሟ ገነት" ማለት ሲሆን "የዘላለም ሕይወት" አገር ናት፤ እዚህ ውስጥ ከገቡ መውጣት የለም፤ ሞትም የለም፤ ይህቺ ገነት ላይኛይቱ ገነት ናት፦
57:21 *ከጌታችሁ ወደ ሆነች ምሕረት ወርዷ እንደ ሰማይ እና ምድር ወርድ ወደ ሆነችም ገነት ተሽቀዳደሙ*፤ ለእነዚያ በአላህና በመልክተኞቹ ላመኑት ተዘጋጅታለች፡፡ سَابِقُوا إِلَىٰ مَغْفِرَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ وَجَنَّةٍ عَرْضُهَا كَعَرْضِ السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ أُعِدَّتْ لِلَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرُسُلِهِ
25፥15 በላቸው *«ይህ የተሻለ ነውን ወይስ ጥንቁቆቹ ተስፋ የተሰጧት "የዘለዓለሟ ገነት"? ለእነርሱ ምንዳና መመለሻ ኾነች፡፡ قُلْ أَذَٰلِكَ خَيْرٌ أَمْ جَنَّةُ الْخُلْدِ الَّتِي وُعِدَ الْمُتَّقُونَ ۚ كَانَتْ لَهُمْ جَزَاءً وَمَصِيرًا
29፥64 *ይህችም የቅርቢቱ ሕይወት መታለያ እና ጨዋታ እንጂ ሌላ አይደለችም። የመጨረሻይቱም አገር እርሷ በእርግጥ "የዘላለም ሕይወት" አገር ናት*፡፡ وَمَا هَـٰذِهِ الْحَيَاةُ الدُّنْيَا إِلَّا لَهْوٌ وَلَعِبٌ ۚ وَإِنَّ الدَّارَ الْآخِرَةَ لَهِيَ الْحَيَوَانُ
44፥56 የፊተኛይቱን ሞት እንጅ *ዳግመኛ በእርሷ ውስጥ ሞትን አይቀምሱም*፡፡ የገሀነምንም ቅጣት አላህ ጠበቃቸው፡፡ لَا يَذُوقُونَ فِيهَا الْمَوْتَ إِلَّا الْمَوْتَةَ الْأُولَىٰ ۖ وَوَقَاهُمْ عَذَابَ الْجَحِيمِ
88፥10 *በከፍተኛ ገነት ውስጥ ናቸው*፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
ምነው “ጀነት” جَنَّة የሚለው ቃል እራሱ “ጀነ” جَنَّ ማለትም “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ድብቅ” ወይም “ስውር” ማለት ነው፤ የጀነትን ጸጋ ማንኛይቱም ነፍስ አታውቅም፤ አላህም በሐዲሰል ቁድሲይ ላይ የጀነት ፀጋ አይን አይቶት፣ ጆሮ፣ ሰምቶት፣ ልብ አስቦት የማያውቅ ለባሮቹ ያዘጋጃት እንደሆነች ነግሮናል፦
32፥17 *ይሠሩትም በነበሩት ለመመንዳት ከዓይኖች መርጊያ ለእነርሱ የተደበቀላቸውን ጸጋ ማንኛይቱም ነፍስ አታውቅም*፡፡ فَلَا تَعْلَمُ نَفْسٌ مَّا أُخْفِيَ لَهُم مِّن قُرَّةِ أَعْيُنٍ جَزَاءً بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 123:
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ ነብዩ”ﷺ” እንዲህ ብለው አሉ፦ አላህም እንዲህ አለ፦ እኔ ለደጋግ ባሮቼ አይን አይቶት የማያውቅ፣ ጆሮ ሰምቶት የማያውቅና በሰው ልቦና ውል ብሎ የማያውቅ ጸጋን አዘጋጅቻለው። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ قَالَ اللَّهُ أَعْدَدْتُ لِعِبَادِي الصَّالِحِينَ مَا لاَ عَيْنٌ رَأَتْ، وَلاَ أُذُنٌ سَمِعَتْ، وَلاَ خَطَرَ عَلَى قَلْبِ بَشَرٍ
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
20፥55 *ከእርሷ ከምድር ፈጠርናችሁ፤ በእርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፤ ከእርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን*። مِنْهَا خَلَقْنَاكُمْ وَفِيهَا نُعِيدُكُمْ وَمِنْهَا نُخْرِجُكُمْ تَارَةً أُخْرَىٰ
ነጥብ ሦስት
"ጀነት"
"ጀነት" جَنَّة የሚለው ቃል "አትክልት" በሚል ቃል መጥቷል፦
13፥4 *በምድርም የተጎራበቱ ቁርጥራጮች አሉ፡፡ ከወይኖችም "አትክልቶች" አዝርዕቶችም መንታዎችና መንታዎች ያልኾኑ ዘንባባዎችም አሉ*፡፡ በአንድ ውሃ ይጠጣሉ፤ وَفِي الْأَرْضِ قِطَعٌ مُّتَجَاوِرَاتٌ وَجَنَّاتٌ مِّنْ أَعْنَابٍ وَزَرْعٌ وَنَخِيلٌ صِنْوَانٌ وَغَيْرُ صِنْوَانٍ يُسْقَىٰ بِمَاءٍ وَاحِدٍ وَنُفَضِّلُ بَعْضَهَا عَلَىٰ بَعْضٍ فِي الْأُكُلِ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَعْقِلُونَ
71፥12 በገንዘቦችና በልጆችም ይለግስላችኋል፤ *ለእናንተም "አትከልቶችን" ያድርግላችኋል። ለእናንተም ወንዞችን ያደርግላችኋል*። وَيُمْدِدْكُم بِأَمْوَالٍ وَبَنِينَ وَيَجْعَل لَّكُمْ جَنَّاتٍ وَيَجْعَل لَّكُمْ أَنْهَارًا
34፥15 *ለሰበእ በመኖሪያቸው በውነት አስደናቂ ምልክት ነበራቸው ከግራና ከቀኝ ሁለት "አትክልቶች" ነበሩዋቸው*፤ لَقَدْ كَانَ لِسَبَإٍ فِي مَسْكَنِهِمْ آيَةٌ ۖ جَنَّتَانِ عَن يَمِينٍ وَشِمَالٍ
68፥17 እኛ *"የአትክልቲቱን ባለቤቶች" እንደፈተንን ፈተንናቸው፤ ማልደው ፥"ፍሬዋን ሊለቅሟት" በማሉ ጊዜ"*። إِنَّا بَلَوْنَاهُمْ كَمَا بَلَوْنَا أَصْحَابَ الْجَنَّةِ إِذْ أَقْسَمُوا لَيَصْرِمُنَّهَا مُصْبِحِينَ
ልብ አድርግ "አትክልት" ለሚለው ቃል "ጀነት" جَنَّة የሚል ቃል መቀመጡ። ስለዚህ "ጀነት" ማለት የግድ ሰማይ ነው ብሎ መሞገት አይቻልም፤ አላህ አደምን ከነሚስቱ በጀነት እንዲቀመጡ አድርጓል፤ ይህቺ ገነት ጸሐይ ያለባት ምድር ስትሆን ግን በጸሐይ መቃጠል የለም፤ ፍራፍሬ እና ወንዝ ስላለባት መራብና መጠማት የለም፤ መታረዝም የለም፦
2:35 *አደም ሆይ! አንተ ከነሚስትህ "በገነት" ተቀመጥ፤ ከእርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» አልንም*፡፡
20፥118 *ለአንተ በእርሷ ውስጥ አለመራብና አለመታረዝ አለህ*። إِنَّ لَكَ أَلَّا تَجُوعَ فِيهَا وَلَا تَعْرَىٰ
20፥119 *አንተም በእርሷ ውስጥ አትጠማም፤ በፀሃይ አትተኮስም*። وَأَنَّكَ لَا تَظْمَأُ فِيهَا وَلَا تَضْحَىٰ
አደምና ሐዋ የሚኖሩባት የቅርቢቱ ሕይወት የያዘችው ጀነት ጊዚያዊ የፈተና ቦታ ናት፤ ከዚህች ቦታ ኖሩም አልኖሩም መሞታቸው አይቀርም፤ ነገር ግን በትንሳኤ ቀን የወደፊቱ ጀነት ጀነተል ኹልድ ስትሆን እንደ ሰማይ እና ምድር ሰፊ ናት፤ "ጀነቱል ኹልድ" جَنَّةُ ٱلْخُلْدِ ማለት "ዘለዓለሟ ገነት" ማለት ሲሆን "የዘላለም ሕይወት" አገር ናት፤ እዚህ ውስጥ ከገቡ መውጣት የለም፤ ሞትም የለም፤ ይህቺ ገነት ላይኛይቱ ገነት ናት፦
57:21 *ከጌታችሁ ወደ ሆነች ምሕረት ወርዷ እንደ ሰማይ እና ምድር ወርድ ወደ ሆነችም ገነት ተሽቀዳደሙ*፤ ለእነዚያ በአላህና በመልክተኞቹ ላመኑት ተዘጋጅታለች፡፡ سَابِقُوا إِلَىٰ مَغْفِرَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ وَجَنَّةٍ عَرْضُهَا كَعَرْضِ السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ أُعِدَّتْ لِلَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرُسُلِهِ
25፥15 በላቸው *«ይህ የተሻለ ነውን ወይስ ጥንቁቆቹ ተስፋ የተሰጧት "የዘለዓለሟ ገነት"? ለእነርሱ ምንዳና መመለሻ ኾነች፡፡ قُلْ أَذَٰلِكَ خَيْرٌ أَمْ جَنَّةُ الْخُلْدِ الَّتِي وُعِدَ الْمُتَّقُونَ ۚ كَانَتْ لَهُمْ جَزَاءً وَمَصِيرًا
29፥64 *ይህችም የቅርቢቱ ሕይወት መታለያ እና ጨዋታ እንጂ ሌላ አይደለችም። የመጨረሻይቱም አገር እርሷ በእርግጥ "የዘላለም ሕይወት" አገር ናት*፡፡ وَمَا هَـٰذِهِ الْحَيَاةُ الدُّنْيَا إِلَّا لَهْوٌ وَلَعِبٌ ۚ وَإِنَّ الدَّارَ الْآخِرَةَ لَهِيَ الْحَيَوَانُ
44፥56 የፊተኛይቱን ሞት እንጅ *ዳግመኛ በእርሷ ውስጥ ሞትን አይቀምሱም*፡፡ የገሀነምንም ቅጣት አላህ ጠበቃቸው፡፡ لَا يَذُوقُونَ فِيهَا الْمَوْتَ إِلَّا الْمَوْتَةَ الْأُولَىٰ ۖ وَوَقَاهُمْ عَذَابَ الْجَحِيمِ
88፥10 *በከፍተኛ ገነት ውስጥ ናቸው*፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
ምነው “ጀነት” جَنَّة የሚለው ቃል እራሱ “ጀነ” جَنَّ ማለትም “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ድብቅ” ወይም “ስውር” ማለት ነው፤ የጀነትን ጸጋ ማንኛይቱም ነፍስ አታውቅም፤ አላህም በሐዲሰል ቁድሲይ ላይ የጀነት ፀጋ አይን አይቶት፣ ጆሮ፣ ሰምቶት፣ ልብ አስቦት የማያውቅ ለባሮቹ ያዘጋጃት እንደሆነች ነግሮናል፦
32፥17 *ይሠሩትም በነበሩት ለመመንዳት ከዓይኖች መርጊያ ለእነርሱ የተደበቀላቸውን ጸጋ ማንኛይቱም ነፍስ አታውቅም*፡፡ فَلَا تَعْلَمُ نَفْسٌ مَّا أُخْفِيَ لَهُم مِّن قُرَّةِ أَعْيُنٍ جَزَاءً بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 123:
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ ነብዩ”ﷺ” እንዲህ ብለው አሉ፦ አላህም እንዲህ አለ፦ እኔ ለደጋግ ባሮቼ አይን አይቶት የማያውቅ፣ ጆሮ ሰምቶት የማያውቅና በሰው ልቦና ውል ብሎ የማያውቅ ጸጋን አዘጋጅቻለው። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ قَالَ اللَّهُ أَعْدَدْتُ لِعِبَادِي الصَّالِحِينَ مَا لاَ عَيْنٌ رَأَتْ، وَلاَ أُذُنٌ سَمِعَتْ، وَلاَ خَطَرَ عَلَى قَلْبِ بَشَرٍ
ነጥብ አራት
"ውረዱ"
አላህ ለአደምና ለሐዋ፦ "ከእርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና" "ሰይጣንም ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነው" አላቸው፤ ነገር ግን ከጀነት ድሎት ኢብሊስ አስወጣቸው፦
2:35 *አደም ሆይ! አንተ ከነሚስትህ "በገነት" ተቀመጥ፤ ከእርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» አልንም*፡፡
2፥36 ከእርሷም ሰይጣን አዳለጣቸው በውስጡም ከነበሩበት ድሎት አወጣቸው፡፡ فَأَزَلَّهُمَا الشَّيْطَانُ عَنْهَا فَأَخْرَجَهُمَا مِمَّا كَانَا فِيهِ
7፥22 ጌታቸውም፦ *"ከዚህ ዛፍ አልከለከልኋችሁምን ሰይጣንም ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነው አላልኳችሁምን?"* ሲል ጠራቸው፡፡ وَنَادَاهُمَا رَبُّهُمَا أَلَمْ أَنْهَكُمَا عَن تِلْكُمَا الشَّجَرَةِ وَأَقُل لَّكُمَا إِنَّ الشَّيْطَانَ لَكُمَا عَدُوٌّ مُّبِينٌ
20፥117 አልንም፦ *"አደም ሆይ! ይህ ለአንተም ለሚስትህም በእርግጥ ጠላት ነው፤ ስለዚህ ከገነት አያውጣችሁ፤ ትለፋለህና"*፤ فَقُلْنَا يَا آدَمُ إِنَّ هَـٰذَا عَدُوٌّ لَّكَ وَلِزَوْجِكَ فَلَا يُخْرِجَنَّكُمَا مِنَ الْجَنَّةِ فَتَشْقَىٰ
ኢብሊስ ያሳሳታቸው ጀነት ውስጥ በአካል ገብቶ አልያም በውጪ ሊሆን ይችላል፤ አላህ ቀደም ብሎ ውጣ ያለው ቦታ እና አደምና ሐዋን ያስቀመጠበት ቦታ ይለያያል፤ ደግሞ ለመወስወስ የግድ በአካልም መሆን የለበትም፤ ለምሳሌ አንተ አሁን ለማነጋገር የግድ አሜሪካ መግባት አይጠበቅብኝም፣ ግን በቴሌፎን ላነጋግርህ እችላለው፣ በተመሳሳይ መልኩ ሸይጣን አደምና ሃዋን ለማነጋገር ዊስፐር ተጠቅሟል፤ ያ ዊስፐር በቁርአን "ወሥዋሥ" وَسْوَاس ማለትም "ጉትጎታ"whisperer" ይባላል፤ በተጨማሪም "ለአንተም ለሚስትህም በእርግጥ ጠላት ነው፤ ስለዚህ ከገነት አያውጣችሁ" የሚለው ማስጠንቀቂያ ኢብሊስ ጀነት የመግባት መብት እንዳለው ያሳያል፦
7:20 ሰይጣንም ከእፍረተ ገላቸው የተሸሸገውን ለእነርሱ ሊገልጽባቸው *በድብቅ ንግግር "ጎተጎታቸው"*፤ فَوَسْوَسَ لَهُمَا الشَّيْطَانُ لِيُبْدِيَ لَهُمَا مَا وُورِيَ عَنْهُمَا مِن سَوْآتِهِمَا
20፥117 አልንም፦ *"አደም ሆይ! ይህ ለአንተም ለሚስትህም በእርግጥ ጠላት ነው፤ ስለዚህ ከገነት አያውጣችሁ፤ ትለፋለህና"*፤ فَقُلْنَا يَا آدَمُ إِنَّ هَـٰذَا عَدُوٌّ لَّكَ وَلِزَوْجِكَ فَلَا يُخْرِجَنَّكُمَا مِنَ الْجَنَّةِ فَتَشْقَىٰ
ሰይጣን ለአደምና ለሐዋ ጠላት ነው፤ እነርሱ ለእርሱ ጠላት ናቸው፤ አላህም፦ "ለአንተም ለሚስትህም በእርግጥ ጠላት ነው" ብሏቸው ነበር፤ ከፊሉ ለከፊሉ ጠላት ሲሆን ኢብሊስም እነርሱም ከጀነት ውረዱ ተባሉ፦
7፥22 ጌታቸውም፦ *"ከዚህ ዛፍ አልከለከልኋችሁምን ሰይጣንም ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነው አላልኳችሁምን?"* ሲል ጠራቸው፡፡ وَنَادَاهُمَا رَبُّهُمَا أَلَمْ أَنْهَكُمَا عَن تِلْكُمَا الشَّجَرَةِ وَأَقُل لَّكُمَا إِنَّ الشَّيْطَانَ لَكُمَا عَدُوٌّ مُّبِينٌ
20፥117 አልንም፦ *"አደም ሆይ! ይህ ለአንተም ለሚስትህም በእርግጥ ጠላት ነው፤ ስለዚህ ከገነት አያውጣችሁ፤ ትለፋለህና"*፤ فَقُلْنَا يَا آدَمُ إِنَّ هَـٰذَا عَدُوٌّ لَّكَ وَلِزَوْجِكَ فَلَا يُخْرِجَنَّكُمَا مِنَ الْجَنَّةِ فَتَشْقَىٰ
35፥6 *ሰይጣን ለእናንተ ጠላት ነው፤ ስለዚህ ጠላት አድርጋችሁ ያዙት*፤ إِنَّ الشَّيْطَانَ لَكُمْ عَدُوٌّ فَاتَّخِذُوهُ عَدُوًّا
7፥24 አላህ፦ *"ከፊላችሁ ለከፊሉ ጠላት" ሲሆን "ውረዱ"፤ ለእናንተም በምድር ላይ እስከ ተወሰነ ጊዜ ድረስ መርጊያና መጠቀሚያ አላችሁ አላቸው* ።
"ኢህቢጡ" اهْبِطُو ማለትም "ውረዱ" የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ የግድ ከሰማይ ወደ ምድር የሚለውን አይይዝም፣ ምክንያቱም ይህ ቃል ከአንድ ስፍራ ወደ ሌላ ስፍራ መውጣት ለማመልከት ውሏል፦
11:48 ፦ኑሕ ሆይ ከኛ በሆነ ሰላም ባንተ ላይና አንተም ጋር ባሉት ሕዝቦች ላይ በሆኑ በረከቶችም የተጎናጸፍክ ሆነህ *ውረድ*፤ قِيلَ يَا نُوحُ اهْبِطْ بِسَلَامٍ مِّنَّا وَبَرَكَاتٍ عَلَيْكَ وَعَلَىٰ أُمَمٍ مِّمَّن مَّعَكَ
2:61 ሙሳም፡- «ያንን እርሱ ዝቅተኛ የኾነውን በዚያ እርሱ በላጭ በኾነው ነገር ለውጥን ትፈልጋላችሁን? ወደ ከተማ *ውረዱ*፤ ለናንተም የጠየቃችሁት ነገር አላችሁ» አላቸው፡፡ قَالَ أَتَسْتَبْدِلُونَ الَّذِي هُوَ أَدْنَىٰ بِالَّذِي هُوَ خَيْرٌ ۚ اهْبِطُوا مِصْرًا فَإِنَّ لَكُم مَّا سَأَلْتُم
2:74 ከእነርሱም አላህን ከመፍራት የተነሳ ወደ ታች *የሚወርድ* አለ፡፡ አላህም ከምትሠሩት ነገር ዘንጊ አይደለም፡፡ وَإِنَّ مِنْهَا لَمَا يَشَّقَّقُ فَيَخْرُجُ مِنْهُ الْمَاءُ ۚ وَإِنَّ مِنْهَا لَمَا يَهْبِطُ مِنْ خَشْيَةِ اللَّهِ ۗ وَمَا اللَّهُ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ
ታዲያ አላህ ኑህን ውረድ ሲለው ከሰማይ ነውን? ሙሳ ውረዱ ሲል ከሰማይ ነበርን? አይ ከአንድ ስፍራ ወደ ሌላ ስፍራ መውረድ ነው ከተባለ ከላይ ያለውን በዚህ ስሌት መረዳት ይቻላል።
"ውረዱ"
አላህ ለአደምና ለሐዋ፦ "ከእርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና" "ሰይጣንም ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነው" አላቸው፤ ነገር ግን ከጀነት ድሎት ኢብሊስ አስወጣቸው፦
2:35 *አደም ሆይ! አንተ ከነሚስትህ "በገነት" ተቀመጥ፤ ከእርሷም በፈለጋችሁት ስፍራ በሰፊው ተመገቡ፤ ግን ይህችን ዛፍ አትቅረቡ፤ ከበደለኞች ትኾናላችሁና» አልንም*፡፡
2፥36 ከእርሷም ሰይጣን አዳለጣቸው በውስጡም ከነበሩበት ድሎት አወጣቸው፡፡ فَأَزَلَّهُمَا الشَّيْطَانُ عَنْهَا فَأَخْرَجَهُمَا مِمَّا كَانَا فِيهِ
7፥22 ጌታቸውም፦ *"ከዚህ ዛፍ አልከለከልኋችሁምን ሰይጣንም ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነው አላልኳችሁምን?"* ሲል ጠራቸው፡፡ وَنَادَاهُمَا رَبُّهُمَا أَلَمْ أَنْهَكُمَا عَن تِلْكُمَا الشَّجَرَةِ وَأَقُل لَّكُمَا إِنَّ الشَّيْطَانَ لَكُمَا عَدُوٌّ مُّبِينٌ
20፥117 አልንም፦ *"አደም ሆይ! ይህ ለአንተም ለሚስትህም በእርግጥ ጠላት ነው፤ ስለዚህ ከገነት አያውጣችሁ፤ ትለፋለህና"*፤ فَقُلْنَا يَا آدَمُ إِنَّ هَـٰذَا عَدُوٌّ لَّكَ وَلِزَوْجِكَ فَلَا يُخْرِجَنَّكُمَا مِنَ الْجَنَّةِ فَتَشْقَىٰ
ኢብሊስ ያሳሳታቸው ጀነት ውስጥ በአካል ገብቶ አልያም በውጪ ሊሆን ይችላል፤ አላህ ቀደም ብሎ ውጣ ያለው ቦታ እና አደምና ሐዋን ያስቀመጠበት ቦታ ይለያያል፤ ደግሞ ለመወስወስ የግድ በአካልም መሆን የለበትም፤ ለምሳሌ አንተ አሁን ለማነጋገር የግድ አሜሪካ መግባት አይጠበቅብኝም፣ ግን በቴሌፎን ላነጋግርህ እችላለው፣ በተመሳሳይ መልኩ ሸይጣን አደምና ሃዋን ለማነጋገር ዊስፐር ተጠቅሟል፤ ያ ዊስፐር በቁርአን "ወሥዋሥ" وَسْوَاس ማለትም "ጉትጎታ"whisperer" ይባላል፤ በተጨማሪም "ለአንተም ለሚስትህም በእርግጥ ጠላት ነው፤ ስለዚህ ከገነት አያውጣችሁ" የሚለው ማስጠንቀቂያ ኢብሊስ ጀነት የመግባት መብት እንዳለው ያሳያል፦
7:20 ሰይጣንም ከእፍረተ ገላቸው የተሸሸገውን ለእነርሱ ሊገልጽባቸው *በድብቅ ንግግር "ጎተጎታቸው"*፤ فَوَسْوَسَ لَهُمَا الشَّيْطَانُ لِيُبْدِيَ لَهُمَا مَا وُورِيَ عَنْهُمَا مِن سَوْآتِهِمَا
20፥117 አልንም፦ *"አደም ሆይ! ይህ ለአንተም ለሚስትህም በእርግጥ ጠላት ነው፤ ስለዚህ ከገነት አያውጣችሁ፤ ትለፋለህና"*፤ فَقُلْنَا يَا آدَمُ إِنَّ هَـٰذَا عَدُوٌّ لَّكَ وَلِزَوْجِكَ فَلَا يُخْرِجَنَّكُمَا مِنَ الْجَنَّةِ فَتَشْقَىٰ
ሰይጣን ለአደምና ለሐዋ ጠላት ነው፤ እነርሱ ለእርሱ ጠላት ናቸው፤ አላህም፦ "ለአንተም ለሚስትህም በእርግጥ ጠላት ነው" ብሏቸው ነበር፤ ከፊሉ ለከፊሉ ጠላት ሲሆን ኢብሊስም እነርሱም ከጀነት ውረዱ ተባሉ፦
7፥22 ጌታቸውም፦ *"ከዚህ ዛፍ አልከለከልኋችሁምን ሰይጣንም ለእናንተ ግልጽ ጠላት ነው አላልኳችሁምን?"* ሲል ጠራቸው፡፡ وَنَادَاهُمَا رَبُّهُمَا أَلَمْ أَنْهَكُمَا عَن تِلْكُمَا الشَّجَرَةِ وَأَقُل لَّكُمَا إِنَّ الشَّيْطَانَ لَكُمَا عَدُوٌّ مُّبِينٌ
20፥117 አልንም፦ *"አደም ሆይ! ይህ ለአንተም ለሚስትህም በእርግጥ ጠላት ነው፤ ስለዚህ ከገነት አያውጣችሁ፤ ትለፋለህና"*፤ فَقُلْنَا يَا آدَمُ إِنَّ هَـٰذَا عَدُوٌّ لَّكَ وَلِزَوْجِكَ فَلَا يُخْرِجَنَّكُمَا مِنَ الْجَنَّةِ فَتَشْقَىٰ
35፥6 *ሰይጣን ለእናንተ ጠላት ነው፤ ስለዚህ ጠላት አድርጋችሁ ያዙት*፤ إِنَّ الشَّيْطَانَ لَكُمْ عَدُوٌّ فَاتَّخِذُوهُ عَدُوًّا
7፥24 አላህ፦ *"ከፊላችሁ ለከፊሉ ጠላት" ሲሆን "ውረዱ"፤ ለእናንተም በምድር ላይ እስከ ተወሰነ ጊዜ ድረስ መርጊያና መጠቀሚያ አላችሁ አላቸው* ።
"ኢህቢጡ" اهْبِطُو ማለትም "ውረዱ" የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ የግድ ከሰማይ ወደ ምድር የሚለውን አይይዝም፣ ምክንያቱም ይህ ቃል ከአንድ ስፍራ ወደ ሌላ ስፍራ መውጣት ለማመልከት ውሏል፦
11:48 ፦ኑሕ ሆይ ከኛ በሆነ ሰላም ባንተ ላይና አንተም ጋር ባሉት ሕዝቦች ላይ በሆኑ በረከቶችም የተጎናጸፍክ ሆነህ *ውረድ*፤ قِيلَ يَا نُوحُ اهْبِطْ بِسَلَامٍ مِّنَّا وَبَرَكَاتٍ عَلَيْكَ وَعَلَىٰ أُمَمٍ مِّمَّن مَّعَكَ
2:61 ሙሳም፡- «ያንን እርሱ ዝቅተኛ የኾነውን በዚያ እርሱ በላጭ በኾነው ነገር ለውጥን ትፈልጋላችሁን? ወደ ከተማ *ውረዱ*፤ ለናንተም የጠየቃችሁት ነገር አላችሁ» አላቸው፡፡ قَالَ أَتَسْتَبْدِلُونَ الَّذِي هُوَ أَدْنَىٰ بِالَّذِي هُوَ خَيْرٌ ۚ اهْبِطُوا مِصْرًا فَإِنَّ لَكُم مَّا سَأَلْتُم
2:74 ከእነርሱም አላህን ከመፍራት የተነሳ ወደ ታች *የሚወርድ* አለ፡፡ አላህም ከምትሠሩት ነገር ዘንጊ አይደለም፡፡ وَإِنَّ مِنْهَا لَمَا يَشَّقَّقُ فَيَخْرُجُ مِنْهُ الْمَاءُ ۚ وَإِنَّ مِنْهَا لَمَا يَهْبِطُ مِنْ خَشْيَةِ اللَّهِ ۗ وَمَا اللَّهُ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ
ታዲያ አላህ ኑህን ውረድ ሲለው ከሰማይ ነውን? ሙሳ ውረዱ ሲል ከሰማይ ነበርን? አይ ከአንድ ስፍራ ወደ ሌላ ስፍራ መውረድ ነው ከተባለ ከላይ ያለውን በዚህ ስሌት መረዳት ይቻላል።
ነጥብ አምስት
"ኀጢአት"
“ኀጢአት” ማለት አበሳ፣ አመፅ፣ አለመታዘዝ፤ ወንጀል፣ ጥፋት ሲሆን አላህ አድርግ ወይም አታድርግ የሚለውን ትእዛዝ መተላለፍ ነው። በቁርአን እስተምህሮት ውስጥ እንደ ክርስትናው “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ማለትም እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ ኃጢአት የለም፤ ኃጢአት ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢአት አትሸከምም፤ ይህን እሳቤ አምላካችን አላህ እንዲህ ይነግረናል፦
17፥15 የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፤ የተሳሳተም ሰው፣ የሚሳሳተው ጉዳቱ በርሷ ላይ ነው፤ *”ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም”*፤ مَّنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
53፥38 እርሱም *“ኃጢአት ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢአት አትሸከምም”*። أَلَّا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
35፥18 *“ኀጢአትን ተሸካሚም ነፍስ የሌላዋን ሸክም አትሸከምም”*፤ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
ኀጢአት አለመታዘዝ ከሆነ አደምና ሐዋም በሰሩት ስህተት፦ "ጌታችን ሆይ! እራሳችችንን በደልን፡፡ ለእኛ ባትምር ባታዝንልንም በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን" በማለት ንስሃ ገብተዋል፤ አላህም ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላቸው፤ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፦
7፥23 *«ጌታችን ሆይ! እራሳችችንን በደልን፡፡ ለእኛ ባትምር ባታዝንልንም በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን» አሉ*፡፡ قَالَا رَبَّنَا ظَلَمْنَا أَنفُسَنَا وَإِن لَّمْ تَغْفِرْ لَنَا وَتَرْحَمْنَا لَنَكُونَنَّ مِنَ الْخَاسِرِينَ
2፥37 *አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ፡፡ በርሱ ላይም ጌታው ጸጸትን በመቀበል ተመለሰለት፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና*፡፡ فَتَلَقَّىٰ آدَمُ مِن رَّبِّهِ كَلِمَاتٍ فَتَابَ عَلَيْهِ ۚ إِنَّهُ هُوَ التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
ከዚያ በኃላ ሸይጧን የአደም ልጆች ልክ እንደ ወላጆቻቸው ያሳስታል እንጂ እነርሱን የእናትና የአባታቸው ገፈት ቀማሽ በፍጹም አይደሉም፦
َ7፥27 *የአዳም ልጆች ሆይ! ሰይጣን አባትና እናታችሁን ኀፍረተ ገላቸውን ሊያሳያቸው ልብሶቻቸውን ከእነርሱ የገፈፋቸው ሲኾን ከገነት እንዳወጣቸው ሁሉ እናንተን አይሞክራችሁ፡፡ يَا بَنِي آدَمَ لَا يَفْتِنَنَّكُمُ الشَّيْطَانُ كَمَا أَخْرَجَ أَبَوَيْكُم مِّنَ الْجَنَّةِ يَنزِعُ عَنْهُمَا لِبَاسَهُمَا لِيُرِيَهُمَا سَوْآتِهِمَا
በነገራችን ላይ ለዚህ መጣጥፍ መደላደል የሆነኝ አላህ ይጠብቀው ወንድም የህያህ ኢብኑ ኑሕ ነው፤ በመጣጥፉ ላይ የእኔ አስተዋጽዖ ቅንብር ብቻ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
"ኀጢአት"
“ኀጢአት” ማለት አበሳ፣ አመፅ፣ አለመታዘዝ፤ ወንጀል፣ ጥፋት ሲሆን አላህ አድርግ ወይም አታድርግ የሚለውን ትእዛዝ መተላለፍ ነው። በቁርአን እስተምህሮት ውስጥ እንደ ክርስትናው “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ማለትም እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ ኃጢአት የለም፤ ኃጢአት ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢአት አትሸከምም፤ ይህን እሳቤ አምላካችን አላህ እንዲህ ይነግረናል፦
17፥15 የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፤ የተሳሳተም ሰው፣ የሚሳሳተው ጉዳቱ በርሷ ላይ ነው፤ *”ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም”*፤ مَّنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
53፥38 እርሱም *“ኃጢአት ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢአት አትሸከምም”*። أَلَّا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
35፥18 *“ኀጢአትን ተሸካሚም ነፍስ የሌላዋን ሸክም አትሸከምም”*፤ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
ኀጢአት አለመታዘዝ ከሆነ አደምና ሐዋም በሰሩት ስህተት፦ "ጌታችን ሆይ! እራሳችችንን በደልን፡፡ ለእኛ ባትምር ባታዝንልንም በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን" በማለት ንስሃ ገብተዋል፤ አላህም ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላቸው፤ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፦
7፥23 *«ጌታችን ሆይ! እራሳችችንን በደልን፡፡ ለእኛ ባትምር ባታዝንልንም በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን» አሉ*፡፡ قَالَا رَبَّنَا ظَلَمْنَا أَنفُسَنَا وَإِن لَّمْ تَغْفِرْ لَنَا وَتَرْحَمْنَا لَنَكُونَنَّ مِنَ الْخَاسِرِينَ
2፥37 *አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ፡፡ በርሱ ላይም ጌታው ጸጸትን በመቀበል ተመለሰለት፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና*፡፡ فَتَلَقَّىٰ آدَمُ مِن رَّبِّهِ كَلِمَاتٍ فَتَابَ عَلَيْهِ ۚ إِنَّهُ هُوَ التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
ከዚያ በኃላ ሸይጧን የአደም ልጆች ልክ እንደ ወላጆቻቸው ያሳስታል እንጂ እነርሱን የእናትና የአባታቸው ገፈት ቀማሽ በፍጹም አይደሉም፦
َ7፥27 *የአዳም ልጆች ሆይ! ሰይጣን አባትና እናታችሁን ኀፍረተ ገላቸውን ሊያሳያቸው ልብሶቻቸውን ከእነርሱ የገፈፋቸው ሲኾን ከገነት እንዳወጣቸው ሁሉ እናንተን አይሞክራችሁ፡፡ يَا بَنِي آدَمَ لَا يَفْتِنَنَّكُمُ الشَّيْطَانُ كَمَا أَخْرَجَ أَبَوَيْكُم مِّنَ الْجَنَّةِ يَنزِعُ عَنْهُمَا لِبَاسَهُمَا لِيُرِيَهُمَا سَوْآتِهِمَا
በነገራችን ላይ ለዚህ መጣጥፍ መደላደል የሆነኝ አላህ ይጠብቀው ወንድም የህያህ ኢብኑ ኑሕ ነው፤ በመጣጥፉ ላይ የእኔ አስተዋጽዖ ቅንብር ብቻ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሥነ-ሰብእ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
51:21 በራሳችሁም ውስጥ ምልክቶች አሉ፤ ታዲያ አትመለከቱምን? وَفِي أَنفُسِكُمْ ۚ أَفَلَا تُبْصِرُونَ سورت الذاريات ?
መግቢያ
“ሰብእ” ማለት “ሰው” ማለት ሲሆን “ሥነ-ሰብእ ጥናት” በመስኩ ምሁራን ዘንድ “አንትሮፖሎጂ”anthropology” ይሉታል፤ ይህም ቃል “አንትሮፖስ” ἄνθρωπος “ሰው” እና ”ሎጂአ” λογία “ጥናት” ከሚል ሁለት የግሪክ ቃላት የተዋቀረ ሲሆን “ሥነ-ሰብእ” ማለት ነው፤ በቁርአን “ኢንሳን” إِنسَٰن ማለት “ሰው” ማለት ሲሆን ይህም ቃል በነጠላ የተጠቀሰው 65 ጊዜ ብቻ ነው፤ ሰው የተፈጠረው ደግሞ ከአፈር፣ ከፍትወት ጠብታ፣ ከረጋ ደም፣ ከቁራጭ ስጋ፣ ከአጥንት እና ከጡንጫ ስጋ ነው፦
23:12 በእርግጥም “ሰውን” الْإِنْسَانَ ከነጠረ “ጭቃ” طِينٍ ፈጠርነው፤ ከዚያም በተጠበቀ መርጊያ ውስጥ “የፍትወት ጠብታ” النُّطْفَةَ አደረግነው፤ ከዚያም ጠብታዋን “የረጋ ደም” عَلَقَةً አድርገን ፈጠርን፤ የረጋውንም ደም “ቁራጭ ሥጋ” مُضْغَةً አድርገን ፈጠርን፤ ቁራጯንም ሥጋ “አጥንቶች” عِظَامًا አድርገን ፈጠርን፤ አጥንቶቹንም “ሥጋን” لَحْمًا አለበስናቸው፤
ሰው የእነዚህ ሁሉ ድምር ነው፤ ይህንን በዝርዝር ማየት እንችላለን፦
1. “ቱራብ” تُرَاب “አፈር” የሚለው ቃል 17 ጊዜ
2. “ኑጥፋ” نُّطْفَة “የፍትወት ጠብታ” የሚለው ቃል 12 ጊዜ
3. “ዐለቃ” عَلَقَة “የረጋ ደም” የሚለው ቃል 6 ጊዜ
4. “ሙድጋ” مُضْغَة “ቁራጭ ስጋ” የሚለው ቃል 3 ጊዜ
5. “ዐዝም” عَظْم “አጥንት” የሚለው ቃል 15 ጊዜ
6. “ለህም” لَحْم “ስጋ” የሚለው ቃል 12 ጊዜ ተጠቅስዋል።
—————
በድምሩ = 65= ይሆናል፤
ይህም “ኢንሳን” إِنسَٰن “ሰው” የሚለው ቃል 65 ጊዜ መጠቀሱ ያለምክንያት አልነበረም፤ አላህ ነገር ሁሉ በቁጥር ያጠቃለለ ስለሆነ ነው፦
72:28 እነርሱ ዘንድ ባለው ነገር እውቀቱ የከበበ እና “”ነገሩንም ሁሉ “በቁጥር” ያጠቃለለ”” ሲሆን፣ የጌታቸውን መልክቶች ያደረሱ መሆናቸውን ያውቅ ዘንድ ጠባቂ ያደርጋል።
ይህንን በወፈር በረር ቅምሻ ለመግቢያ ያክል ካየን አሁን ደግሞ የሰው አስኳል ስለሆነው ስለ “ዘር ፈሳሽ”semen” እንመለከታለን፦
86:5-6 ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት። “ከተስፈንጣሪ ውሃ” مَاءٍ دَافِقٍተፈጠረ፤ “ከጀርባ” الصُّلْبِ እና “ከእርግብግብቶች” وَالتَّرَائِبِ “መካከል” بَيْنِ የሚወጣ ከሆነ ውሃ።
ነጥብ አንድ
“ተስፈንጣሪ ውሃ”
“ማአ” مَآء ውሃ ማለት ሲሆን “ዳፊቅ” دَافِق ደግሞ ተስፈንጣሪ*ejected* ማለት ነው፣ በጥቅሉ “ተስፈንጣሪ ውሃ“Spurt of water” ማለት ነው፣ ይህ ተስፈንጣሪ ውሃ ከአስራ አንደኛውና በአስራ ሁለተኛው እርግብግብቶችና ከጀርባ መካከል የሚገኝ ሲመን*semen* ነው፣ ይህም ሲመን የተገነባው ከመቶ፦
1% ኮውፐር ግላንድ*Cowper gland*
2% ከቴስቲክል*Testicle*
22% ከፕሮስቴት*Prostate*
75% ከሰሚናል ቬሲክል*Seminal vesicle* ነው፣
ትልቁን የሲመን እመርታ የያዘው “ሰሚናል ቬሲክል” ሲሆን ይህም ፈሳሽ የሚወጣው ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች መካከል ነው፣ ዛሬ የስነ-ምርምር ጥናት ተመራማሪዎች ይህን መርምረው አይተዋል፣ ይህን ቁርአን በወረደበት ጊዜ የማይታሰብ ነው፣ ነገር ግን አላህ በራሶቻቸውም ያሉትን ታምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን ታውቁታላችሁ ብሎ ቃል በገባው መሰረት ዛሬ በዘመናችን አውቀንማል፣ አይተንማል፦
41.53 እርሱም ቁርአን እውነት መሆኑ ለነርሱ እስከሚገለጽላቸው ድረስ፣ በአጽናፎቹ ውስጥና *በራሶቻቸውም* ውስጥ ያሉትን ታምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን፤
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
51:21 በራሳችሁም ውስጥ ምልክቶች አሉ፤ ታዲያ አትመለከቱምን? وَفِي أَنفُسِكُمْ ۚ أَفَلَا تُبْصِرُونَ سورت الذاريات ?
መግቢያ
“ሰብእ” ማለት “ሰው” ማለት ሲሆን “ሥነ-ሰብእ ጥናት” በመስኩ ምሁራን ዘንድ “አንትሮፖሎጂ”anthropology” ይሉታል፤ ይህም ቃል “አንትሮፖስ” ἄνθρωπος “ሰው” እና ”ሎጂአ” λογία “ጥናት” ከሚል ሁለት የግሪክ ቃላት የተዋቀረ ሲሆን “ሥነ-ሰብእ” ማለት ነው፤ በቁርአን “ኢንሳን” إِنسَٰن ማለት “ሰው” ማለት ሲሆን ይህም ቃል በነጠላ የተጠቀሰው 65 ጊዜ ብቻ ነው፤ ሰው የተፈጠረው ደግሞ ከአፈር፣ ከፍትወት ጠብታ፣ ከረጋ ደም፣ ከቁራጭ ስጋ፣ ከአጥንት እና ከጡንጫ ስጋ ነው፦
23:12 በእርግጥም “ሰውን” الْإِنْسَانَ ከነጠረ “ጭቃ” طِينٍ ፈጠርነው፤ ከዚያም በተጠበቀ መርጊያ ውስጥ “የፍትወት ጠብታ” النُّطْفَةَ አደረግነው፤ ከዚያም ጠብታዋን “የረጋ ደም” عَلَقَةً አድርገን ፈጠርን፤ የረጋውንም ደም “ቁራጭ ሥጋ” مُضْغَةً አድርገን ፈጠርን፤ ቁራጯንም ሥጋ “አጥንቶች” عِظَامًا አድርገን ፈጠርን፤ አጥንቶቹንም “ሥጋን” لَحْمًا አለበስናቸው፤
ሰው የእነዚህ ሁሉ ድምር ነው፤ ይህንን በዝርዝር ማየት እንችላለን፦
1. “ቱራብ” تُرَاب “አፈር” የሚለው ቃል 17 ጊዜ
2. “ኑጥፋ” نُّطْفَة “የፍትወት ጠብታ” የሚለው ቃል 12 ጊዜ
3. “ዐለቃ” عَلَقَة “የረጋ ደም” የሚለው ቃል 6 ጊዜ
4. “ሙድጋ” مُضْغَة “ቁራጭ ስጋ” የሚለው ቃል 3 ጊዜ
5. “ዐዝም” عَظْم “አጥንት” የሚለው ቃል 15 ጊዜ
6. “ለህም” لَحْم “ስጋ” የሚለው ቃል 12 ጊዜ ተጠቅስዋል።
—————
በድምሩ = 65= ይሆናል፤
ይህም “ኢንሳን” إِنسَٰن “ሰው” የሚለው ቃል 65 ጊዜ መጠቀሱ ያለምክንያት አልነበረም፤ አላህ ነገር ሁሉ በቁጥር ያጠቃለለ ስለሆነ ነው፦
72:28 እነርሱ ዘንድ ባለው ነገር እውቀቱ የከበበ እና “”ነገሩንም ሁሉ “በቁጥር” ያጠቃለለ”” ሲሆን፣ የጌታቸውን መልክቶች ያደረሱ መሆናቸውን ያውቅ ዘንድ ጠባቂ ያደርጋል።
ይህንን በወፈር በረር ቅምሻ ለመግቢያ ያክል ካየን አሁን ደግሞ የሰው አስኳል ስለሆነው ስለ “ዘር ፈሳሽ”semen” እንመለከታለን፦
86:5-6 ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት። “ከተስፈንጣሪ ውሃ” مَاءٍ دَافِقٍተፈጠረ፤ “ከጀርባ” الصُّلْبِ እና “ከእርግብግብቶች” وَالتَّرَائِبِ “መካከል” بَيْنِ የሚወጣ ከሆነ ውሃ።
ነጥብ አንድ
“ተስፈንጣሪ ውሃ”
“ማአ” مَآء ውሃ ማለት ሲሆን “ዳፊቅ” دَافِق ደግሞ ተስፈንጣሪ*ejected* ማለት ነው፣ በጥቅሉ “ተስፈንጣሪ ውሃ“Spurt of water” ማለት ነው፣ ይህ ተስፈንጣሪ ውሃ ከአስራ አንደኛውና በአስራ ሁለተኛው እርግብግብቶችና ከጀርባ መካከል የሚገኝ ሲመን*semen* ነው፣ ይህም ሲመን የተገነባው ከመቶ፦
1% ኮውፐር ግላንድ*Cowper gland*
2% ከቴስቲክል*Testicle*
22% ከፕሮስቴት*Prostate*
75% ከሰሚናል ቬሲክል*Seminal vesicle* ነው፣
ትልቁን የሲመን እመርታ የያዘው “ሰሚናል ቬሲክል” ሲሆን ይህም ፈሳሽ የሚወጣው ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች መካከል ነው፣ ዛሬ የስነ-ምርምር ጥናት ተመራማሪዎች ይህን መርምረው አይተዋል፣ ይህን ቁርአን በወረደበት ጊዜ የማይታሰብ ነው፣ ነገር ግን አላህ በራሶቻቸውም ያሉትን ታምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን ታውቁታላችሁ ብሎ ቃል በገባው መሰረት ዛሬ በዘመናችን አውቀንማል፣ አይተንማል፦
41.53 እርሱም ቁርአን እውነት መሆኑ ለነርሱ እስከሚገለጽላቸው ድረስ፣ በአጽናፎቹ ውስጥና *በራሶቻቸውም* ውስጥ ያሉትን ታምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን፤
ነጥብ ሁለት
“መካከል”
በመቀጠል ይህንን ለማመልከት “በይን” بَيْن “መካከል” የሚል መስተዋድድ ይጠቀማል፣ “መካከል” የሚለው ቃል በጣም ሊሰመርበት ይገባል፣ ለምሳሌ፦
16:66 ለናንተም በግመል፣ በከብት፣ በፍየል፣ በእርግጥ መገምገሚያ አልላችሁ፤ በሆዶቹ ውስጥ ካለው ከፈርስና ከደም “መካከል” بَيْنِ ጥሩ ወተትን ለጠጪዎች ተዋጭ ሲሆን እናጠጣችኋለን።
ወተት ከፈርስና ከደም መካከል ይገኛል ማለትና ወተት ከፈርስና ከደም ይገኛል ማለት ሁለት የተለያየ ትርጉም እንዳለው ሁሉ በተመሳሳይ መልኩ ተስፈንጣሪ ውሃ ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች መካከል ይወጣል ማለትና ተስፈንጣሪ ውሃ ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች ይወጣል ማለት ሁለት የተለያየ ትርጉም አለው፣ ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች መካከል ያለው የሲመን ማመንጫ “ፔልቪስ”pelvis” ይባላል፤ የስፐርም ስረ-መሰረት ሲመን ነው፤ አላህ ስለዚህ ጉዳይ በሌላ አንቀፅ ይናገራል፦
7፥172 ጌታህም ከአደም ልጆች #ከጀርቦቻቸው “#ዘሮቻቸውን” ባወጣና «ጌታችሁ አይደለሁምን» ሲል በነፍሶቻቸው ላይ ባስመሰከራቸው ጊዜ የኾነውን አስታውስ፡፡
32:7-8 ያ የፈጠረውን ነገር ሁሉ ያሳመረው፣ የሰውንም ፍጥረት ከጭቃ የጀመረው፥ ነው፤ ከዚያም “#ዘሮቹን” نَسْلَهُ ከተጣለለ “ከደካማ ውሃ” ያደረገ፣ ነው።
የወንድ ዘር ህዋስ በግሪኩ ቃል “እስፐርማ” σπέρμα ሲባል ስፐርም”sperm” የሚለውም የኢንግሊሹ ቃል ከዚሁ የመጣ ነው፤ ይህም ዘር ከተጣለለ ደካማ ውሃ ማለትም ከሲመን የመጣ ሲሆን በማህፀን ውስጥ የሚፈስ ዳካማ ውሃ ነው፦
77:20-21 “ከደካማ ውሃ” አልፈጠርናችሁምን? “በተጠበቀ መርጊያ በማሕፀን ውስጥም” አደረግነው፤
56:57-59 እኛ ፈጠርናችሁ፤ አታምኑምን? “በማኅፀኖች “የምታፈሱትን አያችሁትን”? እናንተ ትፈጥሩታላችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎቹ ነን።
56:63-64 “የምትዘሩትንም አያችሁን”? እናንተ ታበቅሉታላችሁን? ወይስ እኛ አብቃዮቹ ነን?
የወንድ ዘር ገበሬ እርሻ ላይ በሚዘራው “ዘር” ሲመሰል፤ የሴት ልጅ ማህፀን ደግሞ ዘር በሚዘራበት “እርሻ” ተመስሏል፤ ምክንያቱም አንድ ገበሬ እርሻው ላይ ከዘራ በኃላ ዘሩ ዳብሮ ለፍሬ የሚበቃው በእርሻ ውስጥ እንደሆነ ሁሉ አንድ ተባእትም አንድ እንስት ማህፀን ውስጥ ዘሩን ተገናኝ ሆኖ ከዘራ በኃላ ሂደቱ ሁሉ ተከናውኖ ለፍሬ የሚበቃው ማህፀን ውስጥ ነው፦
2:223 ሴቶቻችሁ ለእናንተ “እርሻ” ናቸው፤ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹኔታ ድረሱ፤ ለነፍሶቻችሁም መልካም ሥራን አስቀድሙ፤ አላህንም ፍሩ፤ እናንተም “”ተገናኝዎቹ”” መኾናችሁን ዕወቁ፡፡
አላህ በእርግጥም በራሶቻችን ያሉትን ታምራት አሳይቶናል አሳውቆናል፦
27:93 ምስጋና ለአላህ ነው፤ ታምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፤ ታውቁታላችሁ በላቸው፤
በስፐርምና በሲመን ዙሪዋ ዋቢ መጽሐፍትን ይመልከቱ፦
1. Rosenthal, Sara. The Gynecological Sourcebook, McGraw-Hill Professional, 2003, p151.
2. Semen is an organic fluid that may contain spermatozoa. It can fertilize female ova. and is produced and originates from the seminal vesicle, which is located in the pelvis. The process that results in the discharge of semen is called ejaculation. sperm passes through the ejaculatory ducts and mixes with fluids from the seminal vesicles, the prostate, and the bulbourethral glands to form the semen. Guyton, Arthur C. (1991). Textbook of Medical Physiology (8th ed.). Philadelphia: W.B. Saunders. pp. 890–891
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
“መካከል”
በመቀጠል ይህንን ለማመልከት “በይን” بَيْن “መካከል” የሚል መስተዋድድ ይጠቀማል፣ “መካከል” የሚለው ቃል በጣም ሊሰመርበት ይገባል፣ ለምሳሌ፦
16:66 ለናንተም በግመል፣ በከብት፣ በፍየል፣ በእርግጥ መገምገሚያ አልላችሁ፤ በሆዶቹ ውስጥ ካለው ከፈርስና ከደም “መካከል” بَيْنِ ጥሩ ወተትን ለጠጪዎች ተዋጭ ሲሆን እናጠጣችኋለን።
ወተት ከፈርስና ከደም መካከል ይገኛል ማለትና ወተት ከፈርስና ከደም ይገኛል ማለት ሁለት የተለያየ ትርጉም እንዳለው ሁሉ በተመሳሳይ መልኩ ተስፈንጣሪ ውሃ ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች መካከል ይወጣል ማለትና ተስፈንጣሪ ውሃ ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች ይወጣል ማለት ሁለት የተለያየ ትርጉም አለው፣ ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች መካከል ያለው የሲመን ማመንጫ “ፔልቪስ”pelvis” ይባላል፤ የስፐርም ስረ-መሰረት ሲመን ነው፤ አላህ ስለዚህ ጉዳይ በሌላ አንቀፅ ይናገራል፦
7፥172 ጌታህም ከአደም ልጆች #ከጀርቦቻቸው “#ዘሮቻቸውን” ባወጣና «ጌታችሁ አይደለሁምን» ሲል በነፍሶቻቸው ላይ ባስመሰከራቸው ጊዜ የኾነውን አስታውስ፡፡
32:7-8 ያ የፈጠረውን ነገር ሁሉ ያሳመረው፣ የሰውንም ፍጥረት ከጭቃ የጀመረው፥ ነው፤ ከዚያም “#ዘሮቹን” نَسْلَهُ ከተጣለለ “ከደካማ ውሃ” ያደረገ፣ ነው።
የወንድ ዘር ህዋስ በግሪኩ ቃል “እስፐርማ” σπέρμα ሲባል ስፐርም”sperm” የሚለውም የኢንግሊሹ ቃል ከዚሁ የመጣ ነው፤ ይህም ዘር ከተጣለለ ደካማ ውሃ ማለትም ከሲመን የመጣ ሲሆን በማህፀን ውስጥ የሚፈስ ዳካማ ውሃ ነው፦
77:20-21 “ከደካማ ውሃ” አልፈጠርናችሁምን? “በተጠበቀ መርጊያ በማሕፀን ውስጥም” አደረግነው፤
56:57-59 እኛ ፈጠርናችሁ፤ አታምኑምን? “በማኅፀኖች “የምታፈሱትን አያችሁትን”? እናንተ ትፈጥሩታላችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎቹ ነን።
56:63-64 “የምትዘሩትንም አያችሁን”? እናንተ ታበቅሉታላችሁን? ወይስ እኛ አብቃዮቹ ነን?
የወንድ ዘር ገበሬ እርሻ ላይ በሚዘራው “ዘር” ሲመሰል፤ የሴት ልጅ ማህፀን ደግሞ ዘር በሚዘራበት “እርሻ” ተመስሏል፤ ምክንያቱም አንድ ገበሬ እርሻው ላይ ከዘራ በኃላ ዘሩ ዳብሮ ለፍሬ የሚበቃው በእርሻ ውስጥ እንደሆነ ሁሉ አንድ ተባእትም አንድ እንስት ማህፀን ውስጥ ዘሩን ተገናኝ ሆኖ ከዘራ በኃላ ሂደቱ ሁሉ ተከናውኖ ለፍሬ የሚበቃው ማህፀን ውስጥ ነው፦
2:223 ሴቶቻችሁ ለእናንተ “እርሻ” ናቸው፤ እርሻችሁንም በፈለጋችሁት ኹኔታ ድረሱ፤ ለነፍሶቻችሁም መልካም ሥራን አስቀድሙ፤ አላህንም ፍሩ፤ እናንተም “”ተገናኝዎቹ”” መኾናችሁን ዕወቁ፡፡
አላህ በእርግጥም በራሶቻችን ያሉትን ታምራት አሳይቶናል አሳውቆናል፦
27:93 ምስጋና ለአላህ ነው፤ ታምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፤ ታውቁታላችሁ በላቸው፤
በስፐርምና በሲመን ዙሪዋ ዋቢ መጽሐፍትን ይመልከቱ፦
1. Rosenthal, Sara. The Gynecological Sourcebook, McGraw-Hill Professional, 2003, p151.
2. Semen is an organic fluid that may contain spermatozoa. It can fertilize female ova. and is produced and originates from the seminal vesicle, which is located in the pelvis. The process that results in the discharge of semen is called ejaculation. sperm passes through the ejaculatory ducts and mixes with fluids from the seminal vesicles, the prostate, and the bulbourethral glands to form the semen. Guyton, Arthur C. (1991). Textbook of Medical Physiology (8th ed.). Philadelphia: W.B. Saunders. pp. 890–891
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
ከጭቃ እንዴት?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
አላህ ለመላእክት እኔ ሰውን ከጭቃ ፈጣሪ ነኝ ብሏቸው ነበር፦
38:71 ጌታህ «ለመላእክት እኔ ሰውን *”ከጭቃ”* ፈጣሪ ነኝ ባለ ጊዜ» አስታውስ፡፡
15:28 ጌታህም ለመላእክት ባለጊዜ አስታውስ፡፡ እኔ ሰውን ከሚቅጨለጨል ሸክላ ከሚገማ *”ጭቃ”* እፈጥራለሁ፡፡
በእርግጥም አላህ ሰውን ከሚቅጨለጨል፣ ከሚገማ፣ ከነጠረ ጥቁር ጭቃ ፈጥሮታል፦
32:7 ያ የፈጠረውን ነገር ሁሉ ያሳመረው፣ የሰውንም ፍጥረት *”ከጭቃ”* የጀመረው ነው።
55:14 ሰውን እንደ ሸክላ ከሚቅጨለጨል ደረቅ *”ጭቃ”* ፈጠረው።
23:12 በእርግጥም ሰውን ከነጠረ *”ጭቃ”* ፈጠርነው፡፡
15:26 ሰውንም ከሚቅጨለጨል ሸክላ ከሚገማ ጥቁር *”ጭቃ”* በእርግጥ ፈጠርነው፡፡
የእኛም ስረ-መሰረት አደም ጭቃ ስለሆነ አላህ በሁለተኛ መደብ “ከጭቃ የፈጠራችሁ” ወይም በሶስተኛ መደብ “ከጭቃ ፈጠርናቸው” ይለናል፦
6:2 እርሱ ያ *”ከጭቃ”* የፈጠራችሁ ከዚያም የሞት ጊዜን የወሰነ ነው፡፡ እርሱም ዘንድ ለትንሣኤ የተወሰነ ጊዜ አለ፡፡ ከዚያም እናንተ በመቀስቀሳችሁ ትጠራላችሁ፡፡
37:11 ጠይቃቸዉም፤ እነርሱ በአፈጣጠር ይበልጥ የበረቱ ናቸዉን? ወይስ እኛ ከእነርሱ በፊት የፈጠርነዉ ፍጡር? እኛ ከሚጣበቅ *”ጭቃ”* ፈጠርናቸው።
ብዙ ክርስቲያኖች አላህ ሰውን ከጭቃ ፈጠርኩኝ ማለቱ ያስገርማቸዋል፤ እንዴት ከጭቃ ፈጠረው? ይላሉ፤ ምንም ቅኔ ስለሌለው ግልፅ የሆነው ቃል ማብራራት አያስፈልግም፤ ይህ የሚያሳየው የራሳችሁን መጽሐፍት ጠንቅቃችሁ ካለመረዳት የሚመጣ ጥያቄ ነው፦
ኢዮብ 33፥6 እኔ ደግሞ *”ከጭቃ የተፈጠርሁ ነኝ”*።
ኢሳይያስ 64፥8 *”እኛ ጭቃ ነን”* አንተም ሠሪያችን ነህ፥ እኛም ሁላችን የእጅህ ሥራ ነን።
ኢዮብ 10፥9 እንደ *”ጭቃ አድርገህ እንደ ለወስኸኝ”* አስብ፤ ወደ ትቢያም ትመልሰኛለህን?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
አላህ ለመላእክት እኔ ሰውን ከጭቃ ፈጣሪ ነኝ ብሏቸው ነበር፦
38:71 ጌታህ «ለመላእክት እኔ ሰውን *”ከጭቃ”* ፈጣሪ ነኝ ባለ ጊዜ» አስታውስ፡፡
15:28 ጌታህም ለመላእክት ባለጊዜ አስታውስ፡፡ እኔ ሰውን ከሚቅጨለጨል ሸክላ ከሚገማ *”ጭቃ”* እፈጥራለሁ፡፡
በእርግጥም አላህ ሰውን ከሚቅጨለጨል፣ ከሚገማ፣ ከነጠረ ጥቁር ጭቃ ፈጥሮታል፦
32:7 ያ የፈጠረውን ነገር ሁሉ ያሳመረው፣ የሰውንም ፍጥረት *”ከጭቃ”* የጀመረው ነው።
55:14 ሰውን እንደ ሸክላ ከሚቅጨለጨል ደረቅ *”ጭቃ”* ፈጠረው።
23:12 በእርግጥም ሰውን ከነጠረ *”ጭቃ”* ፈጠርነው፡፡
15:26 ሰውንም ከሚቅጨለጨል ሸክላ ከሚገማ ጥቁር *”ጭቃ”* በእርግጥ ፈጠርነው፡፡
የእኛም ስረ-መሰረት አደም ጭቃ ስለሆነ አላህ በሁለተኛ መደብ “ከጭቃ የፈጠራችሁ” ወይም በሶስተኛ መደብ “ከጭቃ ፈጠርናቸው” ይለናል፦
6:2 እርሱ ያ *”ከጭቃ”* የፈጠራችሁ ከዚያም የሞት ጊዜን የወሰነ ነው፡፡ እርሱም ዘንድ ለትንሣኤ የተወሰነ ጊዜ አለ፡፡ ከዚያም እናንተ በመቀስቀሳችሁ ትጠራላችሁ፡፡
37:11 ጠይቃቸዉም፤ እነርሱ በአፈጣጠር ይበልጥ የበረቱ ናቸዉን? ወይስ እኛ ከእነርሱ በፊት የፈጠርነዉ ፍጡር? እኛ ከሚጣበቅ *”ጭቃ”* ፈጠርናቸው።
ብዙ ክርስቲያኖች አላህ ሰውን ከጭቃ ፈጠርኩኝ ማለቱ ያስገርማቸዋል፤ እንዴት ከጭቃ ፈጠረው? ይላሉ፤ ምንም ቅኔ ስለሌለው ግልፅ የሆነው ቃል ማብራራት አያስፈልግም፤ ይህ የሚያሳየው የራሳችሁን መጽሐፍት ጠንቅቃችሁ ካለመረዳት የሚመጣ ጥያቄ ነው፦
ኢዮብ 33፥6 እኔ ደግሞ *”ከጭቃ የተፈጠርሁ ነኝ”*።
ኢሳይያስ 64፥8 *”እኛ ጭቃ ነን”* አንተም ሠሪያችን ነህ፥ እኛም ሁላችን የእጅህ ሥራ ነን።
ኢዮብ 10፥9 እንደ *”ጭቃ አድርገህ እንደ ለወስኸኝ”* አስብ፤ ወደ ትቢያም ትመልሰኛለህን?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ዘጠኙ ታምራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
አምላካችን አላህ ሙሳን ወደ ፊርዖንና ወደ መማክርቶቹ በታምራት ልኮታል፤ እነዚህም ታምራት ዘጠኝ ናቸው፦
7:103 ከዚያም ከበኋላቸው ሙሳን ወደ ፊርዖንና ወደ መማክርቶቹ “በታምራታችን” ላክነው፤ በእርሷም ካዱ፤ የአጥፊዎችም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከት።
17:101 ለሙሳም “ግልጽ” የሆኑን “ዘጠኝ ታምራቶች” በእርግጥ ሰጠነው፤
1ኛ. ታምር
“ግልጽ እባብ”
7:106-107 ፈርኦንም፦ “በታምር” የመጣህ እንደሆንክ ከእውነተኞቹ ከሆንክ እርሷን አምጣት አለው። በትሩንም ጣለ፤ እርሷም ወድያውኑ “ግልጽ እባብ” ሆነች።
26:32 በትሩንም ጣለ፡፡ እርሷም ወዲያውኑ ግልጽ እባብ ኾነች፡፡
2ኛ. ታምር
“እጁንም ነጭ መሆን”
7:108 እጁንም አወጣ፤ እርሷም ወዲያውኑ ለተመልካች ነጭ ሆነች።
20:22 እጅህንም ወደ ብብትህ አግባ፣ “ሌላ ታምር” ስትሆን ያለ ነውር ነጭ ሆና ትወጣለችና።
እጁን ወደ ብብቱ አስገብቶ ያለ ነውር ነጭ ሆና መውጣት እና ከላይ በትሩ ወደ እባብ መቀየሩ “”ሁለት አስረጅዎች”” ናቸው፦
28:32 እጅህን በልብስህ ውስጥ አግባ፡፡ ያለ ነውር ነጭ ሆና ትወጣለችና፡፡ ክንፍህንም ከፍርሃት ለመዳን ወደ አንተ አጣብቅ፡፡ እነዚህም ከጌታህ የሆኑ ወደ ፈርዖንና ወደ መኳንንቶቹ የሚደርሱ “”ሁለት አስረጅዎች”” ናቸው፡፡ እነርሱ አመጸኞች ሕዝቦች ነበሩና፡፡»
3ኛ. ታምር
“ድርቅ”
7:130 የፈርዖንንም ቤተሰቦች እንዲገሰጹ “በድርቅ” አመታት እና ከፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ ያዝናቸው።
ይህ ታምር ለአመታት ከፍሬዎችም በመቀነስ ድርቅ መምጣቱ ሲሆን እነዚህ ሶስት ታምራት መጥተውላቸው በማንኛይቱም ታምር በእርሷ ልትደግምብን ብትመጣብን እኛ ለአንተ የምናምንልህ አይደለምን አሉ፦
7:131-132 ደጊቱም ነገር በመጣላችሁ ጊዜ ይህች ለኛ ተገቢ ናት ይላሉ፤ ክፋትም ብታገኛቸው በሙሳና አብረውት ባሉት ገደቢስነት ያመካኛሉ፤ ንቁ፤ ገደቢስነታቸው አላህ ዘንድ ብቻ ነው፤ ግን አብዛኛዎቻቸው አያውቁም። ለሙሳም
፦ “”በማንኛይቱም ታምር በእርሷ ልትደግምብን ብትመጣብን እኛ ለአንተ የምናምንልህ አይደለምን”” አሉ፤
ያንን ሶስት ታምራት ሲያስተባብሉ ወዲያውም፦ የውሃን ማጥለቅለቅ፣ አንበጣንም፣ ነቀዝንም፣ እንቁራሪቶችንም፣ ደምንም “የተለያዩ ታምራት” ሲኾኑ በእነርሱ ላይ ተላከ፦
7:133 ወዲያውም፦ የውሃን ማጥለቅለቅ፣ አንበጣንም፣ ነቀዝንም፣ እንቁራሪቶችንም፣ ደምንም “የተለያዩ ታምራት” ሲኾኑ በእነርሱ ላይ ላክን፤ ኮሩም፤ ተንኮለኞችም ሕዝቦች ነበሩ።
እነዚህም አራት ተከታታይ ታምራት፦
4ኛ. ታምር
“የውሃን ማጥለቅለቅ”
5ኛ. ታምር
“አንበጣን”
6. ታምር
“ነቀዝን”
7. ታምር
“እንቁራሪቶች”
8. ታምር
“ደም”
9ኛ. ታምር
“ባህሩ መከፈሉ”
አላህ ስምንቱን ታምራት ሲያስተባብሉ በባህር ውስጥ አሰጠማቸው፦
7:136 እነርሱ “በታምራታችን” ስለአስተባበሉም ከእርሷ ዘንጊዎች ስለኾኑም፤ ከእነርሱ ተበቀልን፤ በባሕርም ውስጥ አሰጠምናቸው።
ይህንን ያደረገው ቅድሚያ በሙሳ ባህሩን በበትር እንዲመታ አስደርጎ ክፍሉም ሁሉ እንደ ታላቅ ጋራ በማድረግ ሙሳንም ከእርሱ ጋር ያሉትንም ሰዎች ሁሉንም ካዳነ በኃላ ያስተባበሉትን ሌሎቹን አሰጠመ፤ ይህ ታላቅ ታምር ነው፦
26፥63-67 ወደ ሙሳም «ባሕሩን በበትርህ ምታው» ስንል ላክንበት፡፡ መታውና ተከፈለም፡፡ ክፍሉም ሁሉ እንደ ታላቅ ጋራ ኾነ፡፡ እዚያም ዘንድ ሌሎችን አቀረብን፡፡ ሙሳንም ከእርሱ ጋር ያሉትንም ሰዎች ሁሉንም አዳንን፡፡ ከዚያም ሌሎቹን “አሰጠምን”፡፡ በዚህ ውስጥ “”ታላቅ ታምር”” አለበት፡፡ አብዛኞቻቸውም አማኞች አልነበሩም፡፡
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
ወሰላሙ አለይኩም
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
አምላካችን አላህ ሙሳን ወደ ፊርዖንና ወደ መማክርቶቹ በታምራት ልኮታል፤ እነዚህም ታምራት ዘጠኝ ናቸው፦
7:103 ከዚያም ከበኋላቸው ሙሳን ወደ ፊርዖንና ወደ መማክርቶቹ “በታምራታችን” ላክነው፤ በእርሷም ካዱ፤ የአጥፊዎችም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከት።
17:101 ለሙሳም “ግልጽ” የሆኑን “ዘጠኝ ታምራቶች” በእርግጥ ሰጠነው፤
1ኛ. ታምር
“ግልጽ እባብ”
7:106-107 ፈርኦንም፦ “በታምር” የመጣህ እንደሆንክ ከእውነተኞቹ ከሆንክ እርሷን አምጣት አለው። በትሩንም ጣለ፤ እርሷም ወድያውኑ “ግልጽ እባብ” ሆነች።
26:32 በትሩንም ጣለ፡፡ እርሷም ወዲያውኑ ግልጽ እባብ ኾነች፡፡
2ኛ. ታምር
“እጁንም ነጭ መሆን”
7:108 እጁንም አወጣ፤ እርሷም ወዲያውኑ ለተመልካች ነጭ ሆነች።
20:22 እጅህንም ወደ ብብትህ አግባ፣ “ሌላ ታምር” ስትሆን ያለ ነውር ነጭ ሆና ትወጣለችና።
እጁን ወደ ብብቱ አስገብቶ ያለ ነውር ነጭ ሆና መውጣት እና ከላይ በትሩ ወደ እባብ መቀየሩ “”ሁለት አስረጅዎች”” ናቸው፦
28:32 እጅህን በልብስህ ውስጥ አግባ፡፡ ያለ ነውር ነጭ ሆና ትወጣለችና፡፡ ክንፍህንም ከፍርሃት ለመዳን ወደ አንተ አጣብቅ፡፡ እነዚህም ከጌታህ የሆኑ ወደ ፈርዖንና ወደ መኳንንቶቹ የሚደርሱ “”ሁለት አስረጅዎች”” ናቸው፡፡ እነርሱ አመጸኞች ሕዝቦች ነበሩና፡፡»
3ኛ. ታምር
“ድርቅ”
7:130 የፈርዖንንም ቤተሰቦች እንዲገሰጹ “በድርቅ” አመታት እና ከፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ ያዝናቸው።
ይህ ታምር ለአመታት ከፍሬዎችም በመቀነስ ድርቅ መምጣቱ ሲሆን እነዚህ ሶስት ታምራት መጥተውላቸው በማንኛይቱም ታምር በእርሷ ልትደግምብን ብትመጣብን እኛ ለአንተ የምናምንልህ አይደለምን አሉ፦
7:131-132 ደጊቱም ነገር በመጣላችሁ ጊዜ ይህች ለኛ ተገቢ ናት ይላሉ፤ ክፋትም ብታገኛቸው በሙሳና አብረውት ባሉት ገደቢስነት ያመካኛሉ፤ ንቁ፤ ገደቢስነታቸው አላህ ዘንድ ብቻ ነው፤ ግን አብዛኛዎቻቸው አያውቁም። ለሙሳም
፦ “”በማንኛይቱም ታምር በእርሷ ልትደግምብን ብትመጣብን እኛ ለአንተ የምናምንልህ አይደለምን”” አሉ፤
ያንን ሶስት ታምራት ሲያስተባብሉ ወዲያውም፦ የውሃን ማጥለቅለቅ፣ አንበጣንም፣ ነቀዝንም፣ እንቁራሪቶችንም፣ ደምንም “የተለያዩ ታምራት” ሲኾኑ በእነርሱ ላይ ተላከ፦
7:133 ወዲያውም፦ የውሃን ማጥለቅለቅ፣ አንበጣንም፣ ነቀዝንም፣ እንቁራሪቶችንም፣ ደምንም “የተለያዩ ታምራት” ሲኾኑ በእነርሱ ላይ ላክን፤ ኮሩም፤ ተንኮለኞችም ሕዝቦች ነበሩ።
እነዚህም አራት ተከታታይ ታምራት፦
4ኛ. ታምር
“የውሃን ማጥለቅለቅ”
5ኛ. ታምር
“አንበጣን”
6. ታምር
“ነቀዝን”
7. ታምር
“እንቁራሪቶች”
8. ታምር
“ደም”
9ኛ. ታምር
“ባህሩ መከፈሉ”
አላህ ስምንቱን ታምራት ሲያስተባብሉ በባህር ውስጥ አሰጠማቸው፦
7:136 እነርሱ “በታምራታችን” ስለአስተባበሉም ከእርሷ ዘንጊዎች ስለኾኑም፤ ከእነርሱ ተበቀልን፤ በባሕርም ውስጥ አሰጠምናቸው።
ይህንን ያደረገው ቅድሚያ በሙሳ ባህሩን በበትር እንዲመታ አስደርጎ ክፍሉም ሁሉ እንደ ታላቅ ጋራ በማድረግ ሙሳንም ከእርሱ ጋር ያሉትንም ሰዎች ሁሉንም ካዳነ በኃላ ያስተባበሉትን ሌሎቹን አሰጠመ፤ ይህ ታላቅ ታምር ነው፦
26፥63-67 ወደ ሙሳም «ባሕሩን በበትርህ ምታው» ስንል ላክንበት፡፡ መታውና ተከፈለም፡፡ ክፍሉም ሁሉ እንደ ታላቅ ጋራ ኾነ፡፡ እዚያም ዘንድ ሌሎችን አቀረብን፡፡ ሙሳንም ከእርሱ ጋር ያሉትንም ሰዎች ሁሉንም አዳንን፡፡ ከዚያም ሌሎቹን “አሰጠምን”፡፡ በዚህ ውስጥ “”ታላቅ ታምር”” አለበት፡፡ አብዛኞቻቸውም አማኞች አልነበሩም፡፡
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
ወሰላሙ አለይኩም
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
ታላቁ ታምር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6:124 “ታምርም” በመጣላቸው ጊዜ፡- «የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ድረስ በፍጹም አናምንም» አሉ وَإِذَا جَآءَتْهُمْ ءَايَةٌۭ قَالُوا۟ لَن نُّؤْمِنَ حَتَّىٰ نُؤْتَىٰ مِثْلَ مَآ أُوتِىَ رُسُلُ ٱللَّهِ ۘ ٱللَّهُ أَعْلَمُ حَيْثُ يَجْعَلُ رِسَالَتَهُۥ ۗ سَيُصِيبُ ٱلَّذِينَ أَجْرَمُوا۟ صَغَارٌ عِندَ ٱللَّهِ وَعَذَابٌۭ شَدِيدٌۢ بِمَا كَانُوا۟ يَمْكُرُونَ ፡፡
መግቢያ
ቁርኣን ለነቢያችን ነቢይነት ማረጋገጫ ይሆን ዘንድ ከተሰጣቸው ተአምራት ውስጥ ታላቁ እና ዋነኛው ነው፣ የቁርኣን ተአምራዊነት ከቀደምት ነቢያት ተአምራት በሁለት መልኩ ይለያል፦
አንደኛ የቀደምት ነቢያት ተአምራት በአይን የሚታይ፣ በእጅ የሚዳሰስ ነው፣ ይህም ታምር ”ሒስሲይ” ይባላል፣ የቀደምት ነቢያት ተአምር ከነቢይነት ዘመናቸው ጋር ብቻ የተቆራኘ ነው፣ ከእነርሱ ሞት በኋላ ያበቃል፣ ይህም ታምር ”ወቅቲይ” ማለትም ጊዜአዊ ይሰኛል፡፡
ሁለተኛ ለነቢያችን ነቢይነት እንደ ማስረጃ የተሰጣቸው ቁርኣን ግን ህሊናን የሚያናግር፡ አእምሮን የሚቆጣጠርና ልብን የሚገዛ፣ በሚያስተላልፋቸው መልእክቱ ሰዎችን ለለውጥ የሚዳርግ ነው፣ ይህም ታምር ”መዕነዊይ” ይባላል፣ ቁርኣን ከነቢያችን ሞት በኋላ እንኳ ተአምራዊነቱ አላከተመም፣ እስከ ቂያማ ድረስ በነበረው ተአምራዊነቱ ይቀጥላል፤ በዚህም ”አበዲይ” ይሰኛል፡፡ እስቲ ይህንን ታላቅ ታምር በወረደበት ወቅት ሰዎች እንዴት እንዳስተባበሉት እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“የአላህ ታምራት”
ቁርአን በወረደ ጊዜ ሰዎች፦ “ከጌታውም በእርሱ ላይ ለምን ተዓምር አልተወረደም” አሉ፤ አምላካችን አላህም፦ “አላህ ተአምርን በማውረድ ላይ ቻይ ነው” በላቸው ብሎ መለሰ ሰጠ፦
6:37 *«ከጌታውም በእርሱ ላይ ለምን ተዓምር አልተወረደም»* አሉ፡፡ *«አላህ ተአምርን በማውረድ ላይ ቻይ ነው» በላቸው*፡፡ ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም፡፡
አላህ ቁርኣንን ታምር አድርጎ ለነቢያችን ነቢይነት ማረጋገጫ ይሆን ዘንድ እንዳወረደው ይናገራል፦
3:108 ይህች በአንተ ላይ በእዉነት የምናነባት ስትሆን የአላህ *ታምራት* آيَاتُ ናት፤
45:6 እነዚህ፣ በአንተ ላይ በእውነት የምናነባቸው ሲኾኑ *የአላህ ታምራት* آيَاتُ ናቸው፤ ከአላህና *ከታምራቶቹም* وَآيَاتِهِ ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ?
2:252 እነዚህ በእውነት በአንተ ላይ የምናነባቸው ሲኾኑ *የአላህ ታምራት* آيَاتُ ናቸው፤
3:58 ይህ *ከታምራቶች”* الْآيَاتِ እና ጥበብን ከያዘዉ ተግሣጥ ሲሆን በአንተ ላይ እናነበዋለን።
አላህ የሚነበብ ሆኖ ቁርአን መወረዱ ታምር እንደሆነ እንደነገረን ሁሉ ነብያችንም ቁርአን ለእሳቸው ነብይነት ታምር እንደሆነ በአጽንኦትና በአንክሮት ነግረውናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 66 , ሐዲስ 3:
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ ነብዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ማንኛውም ነብይ ህዝቦቹ ያምኑበት ዘንድ ታምር ተሰጠውታል፣ ነገር ግን ለእኔ የተሰጠኝ ታምር አላህ ወደ እኔ ያወረደው ወህይ ነው عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ مَا مِنَ الأَنْبِيَاءِ نَبِيٌّ إِلاَّ أُعْطِيَ مَا مِثْلُهُ آمَنَ عَلَيْهِ الْبَشَرُ، وَإِنَّمَا كَانَ الَّذِي أُوتِيتُ وَحْيًا أَوْحَاهُ اللَّهُ إِلَىَّ فَأَرْجُو أَنْ أَكُونَ أَكْثَرَهُمْ تَابِعًا يَوْمَ الْقِيَامَةِ ” ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6:124 “ታምርም” በመጣላቸው ጊዜ፡- «የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ድረስ በፍጹም አናምንም» አሉ وَإِذَا جَآءَتْهُمْ ءَايَةٌۭ قَالُوا۟ لَن نُّؤْمِنَ حَتَّىٰ نُؤْتَىٰ مِثْلَ مَآ أُوتِىَ رُسُلُ ٱللَّهِ ۘ ٱللَّهُ أَعْلَمُ حَيْثُ يَجْعَلُ رِسَالَتَهُۥ ۗ سَيُصِيبُ ٱلَّذِينَ أَجْرَمُوا۟ صَغَارٌ عِندَ ٱللَّهِ وَعَذَابٌۭ شَدِيدٌۢ بِمَا كَانُوا۟ يَمْكُرُونَ ፡፡
መግቢያ
ቁርኣን ለነቢያችን ነቢይነት ማረጋገጫ ይሆን ዘንድ ከተሰጣቸው ተአምራት ውስጥ ታላቁ እና ዋነኛው ነው፣ የቁርኣን ተአምራዊነት ከቀደምት ነቢያት ተአምራት በሁለት መልኩ ይለያል፦
አንደኛ የቀደምት ነቢያት ተአምራት በአይን የሚታይ፣ በእጅ የሚዳሰስ ነው፣ ይህም ታምር ”ሒስሲይ” ይባላል፣ የቀደምት ነቢያት ተአምር ከነቢይነት ዘመናቸው ጋር ብቻ የተቆራኘ ነው፣ ከእነርሱ ሞት በኋላ ያበቃል፣ ይህም ታምር ”ወቅቲይ” ማለትም ጊዜአዊ ይሰኛል፡፡
ሁለተኛ ለነቢያችን ነቢይነት እንደ ማስረጃ የተሰጣቸው ቁርኣን ግን ህሊናን የሚያናግር፡ አእምሮን የሚቆጣጠርና ልብን የሚገዛ፣ በሚያስተላልፋቸው መልእክቱ ሰዎችን ለለውጥ የሚዳርግ ነው፣ ይህም ታምር ”መዕነዊይ” ይባላል፣ ቁርኣን ከነቢያችን ሞት በኋላ እንኳ ተአምራዊነቱ አላከተመም፣ እስከ ቂያማ ድረስ በነበረው ተአምራዊነቱ ይቀጥላል፤ በዚህም ”አበዲይ” ይሰኛል፡፡ እስቲ ይህንን ታላቅ ታምር በወረደበት ወቅት ሰዎች እንዴት እንዳስተባበሉት እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“የአላህ ታምራት”
ቁርአን በወረደ ጊዜ ሰዎች፦ “ከጌታውም በእርሱ ላይ ለምን ተዓምር አልተወረደም” አሉ፤ አምላካችን አላህም፦ “አላህ ተአምርን በማውረድ ላይ ቻይ ነው” በላቸው ብሎ መለሰ ሰጠ፦
6:37 *«ከጌታውም በእርሱ ላይ ለምን ተዓምር አልተወረደም»* አሉ፡፡ *«አላህ ተአምርን በማውረድ ላይ ቻይ ነው» በላቸው*፡፡ ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም፡፡
አላህ ቁርኣንን ታምር አድርጎ ለነቢያችን ነቢይነት ማረጋገጫ ይሆን ዘንድ እንዳወረደው ይናገራል፦
3:108 ይህች በአንተ ላይ በእዉነት የምናነባት ስትሆን የአላህ *ታምራት* آيَاتُ ናት፤
45:6 እነዚህ፣ በአንተ ላይ በእውነት የምናነባቸው ሲኾኑ *የአላህ ታምራት* آيَاتُ ናቸው፤ ከአላህና *ከታምራቶቹም* وَآيَاتِهِ ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ?
2:252 እነዚህ በእውነት በአንተ ላይ የምናነባቸው ሲኾኑ *የአላህ ታምራት* آيَاتُ ናቸው፤
3:58 ይህ *ከታምራቶች”* الْآيَاتِ እና ጥበብን ከያዘዉ ተግሣጥ ሲሆን በአንተ ላይ እናነበዋለን።
አላህ የሚነበብ ሆኖ ቁርአን መወረዱ ታምር እንደሆነ እንደነገረን ሁሉ ነብያችንም ቁርአን ለእሳቸው ነብይነት ታምር እንደሆነ በአጽንኦትና በአንክሮት ነግረውናል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 66 , ሐዲስ 3:
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ ነብዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ማንኛውም ነብይ ህዝቦቹ ያምኑበት ዘንድ ታምር ተሰጠውታል፣ ነገር ግን ለእኔ የተሰጠኝ ታምር አላህ ወደ እኔ ያወረደው ወህይ ነው عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ مَا مِنَ الأَنْبِيَاءِ نَبِيٌّ إِلاَّ أُعْطِيَ مَا مِثْلُهُ آمَنَ عَلَيْهِ الْبَشَرُ، وَإِنَّمَا كَانَ الَّذِي أُوتِيتُ وَحْيًا أَوْحَاهُ اللَّهُ إِلَىَّ فَأَرْجُو أَنْ أَكُونَ أَكْثَرَهُمْ تَابِعًا يَوْمَ الْقِيَامَةِ ” ።
ነጥብ ሁለት
“ማስተባበያ”
ሰዎች ቁርአን ታምር ሆኖ በመጣላቸው ጊዜ፡- “የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ድረስ በፍጹም አናምንም” ወይም “ለሙሳ የተሰጠው ቢጤ አይሰጠውም ኖሯልን ” ብለው ይህንን ታምር አስተባበሉ፦
6:124 *”ታምርም በመጣላቸው ጊዜ”*፡- «የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ድረስ በፍጹም አናምንም» አሉ፡፡
28:48 እውነቱም ከእኛ ዘንድ በመጣላቸው ጊዜ “ለሙሳ የተሰጠው ቢጤ አይሰጠውም ኖሯልን ” አሉ ። ከዚህ በፊት ሙሳ በተሰጠው አልካዱምን? አሉም “የተረዳዱ ሁለት ድግምተኞች ናቸው” ፤ አሉም “እኛ በሁለቱም ከሀዲዎች ነን”።
ለሙሳ የተሰጠው ግልጽ የሆኑን “ዘጠኝ ታምራቶች” ናቸው፦
17:101 ለሙሳም ግልጽ የሆኑን “ዘጠኝ ታምራቶች” በእርግጥ ሰጠነው፤
አላህ ታምር ብሎ “ዘጠኝ ታምራቶች” ቢያሳይም በወቅቱ ሙሳና ሃሩንን “የተረዳዱ ሁለት ድግምተኞች ናቸው” አሉ፤ ከዚህ ታምር ይልቅ “ሙሳ ሆይ አላህን በግልጽ እስከምናይልህ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም” አሉ፦
2:55 ሙሳ ሆይ አላህን በግልጽ እስከምናይልህ ድረስ በአንተ በፍጹም አናምንልህም ”
በወቅቱ የነበሩ ሰዎች ስለ ነብያችን፦ “ለሙሳ የተሰጠው ቢጤ አይሰጠውም ኖሯልን ” አሉ፤ አላህም፦ “ከዚህ በፊት ሙሳ በተሰጠው አልካዱምን?” በማለት ያ የተባለው ታምር ተመልሶ ቢመጣ አሁን ማስተባበላቸውን እንደማይቀር ተናግሯል።
ነጥብ ሶስት
“አስጠንቃቂ”
እነዚያም የካዱት፦ “በእርሱ ላይ ከጌታው ታምር ለምን አልተወረደለትም?” ብለው የጠየቁት ታምር የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ አይነት ታምር ነው፤ ይህንን ታምር ነብያችን በራሳቸው ማምጣት አይችሉም፤ እርሳቸው አስጠንቃቂ እንጂ በፍላጎታቸው ታምር እውራጅ አይደሉም፤ ታምር አውራጅ አላህ ነው፤ ስለሆነም ቁርአን በእርሳቸው ላይ ታምር አድርጎ አውርዷል፦
13:7 እነዚያም የካዱት፦ “በእርሱ ላይ ከጌታው ታምር ለምን አልተወረደለትም?” ይላሉ፤ አንተ “አስጠንቃቂ” ብቻ ነህ ለሕዝብም ሁሉ መሪ አላቸው።
10:20 በእርሱ ላይም ከጌታው የሆነች ታምር ለምን አትወረድለትም ይላሉ፡፡ «ሩቅ ነገርም ሁሉ የአላህ ብቻ ነው፡፡ ተጠባበቁም፤ እኔ ከናንተ ጋር ከሚጠባበቁት ነኝና» በላቸው፡፡
6:37 «ከጌታውም በእርሱ ላይ ለምን ተዓምር አልተወረደም» አሉ፡፡ «አላህ ተአምርን በማውረድ ላይ ቻይ ነው» በላቸው፡፡
በእርግጥም አንድ መልእክተኛ ሲመጣ አላህ በፈቃዱ ከሚሰጠው ታምር በራሱ ሊያመጣ አይችል፦
13:38 ለማንኛውም *መልክተኛ በአላህ ፈቃድ እንጂ፥ ታምር ሊያመጣ አይገባውም*፤
40:78 ለማንኛውም *መልክተኛ በአላህ ፈቃድ ካልሆነ ታምርን ሊያመጣ አይገባውም*።
“ማስተባበያ”
ሰዎች ቁርአን ታምር ሆኖ በመጣላቸው ጊዜ፡- “የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ድረስ በፍጹም አናምንም” ወይም “ለሙሳ የተሰጠው ቢጤ አይሰጠውም ኖሯልን ” ብለው ይህንን ታምር አስተባበሉ፦
6:124 *”ታምርም በመጣላቸው ጊዜ”*፡- «የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ እስክንሰጥ ድረስ በፍጹም አናምንም» አሉ፡፡
28:48 እውነቱም ከእኛ ዘንድ በመጣላቸው ጊዜ “ለሙሳ የተሰጠው ቢጤ አይሰጠውም ኖሯልን ” አሉ ። ከዚህ በፊት ሙሳ በተሰጠው አልካዱምን? አሉም “የተረዳዱ ሁለት ድግምተኞች ናቸው” ፤ አሉም “እኛ በሁለቱም ከሀዲዎች ነን”።
ለሙሳ የተሰጠው ግልጽ የሆኑን “ዘጠኝ ታምራቶች” ናቸው፦
17:101 ለሙሳም ግልጽ የሆኑን “ዘጠኝ ታምራቶች” በእርግጥ ሰጠነው፤
አላህ ታምር ብሎ “ዘጠኝ ታምራቶች” ቢያሳይም በወቅቱ ሙሳና ሃሩንን “የተረዳዱ ሁለት ድግምተኞች ናቸው” አሉ፤ ከዚህ ታምር ይልቅ “ሙሳ ሆይ አላህን በግልጽ እስከምናይልህ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም” አሉ፦
2:55 ሙሳ ሆይ አላህን በግልጽ እስከምናይልህ ድረስ በአንተ በፍጹም አናምንልህም ”
በወቅቱ የነበሩ ሰዎች ስለ ነብያችን፦ “ለሙሳ የተሰጠው ቢጤ አይሰጠውም ኖሯልን ” አሉ፤ አላህም፦ “ከዚህ በፊት ሙሳ በተሰጠው አልካዱምን?” በማለት ያ የተባለው ታምር ተመልሶ ቢመጣ አሁን ማስተባበላቸውን እንደማይቀር ተናግሯል።
ነጥብ ሶስት
“አስጠንቃቂ”
እነዚያም የካዱት፦ “በእርሱ ላይ ከጌታው ታምር ለምን አልተወረደለትም?” ብለው የጠየቁት ታምር የአላህ መልክተኞች የተሰጡትን ብጤ አይነት ታምር ነው፤ ይህንን ታምር ነብያችን በራሳቸው ማምጣት አይችሉም፤ እርሳቸው አስጠንቃቂ እንጂ በፍላጎታቸው ታምር እውራጅ አይደሉም፤ ታምር አውራጅ አላህ ነው፤ ስለሆነም ቁርአን በእርሳቸው ላይ ታምር አድርጎ አውርዷል፦
13:7 እነዚያም የካዱት፦ “በእርሱ ላይ ከጌታው ታምር ለምን አልተወረደለትም?” ይላሉ፤ አንተ “አስጠንቃቂ” ብቻ ነህ ለሕዝብም ሁሉ መሪ አላቸው።
10:20 በእርሱ ላይም ከጌታው የሆነች ታምር ለምን አትወረድለትም ይላሉ፡፡ «ሩቅ ነገርም ሁሉ የአላህ ብቻ ነው፡፡ ተጠባበቁም፤ እኔ ከናንተ ጋር ከሚጠባበቁት ነኝና» በላቸው፡፡
6:37 «ከጌታውም በእርሱ ላይ ለምን ተዓምር አልተወረደም» አሉ፡፡ «አላህ ተአምርን በማውረድ ላይ ቻይ ነው» በላቸው፡፡
በእርግጥም አንድ መልእክተኛ ሲመጣ አላህ በፈቃዱ ከሚሰጠው ታምር በራሱ ሊያመጣ አይችል፦
13:38 ለማንኛውም *መልክተኛ በአላህ ፈቃድ እንጂ፥ ታምር ሊያመጣ አይገባውም*፤
40:78 ለማንኛውም *መልክተኛ በአላህ ፈቃድ ካልሆነ ታምርን ሊያመጣ አይገባውም*።
መደምደሚያ
በኢየሱስ ዘመንም ኢየሱስ ብዙ ታምር እያደረገ በዘመኑ የነበሩ ሰዎች የሚጠይቁት ታምር ግን ከሰማይ ነው፤ ኢየሱስም እነርሱን የጠየቁትን ታምር ከመፈፀም ይልቅ “ለዚህ ትውልድ *”ምልክት አይሰጠውም”* ብሎ መለሰ፦
ማርቆስ 8፥11-12 ፈሪሳውያንም ወጡና ሊፈትኑት *”ከሰማይ ምልክት”* ከእርሱ ፈልገው ከእርሱ ጋር ይከራከሩ ጀመር። በመንፈሱም እጅግ ቃተተና፦ ይህ ትውልድ ስለ ምን *”ምልክት”* ይፈልጋል? እውነት እላችኋለሁ፥ ለዚህ ትውልድ *”ምልክት አይሰጠውም”* አለ።
ማቴዎስ 16:4 ክፉና አመንዝራ ትውልድ *”ምልክት”* ይሻል፥ ከነቢዩም ከዮናስ ምልክት በቀር *”ምልክት አይሰጠውም”*። *ትቶአቸውም ሄደ*።
ኢየሱስ፦ “ለዚህ ትውልድ ምልክት አይሰጠውም” ማለቱ ሰዎች የፈለጉት ከሰማይ ምልክት አላደርግም ማለት እንጂ ምልክት አለማድረግን አያሳይም፣ እነርሱ የፈለጉት ምልክት ከሰማይ ምልክት ነው፣ ነገር ግን ኢየሱስ እነርሱ ከጠየቁት ታምር በተቃራኒው ያደረገውን ታምር በፊታቸው ምንም ቢያደርግ በእርሱ አላመኑም፦
ዮሐንስ 12፥37-38 ነገር ግን ይህን ያህል *”ምልክት በፊታቸው ምንም ቢያደርግ”* ነቢዩ ኢሳይያስ፦ ጌታ ሆይ፥ ማን ምስክርነታችንን አመነ? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገለጠ? ብሎ የተናገረው ቃል ይፈጸም ዘንድ *”በእርሱ አላመኑም”*።
በተመሳሳይም በነቢያችን ዘመን የነበሩት ሰዎች ታምር ብለው የሚሉትና አላህ ታምር የሚለው ሁለት ለየቅል ነው፣ የቁርአንን ታላቅ ታምርነት በወቅቱ የነበሩት ሰዎች እነርሱ በሚፈልጉት መልኩ ባይመጣም ለሰው የሚበጅ ታምር ማምጣት የሚችለው አላህ ብቻ ነው፤ ከላይ የቀረበውን ነጥብ በኢየሱስ ታምር ማሳያነት በቀላሉ መረዳት ይቻላል። አላህ ታምር ሲመጣላቸው እነርሱ የሚፈልጉት ያንን ታምር ስላልሆነ ይሸሻሉ፦
36:46 ከጌታቸውም ታምራት ማንኛይቱም ታምር አትመጣላቸውም፤ ከእርሷ የሚሸሹ ቢሆኑ እንጂ። وَمَا تَأْتِيهِم مِّنْ ءَايَةٍۢ مِّنْ ءَايَٰتِ رَبِّهِمْ إِلَّا كَانُوا۟ عَنْهَا مُعْرِضِينَ
እነዚያን በአላህ ታምራት ያስተባበሉ እሳት ይገባሉ፦
4፥56 እነዚያን *በተአምራታችን ያስተባበሉትን በእርግጥ እሳትን እናገባቸዋለን*፡፡ إِنَّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِنَا سَوْفَ نُصْلِيهِمْ نَارًۭا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
በኢየሱስ ዘመንም ኢየሱስ ብዙ ታምር እያደረገ በዘመኑ የነበሩ ሰዎች የሚጠይቁት ታምር ግን ከሰማይ ነው፤ ኢየሱስም እነርሱን የጠየቁትን ታምር ከመፈፀም ይልቅ “ለዚህ ትውልድ *”ምልክት አይሰጠውም”* ብሎ መለሰ፦
ማርቆስ 8፥11-12 ፈሪሳውያንም ወጡና ሊፈትኑት *”ከሰማይ ምልክት”* ከእርሱ ፈልገው ከእርሱ ጋር ይከራከሩ ጀመር። በመንፈሱም እጅግ ቃተተና፦ ይህ ትውልድ ስለ ምን *”ምልክት”* ይፈልጋል? እውነት እላችኋለሁ፥ ለዚህ ትውልድ *”ምልክት አይሰጠውም”* አለ።
ማቴዎስ 16:4 ክፉና አመንዝራ ትውልድ *”ምልክት”* ይሻል፥ ከነቢዩም ከዮናስ ምልክት በቀር *”ምልክት አይሰጠውም”*። *ትቶአቸውም ሄደ*።
ኢየሱስ፦ “ለዚህ ትውልድ ምልክት አይሰጠውም” ማለቱ ሰዎች የፈለጉት ከሰማይ ምልክት አላደርግም ማለት እንጂ ምልክት አለማድረግን አያሳይም፣ እነርሱ የፈለጉት ምልክት ከሰማይ ምልክት ነው፣ ነገር ግን ኢየሱስ እነርሱ ከጠየቁት ታምር በተቃራኒው ያደረገውን ታምር በፊታቸው ምንም ቢያደርግ በእርሱ አላመኑም፦
ዮሐንስ 12፥37-38 ነገር ግን ይህን ያህል *”ምልክት በፊታቸው ምንም ቢያደርግ”* ነቢዩ ኢሳይያስ፦ ጌታ ሆይ፥ ማን ምስክርነታችንን አመነ? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገለጠ? ብሎ የተናገረው ቃል ይፈጸም ዘንድ *”በእርሱ አላመኑም”*።
በተመሳሳይም በነቢያችን ዘመን የነበሩት ሰዎች ታምር ብለው የሚሉትና አላህ ታምር የሚለው ሁለት ለየቅል ነው፣ የቁርአንን ታላቅ ታምርነት በወቅቱ የነበሩት ሰዎች እነርሱ በሚፈልጉት መልኩ ባይመጣም ለሰው የሚበጅ ታምር ማምጣት የሚችለው አላህ ብቻ ነው፤ ከላይ የቀረበውን ነጥብ በኢየሱስ ታምር ማሳያነት በቀላሉ መረዳት ይቻላል። አላህ ታምር ሲመጣላቸው እነርሱ የሚፈልጉት ያንን ታምር ስላልሆነ ይሸሻሉ፦
36:46 ከጌታቸውም ታምራት ማንኛይቱም ታምር አትመጣላቸውም፤ ከእርሷ የሚሸሹ ቢሆኑ እንጂ። وَمَا تَأْتِيهِم مِّنْ ءَايَةٍۢ مِّنْ ءَايَٰتِ رَبِّهِمْ إِلَّا كَانُوا۟ عَنْهَا مُعْرِضِينَ
እነዚያን በአላህ ታምራት ያስተባበሉ እሳት ይገባሉ፦
4፥56 እነዚያን *በተአምራታችን ያስተባበሉትን በእርግጥ እሳትን እናገባቸዋለን*፡፡ إِنَّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِنَا سَوْفَ نُصْلِيهِمْ نَارًۭا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
ኢየሱስ አይመለክም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
ዒሳ የትምህርቱ ጭብጥ፦ “አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት” የሚል ነው፤ አምላካችን አላህም ኢየሱስ ተናገር ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
3፥51 *”አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት”* ፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» አላቸው፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
5፥72 እነዚያ «አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ አልመሲህም አለ፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ፤ እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ لَقَدْ كَفَرَ ٱلَّذِينَ قَالُوٓا۟ إِنَّ ٱللَّهَ هُوَ ٱلْمَسِيحُ ٱبْنُ مَرْيَمَ ۖ وَقَالَ ٱلْمَسِيحُ يَٰبَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ ۖ إِنَّهُۥ مَن يُشْرِكْ بِٱللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ ٱللَّهُ عَلَيْهِ ٱلْجَنَّةَ وَمَأْوَىٰهُ ٱلنَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّٰلِمِينَ مِنْ أَنصَارٍۢ
19፥36 ዒሳ አለ፦ *”አላህም ጌታዬ ጌታችሁም ነውና ተገዙት”* ፡፡ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው፡፡» وَإِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۚ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
“አምልኮ” የሚለው ቃል በእብራይስጥ “አቫድ” עָבַד ፣ በግሪክ “ላትሬኦ” λατρεύω ነው፤ በዐረቢኛ “ዒባዳ” عبادة ሲሆን "ስግደት" ደግሞ በዕብራይስጥ “ሻኻህ” שָׁחָה ፣ በግሪክ ደግሞ “ፕሩስኩኔኦ” προσκυνέω ፣ በዐረቢኛ “ሡጁድ” سُّجُود ነው፤ እነዚህ ቃላት በዐረቢኛ ባይብል ላይ በአንድ አንቀጽ ላይ ለየቅል ተቀምጠዋል፦
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፡— ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ *ስገድ* እርሱንም ብቻ *አምልክ*፡ ተብሎ ተጽፎአልና፡ አለው። حِينَئِذٍ قَالَ لَهُ يَسُوعُ: «اذْهَبْ يَا شَيْطَانُ! لأَنَّهُ مَكْتُوبٌ: لِلرَّبِّ إِلَهِكَ تَسْجُدُ وَإِيَّاهُ وَحْدَهُ تَعْبُدُ».
ልብ አድርግ "ስገድ" ለሚለው ቃል የመጣው "ተሥጁዱ" تَسْجُدُ ሲሆን "አምልክ" ለሚለው ቃል ደግሞ "ተዕቡዱ" تَعْبُدُ ነው። "እርሱንም ብቻ አምልክ" የሚለው ሃይለ-ቃል አምልኮ የአንድ አምላክ ብቻ ገንዘብ መሆኑን እንረዳለን። ይህንን እሳቤ ይዘን ለኢየሱስ "ሰገዱለት" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሠጀዱሁ ለሁ" سَجَدُوا لَهُ ብቻና ብቻ ነው፦
ማቴዎስ 2፥11 ወደ ቤትም ገብተው ሕፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት፥ ወድቀውም *ሰገዱለት*፥ فَلَمَّا رَأَوُا النَّجْمَ فَرِحُوا فَرَحاً عَظِيماً جِدّاً وَأَتَوْا إِلَى الْبَيْتِ وَرَأَوُا الصَّبِيَّ مَعَ مَرْيَمَ أُمِّهِ فَخَرُّوا وَسَجَدُوا لَهُ
ማቴዎስ 14፥33 በታንኳይቱም የነበሩት፡— በእውነት የእግዚአብሔር ልጅ ነህ፡ ብለው *ሰገዱለት*። وَالَّذِينَ فِي السَّفِينَةِ جَاءُوا وَسَجَدُوا لَهُ قَائِلِينَ: «بِالْحَقِيقَةِ أَنْتَ ابْنُ اللَّهِ!».
ዕብራውያን 1፥6 ያለው ከቶ ለማን ነው? ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፡— የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ *ይስገዱ*፥ ይላል። وَأَيْضاً مَتَى أَدْخَلَ الْبِكْرَ إِلَى الْعَالَمِ يَقُولُ: «وَلْتَسْجُدْ لَهُ كُلُّ مَلاَئِكَةِ اللهِ».
“ሡጁድ” سُّجُود ፍጡራን ለፍጡራን እጅ መንሳትን ያመለክታል፤ "ይሰግዱ" ለሚለው ቃል ያገለገለው "የሥጁዱነ" َيَسْجُدُونَ ነው፦
ራእይ 3፥9 እነሆ፥ አይሁድ ሳይሆኑ፡— አይሁድ ነን ከሚሉ ነገር ግን ከሚዋሹ ከሰይጣን ማኅበር አንዳንዶችን እሰጥሃለሁ እነሆ፥ መጥተው በእግሮችህ ፊት *ይሰግዱ* ዘንድ እኔም እንደ ወደድሁህ ያውቁ ዘንድ አደርጋቸዋለሁ። هَئَنَذَا أَجْعَلُ الَّذِينَ مِنْ مَجْمَعِ الشَّيْطَانِ، مِنَ الْقَائِلِينَ إِنَّهُمْ يَهُودٌ وَلَيْسُوا يَهُوداً، بَلْ يَكْذِبُونَ: هَئَنَذَا أُصَيِّرُهُمْ يَأْتُونَ وَيَسْجُدُونَ أَمَامَ رِجْلَيْكَ، وَيَعْرِفُونَ أَنِّي أَنَا أَحْبَبْتُكَ. لأَنَّكَ حَفِظْتَ كَلِمَةَ صَبْرِي،እግዚአብሔር
ፈጣሪ ግን በግልጽ "የዕቡዱነኒ" َيَعْبُدُونَنِي ማለትም "ያመልኩኛል" ብሏል፦
ሐዋ. ሥራ 7፥7 ደግሞም ፡— እንደ ባሪያዎች በሚገዙአቸው ሕዝብ ላይ እኔ እፈርድባቸዋለሁ፥ ከዚህም በኋላ ይወጣሉ በዚህም ስፍራ *ያመልኩኛል*፤ አለ። وَتَكَلَّمَ اللهُ هَكَذَا: أَنْ يَكُونَ نَسْلُهُ مُتَغَرِّباً فِي أَرْضٍ غَرِيبَةٍ فَيَسْتَعْبِدُوهُ وَيُسِيئُوا إِلَيْهِ أَرْبَعَ مِئَةِ سَنَةٍ وَالْأُمَّةُ الَّتِي يُسْتَعْبَدُونَ لَهَا سَأَدِينُهَا أَنَا يَقُولُ اللهُ. وَبَعْدَ ذَلِكَ يَخْرُجُونَ وَيَعْبُدُونَنِي فِي هَذَا الْمَكَان
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
ዒሳ የትምህርቱ ጭብጥ፦ “አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት” የሚል ነው፤ አምላካችን አላህም ኢየሱስ ተናገር ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
3፥51 *”አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት”* ፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» አላቸው፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
5፥72 እነዚያ «አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ አልመሲህም አለ፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ፤ እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ لَقَدْ كَفَرَ ٱلَّذِينَ قَالُوٓا۟ إِنَّ ٱللَّهَ هُوَ ٱلْمَسِيحُ ٱبْنُ مَرْيَمَ ۖ وَقَالَ ٱلْمَسِيحُ يَٰبَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ ۖ إِنَّهُۥ مَن يُشْرِكْ بِٱللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ ٱللَّهُ عَلَيْهِ ٱلْجَنَّةَ وَمَأْوَىٰهُ ٱلنَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّٰلِمِينَ مِنْ أَنصَارٍۢ
19፥36 ዒሳ አለ፦ *”አላህም ጌታዬ ጌታችሁም ነውና ተገዙት”* ፡፡ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው፡፡» وَإِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۚ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
“አምልኮ” የሚለው ቃል በእብራይስጥ “አቫድ” עָבַד ፣ በግሪክ “ላትሬኦ” λατρεύω ነው፤ በዐረቢኛ “ዒባዳ” عبادة ሲሆን "ስግደት" ደግሞ በዕብራይስጥ “ሻኻህ” שָׁחָה ፣ በግሪክ ደግሞ “ፕሩስኩኔኦ” προσκυνέω ፣ በዐረቢኛ “ሡጁድ” سُّجُود ነው፤ እነዚህ ቃላት በዐረቢኛ ባይብል ላይ በአንድ አንቀጽ ላይ ለየቅል ተቀምጠዋል፦
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፡— ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ *ስገድ* እርሱንም ብቻ *አምልክ*፡ ተብሎ ተጽፎአልና፡ አለው። حِينَئِذٍ قَالَ لَهُ يَسُوعُ: «اذْهَبْ يَا شَيْطَانُ! لأَنَّهُ مَكْتُوبٌ: لِلرَّبِّ إِلَهِكَ تَسْجُدُ وَإِيَّاهُ وَحْدَهُ تَعْبُدُ».
ልብ አድርግ "ስገድ" ለሚለው ቃል የመጣው "ተሥጁዱ" تَسْجُدُ ሲሆን "አምልክ" ለሚለው ቃል ደግሞ "ተዕቡዱ" تَعْبُدُ ነው። "እርሱንም ብቻ አምልክ" የሚለው ሃይለ-ቃል አምልኮ የአንድ አምላክ ብቻ ገንዘብ መሆኑን እንረዳለን። ይህንን እሳቤ ይዘን ለኢየሱስ "ሰገዱለት" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሠጀዱሁ ለሁ" سَجَدُوا لَهُ ብቻና ብቻ ነው፦
ማቴዎስ 2፥11 ወደ ቤትም ገብተው ሕፃኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት፥ ወድቀውም *ሰገዱለት*፥ فَلَمَّا رَأَوُا النَّجْمَ فَرِحُوا فَرَحاً عَظِيماً جِدّاً وَأَتَوْا إِلَى الْبَيْتِ وَرَأَوُا الصَّبِيَّ مَعَ مَرْيَمَ أُمِّهِ فَخَرُّوا وَسَجَدُوا لَهُ
ማቴዎስ 14፥33 በታንኳይቱም የነበሩት፡— በእውነት የእግዚአብሔር ልጅ ነህ፡ ብለው *ሰገዱለት*። وَالَّذِينَ فِي السَّفِينَةِ جَاءُوا وَسَجَدُوا لَهُ قَائِلِينَ: «بِالْحَقِيقَةِ أَنْتَ ابْنُ اللَّهِ!».
ዕብራውያን 1፥6 ያለው ከቶ ለማን ነው? ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፡— የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ *ይስገዱ*፥ ይላል። وَأَيْضاً مَتَى أَدْخَلَ الْبِكْرَ إِلَى الْعَالَمِ يَقُولُ: «وَلْتَسْجُدْ لَهُ كُلُّ مَلاَئِكَةِ اللهِ».
“ሡጁድ” سُّجُود ፍጡራን ለፍጡራን እጅ መንሳትን ያመለክታል፤ "ይሰግዱ" ለሚለው ቃል ያገለገለው "የሥጁዱነ" َيَسْجُدُونَ ነው፦
ራእይ 3፥9 እነሆ፥ አይሁድ ሳይሆኑ፡— አይሁድ ነን ከሚሉ ነገር ግን ከሚዋሹ ከሰይጣን ማኅበር አንዳንዶችን እሰጥሃለሁ እነሆ፥ መጥተው በእግሮችህ ፊት *ይሰግዱ* ዘንድ እኔም እንደ ወደድሁህ ያውቁ ዘንድ አደርጋቸዋለሁ። هَئَنَذَا أَجْعَلُ الَّذِينَ مِنْ مَجْمَعِ الشَّيْطَانِ، مِنَ الْقَائِلِينَ إِنَّهُمْ يَهُودٌ وَلَيْسُوا يَهُوداً، بَلْ يَكْذِبُونَ: هَئَنَذَا أُصَيِّرُهُمْ يَأْتُونَ وَيَسْجُدُونَ أَمَامَ رِجْلَيْكَ، وَيَعْرِفُونَ أَنِّي أَنَا أَحْبَبْتُكَ. لأَنَّكَ حَفِظْتَ كَلِمَةَ صَبْرِي،እግዚአብሔር
ፈጣሪ ግን በግልጽ "የዕቡዱነኒ" َيَعْبُدُونَنِي ማለትም "ያመልኩኛል" ብሏል፦
ሐዋ. ሥራ 7፥7 ደግሞም ፡— እንደ ባሪያዎች በሚገዙአቸው ሕዝብ ላይ እኔ እፈርድባቸዋለሁ፥ ከዚህም በኋላ ይወጣሉ በዚህም ስፍራ *ያመልኩኛል*፤ አለ። وَتَكَلَّمَ اللهُ هَكَذَا: أَنْ يَكُونَ نَسْلُهُ مُتَغَرِّباً فِي أَرْضٍ غَرِيبَةٍ فَيَسْتَعْبِدُوهُ وَيُسِيئُوا إِلَيْهِ أَرْبَعَ مِئَةِ سَنَةٍ وَالْأُمَّةُ الَّتِي يُسْتَعْبَدُونَ لَهَا سَأَدِينُهَا أَنَا يَقُولُ اللهُ. وَبَعْدَ ذَلِكَ يَخْرُجُونَ وَيَعْبُدُونَنِي فِي هَذَا الْمَكَان
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም ።
የአላህ ታምራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥56 እነዚያን *በተአምራታችን ያስተባበሉትን በእርግጥ እሳትን እናገባቸዋለን*፡፡ إِنَّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِنَا سَوْفَ نُصْلِيهِمْ نَارًۭا
ለውይይት የሙግት ነጥብ የቀለም ቀንድ አቅላሚ ሆኖ የሚያቀልም ወይም ጦማሪ ሆኖ የሚጦምር አሊያም ኃያሲ ሆኖ የሚኃይስ እንጂ ቶራ ቦራ እና አርቲ ቡርቲ የሚያወራ ሰው በሥነ-አመክንዮ ጥናት ላይ አንዳች ቦታ የላቸውም፤ በኢስላም የቀለም ቀንድ፣ ጦማር እና ኂስ የሚበረታቱ መብት ናቸው፤ ነገር ግን እስከ ዶቃ ማሰሪያችን ድረስ ስብእናችችንና ዲናችንን የሚያነውሩ፣ የሚያበሻቅጡ እና የሚያብጠለጥሉ ሰዎች ወሰን ያለፈ ጥሰት ነው፤ እውነቱ ምልጥ፣ ፍጥጥ፣ ግጥጥ ብሎ ሳለ ቅቤ ጥበሱልኝ ብሎ ዕብሪተኛና ዳተኛ ለሆነ ሰው መባዘንና መኳተን አያስፈልግም። አላህ ምን ታምር ሠራ? ብሎ በፈጣሪ ላይ መዘባበት እጅግ ሲበዛ ክፉኛ ቂልነት ነው፤ አምላካችን አላህ እኛን ከዐፈር መፍጠሩ፣ ለእኛም ከራሳችን ጥንዶች ወደ እነርሱ እንረካ ዘንድ መፍጠሩ፣ በመካከላችንም ፍቅርንና እዝነትን ማድረጉ፣ ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ሁሉ ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፤ በዚህ ውስጥ ለሚያስተውሉ ሕዝቦችና ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት፦
30፥20 *እናንተንም ከዐፈር መፍጠሩ ከዚያም እናንተ ወዲያውኑ የምትበታተኑ ሰዎች መኾናችሁ ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ إِذَا أَنتُم بَشَرٌ تَنتَشِرُونَ
30፥21 *ለእናንተም ከራሳችሁ ጥንዶች ወደ እነርሱ ትረኩ ዘንድ መፍጠሩ፣ በመካከላችሁም ፍቅርንና እዝነትን ማድረጉ ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚያስተውሉ ሕዝቦች ተዓምራቶች አሉ፡፡* وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِّتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُم مَّوَدَّةً وَرَحْمَةً ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
30፥22 *ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
ይህ በጥቅሉ ቆጥረን የማንጨርሳቸው የአላህ ታምራት ሲሆኑ በተናጥል ደግሞ በነብያት በኩል ያደረገው ታምራት ለናሙና ያክል ሦስት ነብያትን እንመለከታለን፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥56 እነዚያን *በተአምራታችን ያስተባበሉትን በእርግጥ እሳትን እናገባቸዋለን*፡፡ إِنَّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِنَا سَوْفَ نُصْلِيهِمْ نَارًۭا
ለውይይት የሙግት ነጥብ የቀለም ቀንድ አቅላሚ ሆኖ የሚያቀልም ወይም ጦማሪ ሆኖ የሚጦምር አሊያም ኃያሲ ሆኖ የሚኃይስ እንጂ ቶራ ቦራ እና አርቲ ቡርቲ የሚያወራ ሰው በሥነ-አመክንዮ ጥናት ላይ አንዳች ቦታ የላቸውም፤ በኢስላም የቀለም ቀንድ፣ ጦማር እና ኂስ የሚበረታቱ መብት ናቸው፤ ነገር ግን እስከ ዶቃ ማሰሪያችን ድረስ ስብእናችችንና ዲናችንን የሚያነውሩ፣ የሚያበሻቅጡ እና የሚያብጠለጥሉ ሰዎች ወሰን ያለፈ ጥሰት ነው፤ እውነቱ ምልጥ፣ ፍጥጥ፣ ግጥጥ ብሎ ሳለ ቅቤ ጥበሱልኝ ብሎ ዕብሪተኛና ዳተኛ ለሆነ ሰው መባዘንና መኳተን አያስፈልግም። አላህ ምን ታምር ሠራ? ብሎ በፈጣሪ ላይ መዘባበት እጅግ ሲበዛ ክፉኛ ቂልነት ነው፤ አምላካችን አላህ እኛን ከዐፈር መፍጠሩ፣ ለእኛም ከራሳችን ጥንዶች ወደ እነርሱ እንረካ ዘንድ መፍጠሩ፣ በመካከላችንም ፍቅርንና እዝነትን ማድረጉ፣ ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ሁሉ ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፤ በዚህ ውስጥ ለሚያስተውሉ ሕዝቦችና ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት፦
30፥20 *እናንተንም ከዐፈር መፍጠሩ ከዚያም እናንተ ወዲያውኑ የምትበታተኑ ሰዎች መኾናችሁ ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍ ثُمَّ إِذَا أَنتُم بَشَرٌ تَنتَشِرُونَ
30፥21 *ለእናንተም ከራሳችሁ ጥንዶች ወደ እነርሱ ትረኩ ዘንድ መፍጠሩ፣ በመካከላችሁም ፍቅርንና እዝነትን ማድረጉ ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚያስተውሉ ሕዝቦች ተዓምራቶች አሉ፡፡* وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِّتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُم مَّوَدَّةً وَرَحْمَةً ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
30፥22 *ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
ይህ በጥቅሉ ቆጥረን የማንጨርሳቸው የአላህ ታምራት ሲሆኑ በተናጥል ደግሞ በነብያት በኩል ያደረገው ታምራት ለናሙና ያክል ሦስት ነብያትን እንመለከታለን፦
ነጥብ አንድ
"ሙሳ"
አምላካችን አላህ ለሙሳ ግልጽ የሆኑን ዘጠኝ ታምራቶች በእርግጥ ሰጠው፤ እነዚህም፦
“ግልጽ እባብ”
"እጁንም ነጭ መሆን"
"ድርቅ”
"የውሃን ማጥለቅለቅ”
"አንበጣን”
"ነቀዝን”
"እንቁራሪቶች"
"ደም”
"ባህሩ መከፈሉ” ናቸው፦
17:101 *ለሙሳም ግልጽ የሆኑን “ዘጠኝ ታምራቶች” በእርግጥ ሰጠነው*፤ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ تِسْعَ آيَاتٍ بَيِّنَاتٍ
2፥92 ሙሳም *በታምራቶች በእርግጥ መጣላችሁ*፡፡ ከዚያም ከበኋላው እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ ያዛችሁ፡፡ وَلَقَدْ جَاءَكُم مُّوسَىٰ بِالْبَيِّنَاتِ ثُمَّ اتَّخَذْتُمُ الْعِجْلَ مِن بَعْدِهِ وَأَنتُمْ ظَالِمُونَ
7፥105 ፦ "በአላህ ላይ ከእውነት በቀር አለመናገር ተገቢዬ ነው፡፡ *ከጌታችሁ በተዓምር በእርግጥ መጣሁላችሁ*፡፡ የእስራኤልንም ልጆች ከእኔ ጋር ልቀቅ፡፡ حَقِيقٌ عَلَىٰ أَن لَّا أَقُولَ عَلَى اللَّهِ إِلَّا الْحَقَّ ۚ قَدْ جِئْتُكُم بِبَيِّنَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ فَأَرْسِلْ مَعِيَ بَنِي إِسْرَائِيلَ
ነጥብ ሁለት
"ዒሳ"
ዒሳ ከመነሻው አፈጣጠሩ ያለ ወንድ ዘር በሴት ብቻ መፈጠሩ ታምር ነው፤ አላህ እርሱን ማስገኘቱ ታምር ነው፦
19፥21 አላት፦ "ነገሩ እንደዚህሽ ነው፤ ጌታሽ፦ «እርሱ በእኔ ላይ ገር ነው፡፡ *ለሰዎችም ታምር ከእኛም ችሮታ ልናደርገው ይህንን ሠራን*፤ የተፈረደም ነገር ነው» አለ፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ قَالَ رَبُّكِ هُوَ عَلَيَّ هَيِّنٌ ۖ وَلِنَجْعَلَهُ آيَةً لِّلنَّاسِ وَرَحْمَةً مِّنَّا ۚ وَكَانَ أَمْرًا مَّقْضِيًّا
43፥59 እርሱ በእርሱ ላይ የለገስንለት *ለእስራኤለም ልጆች ተዓምር ያደረግነው የኾነ ባሪያ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا عَبْدٌ أَنْعَمْنَا عَلَيْهِ وَجَعَلْنَاهُ مَثَلًا لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ
አላህ ወደ እስራኤልም ልጆች መልክተኛ አድርጎ ሲልከው በታምራቶች ነው፤ -ይህም ታምራት በአላህም ፈቃድ ዕውር ኾኖ የተወለደንና ለምጸኛንም ማዳን፣ ሙታንንም ማስነሳት ወዘተ ነው፤ አላህ እነዚህን ግልጽ ታምራቶችን ሰጥቶታል፦
43፥63 ዒሳ *በታምራቶች* በመጣ ጊዜም፦ "በእርግጥ በጥበብ መጣኋችሁ፡፡ የዚያንም በርሱ የምትለያዩበትን ከፊሉን ለናንተ ላብራራላችሁ መጣሁ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ ታዘዙኝም" አላቸው وَلَمَّا جَاءَ عِيسَىٰ بِالْبَيِّنَاتِ قَالَ قَدْ جِئْتُكُم بِالْحِكْمَةِ وَلِأُبَيِّنَ لَكُم بَعْضَ الَّذِي تَخْتَلِفُونَ فِيهِ ۖ فَاتَّقُوا اللَّهَ وَأَطِيعُونِ
2፥87 ሙሳንም መጽሐፍን በእርግጥ ሰጠነው፡፡ ከበኋላውም መልክትኞችን አስከታተልን፡፡ *የመርየምን ልጅ ዒሳንም ግልጽ ታምራቶችን ሰጠነው*፡፡ በቅዱሱ መንፈስም አበረታነው፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَقَفَّيْنَا مِن بَعْدِهِ بِالرُّسُلِ ۖ وَآتَيْنَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ الْبَيِّنَاتِ وَأَيَّدْنَاهُ بِرُوحِ الْقُدُسِ
3፥49 ወደ እስራኤልም ልጆች መልክተኛ ያደርገዋል፡፡ ይላልም፡- *«እኔ ከጌታዬ ዘንድ በተዓምር ወደ እናንተ መጣሁ*፡፡ ለእናንተ ከጭቃ እንደ ወፍ ቅርፅ እፈጥራለሁ፡፡ በእርሱም እተነፍስበታለሁ፡፡ *በአላህም ፈቃድ ወፍ ይኾናል፡፡ በአላህም ፈቃድ ዕውር ኾኖ የተወለደን፣ እኔለምጸኛንም አድናለሁ፡፡ ሙታንንም አስነሳለሁ*፡፡ የምትበሉትንና በቤታችሁ የምታደልቡትንም ሁሉ እነግራችኋለሁ፡፡ *የምታምኑ እንደኾናችሁ ለእናንተ በዚህ ውስጥ በእርግጥ ተዓምር አለበት*፡፡» وَرَسُولًا إِلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنِّي قَدْ جِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ ۖ أَنِّي أَخْلُقُ لَكُم مِّنَ الطِّينِ كَهَيْئَةِ الطَّيْرِ فَأَنفُخُ فِيهِ فَيَكُونُ طَيْرًا بِإِذْنِ اللَّهِ ۖ وَأُبْرِئُ الْأَكْمَهَ وَالْأَبْرَصَ وَأُحْيِي الْمَوْتَىٰ بِإِذْنِ اللَّهِ ۖ وَأُنَبِّئُكُم بِمَا تَأْكُلُونَ وَمَا تَدَّخِرُونَ فِي بُيُوتِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لَّكُمْ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
"ሙሳ"
አምላካችን አላህ ለሙሳ ግልጽ የሆኑን ዘጠኝ ታምራቶች በእርግጥ ሰጠው፤ እነዚህም፦
“ግልጽ እባብ”
"እጁንም ነጭ መሆን"
"ድርቅ”
"የውሃን ማጥለቅለቅ”
"አንበጣን”
"ነቀዝን”
"እንቁራሪቶች"
"ደም”
"ባህሩ መከፈሉ” ናቸው፦
17:101 *ለሙሳም ግልጽ የሆኑን “ዘጠኝ ታምራቶች” በእርግጥ ሰጠነው*፤ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ تِسْعَ آيَاتٍ بَيِّنَاتٍ
2፥92 ሙሳም *በታምራቶች በእርግጥ መጣላችሁ*፡፡ ከዚያም ከበኋላው እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ ያዛችሁ፡፡ وَلَقَدْ جَاءَكُم مُّوسَىٰ بِالْبَيِّنَاتِ ثُمَّ اتَّخَذْتُمُ الْعِجْلَ مِن بَعْدِهِ وَأَنتُمْ ظَالِمُونَ
7፥105 ፦ "በአላህ ላይ ከእውነት በቀር አለመናገር ተገቢዬ ነው፡፡ *ከጌታችሁ በተዓምር በእርግጥ መጣሁላችሁ*፡፡ የእስራኤልንም ልጆች ከእኔ ጋር ልቀቅ፡፡ حَقِيقٌ عَلَىٰ أَن لَّا أَقُولَ عَلَى اللَّهِ إِلَّا الْحَقَّ ۚ قَدْ جِئْتُكُم بِبَيِّنَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ فَأَرْسِلْ مَعِيَ بَنِي إِسْرَائِيلَ
ነጥብ ሁለት
"ዒሳ"
ዒሳ ከመነሻው አፈጣጠሩ ያለ ወንድ ዘር በሴት ብቻ መፈጠሩ ታምር ነው፤ አላህ እርሱን ማስገኘቱ ታምር ነው፦
19፥21 አላት፦ "ነገሩ እንደዚህሽ ነው፤ ጌታሽ፦ «እርሱ በእኔ ላይ ገር ነው፡፡ *ለሰዎችም ታምር ከእኛም ችሮታ ልናደርገው ይህንን ሠራን*፤ የተፈረደም ነገር ነው» አለ፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ قَالَ رَبُّكِ هُوَ عَلَيَّ هَيِّنٌ ۖ وَلِنَجْعَلَهُ آيَةً لِّلنَّاسِ وَرَحْمَةً مِّنَّا ۚ وَكَانَ أَمْرًا مَّقْضِيًّا
43፥59 እርሱ በእርሱ ላይ የለገስንለት *ለእስራኤለም ልጆች ተዓምር ያደረግነው የኾነ ባሪያ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا عَبْدٌ أَنْعَمْنَا عَلَيْهِ وَجَعَلْنَاهُ مَثَلًا لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ
አላህ ወደ እስራኤልም ልጆች መልክተኛ አድርጎ ሲልከው በታምራቶች ነው፤ -ይህም ታምራት በአላህም ፈቃድ ዕውር ኾኖ የተወለደንና ለምጸኛንም ማዳን፣ ሙታንንም ማስነሳት ወዘተ ነው፤ አላህ እነዚህን ግልጽ ታምራቶችን ሰጥቶታል፦
43፥63 ዒሳ *በታምራቶች* በመጣ ጊዜም፦ "በእርግጥ በጥበብ መጣኋችሁ፡፡ የዚያንም በርሱ የምትለያዩበትን ከፊሉን ለናንተ ላብራራላችሁ መጣሁ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ ታዘዙኝም" አላቸው وَلَمَّا جَاءَ عِيسَىٰ بِالْبَيِّنَاتِ قَالَ قَدْ جِئْتُكُم بِالْحِكْمَةِ وَلِأُبَيِّنَ لَكُم بَعْضَ الَّذِي تَخْتَلِفُونَ فِيهِ ۖ فَاتَّقُوا اللَّهَ وَأَطِيعُونِ
2፥87 ሙሳንም መጽሐፍን በእርግጥ ሰጠነው፡፡ ከበኋላውም መልክትኞችን አስከታተልን፡፡ *የመርየምን ልጅ ዒሳንም ግልጽ ታምራቶችን ሰጠነው*፡፡ በቅዱሱ መንፈስም አበረታነው፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَقَفَّيْنَا مِن بَعْدِهِ بِالرُّسُلِ ۖ وَآتَيْنَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ الْبَيِّنَاتِ وَأَيَّدْنَاهُ بِرُوحِ الْقُدُسِ
3፥49 ወደ እስራኤልም ልጆች መልክተኛ ያደርገዋል፡፡ ይላልም፡- *«እኔ ከጌታዬ ዘንድ በተዓምር ወደ እናንተ መጣሁ*፡፡ ለእናንተ ከጭቃ እንደ ወፍ ቅርፅ እፈጥራለሁ፡፡ በእርሱም እተነፍስበታለሁ፡፡ *በአላህም ፈቃድ ወፍ ይኾናል፡፡ በአላህም ፈቃድ ዕውር ኾኖ የተወለደን፣ እኔለምጸኛንም አድናለሁ፡፡ ሙታንንም አስነሳለሁ*፡፡ የምትበሉትንና በቤታችሁ የምታደልቡትንም ሁሉ እነግራችኋለሁ፡፡ *የምታምኑ እንደኾናችሁ ለእናንተ በዚህ ውስጥ በእርግጥ ተዓምር አለበት*፡፡» وَرَسُولًا إِلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنِّي قَدْ جِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ ۖ أَنِّي أَخْلُقُ لَكُم مِّنَ الطِّينِ كَهَيْئَةِ الطَّيْرِ فَأَنفُخُ فِيهِ فَيَكُونُ طَيْرًا بِإِذْنِ اللَّهِ ۖ وَأُبْرِئُ الْأَكْمَهَ وَالْأَبْرَصَ وَأُحْيِي الْمَوْتَىٰ بِإِذْنِ اللَّهِ ۖ وَأُنَبِّئُكُم بِمَا تَأْكُلُونَ وَمَا تَدَّخِرُونَ فِي بُيُوتِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لَّكُمْ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ