“ላ ኢላሀ ኢልለሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه ስልን “አምላክ የለም፥ ከአሏህ በስተቀር” እያልን በጣዖት ከንቱነት እየካድን በአላህ አምላክነት እያመንን ነው፦
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ፡፡ *በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا ۗ وَاللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
በጣዖት ስንክድ፥ ጣዖትን አምላክ የለምን ስንል ዝንባሌን አምላክ አርገን ለዘረኝነት፣ ለጎጠኝነት፣ ለጠርዘኝነት፣ ለቡድንተኝነት መጋደል ትተን ይሆን? ወይስ ምላስ ላይ ብቻ ነው? አዎ እነዚያ የካዱትም በጣዖት መንገድ ይጋደላሉ። እነዚያ ያመኑት ሰዎች በአላህ መንገድ ይጋደላሉ፥ ነቢያት በአላህ መንገድ የሚጋደሉ ነበሩ። የመልእክታቸው ጭብጥ፦ "አላህን አምልኩ፥ ጣዖትንም ራቁ" የሚል ነው፦
16፥36 *በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ «አላህን አምልኩ፥ ጣዖትንም ራቁ» በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል*፡፡ وَلَقَدْ بَعَثْنَا فِي كُلِّ أُمَّةٍ رَّسُولًا أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ وَاجْتَنِبُوا الطَّاغُوتَ
ከነቢያት አንዱ እና አውራ ኢብራሂም ወደ ጌታውን የመጣው ልቡን ለጌታው ታዛዥ አርጎ ነው፥ የትንሳኤ ቀን እፍረት የሌለው ልቡን ለጌታው ታዛዥ ያደረገው እንደሆነ ተናግሯል፦
37፥84 *ወደ ጌታው "በቅን ልብ" በመጣ ጊዜ የኾነውን አስታውስ*፡፡፡ إِذْ جَاءَ رَبَّهُ بِقَلْبٍ سَلِيمٍ
26፥89 *ወደ አላህ "በንጹህ ልብ" የመጣ ሰው ቢኾን እንጅ*፡፡» إِلَّا مَنْ أَتَى اللَّهَ بِقَلْبٍ سَلِيم
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ቅን" ወይም "ንጹህ" ለሚለው ቃል የገባው "ሠሊም" سَلِيم ሲሆን ይህም ቃል "አሥለመ" أَسْلَمَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተገዢ" "ታዛዥ" የሚለውንም ያስይዛል።
“ኢኽላስ” إِخْلَاص የሚለው ቃል "ኸለሰ" خَلَصَ ማለትም "ጠራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ከእዩልይና ስሙልኝ እና ከሙገሳና ወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአላህ ውዴታ ተብሎ "ማጥራት" ማለት ነው። የአላህን ውዴታ ለመፈለግ፥ እውነትን ለማንገሥና ሐሰትን ለማርከስ ሲል በኢኽላስ የሚታገል “ሙኽሊስ” مُخْلِص ይባላል፦
40፥14 *አላህንም ከሓዲዎች ቢጠሉም ሃይማኖትን ለእርሱ “አጥሪዎች” ኾናችሁ ተገዙት*፡፡ فَادْعُوا اللَّهَ مُخْلِصِينَ لَهُ الدِّينَ وَلَوْ كَرِهَ الْكَافِرُون
አምላካችን አላህ ዝንባሌአችንን አምላክ አድገን ከመያዝ ይጠብቀን፥ ሙኽሊሲን ከሚላቸው ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ፡፡ *በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا ۗ وَاللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
በጣዖት ስንክድ፥ ጣዖትን አምላክ የለምን ስንል ዝንባሌን አምላክ አርገን ለዘረኝነት፣ ለጎጠኝነት፣ ለጠርዘኝነት፣ ለቡድንተኝነት መጋደል ትተን ይሆን? ወይስ ምላስ ላይ ብቻ ነው? አዎ እነዚያ የካዱትም በጣዖት መንገድ ይጋደላሉ። እነዚያ ያመኑት ሰዎች በአላህ መንገድ ይጋደላሉ፥ ነቢያት በአላህ መንገድ የሚጋደሉ ነበሩ። የመልእክታቸው ጭብጥ፦ "አላህን አምልኩ፥ ጣዖትንም ራቁ" የሚል ነው፦
16፥36 *በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ «አላህን አምልኩ፥ ጣዖትንም ራቁ» በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል*፡፡ وَلَقَدْ بَعَثْنَا فِي كُلِّ أُمَّةٍ رَّسُولًا أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ وَاجْتَنِبُوا الطَّاغُوتَ
ከነቢያት አንዱ እና አውራ ኢብራሂም ወደ ጌታውን የመጣው ልቡን ለጌታው ታዛዥ አርጎ ነው፥ የትንሳኤ ቀን እፍረት የሌለው ልቡን ለጌታው ታዛዥ ያደረገው እንደሆነ ተናግሯል፦
37፥84 *ወደ ጌታው "በቅን ልብ" በመጣ ጊዜ የኾነውን አስታውስ*፡፡፡ إِذْ جَاءَ رَبَّهُ بِقَلْبٍ سَلِيمٍ
26፥89 *ወደ አላህ "በንጹህ ልብ" የመጣ ሰው ቢኾን እንጅ*፡፡» إِلَّا مَنْ أَتَى اللَّهَ بِقَلْبٍ سَلِيم
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ቅን" ወይም "ንጹህ" ለሚለው ቃል የገባው "ሠሊም" سَلِيم ሲሆን ይህም ቃል "አሥለመ" أَسْلَمَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተገዢ" "ታዛዥ" የሚለውንም ያስይዛል።
“ኢኽላስ” إِخْلَاص የሚለው ቃል "ኸለሰ" خَلَصَ ማለትም "ጠራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ከእዩልይና ስሙልኝ እና ከሙገሳና ወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአላህ ውዴታ ተብሎ "ማጥራት" ማለት ነው። የአላህን ውዴታ ለመፈለግ፥ እውነትን ለማንገሥና ሐሰትን ለማርከስ ሲል በኢኽላስ የሚታገል “ሙኽሊስ” مُخْلِص ይባላል፦
40፥14 *አላህንም ከሓዲዎች ቢጠሉም ሃይማኖትን ለእርሱ “አጥሪዎች” ኾናችሁ ተገዙት*፡፡ فَادْعُوا اللَّهَ مُخْلِصِينَ لَهُ الدِّينَ وَلَوْ كَرِهَ الْكَافِرُون
አምላካችን አላህ ዝንባሌአችንን አምላክ አድገን ከመያዝ ይጠብቀን፥ ሙኽሊሲን ከሚላቸው ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በደል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥82 *እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን “በበደል” ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ “ጸጥታ” አላቸው*፤ እነርሱም የተመሩ ናቸው። ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَلَمْ يَلْبِسُوٓا۟ إِيمَٰنَهُم بِظُلْمٍ أُو۟لَٰٓئِكَ لَهُمُ ٱلْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
"ዙልም" ظُلْم የሚለው ቃል "ዞለመ" ظَلَمَ ማለትም "በደለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "በደል" ማለት ነው። "ዟሊም" ﻇَﺎﻟِﻢ ማለት ደግሞ "በዳይ" ማለት ነው። የበደል ተቃራኒ “ዐድል” عَدْل ማለትም "ፍትሕ" ነው፦
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
“ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا ተብሎ የተቀመጠው የግስ መደብ ሲሆን የስም መደቡ “ዐድል” عَدْل ነው፦
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ማስተካከል” ለሚለው ቃል የገባው “ዐድል” عَدْل መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህንን ከተረዳን ዘንዳ የፍትሕ ተቃራኒ "በደል" ሦስት አይነት ነው፥ እርሱም፦
1ኛ. አላህን መበደል
2ኛ. ሰውን መበደል
3ኛ. እራስን መበደል
ነጥብ አንድ
"አላህን መበደል"
አላህን መበደል በእርሱ ሐቅ ላይ ሌላ ማንነትንና ምንነትን ማጋራት ነው። አላህ በደለኞቹንም የተንበረከኩ ኾነው በእሳት ውስጥ ይተዋቸዋል፦
19፥72 ከዚያም *እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን*፡፡ በደለኞችንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ እንተዋቸዋለን፡፡ ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
31፥13 ሉቅማንም ለልጁ እርሱ የሚገስጸው ሲሆን፦ ልጄ ሆይ! *በአላህ አታጋራ፤ ማጋራት ታላቅ በደል ነውና* ያለውን አስታውስ። وَإِذْ قَالَ لُقْمَانُ لِابْنِهِ وَهُوَ يَعِظُهُ يَا بُنَيَّ لَا تُشْرِكْ بِاللَّهِ ۖ إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ
ሺርክ በአላህ ላይ የሚደረግ ትልቅ በደል ነው። “አምን” أَمْن ማለት “ጸጥታ” ማለት ሲሆን አላህን በማንነት ሆነ በምንነት "አንድ ነው" ብሎ በማመንና በብቸኝነት በማምለክ በቀልብ ላይ የሚመጣ “ጸጥታ” “መረጋጋት” እና “ሰላም” ነው፦
6፥82 *እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን “በበደል” ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ “ጸጥታ” አላቸው*፤ እነርሱም የተመሩ ናቸው። ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَلَمْ يَلْبِسُوٓا۟ إِيمَٰنَهُم بِظُلْمٍ أُو۟لَٰٓئِكَ لَهُمُ ٱلْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ዙልም” ظُلْم ማለት “በደል” ማለት ሲሆን በአላህ ላይ ማጋራት ለማመልከት የገባ ነው። ሱረቱል አንዓም 6፥82 አንቀጽ በወረደ እና በተነበበ ጊዜ “ዙልም” የተባለው ሺርክን መሆኑን በዚህ ሐዲስ ላይ ተገልጿል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65 , ሐዲስ 4776:
“እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን “በበደል” ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ “ጸጥታ” አላቸው፤ እነርሱም የተመሩ ናቸው” የሚለው አንቀፅ በወረደ ጊዜ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ባልደረቦች የሆኑት ቃሉ ከባድ ስለነበር እነርሱም፦ *“ከእኛ ውስጥ በደለኛ ያልሆነ ማን አለ?” ብለው ሲጠይቁ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሉቅማን ለልጁ፡- በአላህ አታጋራ፤ ማጋራት “ታላቅ በደል” ያለውን አልሰማችሁምን? ብለው ተናገሩ*። حَدَّثَنَا قُتَيْبَةُ بْنُ سَعِيدٍ، حَدَّثَنَا جَرِيرٌ، عَنِ الأَعْمَشِ، عَنْ إِبْرَاهِيمَ، عَنْ عَلْقَمَةَ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ لَمَّا نَزَلَتْ هَذِهِ الآيَةُ {الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُمْ بِظُلْمٍ} شَقَّ ذَلِكَ عَلَى أَصْحَابِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَقَالُوا أَيُّنَا لَمْ يَلْبِسْ إِيمَانَهُ بِظُلْمٍ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّهُ لَيْسَ بِذَاكَ، أَلاَ تَسْمَعُ إِلَى قَوْلِ لُقْمَانَ لاِبْنِهِ {إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ}”
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥82 *እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን “በበደል” ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ “ጸጥታ” አላቸው*፤ እነርሱም የተመሩ ናቸው። ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَلَمْ يَلْبِسُوٓا۟ إِيمَٰنَهُم بِظُلْمٍ أُو۟لَٰٓئِكَ لَهُمُ ٱلْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
"ዙልም" ظُلْم የሚለው ቃል "ዞለመ" ظَلَمَ ማለትም "በደለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "በደል" ማለት ነው። "ዟሊም" ﻇَﺎﻟِﻢ ማለት ደግሞ "በዳይ" ማለት ነው። የበደል ተቃራኒ “ዐድል” عَدْل ማለትም "ፍትሕ" ነው፦
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
“ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا ተብሎ የተቀመጠው የግስ መደብ ሲሆን የስም መደቡ “ዐድል” عَدْل ነው፦
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ማስተካከል” ለሚለው ቃል የገባው “ዐድል” عَدْل መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህንን ከተረዳን ዘንዳ የፍትሕ ተቃራኒ "በደል" ሦስት አይነት ነው፥ እርሱም፦
1ኛ. አላህን መበደል
2ኛ. ሰውን መበደል
3ኛ. እራስን መበደል
ነጥብ አንድ
"አላህን መበደል"
አላህን መበደል በእርሱ ሐቅ ላይ ሌላ ማንነትንና ምንነትን ማጋራት ነው። አላህ በደለኞቹንም የተንበረከኩ ኾነው በእሳት ውስጥ ይተዋቸዋል፦
19፥72 ከዚያም *እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን*፡፡ በደለኞችንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ እንተዋቸዋለን፡፡ ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
31፥13 ሉቅማንም ለልጁ እርሱ የሚገስጸው ሲሆን፦ ልጄ ሆይ! *በአላህ አታጋራ፤ ማጋራት ታላቅ በደል ነውና* ያለውን አስታውስ። وَإِذْ قَالَ لُقْمَانُ لِابْنِهِ وَهُوَ يَعِظُهُ يَا بُنَيَّ لَا تُشْرِكْ بِاللَّهِ ۖ إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ
ሺርክ በአላህ ላይ የሚደረግ ትልቅ በደል ነው። “አምን” أَمْن ማለት “ጸጥታ” ማለት ሲሆን አላህን በማንነት ሆነ በምንነት "አንድ ነው" ብሎ በማመንና በብቸኝነት በማምለክ በቀልብ ላይ የሚመጣ “ጸጥታ” “መረጋጋት” እና “ሰላም” ነው፦
6፥82 *እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን “በበደል” ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ “ጸጥታ” አላቸው*፤ እነርሱም የተመሩ ናቸው። ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَلَمْ يَلْبِسُوٓا۟ إِيمَٰنَهُم بِظُلْمٍ أُو۟لَٰٓئِكَ لَهُمُ ٱلْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ዙልም” ظُلْم ማለት “በደል” ማለት ሲሆን በአላህ ላይ ማጋራት ለማመልከት የገባ ነው። ሱረቱል አንዓም 6፥82 አንቀጽ በወረደ እና በተነበበ ጊዜ “ዙልም” የተባለው ሺርክን መሆኑን በዚህ ሐዲስ ላይ ተገልጿል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65 , ሐዲስ 4776:
“እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን “በበደል” ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ “ጸጥታ” አላቸው፤ እነርሱም የተመሩ ናቸው” የሚለው አንቀፅ በወረደ ጊዜ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ባልደረቦች የሆኑት ቃሉ ከባድ ስለነበር እነርሱም፦ *“ከእኛ ውስጥ በደለኛ ያልሆነ ማን አለ?” ብለው ሲጠይቁ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሉቅማን ለልጁ፡- በአላህ አታጋራ፤ ማጋራት “ታላቅ በደል” ያለውን አልሰማችሁምን? ብለው ተናገሩ*። حَدَّثَنَا قُتَيْبَةُ بْنُ سَعِيدٍ، حَدَّثَنَا جَرِيرٌ، عَنِ الأَعْمَشِ، عَنْ إِبْرَاهِيمَ، عَنْ عَلْقَمَةَ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ لَمَّا نَزَلَتْ هَذِهِ الآيَةُ {الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُمْ بِظُلْمٍ} شَقَّ ذَلِكَ عَلَى أَصْحَابِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَقَالُوا أَيُّنَا لَمْ يَلْبِسْ إِيمَانَهُ بِظُلْمٍ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّهُ لَيْسَ بِذَاكَ، أَلاَ تَسْمَعُ إِلَى قَوْلِ لُقْمَانَ لاِبْنِهِ {إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ}”
ነጥብ ሁለት
"ሰውን መበደል"
የሰው ሐቅን መንካት እራሱ በደል ነው። ሰውን መዝረፍ፣ ማማት፣ መስደብ፣ መማታት፣ መግደል "ሰውን መበደል" ነው። ይህ በደል ማንኛውም ሰው ሌላው ላይ የሚያደርሰው በደል ነው፦
14፥42 *አላህንም በደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ፡፡ የሚያቆያቸው ዓይኖች በእርሱ እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው*፡፡ وَلَا تَحْسَبَنَّ اللَّهَ غَافِلًا عَمَّا يَعْمَلُ الظَّالِمُونَ ۚ إِنَّمَا يُؤَخِّرُهُمْ لِيَوْمٍ تَشْخَصُ فِيهِ الْأَبْصَار
የሰው ሐቅ የሚመለሰው በካሳ ወይም በይቅርታ ብቻ ነው። "ከፋራህ" كَفّارَة ማለትም "ካሳ" መክፈል ወይም "ዐፉው" عَفُوّ ማለትም "ይቅርታ" ካልተባለ የትንሳኤ ቀን በአላህ ዘንድ ያስጠይቀናል።
ነጥብ ሦስት
"እራስን መበደል"
ኸምር መጠጣት፣ የእርያ ስጋ መብላት፣ ዚና ውስጥ መግባት ሌላው ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ቢኖረውም እራስን የሚጎዳ ነው። የእራሳችን ሐቅ ስንነካ እራሳችንን እንበድላለን፦
10፥44 *"አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፡፡ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَظْلِمُ النَّاسَ شَيْئًا وَلَـٰكِنَّ النَّاسَ أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
እንግዲህ በደል ይህ ያህል ከባድ ወንጀል ነው። ፍትሕ ግን ከራስ፣ ከወላጅ እና ከቅርብ ዘመድ በላይ ለአላህ ተብሎ የሚደረግ፣ ከዝንባሌ የጸዳ፣ ሀብታም ወይም ድኻ ሳይባል፣ አላህ ውስጠ ዐዋቂ ነው ብሎ በትክክል መቆም ነው፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆች እና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
አምላካችን አላህ ከማንኛውም ዙልም ይጠብቀን፥ የማንንም ሐቅ የምንወጣ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ሰውን መበደል"
የሰው ሐቅን መንካት እራሱ በደል ነው። ሰውን መዝረፍ፣ ማማት፣ መስደብ፣ መማታት፣ መግደል "ሰውን መበደል" ነው። ይህ በደል ማንኛውም ሰው ሌላው ላይ የሚያደርሰው በደል ነው፦
14፥42 *አላህንም በደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ፡፡ የሚያቆያቸው ዓይኖች በእርሱ እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው*፡፡ وَلَا تَحْسَبَنَّ اللَّهَ غَافِلًا عَمَّا يَعْمَلُ الظَّالِمُونَ ۚ إِنَّمَا يُؤَخِّرُهُمْ لِيَوْمٍ تَشْخَصُ فِيهِ الْأَبْصَار
የሰው ሐቅ የሚመለሰው በካሳ ወይም በይቅርታ ብቻ ነው። "ከፋራህ" كَفّارَة ማለትም "ካሳ" መክፈል ወይም "ዐፉው" عَفُوّ ማለትም "ይቅርታ" ካልተባለ የትንሳኤ ቀን በአላህ ዘንድ ያስጠይቀናል።
ነጥብ ሦስት
"እራስን መበደል"
ኸምር መጠጣት፣ የእርያ ስጋ መብላት፣ ዚና ውስጥ መግባት ሌላው ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ቢኖረውም እራስን የሚጎዳ ነው። የእራሳችን ሐቅ ስንነካ እራሳችንን እንበድላለን፦
10፥44 *"አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፡፡ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَظْلِمُ النَّاسَ شَيْئًا وَلَـٰكِنَّ النَّاسَ أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
እንግዲህ በደል ይህ ያህል ከባድ ወንጀል ነው። ፍትሕ ግን ከራስ፣ ከወላጅ እና ከቅርብ ዘመድ በላይ ለአላህ ተብሎ የሚደረግ፣ ከዝንባሌ የጸዳ፣ ሀብታም ወይም ድኻ ሳይባል፣ አላህ ውስጠ ዐዋቂ ነው ብሎ በትክክል መቆም ነው፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆች እና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
አምላካችን አላህ ከማንኛውም ዙልም ይጠብቀን፥ የማንንም ሐቅ የምንወጣ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሒሣሢይ እና መዕነዊይ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥50 *«ዕውር እና ዓይናማ ይስተካከላሉን? አታስተነትኑምን?»* በላቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلْأَعْمَىٰ وَٱلْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
የውጪ ዓይናችን ከፍጥረታዊ ብርሃን ጋር ግንኙነት ያረግና ያያል፥ ይህ ውጪአዊ ዓይን እና ፍጥረታዊ ብርሃን "ሒሣሢይ" حَسَّاسِيّ ማለት "እማሬአዊ"literal" ይባላል። የውስጥ ዓይን ከመለኮታዊ ብርሃን ጋር ግንኙነት ያደርግና ያያል፥ ይህ ውስጣዊ ዓይን እና መለኮታዊ ብርሃን "መዕነዊይ" مَعْنَوِيّ ማለት "ፍካሬአዊ"allegorical" ይባላል። ሒሣሢይ በሌላ አቀማመጥ "ኻሪጂይ" خَارِجِيّ ማለትም "ውጫዊ" ነው። መዕነዊይ ደግሞ "ዳኺሊይ" دَاخِلِيّ ማለትም "ውስጣዊ" ነው። የውስጥ ዓይን ልብ ነው፥ ይህ ልብ ዕውቀት ካላገኘ በመሃይምነት ይታወራል፦
22፥46 *"ለእነርሱም በእነርሱ "የሚያውቁባቸው ልቦች" ወይም በእነርሱ የሚሰሙባቸው ጆሮች ይኖሯቸው ዘንድ በምድር ላይ አይሄዱምን? እነሆ ዓይኖች አይታወሩም ግን እነዚያ በደረቶች ውስጥ ያሉት ልቦች ይታወራሉ*፡፡ أَفَلَمْ يَسِيرُوا۟ فِى ٱلْأَرْضِ فَتَكُونَ لَهُمْ قُلُوبٌۭ يَعْقِلُونَ بِهَآ أَوْ ءَاذَانٌۭ يَسْمَعُونَ بِهَا ۖ فَإِنَّهَا لَا تَعْمَى ٱلْأَبْصَٰرُ وَلَٰكِن تَعْمَى ٱلْقُلُوبُ ٱلَّتِى فِى ٱلصُّدُورِ
የውጪ ዓይኖች በመሃይምነት አይታወሩም፥ ግን እነዚያ በደረቶች ውስጥ ያሉት ልቦች ባለማወቅ ይታወራሉ። ማናቸውም የሚያውቁባቸው ልቦች አሏቸው። ማወቅ ማየት ነው፥ አለማወቅ አለማየት ነው፦
6፥50 *«ዕውር እና ዓይናማ ይስተካከላሉን? አታስተነትኑምን?»* በላቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلْأَعْمَىٰ وَٱلْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
39፥9 *«እነዚያ የሚያውቁ እና እነዚያ የማያውቁ ይስተካከላሉን?»* በላቸው፡፡ የሚገነዘቡት ባለ አእምሮዎቹ ብቻ ናቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِي الَّذِينَ يَعْلَمُونَ وَالَّذِينَ لَا يَعْلَمُونَ ۗ إِنَّمَا يَتَذَكَّرُ أُولُو الْأَلْبَابِ
እነዚህ አናቅጽ ላይ ዕውር አለማወቅን ዓይናማ ማወቅን ለማመልከት ተለዋዋጭ ሆኖ መጥቷል። "ዐሊም" عَالِم ማለት "ዐዋቂ" ማለት ሲሆን "ጃሂል" جَاهِل ማለት ደግሞ "መሃይም" ማለት ነው። ቁርኣን ለልብ ዓይን ብርሃን ሆኖ ከአላህ ዘንድ ወደ ሰዎች ወርዷል፦
4፥174 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ዘንድ በእርግጥ አስረጅ መጣላችሁ፤ *ወደ እናንተም ገላጭ የኾነን ብርሃን አወረድን*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ قَدْ جَآءَكُم بُرْهَٰنٌۭ مِّن رَّبِّكُمْ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكُمْ نُورًۭا مُّبِينًۭا
45፥20 ይህ ቁርኣን *ለሰዎች ብርሃን ነው*፡፡ ለሚያረጋግጡም ሕዝቦች መሪና እዝነት ነው፡፡ هَٰذَا بَصَٰٓئِرُ لِلنَّاسِ وَهُدًۭى وَرَحْمَةٌۭ لِّقَوْمٍۢ يُوقِنُونَ
6፥104 *«ከጌታችሁ ዘንድ ብርሃን በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ "የተመለከተም ሰው" ጥቅሙ ለራሱ ብቻ ነው፡፡ "የታወረም ሰው" ጉዳቱ በራሱ ላይ ብቻ ነው፥ እኔም በእናንተ ላይ ጠባቂ አይደለሁም» በላቸው*፡፡ قَدْ جَآءَكُم بَصَآئِرُ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَنْ أَبْصَرَ فَلِنَفْسِهِۦ ۖ وَمَنْ عَمِىَ فَعَلَيْهَا ۚ وَمَآ أَنَا۠ عَلَيْكُم بِحَفِيظٍۢ
"ጃአ" جَآءَ ማለት በነጠላ "መጣ" ማለት ነው፥ ይህንን ቁርኣን የተመለከተም ሰው ጥቅሙ ለራሱ ብቻ ነው፥ የታወረም ሰው ጉዳቱ በራሱ ላይ ብቻ ነው። ልብ አድርግ መመልከት እና መታወር ውሳጣዊ እንጂ ውጫዊ አይደለም። ነቢያችን”ﷺ” ከአላህ የተላኩት ሰዎችን ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ያወጡ ዘንድ ወደ እርሳቸው ቁርኣን ብርሃን ሆኖ ወርዷል፦
14፥1 አሊፍ ላም ራ፥ *ይህ ቁርአን ሰዎችን በጌታቸው ፈቃድ ከጨለማዎች ወደ ብርሃን አሸናፊ ምስጉን ወደ ኾነው ጌታ መንገድ ታወጣ ዘንድ ወደ አንተ ያወረድነው መጽሐፍ ነው*፡፡ الر ۚ كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ لِتُخْرِجَ النَّاسَ مِنَ الظُّلُمَاتِ إِلَى النُّورِ بِإِذْنِ رَبِّهِمْ إِلَىٰ صِرَاطِ الْعَزِيزِ الْحَمِيدِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥50 *«ዕውር እና ዓይናማ ይስተካከላሉን? አታስተነትኑምን?»* በላቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلْأَعْمَىٰ وَٱلْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
የውጪ ዓይናችን ከፍጥረታዊ ብርሃን ጋር ግንኙነት ያረግና ያያል፥ ይህ ውጪአዊ ዓይን እና ፍጥረታዊ ብርሃን "ሒሣሢይ" حَسَّاسِيّ ማለት "እማሬአዊ"literal" ይባላል። የውስጥ ዓይን ከመለኮታዊ ብርሃን ጋር ግንኙነት ያደርግና ያያል፥ ይህ ውስጣዊ ዓይን እና መለኮታዊ ብርሃን "መዕነዊይ" مَعْنَوِيّ ማለት "ፍካሬአዊ"allegorical" ይባላል። ሒሣሢይ በሌላ አቀማመጥ "ኻሪጂይ" خَارِجِيّ ማለትም "ውጫዊ" ነው። መዕነዊይ ደግሞ "ዳኺሊይ" دَاخِلِيّ ማለትም "ውስጣዊ" ነው። የውስጥ ዓይን ልብ ነው፥ ይህ ልብ ዕውቀት ካላገኘ በመሃይምነት ይታወራል፦
22፥46 *"ለእነርሱም በእነርሱ "የሚያውቁባቸው ልቦች" ወይም በእነርሱ የሚሰሙባቸው ጆሮች ይኖሯቸው ዘንድ በምድር ላይ አይሄዱምን? እነሆ ዓይኖች አይታወሩም ግን እነዚያ በደረቶች ውስጥ ያሉት ልቦች ይታወራሉ*፡፡ أَفَلَمْ يَسِيرُوا۟ فِى ٱلْأَرْضِ فَتَكُونَ لَهُمْ قُلُوبٌۭ يَعْقِلُونَ بِهَآ أَوْ ءَاذَانٌۭ يَسْمَعُونَ بِهَا ۖ فَإِنَّهَا لَا تَعْمَى ٱلْأَبْصَٰرُ وَلَٰكِن تَعْمَى ٱلْقُلُوبُ ٱلَّتِى فِى ٱلصُّدُورِ
የውጪ ዓይኖች በመሃይምነት አይታወሩም፥ ግን እነዚያ በደረቶች ውስጥ ያሉት ልቦች ባለማወቅ ይታወራሉ። ማናቸውም የሚያውቁባቸው ልቦች አሏቸው። ማወቅ ማየት ነው፥ አለማወቅ አለማየት ነው፦
6፥50 *«ዕውር እና ዓይናማ ይስተካከላሉን? አታስተነትኑምን?»* በላቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلْأَعْمَىٰ وَٱلْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
39፥9 *«እነዚያ የሚያውቁ እና እነዚያ የማያውቁ ይስተካከላሉን?»* በላቸው፡፡ የሚገነዘቡት ባለ አእምሮዎቹ ብቻ ናቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِي الَّذِينَ يَعْلَمُونَ وَالَّذِينَ لَا يَعْلَمُونَ ۗ إِنَّمَا يَتَذَكَّرُ أُولُو الْأَلْبَابِ
እነዚህ አናቅጽ ላይ ዕውር አለማወቅን ዓይናማ ማወቅን ለማመልከት ተለዋዋጭ ሆኖ መጥቷል። "ዐሊም" عَالِم ማለት "ዐዋቂ" ማለት ሲሆን "ጃሂል" جَاهِل ማለት ደግሞ "መሃይም" ማለት ነው። ቁርኣን ለልብ ዓይን ብርሃን ሆኖ ከአላህ ዘንድ ወደ ሰዎች ወርዷል፦
4፥174 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ዘንድ በእርግጥ አስረጅ መጣላችሁ፤ *ወደ እናንተም ገላጭ የኾነን ብርሃን አወረድን*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ قَدْ جَآءَكُم بُرْهَٰنٌۭ مِّن رَّبِّكُمْ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكُمْ نُورًۭا مُّبِينًۭا
45፥20 ይህ ቁርኣን *ለሰዎች ብርሃን ነው*፡፡ ለሚያረጋግጡም ሕዝቦች መሪና እዝነት ነው፡፡ هَٰذَا بَصَٰٓئِرُ لِلنَّاسِ وَهُدًۭى وَرَحْمَةٌۭ لِّقَوْمٍۢ يُوقِنُونَ
6፥104 *«ከጌታችሁ ዘንድ ብርሃን በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ "የተመለከተም ሰው" ጥቅሙ ለራሱ ብቻ ነው፡፡ "የታወረም ሰው" ጉዳቱ በራሱ ላይ ብቻ ነው፥ እኔም በእናንተ ላይ ጠባቂ አይደለሁም» በላቸው*፡፡ قَدْ جَآءَكُم بَصَآئِرُ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَنْ أَبْصَرَ فَلِنَفْسِهِۦ ۖ وَمَنْ عَمِىَ فَعَلَيْهَا ۚ وَمَآ أَنَا۠ عَلَيْكُم بِحَفِيظٍۢ
"ጃአ" جَآءَ ማለት በነጠላ "መጣ" ማለት ነው፥ ይህንን ቁርኣን የተመለከተም ሰው ጥቅሙ ለራሱ ብቻ ነው፥ የታወረም ሰው ጉዳቱ በራሱ ላይ ብቻ ነው። ልብ አድርግ መመልከት እና መታወር ውሳጣዊ እንጂ ውጫዊ አይደለም። ነቢያችን”ﷺ” ከአላህ የተላኩት ሰዎችን ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ያወጡ ዘንድ ወደ እርሳቸው ቁርኣን ብርሃን ሆኖ ወርዷል፦
14፥1 አሊፍ ላም ራ፥ *ይህ ቁርአን ሰዎችን በጌታቸው ፈቃድ ከጨለማዎች ወደ ብርሃን አሸናፊ ምስጉን ወደ ኾነው ጌታ መንገድ ታወጣ ዘንድ ወደ አንተ ያወረድነው መጽሐፍ ነው*፡፡ الر ۚ كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ لِتُخْرِجَ النَّاسَ مِنَ الظُّلُمَاتِ إِلَى النُّورِ بِإِذْنِ رَبِّهِمْ إِلَىٰ صِرَاطِ الْعَزِيزِ الْحَمِيدِ
እዚህ አንቀጽ ላይ የተጠቀሱት ብርሃን እና ጨለማ ሒሣሢይ ሳይሆን መዕነዊይ መሆናቸው አንባቢ ልብ ይለዋል። "ዒልም" عِلْم ማለትም "ዕውቀት" ሲሆን "ጀህል" جَهْل ማለት ደግሞ "መሃይምነት" ማለት ነው። ዕውቀት ብርሃን ነው፥ መሃይምነት ጨለማ ነው። ልብ የቁርኣን ዚክር ካገኘ ሕያው ይሆናል፥ በተቃራኒው ከቁርኣን ከራቀ ይሞታል፦
30:52 አንተም *”ሙታንን” አታሰማም፤ ደንቆሮዎችንም ዟሪዎች ሆነው በሸሹ ጊዜ" ጥሪን አታሰማም*። فَإِنَّكَ لَا تُسْمِعُ ٱلْمَوْتَىٰ وَلَا تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ ٱلدُّعَآءَ إِذَا وَلَّوْا۟ مُدْبِرِينَ
27:80 አንተ *”ሙታንን”* አታሰማም፤ *ደንቆሮችንም* የሚተው ሆነው *በዞሩ ጊዜ* ጥሪን አታሰማም። إِنَّكَ لَا تُسْمِعُ ٱلْمَوْتَىٰ وَلَا تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ ٱلدُّعَآءَ إِذَا وَلَّوْا۟ مُدْبِرِينَ
35፥22 *ሕያዋን እና ሙታንም አይስተካከሉም*፡፡ አላህ የሚሻውን ሰው ያሰማል፡፡ *አንተም በመቃብር ውስጥ ያሉትን አሰሚ አይደለህም*፡፡ وَمَا يَسْتَوِى ٱلْأَحْيَآءُ وَلَا ٱلْأَمْوَٰتُ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ يُسْمِعُ مَن يَشَآءُ ۖ وَمَآ أَنتَ بِمُسْمِعٍۢ مَّن فِى ٱلْقُبُورِ
"ቀብር" قَبْر የሚለው ቃል "ቀበረ" قَبَرَ ማለትም "ቀበረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መቃብር" ማለት ነው፥ የቀብር ብዙ ቁጥር "ቁቡር" قُبُور ወይም "መቃቢር" مَقَابِر ነው። እነዚ አናቀጽ ላይ መቃብር የተባለው ቀልባቸው የሞተ በጨለማ ውስጥ የሚኖሩ የኢ-አማንያን ሁኔታና ኩነት ነው፦
6፥122 *ሙት የነበረና ሕያው ያደረግነው ለእርሱም በሰዎች መካከል በእርሱ የሚኼድበትን ብርሃን ያደረግንለት ሰው በጨለማዎች ውስጥ ከእርሷ የማይወጣ ኾኖ እንዳለ ሰው ብጤ ነውን?* እንደዚሁ ለከሓዲዎች ይሠሩት የነበሩት ነገር ተጌጠላቸው፡፡ أَوَمَن كَانَ مَيْتًۭا فَأَحْيَيْنَٰهُ وَجَعَلْنَا لَهُۥ نُورًۭا يَمْشِى بِهِۦ فِى ٱلنَّاسِ كَمَن مَّثَلُهُۥ فِى ٱلظُّلُمَٰتِ لَيْسَ بِخَارِجٍۢ مِّنْهَا ۚ كَذَٰلِكَ زُيِّنَ لِلْكَٰفِرِينَ مَا كَانُوا۟ يَعْمَلُونَ
ልብ አድርግ የዚህ አንቀጽ ሰበቡ አን-ኑዙል ዐማር ኢብኑ ያሢር ነው፥ እርሱ በኩፍር ሕይወቱ ሙታን እና በጨለማ ውስጥ የሚኖር ሲሆን ብርሃን ሲያገኝ ግን ሕያው ሆነ። "ሙታን" እና "ሕያዋን" እማሬአዊ ሳይሆን ፍካሬአዊ ነው። አካል በምግብ ከውጪው ነገር ጋር ግንኙነት ሲኖረው ሕያው እንደሆነ፥ በተቃራኒው ምግብ ካጣ ከውጪው ነገር ጋር ተለያይቶ ሙት እንደሚሆን ሁሉ ልብም በዚክር ከአላህ ጋር ግኑኝነት ሲኖረው ሕያው ነው፥ በተቃራኒው ዚክር ካላረገ ከአላህ ተለያይቶ ሙት ይሆናል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 80, ሐዲስ 102
አቢ ሙሣ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ጌታውን የሚዘክር እና የማይዘክር ምሳሌ፥ ልክ እንደ ሕያው እና እንደ ሙታን ነው”*። عَنْ أَبِي مُوسَى ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ مَثَلُ الَّذِي يَذْكُرُ رَبَّهُ وَالَّذِي لاَ يَذْكُرُ مَثَلُ الْحَىِّ وَالْمَيِّتِ
አላህ ከጨለማ፣ ከዕውርነት፣ ከሙታንነት ይጠብቀን፥ በብርሃኑ ልባችንን አብርቶ ሕያው ያርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
30:52 አንተም *”ሙታንን” አታሰማም፤ ደንቆሮዎችንም ዟሪዎች ሆነው በሸሹ ጊዜ" ጥሪን አታሰማም*። فَإِنَّكَ لَا تُسْمِعُ ٱلْمَوْتَىٰ وَلَا تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ ٱلدُّعَآءَ إِذَا وَلَّوْا۟ مُدْبِرِينَ
27:80 አንተ *”ሙታንን”* አታሰማም፤ *ደንቆሮችንም* የሚተው ሆነው *በዞሩ ጊዜ* ጥሪን አታሰማም። إِنَّكَ لَا تُسْمِعُ ٱلْمَوْتَىٰ وَلَا تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ ٱلدُّعَآءَ إِذَا وَلَّوْا۟ مُدْبِرِينَ
35፥22 *ሕያዋን እና ሙታንም አይስተካከሉም*፡፡ አላህ የሚሻውን ሰው ያሰማል፡፡ *አንተም በመቃብር ውስጥ ያሉትን አሰሚ አይደለህም*፡፡ وَمَا يَسْتَوِى ٱلْأَحْيَآءُ وَلَا ٱلْأَمْوَٰتُ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ يُسْمِعُ مَن يَشَآءُ ۖ وَمَآ أَنتَ بِمُسْمِعٍۢ مَّن فِى ٱلْقُبُورِ
"ቀብር" قَبْر የሚለው ቃል "ቀበረ" قَبَرَ ማለትም "ቀበረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መቃብር" ማለት ነው፥ የቀብር ብዙ ቁጥር "ቁቡር" قُبُور ወይም "መቃቢር" مَقَابِر ነው። እነዚ አናቀጽ ላይ መቃብር የተባለው ቀልባቸው የሞተ በጨለማ ውስጥ የሚኖሩ የኢ-አማንያን ሁኔታና ኩነት ነው፦
6፥122 *ሙት የነበረና ሕያው ያደረግነው ለእርሱም በሰዎች መካከል በእርሱ የሚኼድበትን ብርሃን ያደረግንለት ሰው በጨለማዎች ውስጥ ከእርሷ የማይወጣ ኾኖ እንዳለ ሰው ብጤ ነውን?* እንደዚሁ ለከሓዲዎች ይሠሩት የነበሩት ነገር ተጌጠላቸው፡፡ أَوَمَن كَانَ مَيْتًۭا فَأَحْيَيْنَٰهُ وَجَعَلْنَا لَهُۥ نُورًۭا يَمْشِى بِهِۦ فِى ٱلنَّاسِ كَمَن مَّثَلُهُۥ فِى ٱلظُّلُمَٰتِ لَيْسَ بِخَارِجٍۢ مِّنْهَا ۚ كَذَٰلِكَ زُيِّنَ لِلْكَٰفِرِينَ مَا كَانُوا۟ يَعْمَلُونَ
ልብ አድርግ የዚህ አንቀጽ ሰበቡ አን-ኑዙል ዐማር ኢብኑ ያሢር ነው፥ እርሱ በኩፍር ሕይወቱ ሙታን እና በጨለማ ውስጥ የሚኖር ሲሆን ብርሃን ሲያገኝ ግን ሕያው ሆነ። "ሙታን" እና "ሕያዋን" እማሬአዊ ሳይሆን ፍካሬአዊ ነው። አካል በምግብ ከውጪው ነገር ጋር ግንኙነት ሲኖረው ሕያው እንደሆነ፥ በተቃራኒው ምግብ ካጣ ከውጪው ነገር ጋር ተለያይቶ ሙት እንደሚሆን ሁሉ ልብም በዚክር ከአላህ ጋር ግኑኝነት ሲኖረው ሕያው ነው፥ በተቃራኒው ዚክር ካላረገ ከአላህ ተለያይቶ ሙት ይሆናል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 80, ሐዲስ 102
አቢ ሙሣ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ጌታውን የሚዘክር እና የማይዘክር ምሳሌ፥ ልክ እንደ ሕያው እና እንደ ሙታን ነው”*። عَنْ أَبِي مُوسَى ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ مَثَلُ الَّذِي يَذْكُرُ رَبَّهُ وَالَّذِي لاَ يَذْكُرُ مَثَلُ الْحَىِّ وَالْمَيِّتِ
አላህ ከጨለማ፣ ከዕውርነት፣ ከሙታንነት ይጠብቀን፥ በብርሃኑ ልባችንን አብርቶ ሕያው ያርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሂጅራህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥100 *በአላህም መንገድ የሚሰደድ ሰው በምድር ውስጥ ብዙ መሰደጃንና ምቾትን ያገኛል፡፡ ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም ስደተኛ ኾኖ ከቤቱ የሚወጣ ከዚያም በመንገድ ሞት የሚያገኘው ሰው ምንዳው በእርግጥ አላህ ዘንድ ተረጋገጠ*፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَمَن يُهَاجِرْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ يَجِدْ فِي الْأَرْضِ مُرَاغَمًا كَثِيرًا وَسَعَةً ۚ وَمَن يَخْرُجْ مِن بَيْتِهِ مُهَاجِرًا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ يُدْرِكْهُ الْمَوْتُ فَقَدْ وَقَعَ أَجْرُهُ عَلَى اللَّهِ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
ነቢያችን"ﷺ" ለመጀመሪያ ጊዜ ወሕይ ማለትም "ግልጠተ-መለኮት" የመጣላቸው በ 610 ድህረ-ልደት"AD" ነው፤ ከዚያም በ 613 ድህረ-ልደት የወሕይ ጭብጥ የሆነው ተህሊል ለመካ ሰዎች አወጁ፤ ይህንን አዋጅ ያልተቀበሉት መካውያን የነቢያችንን"ﷺ" ባልደረቦች በማሳደዳቸው የመጀመሪያው ስደት በ 615 ድህረ-ልደት ወደ ሃበሻ ምድር ወደ ኢትዮጵያ ሆኗል። አምላካችን አላህ በእርሱ መንገድ ስለሚሰደዱት ስደተኞች እንዲህ ይለናል፦
4፥100 *በአላህም መንገድ የሚሰደድ ሰው በምድር ውስጥ ብዙ መሰደጃንና ምቾትን ያገኛል፡፡ ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም ስደተኛ ኾኖ ከቤቱ የሚወጣ ከዚያም በመንገድ ሞት የሚያገኘው ሰው ምንዳው በእርግጥ አላህ ዘንድ ተረጋገጠ*፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَمَن يُهَاجِرْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ يَجِدْ فِي الْأَرْضِ مُرَاغَمًا كَثِيرًا وَسَعَةً ۚ وَمَن يَخْرُجْ مِن بَيْتِهِ مُهَاجِرًا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ يُدْرِكْهُ الْمَوْتُ فَقَدْ وَقَعَ أَجْرُهُ عَلَى اللَّهِ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
2፥218 *እነዚያ ያመኑትና እነዚያም ከአገራቸው የተሰደዱት በአላህም መንገድ ላይ የተጋደሉት እነዚያ የአላህን እዝነት ይከጅላሉ*፡፡ አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ أُولَـٰئِكَ يَرْجُونَ رَحْمَتَ اللَّهِ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
"ሂጅራህ" هِجْرَة የሚለው ቃል "ሃጀረ" هَاجَرَ ማለትም "ተሰደደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስደት" ማለት ነው። ነቢያችን"ﷺ" እና ባልደረቦቻቸው ከሚኖሩበት ቀዬ ከመካ ወደ መዲና በ 622 ድህረ-ልደት ተሰደዋል፦
16፥41 *እነዚያም ከተበደሉ በኋላ በአላህ መንገድ ላይ የተሰደዱት በቅርቢቱ ዓለም መልካሚቱን አገር (መዲናን) በእርግጥ እናሰፍራቸዋለን፡፡ የመጨረሻይቱም ዓለም ምንዳ ታላቅ ነው*፡፡ ከሓዲዎች ቢያውቁ ኖሮ በተከተሏቸው ነበር፡፡ وَالَّذِينَ هَاجَرُوا فِي اللَّهِ مِن بَعْدِ مَا ظُلِمُوا لَنُبَوِّئَنَّهُمْ فِي الدُّنْيَا حَسَنَةً ۖ وَلَأَجْرُ الْآخِرَةِ أَكْبَرُ ۚ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ
9፥20 *እነዚያ ያመኑት፣ ከአገራቸውም የተሰደዱት፣ በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ ላይ የታገሉት አላህ ዘንድ በደረጃ በጣም የላቁ ናቸው*፡፡ እነዚያም እነሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ أَعْظَمُ دَرَجَةً عِندَ اللَّهِ ۚ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْفَائِزُونَ
"የተሰደዱ" ለሚለው ቃል የገባው "ሃጀሩ" هَاجَرُوا ሲሆን "ሃጀረ" هَاجَرَ ከሚለው ሥርወ-ቃል መምጣቱ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ "ሙሃጂር" مُهَاجِر ማለት ደግሞ "ስደተኛ" ማለት ሲሆን ከመካ ወደ መዲና የተሰደዱትን መካውያን ሰሃባዎችን ያመለክታል፤ መዲና ላይ ከመካ የተሰደዱትን እረድተው የተቀበሉ "ነሲር" نَصِير ማለትም "ረዳት" ይባላሉ፦
8፥74 *እነዚያም ያመኑና የተሰደዱ በአላህም መንገድ ላይ የታገሉ፣ እነዚያም ያስጠጉ እና የረዱ እነዚያ እነርሱ በእውነት አማኞች ናቸው፡፡ ለእነሱም ምሕረትና የከበረ ሲሳይ አላቸው*፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُؤْمِنُونَ حَقًّا ۚ لَّهُم مَّغْفِرَةٌ وَرِزْقٌ كَرِيمٌ
9፥100 *ከስደተኞቹ እና ከረዳቶቹም ሲኾኑ የመጀመሪያዎቹ ቀዳሚዎች እነዚያም በበጎ ሥራ የተከተሏቸው አላህ ከእነሱ ወዷል ከእርሱም ወደዋል፡፡ በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘለዓለም ነዋሪዎች ሲኾኑ ለእነርሱ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ ይህ ታላቅ ዕድል ነው*፡፡ وَالسَّابِقُونَ الْأَوَّلُونَ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ وَالْأَنصَارِ وَالَّذِينَ اتَّبَعُوهُم بِإِحْسَانٍ رَّضِيَ اللَّهُ عَنْهُمْ وَرَضُوا عَنْهُ وَأَعَدَّ لَهُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي تَحْتَهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا أَبَدًا ۚ ذَٰلِكَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ
"ረዳቶች" ለሚለው ቃል የገባው "አንሷር" أَنْصَار ሲሆን "ነሲር" نَصِير ለሚለው ቃል ብዜት ነው፤ ይህም ስም መዲናውያን ሰሃባዎችን ያመልክታል፦
8፥72 *እነዚያ ያመኑና የተሰደዱ፡፡ በአላህም መንገድ ላይ በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸው የታገሉ፡፡ እነዚያም ስደተኞቹን ያስጠጉና የረዱ፡፡ እነዚያ ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥100 *በአላህም መንገድ የሚሰደድ ሰው በምድር ውስጥ ብዙ መሰደጃንና ምቾትን ያገኛል፡፡ ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም ስደተኛ ኾኖ ከቤቱ የሚወጣ ከዚያም በመንገድ ሞት የሚያገኘው ሰው ምንዳው በእርግጥ አላህ ዘንድ ተረጋገጠ*፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَمَن يُهَاجِرْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ يَجِدْ فِي الْأَرْضِ مُرَاغَمًا كَثِيرًا وَسَعَةً ۚ وَمَن يَخْرُجْ مِن بَيْتِهِ مُهَاجِرًا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ يُدْرِكْهُ الْمَوْتُ فَقَدْ وَقَعَ أَجْرُهُ عَلَى اللَّهِ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
ነቢያችን"ﷺ" ለመጀመሪያ ጊዜ ወሕይ ማለትም "ግልጠተ-መለኮት" የመጣላቸው በ 610 ድህረ-ልደት"AD" ነው፤ ከዚያም በ 613 ድህረ-ልደት የወሕይ ጭብጥ የሆነው ተህሊል ለመካ ሰዎች አወጁ፤ ይህንን አዋጅ ያልተቀበሉት መካውያን የነቢያችንን"ﷺ" ባልደረቦች በማሳደዳቸው የመጀመሪያው ስደት በ 615 ድህረ-ልደት ወደ ሃበሻ ምድር ወደ ኢትዮጵያ ሆኗል። አምላካችን አላህ በእርሱ መንገድ ስለሚሰደዱት ስደተኞች እንዲህ ይለናል፦
4፥100 *በአላህም መንገድ የሚሰደድ ሰው በምድር ውስጥ ብዙ መሰደጃንና ምቾትን ያገኛል፡፡ ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም ስደተኛ ኾኖ ከቤቱ የሚወጣ ከዚያም በመንገድ ሞት የሚያገኘው ሰው ምንዳው በእርግጥ አላህ ዘንድ ተረጋገጠ*፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَمَن يُهَاجِرْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ يَجِدْ فِي الْأَرْضِ مُرَاغَمًا كَثِيرًا وَسَعَةً ۚ وَمَن يَخْرُجْ مِن بَيْتِهِ مُهَاجِرًا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ يُدْرِكْهُ الْمَوْتُ فَقَدْ وَقَعَ أَجْرُهُ عَلَى اللَّهِ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
2፥218 *እነዚያ ያመኑትና እነዚያም ከአገራቸው የተሰደዱት በአላህም መንገድ ላይ የተጋደሉት እነዚያ የአላህን እዝነት ይከጅላሉ*፡፡ አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ أُولَـٰئِكَ يَرْجُونَ رَحْمَتَ اللَّهِ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
"ሂጅራህ" هِجْرَة የሚለው ቃል "ሃጀረ" هَاجَرَ ማለትም "ተሰደደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስደት" ማለት ነው። ነቢያችን"ﷺ" እና ባልደረቦቻቸው ከሚኖሩበት ቀዬ ከመካ ወደ መዲና በ 622 ድህረ-ልደት ተሰደዋል፦
16፥41 *እነዚያም ከተበደሉ በኋላ በአላህ መንገድ ላይ የተሰደዱት በቅርቢቱ ዓለም መልካሚቱን አገር (መዲናን) በእርግጥ እናሰፍራቸዋለን፡፡ የመጨረሻይቱም ዓለም ምንዳ ታላቅ ነው*፡፡ ከሓዲዎች ቢያውቁ ኖሮ በተከተሏቸው ነበር፡፡ وَالَّذِينَ هَاجَرُوا فِي اللَّهِ مِن بَعْدِ مَا ظُلِمُوا لَنُبَوِّئَنَّهُمْ فِي الدُّنْيَا حَسَنَةً ۖ وَلَأَجْرُ الْآخِرَةِ أَكْبَرُ ۚ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ
9፥20 *እነዚያ ያመኑት፣ ከአገራቸውም የተሰደዱት፣ በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ ላይ የታገሉት አላህ ዘንድ በደረጃ በጣም የላቁ ናቸው*፡፡ እነዚያም እነሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ أَعْظَمُ دَرَجَةً عِندَ اللَّهِ ۚ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْفَائِزُونَ
"የተሰደዱ" ለሚለው ቃል የገባው "ሃጀሩ" هَاجَرُوا ሲሆን "ሃጀረ" هَاجَرَ ከሚለው ሥርወ-ቃል መምጣቱ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ "ሙሃጂር" مُهَاجِر ማለት ደግሞ "ስደተኛ" ማለት ሲሆን ከመካ ወደ መዲና የተሰደዱትን መካውያን ሰሃባዎችን ያመለክታል፤ መዲና ላይ ከመካ የተሰደዱትን እረድተው የተቀበሉ "ነሲር" نَصِير ማለትም "ረዳት" ይባላሉ፦
8፥74 *እነዚያም ያመኑና የተሰደዱ በአላህም መንገድ ላይ የታገሉ፣ እነዚያም ያስጠጉ እና የረዱ እነዚያ እነርሱ በእውነት አማኞች ናቸው፡፡ ለእነሱም ምሕረትና የከበረ ሲሳይ አላቸው*፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُؤْمِنُونَ حَقًّا ۚ لَّهُم مَّغْفِرَةٌ وَرِزْقٌ كَرِيمٌ
9፥100 *ከስደተኞቹ እና ከረዳቶቹም ሲኾኑ የመጀመሪያዎቹ ቀዳሚዎች እነዚያም በበጎ ሥራ የተከተሏቸው አላህ ከእነሱ ወዷል ከእርሱም ወደዋል፡፡ በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘለዓለም ነዋሪዎች ሲኾኑ ለእነርሱ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ ይህ ታላቅ ዕድል ነው*፡፡ وَالسَّابِقُونَ الْأَوَّلُونَ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ وَالْأَنصَارِ وَالَّذِينَ اتَّبَعُوهُم بِإِحْسَانٍ رَّضِيَ اللَّهُ عَنْهُمْ وَرَضُوا عَنْهُ وَأَعَدَّ لَهُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي تَحْتَهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا أَبَدًا ۚ ذَٰلِكَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ
"ረዳቶች" ለሚለው ቃል የገባው "አንሷር" أَنْصَار ሲሆን "ነሲር" نَصِير ለሚለው ቃል ብዜት ነው፤ ይህም ስም መዲናውያን ሰሃባዎችን ያመልክታል፦
8፥72 *እነዚያ ያመኑና የተሰደዱ፡፡ በአላህም መንገድ ላይ በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸው የታገሉ፡፡ እነዚያም ስደተኞቹን ያስጠጉና የረዱ፡፡ እነዚያ ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ
622 ድህረ-ልደት በነቢያችን"ﷺ" ላይ የወረደው ወሕይ በነጻነት የተላለፈበት እና የአምልኮ ነጻነት የሆነበት ቀን ነው፤ በዚህ ዓመት በመዲና ውስጥ የቁባ መስጊድ የተገነባበት ነው፦
9፥108 በእርሱ ውስጥ በፍጹም አትስገድ፡፡ *ከመጀመሪያ ቀን ይዞ በአላህ ፍራቻ ላይ የተመሠረተው የቁባ መስጊድ በውስጡ ልትሰግድበት ይልቅ የተገባው ነው*፡፡ በእሱ ውስጥ መጥራራትን የሚወዱ ወንዶች አሉ፡፡ አላህም ተጥራሪዎችን ይወዳል፡፡ لَا تَقُمْ فِيهِ أَبَدًا ۚ لَّمَسْجِدٌ أُسِّسَ عَلَى التَّقْوَىٰ مِنْ أَوَّلِ يَوْمٍ أَحَقُّ أَن تَقُومَ فِيهِ ۚ فِيهِ رِجَالٌ يُحِبُّونَ أَن يَتَطَهَّرُوا ۚ وَاللَّهُ يُحِبُّ الْمُطَّهِّرِينَ
በዚህ አንቀጽ ላይ "ከመጀመሪያ ቀን" የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ ይህ ቀን መጀመሪያነቱ በአንጻዊ ደረጃ ሂጅራህን ያመለክታል። በዚህ ቀን የቁባ መስጊድ የተገነባበት ነው፤ በነቢያችን"ﷺ" በኩል የመጣው ግህደተ-መለኮት የቀን አቆጣጠሩም የሚጀምረው ከዚህ ቀን ጀምሮ ነው፤ ይህም የዘመን ቀመር"calendar" በኢስላም "አት-ተቅዊሙል ሂጅሪይ" التقويم الهجري ይባላል።
ከዚህ ዓመት ጀምሮ ሁለት ዒዶችን በዓመት በዓመት እናከብራለን፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *“አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን”* አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፦ *የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
እነዚህን በዓላት ከሂጅራ ጀምሮ እስከ አሁን ስናከብር ለ 1440 ጊዜ ነው። ኢሥላም ዐቂደቱል ረባኒያ እንጂ ሰው ሰራሽ ሕግና ሥርዓት የለውም። ሱመ አል-ሐምዱ ሊሏህ!
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
9፥108 በእርሱ ውስጥ በፍጹም አትስገድ፡፡ *ከመጀመሪያ ቀን ይዞ በአላህ ፍራቻ ላይ የተመሠረተው የቁባ መስጊድ በውስጡ ልትሰግድበት ይልቅ የተገባው ነው*፡፡ በእሱ ውስጥ መጥራራትን የሚወዱ ወንዶች አሉ፡፡ አላህም ተጥራሪዎችን ይወዳል፡፡ لَا تَقُمْ فِيهِ أَبَدًا ۚ لَّمَسْجِدٌ أُسِّسَ عَلَى التَّقْوَىٰ مِنْ أَوَّلِ يَوْمٍ أَحَقُّ أَن تَقُومَ فِيهِ ۚ فِيهِ رِجَالٌ يُحِبُّونَ أَن يَتَطَهَّرُوا ۚ وَاللَّهُ يُحِبُّ الْمُطَّهِّرِينَ
በዚህ አንቀጽ ላይ "ከመጀመሪያ ቀን" የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ ይህ ቀን መጀመሪያነቱ በአንጻዊ ደረጃ ሂጅራህን ያመለክታል። በዚህ ቀን የቁባ መስጊድ የተገነባበት ነው፤ በነቢያችን"ﷺ" በኩል የመጣው ግህደተ-መለኮት የቀን አቆጣጠሩም የሚጀምረው ከዚህ ቀን ጀምሮ ነው፤ ይህም የዘመን ቀመር"calendar" በኢስላም "አት-ተቅዊሙል ሂጅሪይ" التقويم الهجري ይባላል።
ከዚህ ዓመት ጀምሮ ሁለት ዒዶችን በዓመት በዓመት እናከብራለን፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *“አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን”* አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፦ *የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
እነዚህን በዓላት ከሂጅራ ጀምሮ እስከ አሁን ስናከብር ለ 1440 ጊዜ ነው። ኢሥላም ዐቂደቱል ረባኒያ እንጂ ሰው ሰራሽ ሕግና ሥርዓት የለውም። ሱመ አል-ሐምዱ ሊሏህ!
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የቲም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥2 *"የቲሞችንም ገንዘቦቻቸውን ስጡ፡፡ መጥፎውንም በመልካሙ አትለውጡ፡፡ ገንዘቦቻቸውንም ወደ ገንዘቦቻችሁ በመቀላቀል አትብሉ እርሱ ታላቅ ኃጢአት ነውና"*፡፡ وَآتُوا الْيَتَامَىٰ أَمْوَالَهُمْ ۖ وَلَا تَتَبَدَّلُوا الْخَبِيثَ بِالطَّيِّبِ ۖ وَلَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَهُمْ إِلَىٰ أَمْوَالِكُمْ ۚ إِنَّهُ كَانَ حُوبًا كَبِيرًا
"የተም" يَتَم የሚለው ቃል "የቲመ" يَتِمَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የቲምነት" ማለት ነው። "የቲም" يَتِيم ተባታይ መደብ ሲሆን የየቲም ብዙ ቁጥር ደግሞ "አይታም" أَيْتَام ወይም "የቲሙነ" يَتِيمُونَ ነው። "የቲማህ" يَتِيمَة አንስታይ መደብ ሲሆን የየቲማህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "የቲማት" يَتِيمَات ወይም "የታኢም" يَتَائِم ነው። ለሁለቱም ማለትም ለተባታይ ሆነ ለአንስታይ መደብ የምንጠቀምበት ቃል "የታማ" يَتَامَى ነው። ነገር ግን "የቲም" يَتِيم ስንል አጠቃላይ "ወላጅ-አልባ" ማለትም "እናትና አባቱ" ወይም "አባቱን በልጅነቱ በሞት የተነጠቀ ሕጻን" ማለት ነው። "orphan" የሚለውም ቃል "ኦርፋን" ορφανός ከሚል ግሪክ ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙ "ወላጅ-አልባ" ነው። ነቢያችን"ﷺ" አባታቸው በሞት ያጡት እናታቸው ሆድ ውስጥ እያሉ ነበር፥ እናታቸውን ያጡት ደግሞ በተወለዱ በስድስት ዓመታቸው ነበር። አምላካችን አላህ ስለ እርሳቸው የቲምነት ሲናገር፦
93፥6 *የቲም ኾነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን?* ፡፡ أَلَمْ يَجِدْكَ يَتِيمًۭا فَـَٔاوَىٰ
የቲምን መንከባከብ በጎ አድራጎት እና ከአላህ ዘንድ አጅር አለው፥ በጀነት የነቢያችን"ﷺ" ጎረቤት ለመሆን ጉልህ ሚና አለው፦
4፥36 አላህንም አምልኩ፡፡ በእርሱም ምንንም አታጋሩ፡፡ በወላጆችና በቅርብ ዝምድና ባለቤትም፣ *"በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም፣ በቅርብ ጎረቤትም፣ በሩቅ ጎረቤትም፣ በጎን ባልደረባም፣ በመንገደኛም፣ እጆቻችሁም ባደረጓቸው ባሮች፣ መልካምን ሥሩ"*፤ አላህ ኩራተኛ ጉረኛ የኾነን ሰው አይወድም፡፡ وَاعْبُدُوا اللَّهَ وَلَا تُشْرِكُوا بِهِ شَيْئًا ۖ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا وَبِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَالْجَارِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَالْجَارِ الْجُنُبِ وَالصَّاحِبِ بِالْجَنبِ وَابْنِ السَّبِيلِ وَمَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ مُخْتَالًا فَخُورًا
76፥8 *"ምግብንም ከመውደዳቸው ጋር ለድኻ፣ ለየቲምም፣ ለምርኮኛም ለእስረኛም ያበላሉ"*፡፡ وَيُطْعِمُونَ الطَّعَامَ عَلَىٰ حُبِّهِ مِسْكِينًا وَيَتِيمًا وَأَسِيرًا
90፥15 *የዝምድና ባለቤት የኾነን የቲም*። يَتِيمًا ذَا مَقْرَبَةٍ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 36
ሠህል ኢብኑ ሠዕድ ሰምቶ እንዳስተላለፈው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"እኔ እና አንድ የቲም የሚንከባከብ ልክ የአመልካች ጣቱ ከመሃል ጣቱ እንደሚቀራረብ በጀነት እንሆናለን"*። سَمِعْتُ سَهْلَ بْنَ سَعْدٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَنَا وَكَافِلُ الْيَتِيمِ، فِي الْجَنَّةِ هَكَذَا ". وَقَالَ بِإِصْبَعَيْهِ السَّبَّابَةِ وَالْوُسْطَى
አምላካችን አላህ የቲምን መጨቆን ሐራም አርጓል፥ ነቢያችንም"ﷺ" በአደራነት ከአስጠነቀቁት አንዱ የየቲም ጉዳይ ነው፦
4፥2 *"የቲሞችንም ገንዘቦቻቸውን ስጡ፡፡ መጥፎውንም በመልካሙ አትለውጡ፡፡ ገንዘቦቻቸውንም ወደ ገንዘቦቻችሁ በመቀላቀል አትብሉ እርሱ ታላቅ ኃጢአት ነውና"*፡፡ وَآتُوا الْيَتَامَىٰ أَمْوَالَهُمْ ۖ وَلَا تَتَبَدَّلُوا الْخَبِيثَ بِالطَّيِّبِ ۖ وَلَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَهُمْ إِلَىٰ أَمْوَالِكُمْ ۚ إِنَّهُ كَانَ حُوبًا كَبِيرًا
93፥9 *"የቲምንማ አትጨቁን*፡፡ فَأَمَّا الْيَتِيمَ فَلَا تَقْهَرْ
89፥17 *ይከልከል፤ ይልቁንም የቲምን አታከብሩም*፡፡ كَلَّا ۖ بَل لَّا تُكْرِمُونَ الْيَتِيمَ
107፥2 *ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው*። فَذَٰلِكَ الَّذِي يَدُعُّ الْيَتِيمَ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 22
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አላህ ሆይ! ምስክር ሁን! እኔ ያስጠነቀቁት ሁለት ድኩማን ጉዳይ አሉኝ፥ እነርሱም የቲም እና እንስት ናቸው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " اللَّهُمَّ إِنِّي أُحَرِّجُ حَقَّ الضَّعِيفَيْنِ الْيَتِيمِ وَالْمَرْأَة
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥2 *"የቲሞችንም ገንዘቦቻቸውን ስጡ፡፡ መጥፎውንም በመልካሙ አትለውጡ፡፡ ገንዘቦቻቸውንም ወደ ገንዘቦቻችሁ በመቀላቀል አትብሉ እርሱ ታላቅ ኃጢአት ነውና"*፡፡ وَآتُوا الْيَتَامَىٰ أَمْوَالَهُمْ ۖ وَلَا تَتَبَدَّلُوا الْخَبِيثَ بِالطَّيِّبِ ۖ وَلَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَهُمْ إِلَىٰ أَمْوَالِكُمْ ۚ إِنَّهُ كَانَ حُوبًا كَبِيرًا
"የተም" يَتَم የሚለው ቃል "የቲመ" يَتِمَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የቲምነት" ማለት ነው። "የቲም" يَتِيم ተባታይ መደብ ሲሆን የየቲም ብዙ ቁጥር ደግሞ "አይታም" أَيْتَام ወይም "የቲሙነ" يَتِيمُونَ ነው። "የቲማህ" يَتِيمَة አንስታይ መደብ ሲሆን የየቲማህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "የቲማት" يَتِيمَات ወይም "የታኢም" يَتَائِم ነው። ለሁለቱም ማለትም ለተባታይ ሆነ ለአንስታይ መደብ የምንጠቀምበት ቃል "የታማ" يَتَامَى ነው። ነገር ግን "የቲም" يَتِيم ስንል አጠቃላይ "ወላጅ-አልባ" ማለትም "እናትና አባቱ" ወይም "አባቱን በልጅነቱ በሞት የተነጠቀ ሕጻን" ማለት ነው። "orphan" የሚለውም ቃል "ኦርፋን" ορφανός ከሚል ግሪክ ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙ "ወላጅ-አልባ" ነው። ነቢያችን"ﷺ" አባታቸው በሞት ያጡት እናታቸው ሆድ ውስጥ እያሉ ነበር፥ እናታቸውን ያጡት ደግሞ በተወለዱ በስድስት ዓመታቸው ነበር። አምላካችን አላህ ስለ እርሳቸው የቲምነት ሲናገር፦
93፥6 *የቲም ኾነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን?* ፡፡ أَلَمْ يَجِدْكَ يَتِيمًۭا فَـَٔاوَىٰ
የቲምን መንከባከብ በጎ አድራጎት እና ከአላህ ዘንድ አጅር አለው፥ በጀነት የነቢያችን"ﷺ" ጎረቤት ለመሆን ጉልህ ሚና አለው፦
4፥36 አላህንም አምልኩ፡፡ በእርሱም ምንንም አታጋሩ፡፡ በወላጆችና በቅርብ ዝምድና ባለቤትም፣ *"በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም፣ በቅርብ ጎረቤትም፣ በሩቅ ጎረቤትም፣ በጎን ባልደረባም፣ በመንገደኛም፣ እጆቻችሁም ባደረጓቸው ባሮች፣ መልካምን ሥሩ"*፤ አላህ ኩራተኛ ጉረኛ የኾነን ሰው አይወድም፡፡ وَاعْبُدُوا اللَّهَ وَلَا تُشْرِكُوا بِهِ شَيْئًا ۖ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا وَبِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَالْجَارِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَالْجَارِ الْجُنُبِ وَالصَّاحِبِ بِالْجَنبِ وَابْنِ السَّبِيلِ وَمَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ مُخْتَالًا فَخُورًا
76፥8 *"ምግብንም ከመውደዳቸው ጋር ለድኻ፣ ለየቲምም፣ ለምርኮኛም ለእስረኛም ያበላሉ"*፡፡ وَيُطْعِمُونَ الطَّعَامَ عَلَىٰ حُبِّهِ مِسْكِينًا وَيَتِيمًا وَأَسِيرًا
90፥15 *የዝምድና ባለቤት የኾነን የቲም*። يَتِيمًا ذَا مَقْرَبَةٍ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 36
ሠህል ኢብኑ ሠዕድ ሰምቶ እንዳስተላለፈው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"እኔ እና አንድ የቲም የሚንከባከብ ልክ የአመልካች ጣቱ ከመሃል ጣቱ እንደሚቀራረብ በጀነት እንሆናለን"*። سَمِعْتُ سَهْلَ بْنَ سَعْدٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَنَا وَكَافِلُ الْيَتِيمِ، فِي الْجَنَّةِ هَكَذَا ". وَقَالَ بِإِصْبَعَيْهِ السَّبَّابَةِ وَالْوُسْطَى
አምላካችን አላህ የቲምን መጨቆን ሐራም አርጓል፥ ነቢያችንም"ﷺ" በአደራነት ከአስጠነቀቁት አንዱ የየቲም ጉዳይ ነው፦
4፥2 *"የቲሞችንም ገንዘቦቻቸውን ስጡ፡፡ መጥፎውንም በመልካሙ አትለውጡ፡፡ ገንዘቦቻቸውንም ወደ ገንዘቦቻችሁ በመቀላቀል አትብሉ እርሱ ታላቅ ኃጢአት ነውና"*፡፡ وَآتُوا الْيَتَامَىٰ أَمْوَالَهُمْ ۖ وَلَا تَتَبَدَّلُوا الْخَبِيثَ بِالطَّيِّبِ ۖ وَلَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَهُمْ إِلَىٰ أَمْوَالِكُمْ ۚ إِنَّهُ كَانَ حُوبًا كَبِيرًا
93፥9 *"የቲምንማ አትጨቁን*፡፡ فَأَمَّا الْيَتِيمَ فَلَا تَقْهَرْ
89፥17 *ይከልከል፤ ይልቁንም የቲምን አታከብሩም*፡፡ كَلَّا ۖ بَل لَّا تُكْرِمُونَ الْيَتِيمَ
107፥2 *ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው*። فَذَٰلِكَ الَّذِي يَدُعُّ الْيَتِيمَ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 22
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አላህ ሆይ! ምስክር ሁን! እኔ ያስጠነቀቁት ሁለት ድኩማን ጉዳይ አሉኝ፥ እነርሱም የቲም እና እንስት ናቸው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " اللَّهُمَّ إِنِّي أُحَرِّجُ حَقَّ الضَّعِيفَيْنِ الْيَتِيمِ وَالْمَرْأَة
በቂ የመኖሪያ ገንዘብ ያለው የየቲም ሞግዚት የየቲም ገንዘብ መንካት የለበትም። ነገር ግን ምንም የሌለው መናጢ ከሆነ በፍትሐዊና በምክንያታዊ መጠቀም ይችላል፦
4፥6 *የቲሞችንም ጋብቻን እስከደረሱ ጊዜ ድረስ ፈትኑዋቸው፡፡ ከእነርሱም ቅንነትን ብታውቁ ገንዘቦቻቸውን ወደ እነርሱ ስጡ፡፡ በማባከንና ማደጋቸውንም በመሽቀዳደም አትብሏት፡፡ ከዋቢዎች ሀብታምም የኾነ ሰው ይከልከል፡፡ ድሃም የኾነ ሰው ለድካሙ በአግባብ ይብላ፡፡ ገንዘቦቻቸውንም ወደ እነርሱ በሰጣችሁ ጊዜ በእነርሱ ላይ አስመስክሩ፡፡ ተጠባባቂነትም በአላህ በቃ*፡፡ وَابْتَلُوا الْيَتَامَىٰ حَتَّىٰ إِذَا بَلَغُوا النِّكَاحَ فَإِنْ آنَسْتُم مِّنْهُمْ رُشْدًا فَادْفَعُوا إِلَيْهِمْ أَمْوَالَهُمْ ۖ وَلَا تَأْكُلُوهَا إِسْرَافًا وَبِدَارًا أَن يَكْبَرُوا ۚ وَمَن كَانَ غَنِيًّا فَلْيَسْتَعْفِفْ ۖ وَمَن كَانَ فَقِيرًا فَلْيَأْكُلْ بِالْمَعْرُوفِ ۚ فَإِذَا دَفَعْتُمْ إِلَيْهِمْ أَمْوَالَهُمْ فَأَشْهِدُوا عَلَيْهِمْ ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ حَسِيبًا
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 158
ሂሻም እንደተረከው፦ "ዓዒሻህ እንዲህ ስትል ሰምቻለው፦ *"ከዋቢዎች ሀብታምም የኾነ ሰው ይከልከል፡፡ ድሃም የኾነ ሰው ለድካሙ በአግባብ ይብላ" የሚለው አንቀጽ የወረደው ስለ የቲም ሞግዚት በሚመለከት ለማስጤን ነው። የእነርሱን የንዋይ ጉዳይ ለማስተዳደር ነው። ግን ሞግዚቱ ድሃ ከሆነ በፍትሐዊና በምክንያታዊ መጠቀም ይችላል"*። أَخْبَرَنَا هِشَامٌ، وَحَدَّثَنِي مُحَمَّدٌ، قَالَ سَمِعْتُ عُثْمَانَ بْنَ فَرْقَدٍ، قَالَ سَمِعْتُ هِشَامَ بْنَ عُرْوَةَ، يُحَدِّثُ عَنْ أَبِيهِ، أَنَّهُ سَمِعَ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ تَقُولُ {وَمَنْ كَانَ غَنِيًّا فَلْيَسْتَعْفِفْ وَمَنْ كَانَ فَقِيرًا فَلْيَأْكُلْ بِالْمَعْرُوفِ} أُنْزِلَتْ فِي وَالِي الْيَتِيمِ الَّذِي يُقِيمُ عَلَيْهِ، وَيُصْلِحُ فِي مَالِهِ، إِنْ كَانَ فَقِيرًا أَكَلَ مِنْهُ بِالْمَعْرُوف
አምላካችን አላህ፦ "የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ" የሚለውን ካወረደ በኃላ "ስለ የቲሞችም ይጠይቁሃል፡፡ ለእነርሱ ገንዘባቸውን በማራባት ማሳመር በላጭ ነው፡፡ ብትቀላቀሏቸውም ወንድሞቻችሁ ናቸው" የሚለውን አንቀጽ አወረደ፦
17፥34 *"የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ፡፡ በኪዳናችሁም ሙሉ፡፡ ኪዳን የሚጠየቁበት ነውና"*፡፡ وَلَا تَقْرَبُوا مَالَ الْيَتِيمِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ حَتَّىٰ يَبْلُغَ أَشُدَّهُ ۚ وَأَوْفُوا بِالْعَهْدِ ۖ إِنَّ الْعَهْدَ كَانَ مَسْئُولًا
4፥10 *እነዚያ የየቲሞችን ገንዘብ በመበደል የሚበሉ በሆዶቻቸው ውስጥ የሚበሉት እሳትን ብቻ ነው፡፡ እሳትንም በእርግጥ ይገባሉ*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَأْكُلُونَ أَمْوَالَ الْيَتَامَىٰ ظُلْمًا إِنَّمَا يَأْكُلُونَ فِي بُطُونِهِمْ نَارًا ۖ وَسَيَصْلَوْنَ سَعِيرًا
2፥220 በቅርቢቱ ዓለምና በመጨረሻይቱ ታስተነትኑ ዘንድ ይገለጽላችኋል፡፡ *"ስለ የቲሞችም ይጠይቁሃል፡፡ «ለእነርሱ ገንዘባቸውን በማራባት ማሳመር በላጭ ነው፡፡ ብትቀላቀሏቸውም ወንድሞቻችሁ ናቸው፡፡ አላህም የሚያጠፋውን ከሚያበጀው ለይቶ ያውቃል*፡፡ አላህም በሻ ኖሮ ባስቸገራችሁ ነበር፤ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና» በላቸው፡፡ فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ ۗ وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الْيَتَامَىٰ ۖ قُلْ إِصْلَاحٌ لَّهُمْ خَيْرٌ ۖ وَإِن تُخَالِطُوهُمْ فَإِخْوَانُكُمْ ۚ وَاللَّهُ يَعْلَمُ الْمُفْسِدَ مِنَ الْمُصْلِحِ ۚ وَلَوْ شَاءَ اللَّهُ لَأَعْنَتَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَزِيزٌ حَكِيمٌ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 18, ሐዲስ 10
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *"የላቀው እና ክቡሩ አላህ፦ "የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ" እና "እነዚያ የየቲሞችን ገንዘብ በመበደል የሚበሉ" ባወረደ ጊዜ ማንም የቲም ያለው ምግቡን ከየቲም ምግብ፣ መጠጡን ከመጠጡ ተለየ። የቲም በራሱ የሚበላው ወይም የሚያባክነው ዝርዝር ቀሪ ሲጀመር ይህ ለሞግዚቶች ከባድ ሆነ። ይህንን ጉዳይ ለአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ሲያቀርቡ የላቀው እና ክቡሩ አላህ፦ "ስለ የቲሞችም ይጠይቁሃል፡፡ ለእነርሱ ገንዘባቸውን በማራባት ማሳመር በላጭ ነው፡፡ ብትቀላቀሏቸውም ወንድሞቻችሁ ናቸው" የሚለውን አንቀጽ አወረደ። ከዚያም ምግባቸውን ከምግቡ፥ መጠጣቸውን ከመጠጡ ቀላቀሉ"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ لَمَّا أَنْزَلَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ { وَلاَ تَقْرَبُوا مَالَ الْيَتِيمِ إِلاَّ بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ } وَ { إِنَّ الَّذِينَ يَأْكُلُونَ أَمْوَالَ الْيَتَامَى ظُلْمًا } الآيَةَ انْطَلَقَ مَنْ كَانَ عِنْدَهُ يَتِيمٌ فَعَزَلَ طَعَامَهُ مِنْ طَعَامِهِ وَشَرَابَهُ مِنْ شَرَابِهِ فَجَعَلَ يَفْضُلُ مِنْ طَعَامِهِ فَيُحْبَسُ لَهُ حَتَّى يَأْكُلَهُ أَوْ يَفْسُدَ فَاشْتَدَّ ذَلِكَ عَلَيْهِمْ فَذَكَرُوا ذَلِكَ لِرَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَأَنْزَلَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ { وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الْيَتَامَى قُلْ إِصْلاَحٌ لَهُمْ خَيْرٌ وَإِنْ تُخَالِطُوهُمْ فَإِخْوَانُكُمْ } فَخَلَطُوا طَعَامَهُمْ بِطَعَامِهِ وَشَرَابَهُمْ بِشَرَابِه
4፥6 *የቲሞችንም ጋብቻን እስከደረሱ ጊዜ ድረስ ፈትኑዋቸው፡፡ ከእነርሱም ቅንነትን ብታውቁ ገንዘቦቻቸውን ወደ እነርሱ ስጡ፡፡ በማባከንና ማደጋቸውንም በመሽቀዳደም አትብሏት፡፡ ከዋቢዎች ሀብታምም የኾነ ሰው ይከልከል፡፡ ድሃም የኾነ ሰው ለድካሙ በአግባብ ይብላ፡፡ ገንዘቦቻቸውንም ወደ እነርሱ በሰጣችሁ ጊዜ በእነርሱ ላይ አስመስክሩ፡፡ ተጠባባቂነትም በአላህ በቃ*፡፡ وَابْتَلُوا الْيَتَامَىٰ حَتَّىٰ إِذَا بَلَغُوا النِّكَاحَ فَإِنْ آنَسْتُم مِّنْهُمْ رُشْدًا فَادْفَعُوا إِلَيْهِمْ أَمْوَالَهُمْ ۖ وَلَا تَأْكُلُوهَا إِسْرَافًا وَبِدَارًا أَن يَكْبَرُوا ۚ وَمَن كَانَ غَنِيًّا فَلْيَسْتَعْفِفْ ۖ وَمَن كَانَ فَقِيرًا فَلْيَأْكُلْ بِالْمَعْرُوفِ ۚ فَإِذَا دَفَعْتُمْ إِلَيْهِمْ أَمْوَالَهُمْ فَأَشْهِدُوا عَلَيْهِمْ ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ حَسِيبًا
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 158
ሂሻም እንደተረከው፦ "ዓዒሻህ እንዲህ ስትል ሰምቻለው፦ *"ከዋቢዎች ሀብታምም የኾነ ሰው ይከልከል፡፡ ድሃም የኾነ ሰው ለድካሙ በአግባብ ይብላ" የሚለው አንቀጽ የወረደው ስለ የቲም ሞግዚት በሚመለከት ለማስጤን ነው። የእነርሱን የንዋይ ጉዳይ ለማስተዳደር ነው። ግን ሞግዚቱ ድሃ ከሆነ በፍትሐዊና በምክንያታዊ መጠቀም ይችላል"*። أَخْبَرَنَا هِشَامٌ، وَحَدَّثَنِي مُحَمَّدٌ، قَالَ سَمِعْتُ عُثْمَانَ بْنَ فَرْقَدٍ، قَالَ سَمِعْتُ هِشَامَ بْنَ عُرْوَةَ، يُحَدِّثُ عَنْ أَبِيهِ، أَنَّهُ سَمِعَ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ تَقُولُ {وَمَنْ كَانَ غَنِيًّا فَلْيَسْتَعْفِفْ وَمَنْ كَانَ فَقِيرًا فَلْيَأْكُلْ بِالْمَعْرُوفِ} أُنْزِلَتْ فِي وَالِي الْيَتِيمِ الَّذِي يُقِيمُ عَلَيْهِ، وَيُصْلِحُ فِي مَالِهِ، إِنْ كَانَ فَقِيرًا أَكَلَ مِنْهُ بِالْمَعْرُوف
አምላካችን አላህ፦ "የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ" የሚለውን ካወረደ በኃላ "ስለ የቲሞችም ይጠይቁሃል፡፡ ለእነርሱ ገንዘባቸውን በማራባት ማሳመር በላጭ ነው፡፡ ብትቀላቀሏቸውም ወንድሞቻችሁ ናቸው" የሚለውን አንቀጽ አወረደ፦
17፥34 *"የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ፡፡ በኪዳናችሁም ሙሉ፡፡ ኪዳን የሚጠየቁበት ነውና"*፡፡ وَلَا تَقْرَبُوا مَالَ الْيَتِيمِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ حَتَّىٰ يَبْلُغَ أَشُدَّهُ ۚ وَأَوْفُوا بِالْعَهْدِ ۖ إِنَّ الْعَهْدَ كَانَ مَسْئُولًا
4፥10 *እነዚያ የየቲሞችን ገንዘብ በመበደል የሚበሉ በሆዶቻቸው ውስጥ የሚበሉት እሳትን ብቻ ነው፡፡ እሳትንም በእርግጥ ይገባሉ*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَأْكُلُونَ أَمْوَالَ الْيَتَامَىٰ ظُلْمًا إِنَّمَا يَأْكُلُونَ فِي بُطُونِهِمْ نَارًا ۖ وَسَيَصْلَوْنَ سَعِيرًا
2፥220 በቅርቢቱ ዓለምና በመጨረሻይቱ ታስተነትኑ ዘንድ ይገለጽላችኋል፡፡ *"ስለ የቲሞችም ይጠይቁሃል፡፡ «ለእነርሱ ገንዘባቸውን በማራባት ማሳመር በላጭ ነው፡፡ ብትቀላቀሏቸውም ወንድሞቻችሁ ናቸው፡፡ አላህም የሚያጠፋውን ከሚያበጀው ለይቶ ያውቃል*፡፡ አላህም በሻ ኖሮ ባስቸገራችሁ ነበር፤ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና» በላቸው፡፡ فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ ۗ وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الْيَتَامَىٰ ۖ قُلْ إِصْلَاحٌ لَّهُمْ خَيْرٌ ۖ وَإِن تُخَالِطُوهُمْ فَإِخْوَانُكُمْ ۚ وَاللَّهُ يَعْلَمُ الْمُفْسِدَ مِنَ الْمُصْلِحِ ۚ وَلَوْ شَاءَ اللَّهُ لَأَعْنَتَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَزِيزٌ حَكِيمٌ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 18, ሐዲስ 10
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *"የላቀው እና ክቡሩ አላህ፦ "የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ" እና "እነዚያ የየቲሞችን ገንዘብ በመበደል የሚበሉ" ባወረደ ጊዜ ማንም የቲም ያለው ምግቡን ከየቲም ምግብ፣ መጠጡን ከመጠጡ ተለየ። የቲም በራሱ የሚበላው ወይም የሚያባክነው ዝርዝር ቀሪ ሲጀመር ይህ ለሞግዚቶች ከባድ ሆነ። ይህንን ጉዳይ ለአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ሲያቀርቡ የላቀው እና ክቡሩ አላህ፦ "ስለ የቲሞችም ይጠይቁሃል፡፡ ለእነርሱ ገንዘባቸውን በማራባት ማሳመር በላጭ ነው፡፡ ብትቀላቀሏቸውም ወንድሞቻችሁ ናቸው" የሚለውን አንቀጽ አወረደ። ከዚያም ምግባቸውን ከምግቡ፥ መጠጣቸውን ከመጠጡ ቀላቀሉ"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ لَمَّا أَنْزَلَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ { وَلاَ تَقْرَبُوا مَالَ الْيَتِيمِ إِلاَّ بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ } وَ { إِنَّ الَّذِينَ يَأْكُلُونَ أَمْوَالَ الْيَتَامَى ظُلْمًا } الآيَةَ انْطَلَقَ مَنْ كَانَ عِنْدَهُ يَتِيمٌ فَعَزَلَ طَعَامَهُ مِنْ طَعَامِهِ وَشَرَابَهُ مِنْ شَرَابِهِ فَجَعَلَ يَفْضُلُ مِنْ طَعَامِهِ فَيُحْبَسُ لَهُ حَتَّى يَأْكُلَهُ أَوْ يَفْسُدَ فَاشْتَدَّ ذَلِكَ عَلَيْهِمْ فَذَكَرُوا ذَلِكَ لِرَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَأَنْزَلَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ { وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الْيَتَامَى قُلْ إِصْلاَحٌ لَهُمْ خَيْرٌ وَإِنْ تُخَالِطُوهُمْ فَإِخْوَانُكُمْ } فَخَلَطُوا طَعَامَهُمْ بِطَعَامِهِ وَشَرَابَهُمْ بِشَرَابِه
“ኢንፋቅ” إِنفَاق ማለት “ልግስና” ማለት ሲሆን ልግስና ከሚለገሱት አንዱ የቲሞች ናቸው፦
2፥215 ምንን ለማንም እንደሚለግሱ ይጠይቁሃል፡፡ *ከመልካም ነገር የምትለግሱት፤ ለወላጆችና ለቅርብ ዘመዶች፣ "ለየቲሞችም"፣ ለድሆችም፣ ለመንገደኞችም ነው፡፡ ከበጎ ነገርም ማንኛውንም ብትሠሩ አላህ እርሱን ዐዋቂ ነው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ مَاذَا يُنفِقُونَ ۖ قُلْ مَا أَنفَقْتُم مِّنْ خَيْرٍ فَلِلْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَابْنِ السَّبِيلِ ۗ وَمَا تَفْعَلُوا مِنْ خَيْرٍ فَإِنَّ اللَّهَ بِهِ عَلِيمٌ
"ነፈል" نَفَل ማለት "ስጦታ" ማለት ነው፥ የነፈል ብዙ ቁጥር "አንፋል" أَنْفَال ነው። አንፋል በምርኮ ጊዜ የሚገኝ ገንዘብ ነው፥ ይህ የምርኮ ገንዘብ አንድ አምስተኛው ከሚሰጠው መካከል አንዱ ለየቲሞች ነው፦
8፥41 *ከማንኛውም ነገር የማረካችኩት አንድ አምስተኛው ለአላህ እና ለመልክተኛው፣ ለዝምድና ባለቤቶችም፣ ለየቲሞችም፣ ለምስኪኖችም፣ ለመንገደኛም የተገባ መኾኑን ዕውቁ"*። وَاعْلَمُوا أَنَّمَا غَنِمْتُم مِّن شَيْءٍ فَأَنَّ لِلَّهِ خُمُسَهُ وَلِلرَّسُولِ وَلِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَابْنِ السَّبِيلِ
"ሑምሥ" خُمُس ማለት "አንድ አምስተኛ" ማለት ነው። እንግዲህ ስለ የቲም በኢሥላም ይህን ያክል አጽንዖትና አንክሮት የተሰጠው ነጥብ ከሆነ ሁላችንም የቲሞችን የመንከባከብ አላፍትና አለብን፥ ሐቃቸውንም መብላት የለብንም። የቲምን በመርዳት ላይ የተሰማሩትን ወንድምና እህት አላህ ወሮታና አጸፌታውን፥ ምንዳና ትሩፋቱን በጀነቱል ፈርደውስ ይወፍቃቸው! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
2፥215 ምንን ለማንም እንደሚለግሱ ይጠይቁሃል፡፡ *ከመልካም ነገር የምትለግሱት፤ ለወላጆችና ለቅርብ ዘመዶች፣ "ለየቲሞችም"፣ ለድሆችም፣ ለመንገደኞችም ነው፡፡ ከበጎ ነገርም ማንኛውንም ብትሠሩ አላህ እርሱን ዐዋቂ ነው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ مَاذَا يُنفِقُونَ ۖ قُلْ مَا أَنفَقْتُم مِّنْ خَيْرٍ فَلِلْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَابْنِ السَّبِيلِ ۗ وَمَا تَفْعَلُوا مِنْ خَيْرٍ فَإِنَّ اللَّهَ بِهِ عَلِيمٌ
"ነፈል" نَفَل ማለት "ስጦታ" ማለት ነው፥ የነፈል ብዙ ቁጥር "አንፋል" أَنْفَال ነው። አንፋል በምርኮ ጊዜ የሚገኝ ገንዘብ ነው፥ ይህ የምርኮ ገንዘብ አንድ አምስተኛው ከሚሰጠው መካከል አንዱ ለየቲሞች ነው፦
8፥41 *ከማንኛውም ነገር የማረካችኩት አንድ አምስተኛው ለአላህ እና ለመልክተኛው፣ ለዝምድና ባለቤቶችም፣ ለየቲሞችም፣ ለምስኪኖችም፣ ለመንገደኛም የተገባ መኾኑን ዕውቁ"*። وَاعْلَمُوا أَنَّمَا غَنِمْتُم مِّن شَيْءٍ فَأَنَّ لِلَّهِ خُمُسَهُ وَلِلرَّسُولِ وَلِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَابْنِ السَّبِيلِ
"ሑምሥ" خُمُس ማለት "አንድ አምስተኛ" ማለት ነው። እንግዲህ ስለ የቲም በኢሥላም ይህን ያክል አጽንዖትና አንክሮት የተሰጠው ነጥብ ከሆነ ሁላችንም የቲሞችን የመንከባከብ አላፍትና አለብን፥ ሐቃቸውንም መብላት የለብንም። የቲምን በመርዳት ላይ የተሰማሩትን ወንድምና እህት አላህ ወሮታና አጸፌታውን፥ ምንዳና ትሩፋቱን በጀነቱል ፈርደውስ ይወፍቃቸው! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሐዲስ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
"ሐዲስ" حَدِيث የሚለው ቃል "ሐደሰ" حَدَّثَ ማለትም "ተናገረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ንግግር" ማለት ነው፦
53፥59 *"ከዚህ ንግግር ትደነቃላችሁን?"* أَفَمِنْ هَـٰذَا الْحَدِيثِ تَعْجَبُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ንግግር" ለሚለው የተቀመጠው ቃል "ሐዲስ" حَدِيث መሆኑ ልብ በል። እዚህ ድረስ የሐዲስ ቃል ምን ማለት እንሆነ በግርድፉና በሌጣው ካየን ዘንዳ ነቢያችን"ﷺ" በዐቂዳህ እና በፊቅህ ነጥብ ላይ የሚናገሩት ንግግር ሁሉ ወሕይ ነው፦
53፥3 *ከልብ ወለድም አይናገርም*፡፡ وَمَا يَنطِقُ عَنِ الْهَوَىٰ
53፥4 *እርሱ ንግግሩ የሚወረድ ወሕይ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْيٌ يُوحَىٰ
“ወሕይ” وَحْي የሚለው ቃል “አውሓ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው። ነቢያችን"ﷺ" የሚያስጠነቅቁት በተወረደላቸው ወሕይ ብቻ ነው፦
21፥45 *«የማስጠነቅቃችሁ በተወረደልኝ ወሕይ ብቻ ነው*፡፡ ግን ደንቆሮዎች በሚስፈራሩ ጊዜ ጥሪን አይሰሙም» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا أُنذِرُكُم بِالْوَحْيِ ۚ وَلَا يَسْمَعُ الصُّمُّ الدُّعَاءَ إِذَا مَا يُنذَرُونَ
ነቢያችን"ﷺ" በግል አመለካከታችሁ የሚሰጡት አስተያየት ግን ወሕይ ሳይሆን የወቅቱን ባህሉን፣ ወጉን፣ ትውፊቱን ያማከለ ጥሩ ምክር ነው፥ ይህ ዲናዊ እስካልሆነ ድረስ እንደ አመለካከት እንይዘዋለን እንጂ ዐቂዳህ እና ፊቅህ አይመሠረትበትም፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 43, ሐዲስ 185
ራፊዕ ኢብኑ ኸዲጅ እንደተረከልኝ፦ "ነቢዩ"ﷺ" ወደ መዲና ሲመጡ ሰዎች ዛፍ እየቆረጡ ነበር። እርሳቸው፦ *"ምን እያረጋችሁ ነው? ብለው አሉ፥ እነርሱም፦ "እየቆረጥናቸው ነው" አሉ። እርሳቸውም፦ "ያንን ባታደርጉ ለእናንተ ጥሩ ይሆናል" አሉ። እነርሱም ይህን ልምምድ ተዉና የዘንባባም አነስተኛ ፍሬ ማፍራት ጀመሩ፥ ይህንን ጉዳይ ለነቢዩ አነሱት። ከዚያም እሳቸው፦ "እኔ ሰው ነኝ፥ እኔ ከዲናችሁ ስላለ ነገር ባዘዝኳችሁ ጊዜ ለመተግበር ውሰዱት፥ ነገር ግን እኔ ከግሌ አመለካከት ስላለ ነገር ባዘዝኳችሁ ጊዜ በአእምሯችሁ ያዙት፤ እኔ ሰው ነኝና"*። حَدَّثَنِي رَافِعُ بْنُ خَدِيجٍ، قَالَ قَدِمَ نَبِيُّ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَهُمْ يَأْبُرُونَ النَّخْلَ يَقُولُونَ يُلَقِّحُونَ النَّخْلَ فَقَالَ " مَا تَصْنَعُونَ " . قَالُوا كُنَّا نَصْنَعُهُ قَالَ " لَعَلَّكُمْ لَوْ لَمْ تَفْعَلُوا كَانَ خَيْرًا " . فَتَرَكُوهُ فَنَفَضَتْ أَوْ فَنَقَصَتْ - قَالَ - فَذَكَرُوا ذَلِكَ لَهُ فَقَالَ " إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ إِذَا أَمَرْتُكُمْ بِشَىْءٍ مِنْ دِينِكُمْ فَخُذُوا بِهِ وَإِذَا أَمَرْتُكُمْ بِشَىْءٍ مِنْ رَأْىٍ فَإِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ
"ያንን ባታደርጉ ለእናንተ ጥሩ ይሆናል" የግላቸው አመለካከት ነው። ከዚህ ሐዲስ የምንረዳው ከዲናዊ ውጪ ግላዊ አመለካከትን እንደ አንቀጸ-እምነት እና እንደ መርሕ መውሰድ እንደሌለብን ነው። አምላካችን አላህ ነቢያችን"ﷺ" እንዲያስጠነቅቁ ቁርኣን እና ሐዲስ አውርዷል፦
4፥113 *"አላህም በአንተ ላይ መጽሐፍን እና ጥበብን አወረደ፡፡ የማታውቀውንም ሁሉ አስተማረህ"*፡፡ የአላህም ችሮታ በአንተ ላይ ታላቅ ነው፡፡ وَأَنزَلَ اللَّهُ عَلَيْكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَعَلَّمَكَ مَا لَمْ تَكُن تَعْلَمُ ۚ وَكَانَ فَضْلُ اللَّهِ عَلَيْكَ عَظِيمًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ኪታብ" كِتَاب የተባለው የአላህ ንግግር ቁርኣን ሲሆን "ሒክማህ" حِكْمَة የተባለው የነቢያችን"ﷺ" ሡናህ ነው፥ በኪታብ እና በሒክማህ መካከል "ወ" وَ የሚል መስተጻምር ቁርኣን እና ሡናህ ሁለት ጉዳዮች እንደሆነ አብክሮና አዘክሮ ያሳያል። "አወረደ" የሚለውም ቃል ቁርኣን እና ሡናህ የተወረዱ ወሕይ መሆናቸው ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 9
አል-ሚቅዳም ኢብኑ መዕዲከሪብ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ለእኔ መጽሐፍ እና መሰሉን ተሰቶኛል"*። عَنِ الْمِقْدَامِ بْنِ مَعْدِيكَرِبَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ " أَلاَ إِنِّي أُوتِيتُ الْكِتَابَ وَمِثْلَهُ
"ሚስለሁ" مِثْلَهُ የሚለው ቃል ይሰመርበት። የአላህ ንግግር ቁርኣን ሆነ የቁርኣን አተገባበር ሐዲስ ከአላህ የተሰጡ መሆናቸው ይህ ሐዲስ አስረግጦና ረግጦ ያስረዳል። ቁርኣን ልክ እንደ ዐብይ ዕቅድ"master plan" ነው፥ ዐብይ ዕቅድ የአንድ ቤት ጥቅል ማብራሪያ ነው። ሡናህ ደግሞ ዝርዝር"specification" ነው፥ ዝርዝር መግለጫ የአንድ ቤት ተናጥል ማብራሪያ ነው። "ሡናህ" سُنَّة ማለት "መንገድ" "ዘይቤ" "ወግ" "ፈለግ" ማለት ነው፥ የቁርኣን ዘይቤና ወጉ የሚገኘው የመልእክተኛው ፈለግ በመከተል ነው፦
33፥21 ለእናንተ አላህን እና የመጨረሻውን ቀን የሚከጅል ለሆነ ሰው፣ አላህንም በብዙ ለሚያወሳ *በአላህ መልዕክተኛ መልካም መከተል አላችሁ*፡፡ لَّقَدْ كَانَ لَكُمْ فِي رَسُولِ اللَّهِ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ وَذَكَرَ اللَّهَ كَثِيرًا
መልእክተኛው ቁርኣንን እንዴት እንደምንረዳውና እንደምንተገብረው ያብራሩት ትእዛዝ ከአላህ የመጣ ወሕይ ነው፥ መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፦
4፥80 *"መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ"*፡፡ ከትእዛዝም የሸሸ ሰው አያሳስብህ፡፡ በእነርሱ ላይ ጠባቂ አድርገን አላክንህምና፡፡ مَّن يُطِعِ الرَّسُولَ فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ ۖ وَمَن تَوَلَّىٰ فَمَا أَرْسَلْنَاكَ عَلَيْهِمْ حَفِيظًا
47፥33 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"አላህን ታዘዙ፥ መልክተኛውንም ታዘዙ"*፡፡ ሥራዎቻችሁንም አታበላሹ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَلَا تُبْطِلُوا أَعْمَالَكُمْ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
"ሐዲስ" حَدِيث የሚለው ቃል "ሐደሰ" حَدَّثَ ማለትም "ተናገረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ንግግር" ማለት ነው፦
53፥59 *"ከዚህ ንግግር ትደነቃላችሁን?"* أَفَمِنْ هَـٰذَا الْحَدِيثِ تَعْجَبُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ንግግር" ለሚለው የተቀመጠው ቃል "ሐዲስ" حَدِيث መሆኑ ልብ በል። እዚህ ድረስ የሐዲስ ቃል ምን ማለት እንሆነ በግርድፉና በሌጣው ካየን ዘንዳ ነቢያችን"ﷺ" በዐቂዳህ እና በፊቅህ ነጥብ ላይ የሚናገሩት ንግግር ሁሉ ወሕይ ነው፦
53፥3 *ከልብ ወለድም አይናገርም*፡፡ وَمَا يَنطِقُ عَنِ الْهَوَىٰ
53፥4 *እርሱ ንግግሩ የሚወረድ ወሕይ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْيٌ يُوحَىٰ
“ወሕይ” وَحْي የሚለው ቃል “አውሓ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው። ነቢያችን"ﷺ" የሚያስጠነቅቁት በተወረደላቸው ወሕይ ብቻ ነው፦
21፥45 *«የማስጠነቅቃችሁ በተወረደልኝ ወሕይ ብቻ ነው*፡፡ ግን ደንቆሮዎች በሚስፈራሩ ጊዜ ጥሪን አይሰሙም» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا أُنذِرُكُم بِالْوَحْيِ ۚ وَلَا يَسْمَعُ الصُّمُّ الدُّعَاءَ إِذَا مَا يُنذَرُونَ
ነቢያችን"ﷺ" በግል አመለካከታችሁ የሚሰጡት አስተያየት ግን ወሕይ ሳይሆን የወቅቱን ባህሉን፣ ወጉን፣ ትውፊቱን ያማከለ ጥሩ ምክር ነው፥ ይህ ዲናዊ እስካልሆነ ድረስ እንደ አመለካከት እንይዘዋለን እንጂ ዐቂዳህ እና ፊቅህ አይመሠረትበትም፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 43, ሐዲስ 185
ራፊዕ ኢብኑ ኸዲጅ እንደተረከልኝ፦ "ነቢዩ"ﷺ" ወደ መዲና ሲመጡ ሰዎች ዛፍ እየቆረጡ ነበር። እርሳቸው፦ *"ምን እያረጋችሁ ነው? ብለው አሉ፥ እነርሱም፦ "እየቆረጥናቸው ነው" አሉ። እርሳቸውም፦ "ያንን ባታደርጉ ለእናንተ ጥሩ ይሆናል" አሉ። እነርሱም ይህን ልምምድ ተዉና የዘንባባም አነስተኛ ፍሬ ማፍራት ጀመሩ፥ ይህንን ጉዳይ ለነቢዩ አነሱት። ከዚያም እሳቸው፦ "እኔ ሰው ነኝ፥ እኔ ከዲናችሁ ስላለ ነገር ባዘዝኳችሁ ጊዜ ለመተግበር ውሰዱት፥ ነገር ግን እኔ ከግሌ አመለካከት ስላለ ነገር ባዘዝኳችሁ ጊዜ በአእምሯችሁ ያዙት፤ እኔ ሰው ነኝና"*። حَدَّثَنِي رَافِعُ بْنُ خَدِيجٍ، قَالَ قَدِمَ نَبِيُّ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَهُمْ يَأْبُرُونَ النَّخْلَ يَقُولُونَ يُلَقِّحُونَ النَّخْلَ فَقَالَ " مَا تَصْنَعُونَ " . قَالُوا كُنَّا نَصْنَعُهُ قَالَ " لَعَلَّكُمْ لَوْ لَمْ تَفْعَلُوا كَانَ خَيْرًا " . فَتَرَكُوهُ فَنَفَضَتْ أَوْ فَنَقَصَتْ - قَالَ - فَذَكَرُوا ذَلِكَ لَهُ فَقَالَ " إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ إِذَا أَمَرْتُكُمْ بِشَىْءٍ مِنْ دِينِكُمْ فَخُذُوا بِهِ وَإِذَا أَمَرْتُكُمْ بِشَىْءٍ مِنْ رَأْىٍ فَإِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ
"ያንን ባታደርጉ ለእናንተ ጥሩ ይሆናል" የግላቸው አመለካከት ነው። ከዚህ ሐዲስ የምንረዳው ከዲናዊ ውጪ ግላዊ አመለካከትን እንደ አንቀጸ-እምነት እና እንደ መርሕ መውሰድ እንደሌለብን ነው። አምላካችን አላህ ነቢያችን"ﷺ" እንዲያስጠነቅቁ ቁርኣን እና ሐዲስ አውርዷል፦
4፥113 *"አላህም በአንተ ላይ መጽሐፍን እና ጥበብን አወረደ፡፡ የማታውቀውንም ሁሉ አስተማረህ"*፡፡ የአላህም ችሮታ በአንተ ላይ ታላቅ ነው፡፡ وَأَنزَلَ اللَّهُ عَلَيْكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَعَلَّمَكَ مَا لَمْ تَكُن تَعْلَمُ ۚ وَكَانَ فَضْلُ اللَّهِ عَلَيْكَ عَظِيمًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ኪታብ" كِتَاب የተባለው የአላህ ንግግር ቁርኣን ሲሆን "ሒክማህ" حِكْمَة የተባለው የነቢያችን"ﷺ" ሡናህ ነው፥ በኪታብ እና በሒክማህ መካከል "ወ" وَ የሚል መስተጻምር ቁርኣን እና ሡናህ ሁለት ጉዳዮች እንደሆነ አብክሮና አዘክሮ ያሳያል። "አወረደ" የሚለውም ቃል ቁርኣን እና ሡናህ የተወረዱ ወሕይ መሆናቸው ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 9
አል-ሚቅዳም ኢብኑ መዕዲከሪብ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ለእኔ መጽሐፍ እና መሰሉን ተሰቶኛል"*። عَنِ الْمِقْدَامِ بْنِ مَعْدِيكَرِبَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ " أَلاَ إِنِّي أُوتِيتُ الْكِتَابَ وَمِثْلَهُ
"ሚስለሁ" مِثْلَهُ የሚለው ቃል ይሰመርበት። የአላህ ንግግር ቁርኣን ሆነ የቁርኣን አተገባበር ሐዲስ ከአላህ የተሰጡ መሆናቸው ይህ ሐዲስ አስረግጦና ረግጦ ያስረዳል። ቁርኣን ልክ እንደ ዐብይ ዕቅድ"master plan" ነው፥ ዐብይ ዕቅድ የአንድ ቤት ጥቅል ማብራሪያ ነው። ሡናህ ደግሞ ዝርዝር"specification" ነው፥ ዝርዝር መግለጫ የአንድ ቤት ተናጥል ማብራሪያ ነው። "ሡናህ" سُنَّة ማለት "መንገድ" "ዘይቤ" "ወግ" "ፈለግ" ማለት ነው፥ የቁርኣን ዘይቤና ወጉ የሚገኘው የመልእክተኛው ፈለግ በመከተል ነው፦
33፥21 ለእናንተ አላህን እና የመጨረሻውን ቀን የሚከጅል ለሆነ ሰው፣ አላህንም በብዙ ለሚያወሳ *በአላህ መልዕክተኛ መልካም መከተል አላችሁ*፡፡ لَّقَدْ كَانَ لَكُمْ فِي رَسُولِ اللَّهِ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ وَذَكَرَ اللَّهَ كَثِيرًا
መልእክተኛው ቁርኣንን እንዴት እንደምንረዳውና እንደምንተገብረው ያብራሩት ትእዛዝ ከአላህ የመጣ ወሕይ ነው፥ መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፦
4፥80 *"መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ"*፡፡ ከትእዛዝም የሸሸ ሰው አያሳስብህ፡፡ በእነርሱ ላይ ጠባቂ አድርገን አላክንህምና፡፡ مَّن يُطِعِ الرَّسُولَ فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ ۖ وَمَن تَوَلَّىٰ فَمَا أَرْسَلْنَاكَ عَلَيْهِمْ حَفِيظًا
47፥33 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"አላህን ታዘዙ፥ መልክተኛውንም ታዘዙ"*፡፡ ሥራዎቻችሁንም አታበላሹ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَلَا تُبْطِلُوا أَعْمَالَكُمْ
"አላህን ታዘዙ" ሲል አላህ በቁርኣን ያዘዘውን ትእዛዝ ሲሆን "መልክተኛውንም ታዘዙ" ሲል ደግሞ መልእክተኛው በሐዲስ ያዘዙንን ትእዛዝ ነው፥ "መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ" የሚለው ይህንኑ ሡናህ ዋቢና ታሳቢ ያደረገ ነው፦
29፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
ታዲያ ቁርኣን እና ሐዲስ ልዩነቱ ምንድን ነው? አዎ! ቁርኣን ለፍዙ ሆነ መዕናው የአላህ ነው፥ ሐዲስ ግን ለፍዙ የነቢያችን"ﷺ" ሲሆን ማዕናው የአላህ ነው። "ለፍዝ" لَفْظ ማለት "ቃል"Verbatim" ማለት ሲሆን "መዕና" مَعْنًى ማለት "መልእክት" "እሳቤ" "አሳብ"notion" ማለት ነው። የቁርኣን ተናጋሪ አላህ ብቻ ነው፥ ቃሉም የወከለው መልእክቱ፣ "እሳቤው፣ አሳቡ የራሱ ነው። ሐዲስ ደግሞ መልእክቱ፣ "እሳቤው፣ አሳቡ የአላህ ሲሆን ቃሉ ግን የራሳቸው የነቢያችን"ﷺ" ነው። አላህ የሐዲስን መልእክት ሲያወርድላቸው እሳቸው በራሳቸው ባህል፣ ወግ፣ ልምድ፣ ክህሎት፣ ትውፊት ያብራሩታል።
ስለዚህ አንድ ሙሥሊም በአላህ እና በመጨረሻ ቀን የሚያምን የሚያከራክር ጉዳይ ሲኖረው ጉዳዩን ወደ አላህ ቁርኣን እና ወደ መልእክተኛው ሐዲስ ያመጣዋል፥ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው፦
4፥59 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ መልክተኛውን እና ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ *"በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት፡፡ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا
60፥6 *"ለእናንተ አላህን እና የመጨረሻውን ቀን ለሚፈራ ሰው በእነርሱ መልካም መከተል አላችሁ"*፡፡ የሚዞርም ሰው ራሱን ይጎዳል፡፡ አላህ ተብቃቂው ምስጉኑ እርሱ ብቻ ነውና፡፡ لَقَدْ كَانَ لَكُمْ فِيهِمْ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ ۚ وَمَن يَتَوَلَّ فَإِنَّ اللَّهَ هُوَ الْغَنِيُّ الْحَمِيدُ
በአላህ የሚያምን አላህ በልቤ ያለውን ያውቃል፣ የምናገረውን ይሰማል፣ የማደርገውን ያያል ብሎ አላህን ይፈራል፥ በመጨረሻው ቀን የሚያምን አላህ በትንሳኤ ቀን ይተሳሰበኛል፣ ለምሠራው ይጠይቀኛ፣ ለማደርገው እኩይ ሥራ ይቀጣኛል ብሎ ያንን ቀን ይፈራል። አላህን እና የመጨረሻውን ቀን ለሚፈራ ሰው በእነርሱ መልካም መከተል አለው፥ "በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት" ማለት ዝንባሌን መከተል ትተት የሚያከራክረውን ጉዳይ ወደ ቁርኣን እና ወደ ሐዲስ መመለስ ነው። ከጌታችን አላህ ወደ እኛ የተወረደውን ቁርኣን እና ሡናህ ብቻ መከተል ነው፥ ዝንባሌን መከተል ግን ጉንጭ አልፋ ንትርክ እና የጨባራ ተስካር ነው፦
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*፡፡ ከአላህም ሌላ ረዳቶችን አትከተሉ፡፡ ጥቂትን ብቻ ትገሰጻላችሁ፡፡ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ وَلَا تَتَّبِعُوا مِن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ ۗ قَلِيلًا مَّا تَذَكَّرُونَ
5፥49 *"በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ፡፡ ዝንባሌአቸውንም አትከተል"*፡፡ وَأَنِ احْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَهُمْ
አምላካችን አላህ ዝንባሌአችንን ከመከተል ይጠብቀን፥ ቁርኣንን እና ሐዲስን ብቻ የምንከተል ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
29፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
ታዲያ ቁርኣን እና ሐዲስ ልዩነቱ ምንድን ነው? አዎ! ቁርኣን ለፍዙ ሆነ መዕናው የአላህ ነው፥ ሐዲስ ግን ለፍዙ የነቢያችን"ﷺ" ሲሆን ማዕናው የአላህ ነው። "ለፍዝ" لَفْظ ማለት "ቃል"Verbatim" ማለት ሲሆን "መዕና" مَعْنًى ማለት "መልእክት" "እሳቤ" "አሳብ"notion" ማለት ነው። የቁርኣን ተናጋሪ አላህ ብቻ ነው፥ ቃሉም የወከለው መልእክቱ፣ "እሳቤው፣ አሳቡ የራሱ ነው። ሐዲስ ደግሞ መልእክቱ፣ "እሳቤው፣ አሳቡ የአላህ ሲሆን ቃሉ ግን የራሳቸው የነቢያችን"ﷺ" ነው። አላህ የሐዲስን መልእክት ሲያወርድላቸው እሳቸው በራሳቸው ባህል፣ ወግ፣ ልምድ፣ ክህሎት፣ ትውፊት ያብራሩታል።
ስለዚህ አንድ ሙሥሊም በአላህ እና በመጨረሻ ቀን የሚያምን የሚያከራክር ጉዳይ ሲኖረው ጉዳዩን ወደ አላህ ቁርኣን እና ወደ መልእክተኛው ሐዲስ ያመጣዋል፥ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው፦
4፥59 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ መልክተኛውን እና ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ *"በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት፡፡ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا
60፥6 *"ለእናንተ አላህን እና የመጨረሻውን ቀን ለሚፈራ ሰው በእነርሱ መልካም መከተል አላችሁ"*፡፡ የሚዞርም ሰው ራሱን ይጎዳል፡፡ አላህ ተብቃቂው ምስጉኑ እርሱ ብቻ ነውና፡፡ لَقَدْ كَانَ لَكُمْ فِيهِمْ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ ۚ وَمَن يَتَوَلَّ فَإِنَّ اللَّهَ هُوَ الْغَنِيُّ الْحَمِيدُ
በአላህ የሚያምን አላህ በልቤ ያለውን ያውቃል፣ የምናገረውን ይሰማል፣ የማደርገውን ያያል ብሎ አላህን ይፈራል፥ በመጨረሻው ቀን የሚያምን አላህ በትንሳኤ ቀን ይተሳሰበኛል፣ ለምሠራው ይጠይቀኛ፣ ለማደርገው እኩይ ሥራ ይቀጣኛል ብሎ ያንን ቀን ይፈራል። አላህን እና የመጨረሻውን ቀን ለሚፈራ ሰው በእነርሱ መልካም መከተል አለው፥ "በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት" ማለት ዝንባሌን መከተል ትተት የሚያከራክረውን ጉዳይ ወደ ቁርኣን እና ወደ ሐዲስ መመለስ ነው። ከጌታችን አላህ ወደ እኛ የተወረደውን ቁርኣን እና ሡናህ ብቻ መከተል ነው፥ ዝንባሌን መከተል ግን ጉንጭ አልፋ ንትርክ እና የጨባራ ተስካር ነው፦
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*፡፡ ከአላህም ሌላ ረዳቶችን አትከተሉ፡፡ ጥቂትን ብቻ ትገሰጻላችሁ፡፡ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ وَلَا تَتَّبِعُوا مِن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ ۗ قَلِيلًا مَّا تَذَكَّرُونَ
5፥49 *"በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ፡፡ ዝንባሌአቸውንም አትከተል"*፡፡ وَأَنِ احْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَهُمْ
አምላካችን አላህ ዝንባሌአችንን ከመከተል ይጠብቀን፥ ቁርኣንን እና ሐዲስን ብቻ የምንከተል ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የቁርኣን አወራረድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥106 *ቁርአንንም በሰዎች ላይ ሆነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፥ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*። وَقُرْآنًا فَرَقْنَاهُ لِتَقْرَأَهُ عَلَى النَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍ وَنَزَّلْنَاهُ تَنزِيلًا
“ኑዙል” نُزُل ማለት “አወራረድ” ማለት ሲሆን “ተንዚል” تَنزِيل ማለት ደግሞ “የተወረደ”Revelation” ማለት ነው፤ ሁለቱም ቃላት “አንዘለ” أَنْزَلَ ወይም “ነዝዘለ” نَزَّلَ ማለትም “አወረደ” ወይም “ገለጠ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጡ ናቸው። የቁርኣን አወራረዱ ሁለት አይነት ነው፤ አንዱ በጠቅላላ አንድ ጊዜ ከለውሐል መሕፉዝ ማለትም ከተጠበቀው ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ሲሆን ሁለተኛው ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነብያችን”ﷺ” ልብ ቀስ በቀስ ለ 23 ዓመት ወረደ፤ ይህንን ጥልልና ጥንፍፍ አርገን እንመልከት።
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ወደ እልቅና ቤት የወረደበት ወር ስለሆነ ነው። ቁርኣን በዚህ ወር ውስጥ በአንድ በተባረከች ሌሊት በጠቅላላ አንድ ጊዜ ወርዷል፥ ይህም አወራረድ “ጁምለተን ዋሒዳህ” جُمْلَةً وَاحِدَةً ይባላል፦
2፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 2፥185
በሠዒድ ኢብኑ ጀሪር ሪዋያህ ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ *”ቁርኣን በአንድ ጊዜ የተወረደበት በረመዳን ወር ወደ ቅርቢቱ ሰማይ በሚገኘው ወደ በይቱል ዒዛህ ነው። ከዚያም የሰዎችን ጥያቄ ለመመለስ ወደ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ቀስ በቀስ ለ 23 ዓመታት ወረደ”*።
በዒክራማህ ሪዋያህ ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ *”ቁርኣን በረመዳን ወር በለይለቱል ቀድር ወደ ቅርቢቱ ሰማይ አንዴ በጠቅላላ ሆኖ ወርዷል”*።
وفي رواية سعيد بن جبير ، عن ابن عباس قال : أنزل القرآن في النصف من شهر رمضان إلى سماء الدنيا فجعل في بيت العزة ، ثم أنزل على رسول الله صلى الله عليه وسلم في عشرين سنة لجواب كلام الناس
وفي رواية عكرمة ، عن ابن عباس ، قال : نزل القرآن في شهر رمضان في ليلة القدر إلى هذه السماء الدنيا جملة واحدة
44፥3 *”እኛ ቁርኣኑን በተባረከች ሌሊት ውስጥ አወረድነው፡፡ እኛ አስጠንቃቂዎች ነበርንና”*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةٍ مُّبَارَكَةٍ ۚ إِنَّا كُنَّا مُنذِرِينَ
“አወረድነው” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አንዘልናሁ” أَنْزَلْنَاهُ ሲሆን “አንዘለ” أَنْزَلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል በቁርኣን ቋንቋ በአንድ ጊዜ መውረድን ያመለክታል። አምላካችን አላህ ምን ጥሩ ነገር እና ምን መጥፎ ነገር እንዳለ ያስጠነቅቃል። ይህቺ ሌሊት የተባረከች ስለሆነች “ለይለቱል ሙባረካህ” لَيْلَةٍ مُّبَارَكَة ተብላለች፥ በሌላ አንቀጽ ላይ ደግሞ “ለይለቱል ቀድር” لَيْلَةُ الْقَدْر ማለትም “የመወሰኛይቱ ሌሊት” ተብላለች፦
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነቢያችን”ﷺ” ልብ ሲወርድ አወራረድ የሚጀምረው ከሱረቱል ዐለቅ 96፥1-5 ሲሆን የሚጠናቀቅ ደግሞ በሱረቱል በቀራህ 2፥281 ነው። ግን ወሕይ በ 40 ዓመታቸው መውረድ ሲጀምር የተጀመረው በረመዳን ወር ሲሆን ቀኑ ደግሞ ሰኞ ነው፦
ኢማም ሙስሊም: መጽሐፍ 13, ሐዲስ 256
አቢ ቀታደህ አንሷሪይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሰኞ ቀን ስለሚጾምበት ተጠየቁ፤ እርሳቸውም፦ “የተወለድኩበት እና ወሕይ የወረደልኝ ቀን ነው” አሉ*። عَنْ أَبِي قَتَادَةَ الأَنْصَارِيِّ، رضى الله عنه أَنَّرَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم سُئِلَ عَنْ صَوْمِ الاِثْنَيْنِ فَقَالَ “ فِيهِ وُلِدْتُ وَفِيهِ أُنْزِلَ عَلَىَّ ” .
ቁርኣን ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነብያችን”ﷺ” ልብ በጨረቃ አቆጣጠር ከ 610 ዓመተ-ልደት እስከ 632 ዓመተ-ልደት ለ 23 ዓመት ቀስ በቀስ ወረደ፤ ለ 13 ዓመት 86 ሱራዎች በመካ ሲሆን 28 ደግሞ የወረዱት ለ 10 ዓመት በመዲና ነው፣ ይህ ወሕይ በ 40 ዓመታቸው ጀምሮ በ 63 ዓመታቸው ቀስ በቀስ ወረደ፤ ይህም ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ አወራረዱ “ተርቲል” تَرْتِيل ይባላል፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 63, ሐዲስ 128
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” በ 40 ዓመታቸው ወሕይ መቀበል ጀመሩ፤ በመካ 13 ዓመት ወሕይ እየተቀበሉ ቆይተው ከዚያ ተሰደው እንደ ስደተኛ 10 ዓመት ቆይተው በ 63 ዓመታቸው በሆነ ጊዜ ሞተዋል*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ بُعِثَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم لأَرْبَعِينَ سَنَةً، فَمَكُثَ بِمَكَّةَ ثَلاَثَ عَشْرَةَ سَنَةً يُوحَى إِلَيْهِ، ثُمَّ أُمِرَ بِالْهِجْرَةِ فَهَاجَرَ عَشْرَ سِنِينَ، وَمَاتَ وَهُوَ ابْنُ ثَلاَثٍ وَسِتِّينَ.
25፥32 እነዚያ የካዱትም *«ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
17፥106 *ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፤ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*፡፡ وَقُرْءَانًۭا فَرَقْنَٰهُ لِتَقْرَأَهُۥ عَلَى ٱلنَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍۢ وَنَزَّلْنَٰهُ تَنزِيلًۭا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥106 *ቁርአንንም በሰዎች ላይ ሆነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፥ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*። وَقُرْآنًا فَرَقْنَاهُ لِتَقْرَأَهُ عَلَى النَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍ وَنَزَّلْنَاهُ تَنزِيلًا
“ኑዙል” نُزُل ማለት “አወራረድ” ማለት ሲሆን “ተንዚል” تَنزِيل ማለት ደግሞ “የተወረደ”Revelation” ማለት ነው፤ ሁለቱም ቃላት “አንዘለ” أَنْزَلَ ወይም “ነዝዘለ” نَزَّلَ ማለትም “አወረደ” ወይም “ገለጠ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጡ ናቸው። የቁርኣን አወራረዱ ሁለት አይነት ነው፤ አንዱ በጠቅላላ አንድ ጊዜ ከለውሐል መሕፉዝ ማለትም ከተጠበቀው ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ሲሆን ሁለተኛው ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነብያችን”ﷺ” ልብ ቀስ በቀስ ለ 23 ዓመት ወረደ፤ ይህንን ጥልልና ጥንፍፍ አርገን እንመልከት።
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ወደ እልቅና ቤት የወረደበት ወር ስለሆነ ነው። ቁርኣን በዚህ ወር ውስጥ በአንድ በተባረከች ሌሊት በጠቅላላ አንድ ጊዜ ወርዷል፥ ይህም አወራረድ “ጁምለተን ዋሒዳህ” جُمْلَةً وَاحِدَةً ይባላል፦
2፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 2፥185
በሠዒድ ኢብኑ ጀሪር ሪዋያህ ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ *”ቁርኣን በአንድ ጊዜ የተወረደበት በረመዳን ወር ወደ ቅርቢቱ ሰማይ በሚገኘው ወደ በይቱል ዒዛህ ነው። ከዚያም የሰዎችን ጥያቄ ለመመለስ ወደ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ቀስ በቀስ ለ 23 ዓመታት ወረደ”*።
በዒክራማህ ሪዋያህ ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ *”ቁርኣን በረመዳን ወር በለይለቱል ቀድር ወደ ቅርቢቱ ሰማይ አንዴ በጠቅላላ ሆኖ ወርዷል”*።
وفي رواية سعيد بن جبير ، عن ابن عباس قال : أنزل القرآن في النصف من شهر رمضان إلى سماء الدنيا فجعل في بيت العزة ، ثم أنزل على رسول الله صلى الله عليه وسلم في عشرين سنة لجواب كلام الناس
وفي رواية عكرمة ، عن ابن عباس ، قال : نزل القرآن في شهر رمضان في ليلة القدر إلى هذه السماء الدنيا جملة واحدة
44፥3 *”እኛ ቁርኣኑን በተባረከች ሌሊት ውስጥ አወረድነው፡፡ እኛ አስጠንቃቂዎች ነበርንና”*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةٍ مُّبَارَكَةٍ ۚ إِنَّا كُنَّا مُنذِرِينَ
“አወረድነው” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አንዘልናሁ” أَنْزَلْنَاهُ ሲሆን “አንዘለ” أَنْزَلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል በቁርኣን ቋንቋ በአንድ ጊዜ መውረድን ያመለክታል። አምላካችን አላህ ምን ጥሩ ነገር እና ምን መጥፎ ነገር እንዳለ ያስጠነቅቃል። ይህቺ ሌሊት የተባረከች ስለሆነች “ለይለቱል ሙባረካህ” لَيْلَةٍ مُّبَارَكَة ተብላለች፥ በሌላ አንቀጽ ላይ ደግሞ “ለይለቱል ቀድር” لَيْلَةُ الْقَدْر ማለትም “የመወሰኛይቱ ሌሊት” ተብላለች፦
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነቢያችን”ﷺ” ልብ ሲወርድ አወራረድ የሚጀምረው ከሱረቱል ዐለቅ 96፥1-5 ሲሆን የሚጠናቀቅ ደግሞ በሱረቱል በቀራህ 2፥281 ነው። ግን ወሕይ በ 40 ዓመታቸው መውረድ ሲጀምር የተጀመረው በረመዳን ወር ሲሆን ቀኑ ደግሞ ሰኞ ነው፦
ኢማም ሙስሊም: መጽሐፍ 13, ሐዲስ 256
አቢ ቀታደህ አንሷሪይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሰኞ ቀን ስለሚጾምበት ተጠየቁ፤ እርሳቸውም፦ “የተወለድኩበት እና ወሕይ የወረደልኝ ቀን ነው” አሉ*። عَنْ أَبِي قَتَادَةَ الأَنْصَارِيِّ، رضى الله عنه أَنَّرَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم سُئِلَ عَنْ صَوْمِ الاِثْنَيْنِ فَقَالَ “ فِيهِ وُلِدْتُ وَفِيهِ أُنْزِلَ عَلَىَّ ” .
ቁርኣን ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነብያችን”ﷺ” ልብ በጨረቃ አቆጣጠር ከ 610 ዓመተ-ልደት እስከ 632 ዓመተ-ልደት ለ 23 ዓመት ቀስ በቀስ ወረደ፤ ለ 13 ዓመት 86 ሱራዎች በመካ ሲሆን 28 ደግሞ የወረዱት ለ 10 ዓመት በመዲና ነው፣ ይህ ወሕይ በ 40 ዓመታቸው ጀምሮ በ 63 ዓመታቸው ቀስ በቀስ ወረደ፤ ይህም ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ አወራረዱ “ተርቲል” تَرْتِيل ይባላል፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 63, ሐዲስ 128
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” በ 40 ዓመታቸው ወሕይ መቀበል ጀመሩ፤ በመካ 13 ዓመት ወሕይ እየተቀበሉ ቆይተው ከዚያ ተሰደው እንደ ስደተኛ 10 ዓመት ቆይተው በ 63 ዓመታቸው በሆነ ጊዜ ሞተዋል*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ بُعِثَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم لأَرْبَعِينَ سَنَةً، فَمَكُثَ بِمَكَّةَ ثَلاَثَ عَشْرَةَ سَنَةً يُوحَى إِلَيْهِ، ثُمَّ أُمِرَ بِالْهِجْرَةِ فَهَاجَرَ عَشْرَ سِنِينَ، وَمَاتَ وَهُوَ ابْنُ ثَلاَثٍ وَسِتِّينَ.
25፥32 እነዚያ የካዱትም *«ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
17፥106 *ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፤ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*፡፡ وَقُرْءَانًۭا فَرَقْنَٰهُ لِتَقْرَأَهُۥ عَلَى ٱلنَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍۢ وَنَزَّلْنَٰهُ تَنزِيلًۭا
“አወረድነው” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “ነዝዘልናሁ” نَزَّلْنَاهُ ሲሆን “ነዝዘለ” نَزَّلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል በቁርኣን ዐረቢኛ ቋንቋ ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ መውረድን ያመለክታል፤ እዚሁ አንቀጽ ላይ “ተንዚላ” تَنزِيلًۭا የሚለው የተንዚል ሌላኛው መደብ ነው፥ “ተንዚል” تَنزِيل የሚለው ቃል 15 ጊዜ ለቁርኣን ተጠቅሷል፦
26፥192 *እርሱም ቁርኣን በእርግጥ ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው*፡፡ وَإِنَّهُ لَتَنزِيلُ رَبِّ الْعَالَمِين
ከሱረቱል ዐለቅ 96፥1-5 እስከ ሱረቱል በቀራህ 2፥281 ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ ከዐለማቱ ጌታ ወደ ነቢያችን”ﷺ” ልብ ሲያወርድ የነበረው ጂብሪል ነው። አላህ ወደ ነብያት ወሕይ የሚያወርድበት መንገድ ሦስት ናቸው፤ እነርሱም፦ በራዕይ፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን ያወርዳል፦
42:51 ለሰው” አላህ *“በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም*፤ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” የሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው፤ ይህም የወህይ መልአክ ጂብሪል”አ.ሰ.” ነው፤ አላህ በሦስተኛው መንገድ ነው ቁርኣን ለነብያችን”ﷺ” ያወረደው፤ “መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ” የሚለው ይሰመርበት፤ ጂብሪልም መልአክ እንደመሆኑ መጠን ከአላህ ወደ ነብያችን”ﷺ” ቀልብ ቁርኣንን በአላህ ፈቃድ አውርዶታል፦
2፥97 ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ *እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
“በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና” የሚለው ሃይለ-ቃል እና “መልክተኛን መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ጅብሪል ተልኮ የመጣ መልአክ ነውና ከራሱ አመንጭቶ አይደለም ያወረደው፤ ከዛ ይልቅ ባይሆን ጅብሪል እራሱ የዙፋኑ ባለቤት በሆነው በአላህ ዘንድ የአላህ ባለሟል ነው፤ የአላህ ታማኝ መልእክተኛ ነው፦
81፥20 የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለቤት ዘንድ *ባለሟል* የኾነ፡፡ ذِى قُوَّةٍ عِندَ ذِى ٱلْعَرْشِ مَكِينٍۢ
81፥21 በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ *ታማኝ የኾነ ነው*፡፡ مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
ጂብሪል “ባለሟል” እና “ታማኝ” መባሉ በራሱ ላኪ እንዳለው ያሳያል፤ ላኪው አላህ፣ ተላኪው ጂብሪል፣ መልእክቱ ቁርአን ነው፤ ጂብሪል ታማኙ መንፈስ ሆኖ ከአላህ ዘንድ ቁርኣንን አውርዶታል፦
26፥193 እርሱን *ታማኙ መንፈስ* አወረደው፤ نَزَلَ بِهِ الرُّوحُ الْأَمِينُ
16፥102 እነዚያን ያመኑትን ለማረጋጋት ሙስሊሞቹንም ለመምራትና ለማብሰር *ቁርኣንን ቅዱሱ መንፈስ እውነተኛ ሲኾን ከጌታህ አወረደው* በላቸው፡፡ قُلْ نَزَّلَهُ رُوحُ الْقُدُسِ مِن رَّبِّكَ بِالْحَقِّ لِيُثَبِّتَ الَّذِينَ آمَنُوا وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُسْلِمِينَ
“ረቢከ” رَّبِّكَ ማለትም “ጌታህ” ከሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህ የሚያሳየው ታማኙ መንፈስ ከነብያችን”ﷺ” ጌታ ከአላህ በታማኝነት ቁርኣንን እንዳወረደው ነው፤ ስለዚህ ነው አላህ ስለ ጂብሪል ሲናገር፦ “ወደ ባሪያውም አላህ ያወረደውን አወረደ” ብሎ ያለው፦
53፥10 *ወደ ባሪያውም አላህ ያወረደውን አወረደ*፡፡ فَأَوْحَىٰ إِلَىٰ عَبْدِهِ مَا أَوْحَىٰ
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
26፥192 *እርሱም ቁርኣን በእርግጥ ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው*፡፡ وَإِنَّهُ لَتَنزِيلُ رَبِّ الْعَالَمِين
ከሱረቱል ዐለቅ 96፥1-5 እስከ ሱረቱል በቀራህ 2፥281 ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ ከዐለማቱ ጌታ ወደ ነቢያችን”ﷺ” ልብ ሲያወርድ የነበረው ጂብሪል ነው። አላህ ወደ ነብያት ወሕይ የሚያወርድበት መንገድ ሦስት ናቸው፤ እነርሱም፦ በራዕይ፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን ያወርዳል፦
42:51 ለሰው” አላህ *“በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም*፤ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” የሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው፤ ይህም የወህይ መልአክ ጂብሪል”አ.ሰ.” ነው፤ አላህ በሦስተኛው መንገድ ነው ቁርኣን ለነብያችን”ﷺ” ያወረደው፤ “መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ” የሚለው ይሰመርበት፤ ጂብሪልም መልአክ እንደመሆኑ መጠን ከአላህ ወደ ነብያችን”ﷺ” ቀልብ ቁርኣንን በአላህ ፈቃድ አውርዶታል፦
2፥97 ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ *እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
“በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና” የሚለው ሃይለ-ቃል እና “መልክተኛን መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ጅብሪል ተልኮ የመጣ መልአክ ነውና ከራሱ አመንጭቶ አይደለም ያወረደው፤ ከዛ ይልቅ ባይሆን ጅብሪል እራሱ የዙፋኑ ባለቤት በሆነው በአላህ ዘንድ የአላህ ባለሟል ነው፤ የአላህ ታማኝ መልእክተኛ ነው፦
81፥20 የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለቤት ዘንድ *ባለሟል* የኾነ፡፡ ذِى قُوَّةٍ عِندَ ذِى ٱلْعَرْشِ مَكِينٍۢ
81፥21 በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ *ታማኝ የኾነ ነው*፡፡ مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
ጂብሪል “ባለሟል” እና “ታማኝ” መባሉ በራሱ ላኪ እንዳለው ያሳያል፤ ላኪው አላህ፣ ተላኪው ጂብሪል፣ መልእክቱ ቁርአን ነው፤ ጂብሪል ታማኙ መንፈስ ሆኖ ከአላህ ዘንድ ቁርኣንን አውርዶታል፦
26፥193 እርሱን *ታማኙ መንፈስ* አወረደው፤ نَزَلَ بِهِ الرُّوحُ الْأَمِينُ
16፥102 እነዚያን ያመኑትን ለማረጋጋት ሙስሊሞቹንም ለመምራትና ለማብሰር *ቁርኣንን ቅዱሱ መንፈስ እውነተኛ ሲኾን ከጌታህ አወረደው* በላቸው፡፡ قُلْ نَزَّلَهُ رُوحُ الْقُدُسِ مِن رَّبِّكَ بِالْحَقِّ لِيُثَبِّتَ الَّذِينَ آمَنُوا وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُسْلِمِينَ
“ረቢከ” رَّبِّكَ ማለትም “ጌታህ” ከሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህ የሚያሳየው ታማኙ መንፈስ ከነብያችን”ﷺ” ጌታ ከአላህ በታማኝነት ቁርኣንን እንዳወረደው ነው፤ ስለዚህ ነው አላህ ስለ ጂብሪል ሲናገር፦ “ወደ ባሪያውም አላህ ያወረደውን አወረደ” ብሎ ያለው፦
53፥10 *ወደ ባሪያውም አላህ ያወረደውን አወረደ*፡፡ فَأَوْحَىٰ إِلَىٰ عَبْدِهِ مَا أَوْحَىٰ
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የአላህ ባሕርይ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥22 *የዐርሹ ጌታ አላህም "ከሚሉት" ሁሉ ጠራ*። فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
"ሲፋህ" صِفَة የሚለው ቃል "ወሰፈ" وَصَفَ ማለትም "ገጠለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ባሕርይ" ወይም "መገለጫ"description" ማለት ነው፥ የሲፋህ ብዙ ቁጥር "ሲፋት" صِفَات ነው፦
21፥22 *የዐርሹ ጌታ አላህም "ከሚሉት" ሁሉ ጠራ*። فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
43፥82 *የሰማያትና ምድር ጌታ የዙፋኑ ጌታ ከሚሉት ነገር ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ رَبِّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
37፥180 *የማሸነፍ ጌታ የሆነው ጌታህ "ከሚሉት" ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ رَبِّكَ رَبِّ الْعِزَّةِ عَمَّا يَصِفُونَ
"ከሚሉት" ለሚለው ቃል የገባው “የሲፉነ” يَصِفُونَ ሲሆን “ባሕርይ ካደረጉለት”they attribute” ማለት ነው፥ ፍጡራን ከወሰፉት ሲፋህ ሁሉ የጠራ ነው። “ሡብሓን” سُبْحَٰن የሚለው ቃል “ሠበሐ” سَبَّحَ ማለትም “አጠራ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስብሐት” ማለት ነው፥ “ተሥቢሕ” تَسْبِيح ማለት ደግሞ “ተስብሖት” ማለት ሲሆን አላህ ከወሰፉት የነውርና የጎደሎ ባሕርይ ማጥራት ነው። አላህ እራሱ በራሱ የእኔ ሲፋህ ይህ ነው ብሎ ከተናገረበት ውጪ ውድቅ ማድረግ ተስቢሕ ነው። እራሱን በራሱ ከገለጣቸው ባሕርይ መካከል ደግሞ እርሱ ከዐርሽ በላይ መሆኑ ነው፦
20፥5 እርሱ አር-ረሕማን ከዐርሹ ላይ *የተደላደለ* ነው። ٱلرَّحْمَٰنُ عَلَى ٱلْعَرْشِ ٱسْتَوَىٰ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የተደላደለ" ለሚለው ቃል የገባው “ኢሥተዋ” اسْتَوَىٰ ሲሆን የቋንቋ ሊሂቃን፦ "ኢሥተዋ" የሚለው ቃል በተለየየ ዓይነት ትርጉም ይመጣል" ይላሉ፤ ይህ ትርጉም ለሁለት ከፍለው ያዩታል፥ አንዱ “ሙቀየድ” ሲሆን ሌላው “ሙጥለቅ” ነው።
"ሙጥለቅ” مُطْلَق ማለትም “ያልተገደበ”un-restricted” ሆኖ ሲመጣ ነው፥ ለምሳሌ “ኢሥተዋ” ከሚለው ቃል በፊትና በኃላ ምንም መስተዋድድ ሳይመጣ ኢስተዋእ ሳይገደብ ሲቀር “በሰለ” “ተስተካከለ” “ሞላ” በሚል ቃል ይመጣል፦
28:14 ብርታቱንም በደረሰ እና *በተስተካከለ* ጊዜ ጥበብንና ዕውቀትን ሰጠነው፡፡ እንዲሁም መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُۥ وَٱسْتَوَىٰٓ ءَاتَيْنَٰهُ حُكْمًۭا وَعِلْمًۭا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِى ٱلْمُحْسِنِينَ
ሁለተኛው ደግሞ “ሙቀየድ” مُقَيَّد ማለትም “የተገደበ”restricted” ማለት ሲሆን “ኢሥተዋ” ከሚለው ቃል በፊትና በኃላ መስተዋድድ ሲመጣ ነው፥ ለምሳሌ "ኢሥተዋ" ከሚለው ቃል በኃላ “ኢላ” إِلَى ማለትም “ወደ” የሚለው መስተዋድድ ከመጣ “አሰበ” በሚል ይመጣል፦
2፥29 እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ *አሰበ*፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው። هُوَ ٱلَّذِى خَلَقَ لَكُم مَّا فِى ٱلْأَرْضِ جَمِيعًۭا ثُمَّ ٱسْتَوَىٰٓ إِلَى ٱلسَّمَآءِ فَسَوَّىٰهُنَّ سَبْعَ سَمَٰوَٰتٍۢ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَىْءٍ عَلِيمٌۭ
ነገር ግን ሱረቱ ጣሀ 20፥5 ላይ አላህ ከዐርሽ በላይ ለመሆኑ የዋለው “ኢሥተዋ” የሚለው ቃል ላይ “ዐላ” عَلَى በሚል መስተዋድድ መምጣቱ “ተዓላ” تَعَالَى ማለትም “ከፍ አለ” የሚል ትርጉም ይኖረዋል። የነቢያችን”ﷺ” የቅርብ ዘመድ እና ሶሐቢይ የሆነው ኢብኑ ዐባሥ ሲሆን የእርሱ ተማሪ ሙጃሂድ "ኢሥተዋ" የሚለውን “ዓላ” عَلاَ ማለትም "በላይ" በማለት ፈሥሮታል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 51 ኪታቡል ተውሒድ ባብ 22
ሙጃሂድም አለ፦ *”ኢሥተዋ” ማለት “ዓላ ዐለል ዐርሽ” ማለት ነው”*። وَقَالَ مُجَاهِدٌ: {اسْتَوَى} عَلاَ عَلَى الْعَرْشِ
አምላካችን አላህም እራሱን በሶስተኛ መደብ “አል-አዕላ” الْأَعْلَى መሆኑን ተናግሯል፦
87፥1 *ከሁሉ በላይ የሆነዉን* ጌታህን ስም አሞግሥ። سَبِّحِ ٱسْمَ رَبِّكَ ٱلْأَعْلَى
ይህም የሚያሳየው አላህ ከፍጥረት ሁሉ በላይ መሆኑን ነው፥ አላህ በፈጠረው ፍጥረታት ላይ ሁሉ የበላይ ታላቅ ስለሆነ እራሱን “አል-ዓሊይ” العَلِيّ ብሏል፦
42፥4 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፥ *እርሱም የሁሉ በላይ ታላቅ ነው”* لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۖ وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ
አላህ ከትልቁ ፍጥረት ከዐርሽ በላይ እንዴት እንደሚኖር ከይፊያው አልተገለጸም፤ “ከይፊያህ” كَيْفِيَّة ማለትም “እንዴትነት”howness ማለት ነው፦
አል-ኢሥቲዝካር መጽሐፍ 2, ቁጥር 529
ዐብደላህ ኢብኑ ናፊዕ እንደዘገበው፦ *"ማሊክ አላህ ይርሓመውና ስለ የአላህ አዘ ወጀል ንግግር፦ "እርሱ አር-ረሕማን ከዐርሹ ላይ የተደላደለ ነው" ብሎ ጠየቀ። አንድም ሰው፦ "እንዴት ነው የተደላደለው? አለ። ማሊክም፦ "መደላደሉ የታወቀ ነው፥ "እንዴትነቱ" ግን ዐይታወቅም" እንዴትነቱን መጠየቅ ግን ቢድዓ ነው። አንተም በዚህ እኩይ ጥያቄ መለከፍህን አያለው" አለ*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ نَافِعٍ قَالَ سُئِلَ مَالِكٌ رحمه الله عَنْ قَوْلِ اللَّهِ عَزَّ وَجَلَّ الرَّحْمَنُ عَلَى الْعَرْشِ اسْتَوَى قَالَ كَيْفَ اسْتَوَى فَقَالَ اسْتِوَاؤُهُ مَعْلُومٌ وَكَيْفِيَّتُهُ مَجْهُولَةٌ وَسُؤَالُكُ عَنْ هَذَا بِدْعَةٌ وَأَرَاكَ رَجُلَ سُوءٍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥22 *የዐርሹ ጌታ አላህም "ከሚሉት" ሁሉ ጠራ*። فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
"ሲፋህ" صِفَة የሚለው ቃል "ወሰፈ" وَصَفَ ማለትም "ገጠለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ባሕርይ" ወይም "መገለጫ"description" ማለት ነው፥ የሲፋህ ብዙ ቁጥር "ሲፋት" صِفَات ነው፦
21፥22 *የዐርሹ ጌታ አላህም "ከሚሉት" ሁሉ ጠራ*። فَسُبْحَانَ اللَّهِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
43፥82 *የሰማያትና ምድር ጌታ የዙፋኑ ጌታ ከሚሉት ነገር ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ رَبِّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ رَبِّ الْعَرْشِ عَمَّا يَصِفُونَ
37፥180 *የማሸነፍ ጌታ የሆነው ጌታህ "ከሚሉት" ሁሉ ጠራ*። سُبْحَانَ رَبِّكَ رَبِّ الْعِزَّةِ عَمَّا يَصِفُونَ
"ከሚሉት" ለሚለው ቃል የገባው “የሲፉነ” يَصِفُونَ ሲሆን “ባሕርይ ካደረጉለት”they attribute” ማለት ነው፥ ፍጡራን ከወሰፉት ሲፋህ ሁሉ የጠራ ነው። “ሡብሓን” سُبْحَٰن የሚለው ቃል “ሠበሐ” سَبَّحَ ማለትም “አጠራ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስብሐት” ማለት ነው፥ “ተሥቢሕ” تَسْبِيح ማለት ደግሞ “ተስብሖት” ማለት ሲሆን አላህ ከወሰፉት የነውርና የጎደሎ ባሕርይ ማጥራት ነው። አላህ እራሱ በራሱ የእኔ ሲፋህ ይህ ነው ብሎ ከተናገረበት ውጪ ውድቅ ማድረግ ተስቢሕ ነው። እራሱን በራሱ ከገለጣቸው ባሕርይ መካከል ደግሞ እርሱ ከዐርሽ በላይ መሆኑ ነው፦
20፥5 እርሱ አር-ረሕማን ከዐርሹ ላይ *የተደላደለ* ነው። ٱلرَّحْمَٰنُ عَلَى ٱلْعَرْشِ ٱسْتَوَىٰ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የተደላደለ" ለሚለው ቃል የገባው “ኢሥተዋ” اسْتَوَىٰ ሲሆን የቋንቋ ሊሂቃን፦ "ኢሥተዋ" የሚለው ቃል በተለየየ ዓይነት ትርጉም ይመጣል" ይላሉ፤ ይህ ትርጉም ለሁለት ከፍለው ያዩታል፥ አንዱ “ሙቀየድ” ሲሆን ሌላው “ሙጥለቅ” ነው።
"ሙጥለቅ” مُطْلَق ማለትም “ያልተገደበ”un-restricted” ሆኖ ሲመጣ ነው፥ ለምሳሌ “ኢሥተዋ” ከሚለው ቃል በፊትና በኃላ ምንም መስተዋድድ ሳይመጣ ኢስተዋእ ሳይገደብ ሲቀር “በሰለ” “ተስተካከለ” “ሞላ” በሚል ቃል ይመጣል፦
28:14 ብርታቱንም በደረሰ እና *በተስተካከለ* ጊዜ ጥበብንና ዕውቀትን ሰጠነው፡፡ እንዲሁም መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُۥ وَٱسْتَوَىٰٓ ءَاتَيْنَٰهُ حُكْمًۭا وَعِلْمًۭا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِى ٱلْمُحْسِنِينَ
ሁለተኛው ደግሞ “ሙቀየድ” مُقَيَّد ማለትም “የተገደበ”restricted” ማለት ሲሆን “ኢሥተዋ” ከሚለው ቃል በፊትና በኃላ መስተዋድድ ሲመጣ ነው፥ ለምሳሌ "ኢሥተዋ" ከሚለው ቃል በኃላ “ኢላ” إِلَى ማለትም “ወደ” የሚለው መስተዋድድ ከመጣ “አሰበ” በሚል ይመጣል፦
2፥29 እርሱ ያ በምድር ያለውን ሁሉ ለእናንተ የፈጠረ ነው፡፡ ከዚያም ወደ ሰማይ *አሰበ*፤ ሰባት ሰማያትም አደረጋቸው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው። هُوَ ٱلَّذِى خَلَقَ لَكُم مَّا فِى ٱلْأَرْضِ جَمِيعًۭا ثُمَّ ٱسْتَوَىٰٓ إِلَى ٱلسَّمَآءِ فَسَوَّىٰهُنَّ سَبْعَ سَمَٰوَٰتٍۢ ۚ وَهُوَ بِكُلِّ شَىْءٍ عَلِيمٌۭ
ነገር ግን ሱረቱ ጣሀ 20፥5 ላይ አላህ ከዐርሽ በላይ ለመሆኑ የዋለው “ኢሥተዋ” የሚለው ቃል ላይ “ዐላ” عَلَى በሚል መስተዋድድ መምጣቱ “ተዓላ” تَعَالَى ማለትም “ከፍ አለ” የሚል ትርጉም ይኖረዋል። የነቢያችን”ﷺ” የቅርብ ዘመድ እና ሶሐቢይ የሆነው ኢብኑ ዐባሥ ሲሆን የእርሱ ተማሪ ሙጃሂድ "ኢሥተዋ" የሚለውን “ዓላ” عَلاَ ማለትም "በላይ" በማለት ፈሥሮታል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 51 ኪታቡል ተውሒድ ባብ 22
ሙጃሂድም አለ፦ *”ኢሥተዋ” ማለት “ዓላ ዐለል ዐርሽ” ማለት ነው”*። وَقَالَ مُجَاهِدٌ: {اسْتَوَى} عَلاَ عَلَى الْعَرْشِ
አምላካችን አላህም እራሱን በሶስተኛ መደብ “አል-አዕላ” الْأَعْلَى መሆኑን ተናግሯል፦
87፥1 *ከሁሉ በላይ የሆነዉን* ጌታህን ስም አሞግሥ። سَبِّحِ ٱسْمَ رَبِّكَ ٱلْأَعْلَى
ይህም የሚያሳየው አላህ ከፍጥረት ሁሉ በላይ መሆኑን ነው፥ አላህ በፈጠረው ፍጥረታት ላይ ሁሉ የበላይ ታላቅ ስለሆነ እራሱን “አል-ዓሊይ” العَلِيّ ብሏል፦
42፥4 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፥ *እርሱም የሁሉ በላይ ታላቅ ነው”* لَهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۖ وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ
አላህ ከትልቁ ፍጥረት ከዐርሽ በላይ እንዴት እንደሚኖር ከይፊያው አልተገለጸም፤ “ከይፊያህ” كَيْفِيَّة ማለትም “እንዴትነት”howness ማለት ነው፦
አል-ኢሥቲዝካር መጽሐፍ 2, ቁጥር 529
ዐብደላህ ኢብኑ ናፊዕ እንደዘገበው፦ *"ማሊክ አላህ ይርሓመውና ስለ የአላህ አዘ ወጀል ንግግር፦ "እርሱ አር-ረሕማን ከዐርሹ ላይ የተደላደለ ነው" ብሎ ጠየቀ። አንድም ሰው፦ "እንዴት ነው የተደላደለው? አለ። ማሊክም፦ "መደላደሉ የታወቀ ነው፥ "እንዴትነቱ" ግን ዐይታወቅም" እንዴትነቱን መጠየቅ ግን ቢድዓ ነው። አንተም በዚህ እኩይ ጥያቄ መለከፍህን አያለው" አለ*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ نَافِعٍ قَالَ سُئِلَ مَالِكٌ رحمه الله عَنْ قَوْلِ اللَّهِ عَزَّ وَجَلَّ الرَّحْمَنُ عَلَى الْعَرْشِ اسْتَوَى قَالَ كَيْفَ اسْتَوَى فَقَالَ اسْتِوَاؤُهُ مَعْلُومٌ وَكَيْفِيَّتُهُ مَجْهُولَةٌ وَسُؤَالُكُ عَنْ هَذَا بِدْعَةٌ وَأَرَاكَ رَجُلَ سُوءٍ
ታላቁ ሙፈሢር ኢሥማዒል አብኑ ከሲር "ኢሥተዋ" የሚለውን እውነታውን ያለ እንዴትነት፣ ያለ ማመሳሰል፣ ያለ ትርጉም አልባ እንደሚቀበሉ ተናግረዋል፦
አት-ተፍሢሩል አብኑ ከሲር ሱሩቱል አዕራፍ 7፥54
*አላህ እንዳለው፦ "እርሱ ከዐርሽ በላይ ነው" በሚለው ትርጉም ላይ ሰዎች ብዙ የግጭት አመለካከት አላቸው፥ ምንም ይሁን እኛ ከቀደምት መዝሃብ ከሠለፉ-ሷሊሑን ከማሊክ፣ ከአል-አውዛዒይ፣ ከአስ-ሰውሪይ፣ ከአል-ለይስ ኢብኑ ሠዒድ፣ ከአሽ-ሻፊሪይ፣ ከአሕመድ፣ ከኢሥሐቅ ኢብኑ ራህወያህ እና ከተቀሩት የኢሥላም የጥንትና የአሁን ምሁራን ተከትለን እንወስዳለን። "ኢሥተዋ" የሚለውን ቀጥተኛ ትርጉም እውነታውን ያለ እንዴትነት፣ ያለ ማመሳሰል፣ ያለ ትርጉም አልባ እንቀበላለን። እንዲሁ ለእነዚያ አላህን ከፍጥረቱ ጋር እኩል ለሚያደርጉት ውድቅ በማድረግ እና ለአላህ ምንንም ሳናመሳስል እናምናለን። "የሚመስለው ምንም ነገር የለም፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው" 42፥11 ። ከኢማሞች ለተጠቃሽ ያክል የኢማም ቡኻሪይ አስተማሪ ኑዐይም ኢብኑ ሐመዱል ኹዛዒይ፦ "ማንም አላህን ከፍጥረቱ ያመሳሰለ ከፍሯል፥ ማንም አላህ ስለራሱ የወሰፈውን ባሕርይ ያስተባበለ ከፍሯል" ብሏል*። وأما قوله تعالى : ( ثم استوى على العرش ) فللناس في هذا المقام مقالات كثيرة جدا ، ليس هذا موضع بسطها ، وإنما يسلك في هذا المقام مذهب السلف الصالح : مالك ، والأوزاعي ، والثوري ، والليث بن سعد ، والشافعي ، وأحمد بن حنبل ، وإسحاق بن راهويه وغيرهم ، من أئمة المسلمين قديما وحديثا ، وهو إمرارها كما جاءت من غير تكييف ولا تشبيه ولا تعطيل . والظاهر المتبادر إلى أذهان المشبهين منفي عن الله ، فإن الله لا يشبهه شيء من خلقه ، و ( ليس كمثله شيء وهو السميع البصير ) [ الشورى : 11 ] بل الأمر كما قال الأئمة - منهم نعيم بن حماد الخزاعي شيخ البخاري - : " من شبه الله بخلقه فقد كفر ، ومن جحد ما وصف الله به نفسه فقد كفر
እንግዲህ እኛም ከላይ ያሉትን የቀደምት ሠለፍ አረዳድ ያለ ተክዪፍ፣ ያለ ተሽቢህ፣ ያለ ተሕሪፍ፣ ያለ ተዕጢል "አላህ ከዙፋኑ በላይ ነው" ብለን እናምናለን።
1. “ተክዪፍ” تَكْيِيف ማለት "እንዴት ብሎ መፈላሰፍ" ነው፣
2. "ተሽቢህ" تَشبِيه ማለት "ከፍጡር ጋር ማመሳሰል" ነው፣
3. "ተሕሪፍ" تَحْرِيف ማለት "ትርጉሙን ማዛባት" ነው፣
4. “ተዕጢል” تَعْطِيل ማለት "ትርጉም የለሽ ማድረግ" ነው።
ያለ ተክዪፍ፣ ያለ ተሽቢህ፣ ያለ ተሕሪፍ፣ ያለ ተዕጢል "አላህ ከዙፋኑ በላይ ነው" ብሎ ማመን የሠለፍ መንሃጅ ነው፥ ይህ ቅኑ የሠለፎች መንሃጅ ከተገለጸ በኃላ ከምእመናኑ መንሃጅ ሌላ የኾነን መንሃጅ መከተል በዲንያህ ጥመት ነው፥ በአኺራ የእሳት መሆን ነው፦
4፥115 *ቅኑም መንገድ ለእርሱ ከተገለጸ በኋላ መልክተኛውን የሚጨቃጨቅና ከምእመናኑ መንገድ ሌላ የኾነን የሚከተል ሰው በዚህ ዓለም በተሾመበት ጥመት ላይ እንሾመዋለን፤ ገሀነምንም እናገባዋለን*፡፡ መመለሻይቱም ከፋች! وَمَن يُشَاقِقِ الرَّسُولَ مِن بَعْدِ مَا تَبَيَّنَ لَهُ الْهُدَىٰ وَيَتَّبِعْ غَيْرَ سَبِيلِ الْمُؤْمِنِينَ نُوَلِّهِ مَا تَوَلَّىٰ وَنُصْلِهِ جَهَنَّمَ ۖ وَسَاءَتْ مَصِيرًا
ነገር ግን ሚሽነሪዎች "ኢሥተዋ" የሚለውን "ጀለሠ" በማለት ተሕሪፍ ለማድረግ ሲዳዱ ይታያል። "ጀለሠ" جَلَسَ ማለት "ተቀመጠ" ማለት ሲሆን የራሳቸው ባይብል ላይ እግዚአብሔር በዙፋኑ ተቀመጠ ይላል፦
ኢሳይያስ 6፥1 ንጉሡ ዖዝያን በሞተበት ዓመት *እግዚአብሔርን በዙፋን ላይ ተቀምጦ አየሁት*፥ የልብሱም ዘርፍ መቅደሱን ሞልቶት ነበር። فِي سَنَةِ وَفاةِ المَلِكُ عُزِّيّا، رَأيتُ الرَّبَّ جالِساً عَلَى عَرشٍ عالٍ، وَأطرافُ ثَوبِهِ تَملأُ الهَيكَلَ
1 ነገሥት 22፥19 ሚክያስም አለ፦ እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቃል ስማ፤ *እግዚአብሔር በዙፋኑ ተቀምጦ*፥ የሰማይም ሠራዊት ሁሉ በቀኙና በግራው ቆመው አየሁ። فَقالَ مِيخا: «فاسْمَعْ إذاً ما يَقُولُهُ اللهُ! فَقَدْ رَأيتُ اللهَجالِساً عَلَى عَرْشِهِ فِي السَّماءِ. وَرَأيتُ المَلائِكَةَ واقِفِينَ عِندَهُ، بَعضٌ عَنْ يَمِينهِ وَبَعضٌ عَنْ شمالِهِ
ራዕይ 21፥5 *"በዙፋንም የተቀመጠው"*፦ እነሆ፥ ሁሉን አዲስ አደርጋለሁ፡ አለ። ለእኔም፦ እነዚህ ቃሎች የታመኑና እውነተኛዎች ናቸውና ጻፍ፡ አለኝ። ثُمَّ قالَ الجالِسُ عَلَى العَرشِ: «ها إنِّي أجعَلُ كُلَّ شَيءٍ جَدِيداً!» وَقالَ لِي: «اكتُبْ، لِأنَّ هَذِهِ الكَلِماتُ مُعتَمَدَةٌ وَصَحِيحَةٌ.»
ራእይ 19፥4 ሀያ አራቱም ሽማግሌዎችና አራቱ እንስሶች በፊታቸው ተደፍተው *በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው ለእግዚአብሔር*፦ አሜን፥ ሃሌ ሉያ፡ እያሉ ሰገዱለት። ثُمَّ انحَنَى الأربَعَةُ وَالعِشرُونَ شَيخاً وَالكائِناتُ الحَيَّةُ الأربَعَةُ وَسَجَدُوا للهِ الجالِسِ عَلَى العَرشِ وَهُمْ يَقُولُونَ: «آمِين! هَلِّلُويا!»
እነዚህ አናቅጽ ላይ እግዚአብሔር "ጃሊሥ" جَالِس ማለትም "ተቀማጭ" ይለዋል። ነገር ግን በኢሥላም አስተምህሮት ውስጥ አላህ "ጁሉሥ" جُلُوس ማለትም "መቀመጥ" የሚባል ባሕርይ እንዳለው አልተወሠፈም። አላህ "ዩጃሊሥ" يُجَالِسْ ማለትም "አስቀማጭ" ነው፦
አል-ሙዕጀሙል ከቢር 12524
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አላህ የትንሳኤ ቀን በዙፋኑ በስተቀኝ የሚያስቀምጣቸው አሉ፥ ሁለቱም የአላህ እጆች ቀኝ ናቸው። እነርሱ በብርሃናማ መንበሮች ላይ ይሆናሉ፥ ፊቶቻቸውም ብርሃናማ ይሆናል። እነርሱ ነቢያትም አይደሉም፣ ሰማዕታትም አይደሉም፣ ጻድቃንም አይደሉም። እንዲህ ተባለ፦ " የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ታዲያ እነርሱ ከእነማን ናቸው? እርሳቸውም፦ "እነዚህ ለአላህ ተዓላ ክብር ብለው የተዋደዱ ናቸው"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ إِنَّ لِلَّهِ جُلَسَاءَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ عَنْ يَمِينِ الْعَرْشِ وَكِلْتَا يَدَيِ اللَّهِ يَمِينٌ عَلَى مَنَابِرَ مِنْ نُورٍ وُجُوهُهُمْ مِنْ نُورٍ لَيْسُوا بِأَنْبِيَاءَ وَلا شُهَدَاءَ وَلا صِدِّيقِينَ قِيلَ يَا رَسُولَ اللَّهِ مَنْ هُمْ قَالَ الْمُتَحَابُّونَ بِجِلالِ اللَّهِ تَعَالَى
አት-ተፍሢሩል አብኑ ከሲር ሱሩቱል አዕራፍ 7፥54
*አላህ እንዳለው፦ "እርሱ ከዐርሽ በላይ ነው" በሚለው ትርጉም ላይ ሰዎች ብዙ የግጭት አመለካከት አላቸው፥ ምንም ይሁን እኛ ከቀደምት መዝሃብ ከሠለፉ-ሷሊሑን ከማሊክ፣ ከአል-አውዛዒይ፣ ከአስ-ሰውሪይ፣ ከአል-ለይስ ኢብኑ ሠዒድ፣ ከአሽ-ሻፊሪይ፣ ከአሕመድ፣ ከኢሥሐቅ ኢብኑ ራህወያህ እና ከተቀሩት የኢሥላም የጥንትና የአሁን ምሁራን ተከትለን እንወስዳለን። "ኢሥተዋ" የሚለውን ቀጥተኛ ትርጉም እውነታውን ያለ እንዴትነት፣ ያለ ማመሳሰል፣ ያለ ትርጉም አልባ እንቀበላለን። እንዲሁ ለእነዚያ አላህን ከፍጥረቱ ጋር እኩል ለሚያደርጉት ውድቅ በማድረግ እና ለአላህ ምንንም ሳናመሳስል እናምናለን። "የሚመስለው ምንም ነገር የለም፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው" 42፥11 ። ከኢማሞች ለተጠቃሽ ያክል የኢማም ቡኻሪይ አስተማሪ ኑዐይም ኢብኑ ሐመዱል ኹዛዒይ፦ "ማንም አላህን ከፍጥረቱ ያመሳሰለ ከፍሯል፥ ማንም አላህ ስለራሱ የወሰፈውን ባሕርይ ያስተባበለ ከፍሯል" ብሏል*። وأما قوله تعالى : ( ثم استوى على العرش ) فللناس في هذا المقام مقالات كثيرة جدا ، ليس هذا موضع بسطها ، وإنما يسلك في هذا المقام مذهب السلف الصالح : مالك ، والأوزاعي ، والثوري ، والليث بن سعد ، والشافعي ، وأحمد بن حنبل ، وإسحاق بن راهويه وغيرهم ، من أئمة المسلمين قديما وحديثا ، وهو إمرارها كما جاءت من غير تكييف ولا تشبيه ولا تعطيل . والظاهر المتبادر إلى أذهان المشبهين منفي عن الله ، فإن الله لا يشبهه شيء من خلقه ، و ( ليس كمثله شيء وهو السميع البصير ) [ الشورى : 11 ] بل الأمر كما قال الأئمة - منهم نعيم بن حماد الخزاعي شيخ البخاري - : " من شبه الله بخلقه فقد كفر ، ومن جحد ما وصف الله به نفسه فقد كفر
እንግዲህ እኛም ከላይ ያሉትን የቀደምት ሠለፍ አረዳድ ያለ ተክዪፍ፣ ያለ ተሽቢህ፣ ያለ ተሕሪፍ፣ ያለ ተዕጢል "አላህ ከዙፋኑ በላይ ነው" ብለን እናምናለን።
1. “ተክዪፍ” تَكْيِيف ማለት "እንዴት ብሎ መፈላሰፍ" ነው፣
2. "ተሽቢህ" تَشبِيه ማለት "ከፍጡር ጋር ማመሳሰል" ነው፣
3. "ተሕሪፍ" تَحْرِيف ማለት "ትርጉሙን ማዛባት" ነው፣
4. “ተዕጢል” تَعْطِيل ማለት "ትርጉም የለሽ ማድረግ" ነው።
ያለ ተክዪፍ፣ ያለ ተሽቢህ፣ ያለ ተሕሪፍ፣ ያለ ተዕጢል "አላህ ከዙፋኑ በላይ ነው" ብሎ ማመን የሠለፍ መንሃጅ ነው፥ ይህ ቅኑ የሠለፎች መንሃጅ ከተገለጸ በኃላ ከምእመናኑ መንሃጅ ሌላ የኾነን መንሃጅ መከተል በዲንያህ ጥመት ነው፥ በአኺራ የእሳት መሆን ነው፦
4፥115 *ቅኑም መንገድ ለእርሱ ከተገለጸ በኋላ መልክተኛውን የሚጨቃጨቅና ከምእመናኑ መንገድ ሌላ የኾነን የሚከተል ሰው በዚህ ዓለም በተሾመበት ጥመት ላይ እንሾመዋለን፤ ገሀነምንም እናገባዋለን*፡፡ መመለሻይቱም ከፋች! وَمَن يُشَاقِقِ الرَّسُولَ مِن بَعْدِ مَا تَبَيَّنَ لَهُ الْهُدَىٰ وَيَتَّبِعْ غَيْرَ سَبِيلِ الْمُؤْمِنِينَ نُوَلِّهِ مَا تَوَلَّىٰ وَنُصْلِهِ جَهَنَّمَ ۖ وَسَاءَتْ مَصِيرًا
ነገር ግን ሚሽነሪዎች "ኢሥተዋ" የሚለውን "ጀለሠ" በማለት ተሕሪፍ ለማድረግ ሲዳዱ ይታያል። "ጀለሠ" جَلَسَ ማለት "ተቀመጠ" ማለት ሲሆን የራሳቸው ባይብል ላይ እግዚአብሔር በዙፋኑ ተቀመጠ ይላል፦
ኢሳይያስ 6፥1 ንጉሡ ዖዝያን በሞተበት ዓመት *እግዚአብሔርን በዙፋን ላይ ተቀምጦ አየሁት*፥ የልብሱም ዘርፍ መቅደሱን ሞልቶት ነበር። فِي سَنَةِ وَفاةِ المَلِكُ عُزِّيّا، رَأيتُ الرَّبَّ جالِساً عَلَى عَرشٍ عالٍ، وَأطرافُ ثَوبِهِ تَملأُ الهَيكَلَ
1 ነገሥት 22፥19 ሚክያስም አለ፦ እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቃል ስማ፤ *እግዚአብሔር በዙፋኑ ተቀምጦ*፥ የሰማይም ሠራዊት ሁሉ በቀኙና በግራው ቆመው አየሁ። فَقالَ مِيخا: «فاسْمَعْ إذاً ما يَقُولُهُ اللهُ! فَقَدْ رَأيتُ اللهَجالِساً عَلَى عَرْشِهِ فِي السَّماءِ. وَرَأيتُ المَلائِكَةَ واقِفِينَ عِندَهُ، بَعضٌ عَنْ يَمِينهِ وَبَعضٌ عَنْ شمالِهِ
ራዕይ 21፥5 *"በዙፋንም የተቀመጠው"*፦ እነሆ፥ ሁሉን አዲስ አደርጋለሁ፡ አለ። ለእኔም፦ እነዚህ ቃሎች የታመኑና እውነተኛዎች ናቸውና ጻፍ፡ አለኝ። ثُمَّ قالَ الجالِسُ عَلَى العَرشِ: «ها إنِّي أجعَلُ كُلَّ شَيءٍ جَدِيداً!» وَقالَ لِي: «اكتُبْ، لِأنَّ هَذِهِ الكَلِماتُ مُعتَمَدَةٌ وَصَحِيحَةٌ.»
ራእይ 19፥4 ሀያ አራቱም ሽማግሌዎችና አራቱ እንስሶች በፊታቸው ተደፍተው *በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው ለእግዚአብሔር*፦ አሜን፥ ሃሌ ሉያ፡ እያሉ ሰገዱለት። ثُمَّ انحَنَى الأربَعَةُ وَالعِشرُونَ شَيخاً وَالكائِناتُ الحَيَّةُ الأربَعَةُ وَسَجَدُوا للهِ الجالِسِ عَلَى العَرشِ وَهُمْ يَقُولُونَ: «آمِين! هَلِّلُويا!»
እነዚህ አናቅጽ ላይ እግዚአብሔር "ጃሊሥ" جَالِس ማለትም "ተቀማጭ" ይለዋል። ነገር ግን በኢሥላም አስተምህሮት ውስጥ አላህ "ጁሉሥ" جُلُوس ማለትም "መቀመጥ" የሚባል ባሕርይ እንዳለው አልተወሠፈም። አላህ "ዩጃሊሥ" يُجَالِسْ ማለትም "አስቀማጭ" ነው፦
አል-ሙዕጀሙል ከቢር 12524
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አላህ የትንሳኤ ቀን በዙፋኑ በስተቀኝ የሚያስቀምጣቸው አሉ፥ ሁለቱም የአላህ እጆች ቀኝ ናቸው። እነርሱ በብርሃናማ መንበሮች ላይ ይሆናሉ፥ ፊቶቻቸውም ብርሃናማ ይሆናል። እነርሱ ነቢያትም አይደሉም፣ ሰማዕታትም አይደሉም፣ ጻድቃንም አይደሉም። እንዲህ ተባለ፦ " የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ታዲያ እነርሱ ከእነማን ናቸው? እርሳቸውም፦ "እነዚህ ለአላህ ተዓላ ክብር ብለው የተዋደዱ ናቸው"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ إِنَّ لِلَّهِ جُلَسَاءَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ عَنْ يَمِينِ الْعَرْشِ وَكِلْتَا يَدَيِ اللَّهِ يَمِينٌ عَلَى مَنَابِرَ مِنْ نُورٍ وُجُوهُهُمْ مِنْ نُورٍ لَيْسُوا بِأَنْبِيَاءَ وَلا شُهَدَاءَ وَلا صِدِّيقِينَ قِيلَ يَا رَسُولَ اللَّهِ مَنْ هُمْ قَالَ الْمُتَحَابُّونَ بِجِلالِ اللَّهِ تَعَالَى
"ጁለሣእ" جُلَسَاء ሥርወ-ቃሉ "አጅለሠ" أَجْلَسَ ማለትም "አስቀመጠ" ነው። አላህ "መጅሊሥ مَجْلِس ማለትም "መቀመጫ" የለውም። ዐርሽ የንግሥናው ምልክትና መገለጫ እንጂ መቀመጫ አይደለም። አላህ የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው፦
27፥26 አላህ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ *የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ رَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ
9፥129 ቢያፈገፍጉም አላህ በቂዬ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ በእርሱ ላይ ተጠጋሁ እርሱም *"የታላቁ ዐርሽ" ጌታ ነው* በላቸው፡፡ فَإِن تَوَلَّوْا فَقُلْ حَسْبِيَ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ عَلَيْهِ تَوَكَّلْتُ ۖ وَهُوَ رَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ
"ዐዚም" عَظِيم ማለት "ታላቅ" ወይም "ትልቅ" ማለት ነው። ትልቁ ፍጥረት ዐርሽ ነው። ታላቁ ሙፈሢር ኢብኑ ከሲር "የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው" የሚለውን አንቀጽ ሲያብራሩ እንዲህ ይላሉ፦
አት-ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 9፥128
*"የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው" እርሱ ንጉሥ፣ የሁሉ ነገር ፈጣሪ እና የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው። ያ እርሱ(ዐርሽ) የፍጥረታት ጣሪያ ነው። ሰማያት፣ ምድር፣ በውስጣቸው ያለ፣ በመካከላቸውም ያለ ሁሉም ፍጥረት ከዐርሽ ሥር ለአላህ ተዓላ ተገዢ ነው። ዕውቀቱ ሁሉን ነገር ያካበበ ነው፣ እርሱ በሁሉ ነገር ላይ መመኪያ ነው"*። ( وهو رب العرش العظيم ) أي : هو مالك كل شيء وخالقه ، لأنه رب العرش العظيم ، الذي هو ، سقف المخلوقات وجميع الخلائق من السماوات والأرضين وما فيهما وما بينهما تحت العرش مقهورون بقدرة الله تعالى ، وعلمه محيط بكل شيء ، وقدره نافذ في كل شيء ، وهو على كل شيء وكيل
እዚህ ተፍሢር ላይ"ሠቅፍ" سَقْف ማለት "መጠናቀቂያ" "ማብቂያ" "ጣሪያ" ማለት ነው፥ "ኸልቅ" خَلْق ማለት ደግሞ "ፍጥረት" ማለት ሲሆን የፍጥረት መጠናቀቂያ፣ ማብቂያ፣ ጣሪያው ዐርሽ ነው። "መኽሉቅ" مَخْلُوق ማለት "ፍጡር" ማለት ሲሆን ዘመካን ነው፥ "ዘመካን" زَمَكَان ማለት የዘማንና የመካን ቃላት ውቅር ነው። "ዘማን" زَمَان ማለት "ጊዜ"time" ማለት ነው፥ "መካን" مَكَان ደግሞ "ቦታ"space" ማለት ነው። አላህ ደግሞ ጊዜና ቦታ ከሚጠናቀቅነት ከዐርሽ በላይ ሆኖ ሁሉን ነገር ያካበበ "ኻሊቅ" خَالِق ማለትም "ፈጣሪ" ነው። ስለዚህ አላህ በቅዱስ ቃሉ በወሰፈው መሠረት፦
☝ሁኔታው እንዲህ ነው ሳንል☝
☝ከፍጡራን ጋር ሳናመሳስል☝
☝ትርጉሙን ምንም ሳንቀይር☝
☝ትርጉም አልባ ሳናደርግ☝
"አላህ ከዐርሽ በላይ ነው" ብለን እናምናለን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
27፥26 አላህ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ *የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ رَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ
9፥129 ቢያፈገፍጉም አላህ በቂዬ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ በእርሱ ላይ ተጠጋሁ እርሱም *"የታላቁ ዐርሽ" ጌታ ነው* በላቸው፡፡ فَإِن تَوَلَّوْا فَقُلْ حَسْبِيَ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ عَلَيْهِ تَوَكَّلْتُ ۖ وَهُوَ رَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ
"ዐዚም" عَظِيم ማለት "ታላቅ" ወይም "ትልቅ" ማለት ነው። ትልቁ ፍጥረት ዐርሽ ነው። ታላቁ ሙፈሢር ኢብኑ ከሲር "የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው" የሚለውን አንቀጽ ሲያብራሩ እንዲህ ይላሉ፦
አት-ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 9፥128
*"የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው" እርሱ ንጉሥ፣ የሁሉ ነገር ፈጣሪ እና የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው። ያ እርሱ(ዐርሽ) የፍጥረታት ጣሪያ ነው። ሰማያት፣ ምድር፣ በውስጣቸው ያለ፣ በመካከላቸውም ያለ ሁሉም ፍጥረት ከዐርሽ ሥር ለአላህ ተዓላ ተገዢ ነው። ዕውቀቱ ሁሉን ነገር ያካበበ ነው፣ እርሱ በሁሉ ነገር ላይ መመኪያ ነው"*። ( وهو رب العرش العظيم ) أي : هو مالك كل شيء وخالقه ، لأنه رب العرش العظيم ، الذي هو ، سقف المخلوقات وجميع الخلائق من السماوات والأرضين وما فيهما وما بينهما تحت العرش مقهورون بقدرة الله تعالى ، وعلمه محيط بكل شيء ، وقدره نافذ في كل شيء ، وهو على كل شيء وكيل
እዚህ ተፍሢር ላይ"ሠቅፍ" سَقْف ማለት "መጠናቀቂያ" "ማብቂያ" "ጣሪያ" ማለት ነው፥ "ኸልቅ" خَلْق ማለት ደግሞ "ፍጥረት" ማለት ሲሆን የፍጥረት መጠናቀቂያ፣ ማብቂያ፣ ጣሪያው ዐርሽ ነው። "መኽሉቅ" مَخْلُوق ማለት "ፍጡር" ማለት ሲሆን ዘመካን ነው፥ "ዘመካን" زَمَكَان ማለት የዘማንና የመካን ቃላት ውቅር ነው። "ዘማን" زَمَان ማለት "ጊዜ"time" ማለት ነው፥ "መካን" مَكَان ደግሞ "ቦታ"space" ማለት ነው። አላህ ደግሞ ጊዜና ቦታ ከሚጠናቀቅነት ከዐርሽ በላይ ሆኖ ሁሉን ነገር ያካበበ "ኻሊቅ" خَالِق ማለትም "ፈጣሪ" ነው። ስለዚህ አላህ በቅዱስ ቃሉ በወሰፈው መሠረት፦
☝ሁኔታው እንዲህ ነው ሳንል☝
☝ከፍጡራን ጋር ሳናመሳስል☝
☝ትርጉሙን ምንም ሳንቀይር☝
☝ትርጉም አልባ ሳናደርግ☝
"አላህ ከዐርሽ በላይ ነው" ብለን እናምናለን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ፈጣሪ አይተኛም አያንቀላፋም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
ሰው በፍጡርነቱ ያንቀላፋል ይተኛልም፤ ፈጣሪ ግን ፍጡር ስላልሆነ አይተኛም አያንቀላፋም፦
መዝ.121:4 እነሆ፥ እስራኤልን የሚጠብቅ #አይተኛም #አያንቀላፋምም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ፍጡር ስለሆነ ይተኛን ያንቀላፋል፦
ማርቆስ 4:38 እርሱም በስተኋላዋ ትራስ ተንተርሶ #ተኝቶ ነበር፤ #አንቅተውም። መምህር ሆይ፥ ስንጠፋ አይገድህምን? አሉት።
መቼም ኢየሱስ ለእኛ ሲል ነው የተኛውና ያንቀላፋው ከተባለ ለምን ማንቀላፋትና መተኛት አላቆማችሁም? "እኔ የምተኛው የማይተኛ አምላክ ስላለኝ ነው" ተብሎ የተፓሰተው እጅግ በጣም ስህተት ነው፤ የፈጣሪን ባህርይ ለፍጡር መስጠት አይገባም፤ ይህ ቃል መባል ያለበት ፍጡር ለሆነው ለሚተኛው ለኢየሱስ ሳይሆን ኢየሱስ ሲተኛ ሲጠብቀው ለነበረው ለአላህ ብቻ ነው፤ አላህ በጥበቃው ላይ እንቅልፍ የሚባል ባህርይ የለውም፦
2፥255 አላህ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ራሱን ቻይ ነው፡፡ "#ማንገላጀትም #እንቅልፍም አትይዘውም"፡፡ በሰማያት ውስጥና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ የርሱ ብቻ ነው፡፡ ያ እርሱ ዘንድ በፈቃዱ ቢኾን እንጅ የሚያማልድ ማነው? ከፍጡሮች በፊታቸው ያለውንና ከኋላቸው ያለውን ሁሉ ያውቃል፡፡ በሻውም ነገር እንጂ ከዕውቀቱ በምንም ነገር አያካብቡም፡፡ መንበሩ ሰማያትንና ምድርን ሰፋ፡፡ ጥበቃቸውም አያቅተውም፡፡ እርሱም የሁሉ በላይ ታላቅ ነው፡፡
አንዱ አምላክ የማይተኛና የማያንቀላፋ ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚተኛና የሚያንቀላፋ ከሆነ ፣ የሚተኛና የሚያንቀላፋ ኢየሱስ ፣ የማይተኛና የማያንቀላፋውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
ሰው በፍጡርነቱ ያንቀላፋል ይተኛልም፤ ፈጣሪ ግን ፍጡር ስላልሆነ አይተኛም አያንቀላፋም፦
መዝ.121:4 እነሆ፥ እስራኤልን የሚጠብቅ #አይተኛም #አያንቀላፋምም።
ኢየሱስ ደግሞ በተቃራኒው ፍጡር ስለሆነ ይተኛን ያንቀላፋል፦
ማርቆስ 4:38 እርሱም በስተኋላዋ ትራስ ተንተርሶ #ተኝቶ ነበር፤ #አንቅተውም። መምህር ሆይ፥ ስንጠፋ አይገድህምን? አሉት።
መቼም ኢየሱስ ለእኛ ሲል ነው የተኛውና ያንቀላፋው ከተባለ ለምን ማንቀላፋትና መተኛት አላቆማችሁም? "እኔ የምተኛው የማይተኛ አምላክ ስላለኝ ነው" ተብሎ የተፓሰተው እጅግ በጣም ስህተት ነው፤ የፈጣሪን ባህርይ ለፍጡር መስጠት አይገባም፤ ይህ ቃል መባል ያለበት ፍጡር ለሆነው ለሚተኛው ለኢየሱስ ሳይሆን ኢየሱስ ሲተኛ ሲጠብቀው ለነበረው ለአላህ ብቻ ነው፤ አላህ በጥበቃው ላይ እንቅልፍ የሚባል ባህርይ የለውም፦
2፥255 አላህ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ራሱን ቻይ ነው፡፡ "#ማንገላጀትም #እንቅልፍም አትይዘውም"፡፡ በሰማያት ውስጥና በምድር ውስጥ ያለው ሁሉ የርሱ ብቻ ነው፡፡ ያ እርሱ ዘንድ በፈቃዱ ቢኾን እንጅ የሚያማልድ ማነው? ከፍጡሮች በፊታቸው ያለውንና ከኋላቸው ያለውን ሁሉ ያውቃል፡፡ በሻውም ነገር እንጂ ከዕውቀቱ በምንም ነገር አያካብቡም፡፡ መንበሩ ሰማያትንና ምድርን ሰፋ፡፡ ጥበቃቸውም አያቅተውም፡፡ እርሱም የሁሉ በላይ ታላቅ ነው፡፡
አንዱ አምላክ የማይተኛና የማያንቀላፋ ከሆነ፣ ኢየሱስ ደግሞ የሚተኛና የሚያንቀላፋ ከሆነ ፣ የሚተኛና የሚያንቀላፋ ኢየሱስ ፣ የማይተኛና የማያንቀላፋውን አንዱን አምላክ በምን አይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል?
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የክርስትና የልብ ፍልጠት፣ የራስ ምታት፣ የሆድ ቁርጠት፣ የጎን ውጋት እና የእግር ቁርጥማት አራት ነጥብ ናቸው፦
1ኛ ሦስት ማንነቶችን ማለትም ሥላሴን ማምለክ፥ ግን መመለክ ያለበት አንድ ማንነት ብቻ ነው።
2ኛ ሰው ማምለክ፤ ኢየሱስ ሰውነቱ ይመለካል፤ በሰውነቱ ፍጡር ነው ይላሉና፥ ሰው አይመለክም።
3ኛ ፍጡራንን በሌሉበት ይጣራሉ፤ ፍጡራንን በሌሉበት ወደ እነርሱ መጎባደድ፣ መተናነስ፣ ማሸርገድ፣ መለማመን፣ መጸለይ፣ ስለት መሳል፣ መስዋዕት ማቅረብ፣ ስማቸውን መጥራት የአምልኮ ክፍል ነው፤ ሁሉን የሚሰማ፣ የሚያይ፣ የሚያውቅ አንድ መለኮት ብቻ ሆኖ ሳለ ወደ መላእክትና ቅዱሳን ይህንን ማድረግ ሺርክ ነው።
4ኛ. ለተቀረጸ ምስል የጸጋ ስግደት ይሰግዳሉ፤ ለተቀረጸ ምስል አትስገድ ተብሎ ነገር ግን በተቃራኒው ከእንጨት፣ ከብር፣ ከወርቅ፣ ከብረት፣ ከድንጋይ ለተቀረጹ መስቀል፣ ስዕል እና ሃውልት ይሰግዳሉ።
ይህንን ሲረዱ ክርስትናን ለቀው ወደ ኢሥላም ይመጣሉ። ምክንያቱም በኢሥላም አምላክ በአንድ ምንነቱ ላይ ሁሉት ወይም ሦስት ማንነት የሌለበት፤ በአምላክነቱ ላይ ሰውነት የሌለበት፣ በጌትነቱ ላይ ባርነት የሌለበት፣ በሕያውነቱ ላይ ሞት የሌለበት፣ በጥበቃው ላይ እንቅልፍ የሌለበት፣ በኀያልነቱ ላይ ድካም የሌለበት፣ በፈጣሪነቱ ፍጡርነት የሌለበት ነው። መከፋፈል፣ ሰው መሆን፣ ባሪያ መሆን፣ መሞት፣ ማንቀላፋት፣ መድከም፣ መፈጠር የፍጡር ባህርይ ናቸው፤ ፈጣሪ እነዚህን የፍጡራን ባህርይ አይሆንም፤ በእርሱ ባህርይ ውስጥ ማስሆን እንጂ መሆን የሚባል ባህርይ የለውም።
ከአንድ ማንነት ብዙ ማንነት ማምለክ፣ ሰውን ማምለክ፣ ፍጡራንን መለማመን፣ ለተቀረጸ ምስል መስገድ እሥልምና ጋር የለም።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
1ኛ ሦስት ማንነቶችን ማለትም ሥላሴን ማምለክ፥ ግን መመለክ ያለበት አንድ ማንነት ብቻ ነው።
2ኛ ሰው ማምለክ፤ ኢየሱስ ሰውነቱ ይመለካል፤ በሰውነቱ ፍጡር ነው ይላሉና፥ ሰው አይመለክም።
3ኛ ፍጡራንን በሌሉበት ይጣራሉ፤ ፍጡራንን በሌሉበት ወደ እነርሱ መጎባደድ፣ መተናነስ፣ ማሸርገድ፣ መለማመን፣ መጸለይ፣ ስለት መሳል፣ መስዋዕት ማቅረብ፣ ስማቸውን መጥራት የአምልኮ ክፍል ነው፤ ሁሉን የሚሰማ፣ የሚያይ፣ የሚያውቅ አንድ መለኮት ብቻ ሆኖ ሳለ ወደ መላእክትና ቅዱሳን ይህንን ማድረግ ሺርክ ነው።
4ኛ. ለተቀረጸ ምስል የጸጋ ስግደት ይሰግዳሉ፤ ለተቀረጸ ምስል አትስገድ ተብሎ ነገር ግን በተቃራኒው ከእንጨት፣ ከብር፣ ከወርቅ፣ ከብረት፣ ከድንጋይ ለተቀረጹ መስቀል፣ ስዕል እና ሃውልት ይሰግዳሉ።
ይህንን ሲረዱ ክርስትናን ለቀው ወደ ኢሥላም ይመጣሉ። ምክንያቱም በኢሥላም አምላክ በአንድ ምንነቱ ላይ ሁሉት ወይም ሦስት ማንነት የሌለበት፤ በአምላክነቱ ላይ ሰውነት የሌለበት፣ በጌትነቱ ላይ ባርነት የሌለበት፣ በሕያውነቱ ላይ ሞት የሌለበት፣ በጥበቃው ላይ እንቅልፍ የሌለበት፣ በኀያልነቱ ላይ ድካም የሌለበት፣ በፈጣሪነቱ ፍጡርነት የሌለበት ነው። መከፋፈል፣ ሰው መሆን፣ ባሪያ መሆን፣ መሞት፣ ማንቀላፋት፣ መድከም፣ መፈጠር የፍጡር ባህርይ ናቸው፤ ፈጣሪ እነዚህን የፍጡራን ባህርይ አይሆንም፤ በእርሱ ባህርይ ውስጥ ማስሆን እንጂ መሆን የሚባል ባህርይ የለውም።
ከአንድ ማንነት ብዙ ማንነት ማምለክ፣ ሰውን ማምለክ፣ ፍጡራንን መለማመን፣ ለተቀረጸ ምስል መስገድ እሥልምና ጋር የለም።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዓሹራእ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
“ወር” የሚለው ቃል “ሸህር” شَهْر ሲሆን በቁርኣን 12 ጊዜ ሰፍሮ ይገኛል፦ (1ኛ. 2:185 2ኛ. 2፥194 3ኛ. 2፥196 4ኛ. 2፥217 5ኛ. 5፥2 6ኛ. 5፥97 7ኛ. 9፥36 8ኛ. 9:37 9ኛ. 34:12 10ኛ.46፥15 11ኛ.58፥4 12ኛ.97፥3)፤ የሚያጅበው የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ዐሥራ ሁለት ወር ነው፤ እነዚህም፦
1ኛ ወር ሙሐረም
2ኛ ወር ሰፈር
3ኛ ወር ረቢዑል-አወል
4ኛ ወር ረቢዑ-ሣኒ
5ኛ ወር ጀማዱል-አወል
6ኛ ወር ጀማዱ-ሣኒ
7ኛ ወር ረጀብ
8ኛ ወር ሻዕባን
9ኛ ወር ረመዷን
10ኛ ወር ሸዋል
11ኛ ወር ዙል-ቀዒዳህ
12ኛ ወር ዙል-ሒጃህ ናቸው፦
9፥36 *የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን ዐሥራ ሁለት ወር ነው፡፡ ከእነርሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው*፡፡ إِنَّ عِدَّةَ الشُّهُورِ عِندَ اللَّهِ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا فِي كِتَابِ اللَّهِ يَوْمَ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ
ከእነዚህ 12 ወራት አራቱ የተከበሩ ወሮች፦
1ኛው ወር ሙሐረም
7ኛው ወር ረጀብ
11ኛው ወር ዙል-ቀዒዳህ
12ኛው ወር ዙል-ሒጃህ ናቸው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65 ሐዲስ 4662
አቡበከር”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ዘመን አላህ ሰማያትን እና ምድር በፈጠረበት ቀን የቀድሞ ሁኔታ ይመለሳል፤ አንድ ዓመት ዐሥራ ሁለት ወር ነው፥ ከእነርሱም አራቱ የተከበሩ ናቸው፤ ሦስቱ ተከታታይ ዙል-ቀዒዳህ፣ ዙል-ሒጃህ፣ ሙሐረም ናቸው፥ አራተኛው በጀማዱ-ሣኒ እና በሻዕባን መካከል ያለው ረጀብ ነው*። عَنْ أَبِي بَكْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ إِنَّ الزَّمَانَ قَدِ اسْتَدَارَ كَهَيْئَتِهِ يَوْمَ خَلَقَ اللَّهُ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ، السَّنَةُ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا مِنْهَا، أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ، ثَلاَثٌ مُتَوَالِيَاتٌ، ذُو الْقَعْدَةِ وَذُو الْحِجَّةِ وَالْمُحَرَّمُ وَرَجَبُ مُضَرَ الَّذِي بَيْنَ جُمَادَى وَشَعْبَانَ
ከእነዚህ አራት ወራት ደግሞ ሙሐረም ክብር ያለው የአላህ ወር ነው፦
ጃሚዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 8 ሐዲስ 59
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ “የአላህ መልክእተኛ”ﷺ” እንዲህ ብለዋል፡- *”ከረመዷን ቀጥሎ ከጾሞች ሁሉ በላጩ የአላህ ወር የሆነው ሙሐረም ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ أَفْضَلُ الصِّيَامِ بَعْدَ صِيَامِ شَهْرِ رَمَضَانَ شَهْرُ اللَّهِ الْمُحَرَّم
“አሽ-ሸምሲያህ” الشَمْسِيَّة አቆጣጠር 365 ቀናት የያዘ የፀሐይ አቆጣጠር”solar calended” ሲሆን “አል-ቀመርያ” الْقَمَرِيَّة ደግሞ 354 ቀናትን የያዘ የጨረቃ አቆጣጠር”lunar calender” ነው፤ በጨረቃ አቆጣጠር አዲስ ጨረቃ ሲታይ አዲሱ ወር ሙሐረም ይጀምራል፤ የጨረቃ አቆጣጠር የዓመታትን ቁጥር መቀየሪያ፤ ጾምን መጾሚያ እና ሐጅን ማድረጊያ ምልክት ነው፦
10፥5 *እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው*፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡ هُوَ الَّذِي جَعَلَ الشَّمْسَ ضِيَاءً وَالْقَمَرَ نُورًا وَقَدَّرَهُ مَنَازِلَ لِتَعْلَمُوا عَدَدَ السِّنِينَ وَالْحِسَابَ ۚ مَا خَلَقَ اللَّهُ ذَٰلِكَ إِلَّا بِالْحَقِّ ۚ يُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُون
2፥189 *ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፤ “እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ፥ ለጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው” በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 13, ሐዲስ 170
አል-ሐከም ኢብኑል አዕረኽ እንደተረከው፦ “ወደ ኢብኑ ዐባሥ”ረ.ዐ” ስሄድ እርሱ በዘምዘም ምንጭ አቅራቢያ በልብሱ ተቀምጦ ነበር፤ እኔም ለእርሱ፦ *” ስለ ዓሹራ ጾም ንገረኝ! አልኩት፤ እርሱም፦ “የሙሐረም አዲስ ጨረቃ ስታይ ቁጠር፥ በዘጠነኛው ቀን ጾም መሆኑን አጢን” አለኝ። እኔም ለእርሱ፦ “ስለዚህ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ያጤኑት ነበር? አልኩት፤ እርሱም፦ “አዎ” አለኝ*። عَنِ الْحَكَمِ بْنِ الأَعْرَجِ، قَالَ انْتَهَيْتُ إِلَى ابْنِ عَبَّاسٍ – رضى الله عنهما – وَهُوَ مُتَوَسِّدٌ رِدَاءَهُ فِي زَمْزَمَ فَقُلْتُ لَهُ أَخْبِرْنِي عَنْ صَوْمِ عَاشُورَاءَ . فَقَالَ إِذَا رَأَيْتَ هِلاَلَ الْمُحَرَّمِ فَاعْدُدْ وَأَصْبِحْ يَوْمَ التَّاسِعِ صَائِمًا . قُلْتُ هَكَذَا كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَصُومُهُ قَالَ نَعَمْ
ከሙሐረም ወር ውስጥ ደግሞ አሥረኛው ቀን በላጭ ቀን ነው፤ ይህ ዐሥረኛው ቀን “ዓሹራእ” ይባላል፤ “ዓሹራእ” عَاشُورَاء የሚለው ቃል “ዐሽር” عَشْرٍ ማለትም “ዐሥር” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ዐሥረኛ” ማለት ነው፤ ይህ ቀን በፈቃደኝነት የሚጾምበት ቀን ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 30 ሐዲስ 107
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *”በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ የዓሹራን ቀን ቁሬይሾች ይጾሙ ነበር፤ በዚህ ቀን የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” ወደ መዲና በመጡ ጊዜ ይጾሙ እና እንዲጾም ያዙ ነበር፤ የረመዷን ወር ጾም በተደነገገ ጊዜ ግን የዓሹራእ ቀን ጾም ያሻው የሚጾመው፥ ያሻው የማይጾመው ሆነ*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ كَانَ يَوْمُ عَاشُورَاءَ تَصُومُهُ قُرَيْشٌ فِي الْجَاهِلِيَّةِ، وَكَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَصُومُهُ، فَلَمَّا قَدِمَ الْمَدِينَةَ صَامَهُ، وَأَمَرَ بِصِيَامِهِ، فَلَمَّا فُرِضَ رَمَضَانُ تَرَكَ يَوْمَ عَاشُورَاءَ، فَمَنْ شَاءَ صَامَهُ، وَمَنْ شَاءَ تَرَكَهُ.
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
“ወር” የሚለው ቃል “ሸህር” شَهْر ሲሆን በቁርኣን 12 ጊዜ ሰፍሮ ይገኛል፦ (1ኛ. 2:185 2ኛ. 2፥194 3ኛ. 2፥196 4ኛ. 2፥217 5ኛ. 5፥2 6ኛ. 5፥97 7ኛ. 9፥36 8ኛ. 9:37 9ኛ. 34:12 10ኛ.46፥15 11ኛ.58፥4 12ኛ.97፥3)፤ የሚያጅበው የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ዐሥራ ሁለት ወር ነው፤ እነዚህም፦
1ኛ ወር ሙሐረም
2ኛ ወር ሰፈር
3ኛ ወር ረቢዑል-አወል
4ኛ ወር ረቢዑ-ሣኒ
5ኛ ወር ጀማዱል-አወል
6ኛ ወር ጀማዱ-ሣኒ
7ኛ ወር ረጀብ
8ኛ ወር ሻዕባን
9ኛ ወር ረመዷን
10ኛ ወር ሸዋል
11ኛ ወር ዙል-ቀዒዳህ
12ኛ ወር ዙል-ሒጃህ ናቸው፦
9፥36 *የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን ዐሥራ ሁለት ወር ነው፡፡ ከእነርሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው*፡፡ إِنَّ عِدَّةَ الشُّهُورِ عِندَ اللَّهِ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا فِي كِتَابِ اللَّهِ يَوْمَ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ
ከእነዚህ 12 ወራት አራቱ የተከበሩ ወሮች፦
1ኛው ወር ሙሐረም
7ኛው ወር ረጀብ
11ኛው ወር ዙል-ቀዒዳህ
12ኛው ወር ዙል-ሒጃህ ናቸው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65 ሐዲስ 4662
አቡበከር”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ዘመን አላህ ሰማያትን እና ምድር በፈጠረበት ቀን የቀድሞ ሁኔታ ይመለሳል፤ አንድ ዓመት ዐሥራ ሁለት ወር ነው፥ ከእነርሱም አራቱ የተከበሩ ናቸው፤ ሦስቱ ተከታታይ ዙል-ቀዒዳህ፣ ዙል-ሒጃህ፣ ሙሐረም ናቸው፥ አራተኛው በጀማዱ-ሣኒ እና በሻዕባን መካከል ያለው ረጀብ ነው*። عَنْ أَبِي بَكْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ إِنَّ الزَّمَانَ قَدِ اسْتَدَارَ كَهَيْئَتِهِ يَوْمَ خَلَقَ اللَّهُ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ، السَّنَةُ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا مِنْهَا، أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ، ثَلاَثٌ مُتَوَالِيَاتٌ، ذُو الْقَعْدَةِ وَذُو الْحِجَّةِ وَالْمُحَرَّمُ وَرَجَبُ مُضَرَ الَّذِي بَيْنَ جُمَادَى وَشَعْبَانَ
ከእነዚህ አራት ወራት ደግሞ ሙሐረም ክብር ያለው የአላህ ወር ነው፦
ጃሚዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 8 ሐዲስ 59
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ “የአላህ መልክእተኛ”ﷺ” እንዲህ ብለዋል፡- *”ከረመዷን ቀጥሎ ከጾሞች ሁሉ በላጩ የአላህ ወር የሆነው ሙሐረም ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ أَفْضَلُ الصِّيَامِ بَعْدَ صِيَامِ شَهْرِ رَمَضَانَ شَهْرُ اللَّهِ الْمُحَرَّم
“አሽ-ሸምሲያህ” الشَمْسِيَّة አቆጣጠር 365 ቀናት የያዘ የፀሐይ አቆጣጠር”solar calended” ሲሆን “አል-ቀመርያ” الْقَمَرِيَّة ደግሞ 354 ቀናትን የያዘ የጨረቃ አቆጣጠር”lunar calender” ነው፤ በጨረቃ አቆጣጠር አዲስ ጨረቃ ሲታይ አዲሱ ወር ሙሐረም ይጀምራል፤ የጨረቃ አቆጣጠር የዓመታትን ቁጥር መቀየሪያ፤ ጾምን መጾሚያ እና ሐጅን ማድረጊያ ምልክት ነው፦
10፥5 *እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው*፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡ هُوَ الَّذِي جَعَلَ الشَّمْسَ ضِيَاءً وَالْقَمَرَ نُورًا وَقَدَّرَهُ مَنَازِلَ لِتَعْلَمُوا عَدَدَ السِّنِينَ وَالْحِسَابَ ۚ مَا خَلَقَ اللَّهُ ذَٰلِكَ إِلَّا بِالْحَقِّ ۚ يُفَصِّلُ الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَعْلَمُون
2፥189 *ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፤ “እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ፥ ለጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው” በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ الْأَهِلَّةِ ۖ قُلْ هِيَ مَوَاقِيتُ لِلنَّاسِ وَالْحَج
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 13, ሐዲስ 170
አል-ሐከም ኢብኑል አዕረኽ እንደተረከው፦ “ወደ ኢብኑ ዐባሥ”ረ.ዐ” ስሄድ እርሱ በዘምዘም ምንጭ አቅራቢያ በልብሱ ተቀምጦ ነበር፤ እኔም ለእርሱ፦ *” ስለ ዓሹራ ጾም ንገረኝ! አልኩት፤ እርሱም፦ “የሙሐረም አዲስ ጨረቃ ስታይ ቁጠር፥ በዘጠነኛው ቀን ጾም መሆኑን አጢን” አለኝ። እኔም ለእርሱ፦ “ስለዚህ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ያጤኑት ነበር? አልኩት፤ እርሱም፦ “አዎ” አለኝ*። عَنِ الْحَكَمِ بْنِ الأَعْرَجِ، قَالَ انْتَهَيْتُ إِلَى ابْنِ عَبَّاسٍ – رضى الله عنهما – وَهُوَ مُتَوَسِّدٌ رِدَاءَهُ فِي زَمْزَمَ فَقُلْتُ لَهُ أَخْبِرْنِي عَنْ صَوْمِ عَاشُورَاءَ . فَقَالَ إِذَا رَأَيْتَ هِلاَلَ الْمُحَرَّمِ فَاعْدُدْ وَأَصْبِحْ يَوْمَ التَّاسِعِ صَائِمًا . قُلْتُ هَكَذَا كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَصُومُهُ قَالَ نَعَمْ
ከሙሐረም ወር ውስጥ ደግሞ አሥረኛው ቀን በላጭ ቀን ነው፤ ይህ ዐሥረኛው ቀን “ዓሹራእ” ይባላል፤ “ዓሹራእ” عَاشُورَاء የሚለው ቃል “ዐሽር” عَشْرٍ ማለትም “ዐሥር” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ዐሥረኛ” ማለት ነው፤ ይህ ቀን በፈቃደኝነት የሚጾምበት ቀን ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 30 ሐዲስ 107
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *”በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ የዓሹራን ቀን ቁሬይሾች ይጾሙ ነበር፤ በዚህ ቀን የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” ወደ መዲና በመጡ ጊዜ ይጾሙ እና እንዲጾም ያዙ ነበር፤ የረመዷን ወር ጾም በተደነገገ ጊዜ ግን የዓሹራእ ቀን ጾም ያሻው የሚጾመው፥ ያሻው የማይጾመው ሆነ*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ كَانَ يَوْمُ عَاشُورَاءَ تَصُومُهُ قُرَيْشٌ فِي الْجَاهِلِيَّةِ، وَكَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَصُومُهُ، فَلَمَّا قَدِمَ الْمَدِينَةَ صَامَهُ، وَأَمَرَ بِصِيَامِهِ، فَلَمَّا فُرِضَ رَمَضَانُ تَرَكَ يَوْمَ عَاشُورَاءَ، فَمَنْ شَاءَ صَامَهُ، وَمَنْ شَاءَ تَرَكَهُ.