ቀደር
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
57፥22 በምድርም በራሳችሁም መከራ ማንንም አትነካም *ሳንፈጥራት በፊት በመጽሐፍ የተመዘገበች ብትኾን እንጅ*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ مَا أَصَابَ مِن مُّصِيبَةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا فِي أَنفُسِكُمْ إِلَّا فِي كِتَابٍ مِّن قَبْلِ أَن نَّبْرَأَهَا ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
ነጥብ ሁለት
"ጥብቁ ሰሌዳ"
አምላካችን አላህ ሁሉን ነገር ማለትም ኸይሩንም ሸሩንም ነገር በዕውቀቱ ያካበበው ነው፦
65፥12 አላህ በነገር ሁሉ ቻይ መሆኑን አላህም *በነገሩ ሁሉ በእውቀት ያካበበ መሆኑን ታውቁ ዘንድ ይህንን አሳወቃችሁ*። أَنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ وَأَنَّ اللَّهَ قَدْ أَحَاطَ بِكُلِّ شَيْءٍ عِلْمًا
እዚህ አንቀፅ ላይ የምንመለከተው የአላህ ዕውቀት እና “ሸይዕ” شَىْء ማለት “ነገር’thing” ሁለት ጉዳዮች ናቸው፤ “ዕውቀት” ምንም ነገር ሳይኖር የአላህ ባህርይ ሲሆን “ነገር” ደግሞ “ፍጡር” ነው፤ “ነገር” ደግሞ ጊዜና ቦታ ሁሉ ነው፤ አምላካችን አላህ ስለ አንድ ነገር ዕውቀት በመጽሐፍ ውስጥ ከሁሉ ነገር መከሰት፣ መደረግ እና መከናወን በፊት መዝግቦቷል፦
50፥4 ከእነርሱ ምድር የምታጎድለውን በእርግጥ *ዐውቀናል፡፡ እኛም ዘንድ ጠባቂ መጽሐፍ አለ*፡፡ قَدْ عَلِمْنَا مَا تَنقُصُ الْأَرْضُ مِنْهُمْ ۖ وَعِندَنَا كِتَابٌ حَفِيظٌ
20፥52 ሙሳም፦ *ዕውቀትዋ እጌታዬ ዘንድ በመጽሐፍ የተመዘገበ ነው፡፡ ጌታዬ አይሳሳትም አይረሳምም* አለው፡፡ قَالَ عِلْمُهَا عِندَ رَبِّي فِي كِتَابٍ ۖ لَّا يَضِلُّ رَبِّي وَلَا يَنسَى
22፥70 አላህ *በሰማይና በምድር ውስጥ ያለን ሁሉ በእርግጥ የሚያውቅ መኾኑን አታውቅምን? ይህ በመጽሐፍ ውስጥ የተመዘገበ ነው*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ يَعْلَمُ مَا فِي السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ ۗ إِنَّ ذَٰلِكَ فِي كِتَابٍ ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
52፥2 *በተጻፈው መጽሐፍም* እምላለው፡፡ وَكِتَابٍ مَّسْطُورٍ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 54, ሐዲስ 414
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ በመጀመሪያ ምንም ነገር ሳይኖር አላህ ነበረ፤ ከዚያ ዙፋኑን በውሃ ላይ ነበረ፤ *ከዚያ ሁሉን ነገር በመጽሐፍ ጻፈ*፤ ከዚያ ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ። كَانَ اللَّهُ وَلَمْ يَكُنْ شَىْءٌ غَيْرُهُ، وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ، وَكَتَبَ فِي الذِّكْرِ كُلَّ شَىْءٍ، وَخَلَقَ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ ”.
አምላካችን አላህ የሚከትብበትና የሚቀድርበት ኪታብ "ለውሐል መሕፉዝ" ይባላል። “ለውሐል መሕፉዝ” لَوحَ المَّحْفُوظ ማለት “የተጠበቀው ሰሌዳ””preserved tablet”” ማለት ሲሆን ሌላው ስሙ “ኡሙል ኪታብ” “ኪታቡል መክኑን” “ኪታቡል ሐፊዝ” “ኪታቡል ሙቢን” እየተባለ በቁርኣን ይጠራል።
አምላካችን አላህ አንድ ክስተት ከመከሰቱ በፊት፣ አንድ ድርጊት ከመደረጉ በፊት፣ አንድ ክንውን ከመከናወኑ በፊት ስለሚያውቀው ያንን ዕውቀት በተጠበቀው ሰሌዳ ከትቦታል፦
57፥22 በምድርም በራሳችሁም መከራ ማንንም አትነካም *ሳንፈጥራት በፊት በመጽሐፍ የተመዘገበች ብትኾን እንጅ*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ مَا أَصَابَ مِن مُّصِيبَةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا فِي أَنفُسِكُمْ إِلَّا فِي كِتَابٍ مِّن قَبْلِ أَن نَّبْرَأَهَا ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
27፥75 *በሰማይና በምድር ውስጥ ምንም የተደበቀ ነገር የለም ገላጭ በኾነው መጽሐፍ ውስጥ ያለ ቢኾን እንጅ*፡፡ وَمَا مِنْ غَائِبَةٍ فِي السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ إِلَّا فِي كِتَابٍ مُّبِينٍ
6፥59 የሩቅ ነገርም መክፈቻዎች እርሱ ዘንድ ናቸው፡፡ ከእርሱ በቀር ማንም አያውቃቸውም፡፡ *በየብስና በባሕር ያለውንም ሁሉ ያውቃል፡፡ ከቅጠልም አንዲትም አትረግፍም የሚያውቃት ቢኾን እንጅ፡፡ ከቅንጣትም በመሬት ጨለማዎች ውስጥ የለም ከእርጥብም ከደረቅም አንድም የለም ግልጽ በኾነው መጽሐፍ ውሰጥ የተመዘገበ ቢኾን እንጅ*፡፡ وَعِندَهُ مَفَاتِحُ الْغَيْبِ لَا يَعْلَمُهَا إِلَّا هُوَ ۚ وَيَعْلَمُ مَا فِي الْبَرِّ وَالْبَحْرِ ۚ وَمَا تَسْقُطُ مِن وَرَقَةٍ إِلَّا يَعْلَمُهَا وَلَا حَبَّةٍ فِي ظُلُمَاتِ الْأَرْضِ وَلَا رَطْبٍ وَلَا يَابِسٍ إِلَّا فِي كِتَابٍ مُّبِينٍ
36፥22 እኛ ሙታንን እኛ በእርግጥ ሕያው እናደርጋለን፡፡ ያስቀደሙትንም ሥራ ፈለጎቻቸውንም እንጽፋለን፡፡ *ነገሩንም ሁሉ ገላጭ መሪ በኾነ መጽሐፍ ውስጥ አጠቃለልነው*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نُحْيِي الْمَوْتَىٰ وَنَكْتُبُ مَا قَدَّمُوا وَآثَارَهُمْ ۚ وَكُلَّ شَيْءٍ أَحْصَيْنَاهُ فِي إِمَامٍ مُّبِينٍ
34፥3 እነዚያ የካዱትም «ሰዓቲቱ አትመጣብንም» አሉ፡፡ በላቸው «አይደለም፤ *ሩቁን ሁሉ ዐዋቂ በኾነው ጌታዬ እምላለሁ፡፡ በእርግጥ ትመጣባችኋለች፡፡ የብናኝ ክብደት ያክል እንኳ በሰማያትና በምድር ውስጥ ከእርሱ አይርቅም፡፡ ከዚህ ያነሰም ኾነ የበለጠ የለም በግልጹ መጽሐፍ ውስጥ የተመዘገበ ቢኾን እንጅ*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَا تَأْتِينَا السَّاعَةُ ۖ قُلْ بَلَىٰ وَرَبِّي لَتَأْتِيَنَّكُمْ عَالِمِ الْغَيْبِ ۖ لَا يَعْزُبُ عَنْهُ مِثْقَالُ ذَرَّةٍ فِي السَّمَاوَاتِ وَلَا فِي الْأَرْضِ وَلَا أَصْغَرُ مِن ذَٰلِكَ وَلَا أَكْبَرُ إِلَّا فِي كِتَابٍ مُّبِينٍ
አላህ ድርጊቱን የከተበው ስለሚያውቀው እንጂ እንዲከናወን ብቻ አይደለም፤ ለምሳሌ ሀራም ነገር ማድረግ ከልክሏል፤ ያንን የከለከለው አንድ ሰው ከማድረጉ በፊት አላህ የከተበው ስለሚያውቀው እንጂ ያ ሰው እንዲያደርገው አይደለም፤ ያ ቢሆንማ አላህ እንዲያደርግ መከልከሉና በማድረጉ መቅጣቱ ትርጉም አይኖረውም ነበር፤ ሆነም ቀረ የተጠበቀው ሰሌዳ ላይ የተመዘገበው የአላህ ዕውቀት ብቻ ነው።
ኢንሻላህ ስለ ቀደር ሦስተኛ ደረጃ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ገቢር ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
57፥22 በምድርም በራሳችሁም መከራ ማንንም አትነካም *ሳንፈጥራት በፊት በመጽሐፍ የተመዘገበች ብትኾን እንጅ*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ مَا أَصَابَ مِن مُّصِيبَةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا فِي أَنفُسِكُمْ إِلَّا فِي كِتَابٍ مِّن قَبْلِ أَن نَّبْرَأَهَا ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
ነጥብ ሁለት
"ጥብቁ ሰሌዳ"
አምላካችን አላህ ሁሉን ነገር ማለትም ኸይሩንም ሸሩንም ነገር በዕውቀቱ ያካበበው ነው፦
65፥12 አላህ በነገር ሁሉ ቻይ መሆኑን አላህም *በነገሩ ሁሉ በእውቀት ያካበበ መሆኑን ታውቁ ዘንድ ይህንን አሳወቃችሁ*። أَنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ وَأَنَّ اللَّهَ قَدْ أَحَاطَ بِكُلِّ شَيْءٍ عِلْمًا
እዚህ አንቀፅ ላይ የምንመለከተው የአላህ ዕውቀት እና “ሸይዕ” شَىْء ማለት “ነገር’thing” ሁለት ጉዳዮች ናቸው፤ “ዕውቀት” ምንም ነገር ሳይኖር የአላህ ባህርይ ሲሆን “ነገር” ደግሞ “ፍጡር” ነው፤ “ነገር” ደግሞ ጊዜና ቦታ ሁሉ ነው፤ አምላካችን አላህ ስለ አንድ ነገር ዕውቀት በመጽሐፍ ውስጥ ከሁሉ ነገር መከሰት፣ መደረግ እና መከናወን በፊት መዝግቦቷል፦
50፥4 ከእነርሱ ምድር የምታጎድለውን በእርግጥ *ዐውቀናል፡፡ እኛም ዘንድ ጠባቂ መጽሐፍ አለ*፡፡ قَدْ عَلِمْنَا مَا تَنقُصُ الْأَرْضُ مِنْهُمْ ۖ وَعِندَنَا كِتَابٌ حَفِيظٌ
20፥52 ሙሳም፦ *ዕውቀትዋ እጌታዬ ዘንድ በመጽሐፍ የተመዘገበ ነው፡፡ ጌታዬ አይሳሳትም አይረሳምም* አለው፡፡ قَالَ عِلْمُهَا عِندَ رَبِّي فِي كِتَابٍ ۖ لَّا يَضِلُّ رَبِّي وَلَا يَنسَى
22፥70 አላህ *በሰማይና በምድር ውስጥ ያለን ሁሉ በእርግጥ የሚያውቅ መኾኑን አታውቅምን? ይህ በመጽሐፍ ውስጥ የተመዘገበ ነው*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ يَعْلَمُ مَا فِي السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ ۗ إِنَّ ذَٰلِكَ فِي كِتَابٍ ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
52፥2 *በተጻፈው መጽሐፍም* እምላለው፡፡ وَكِتَابٍ مَّسْطُورٍ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 54, ሐዲስ 414
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ በመጀመሪያ ምንም ነገር ሳይኖር አላህ ነበረ፤ ከዚያ ዙፋኑን በውሃ ላይ ነበረ፤ *ከዚያ ሁሉን ነገር በመጽሐፍ ጻፈ*፤ ከዚያ ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ። كَانَ اللَّهُ وَلَمْ يَكُنْ شَىْءٌ غَيْرُهُ، وَكَانَ عَرْشُهُ عَلَى الْمَاءِ، وَكَتَبَ فِي الذِّكْرِ كُلَّ شَىْءٍ، وَخَلَقَ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ ”.
አምላካችን አላህ የሚከትብበትና የሚቀድርበት ኪታብ "ለውሐል መሕፉዝ" ይባላል። “ለውሐል መሕፉዝ” لَوحَ المَّحْفُوظ ማለት “የተጠበቀው ሰሌዳ””preserved tablet”” ማለት ሲሆን ሌላው ስሙ “ኡሙል ኪታብ” “ኪታቡል መክኑን” “ኪታቡል ሐፊዝ” “ኪታቡል ሙቢን” እየተባለ በቁርኣን ይጠራል።
አምላካችን አላህ አንድ ክስተት ከመከሰቱ በፊት፣ አንድ ድርጊት ከመደረጉ በፊት፣ አንድ ክንውን ከመከናወኑ በፊት ስለሚያውቀው ያንን ዕውቀት በተጠበቀው ሰሌዳ ከትቦታል፦
57፥22 በምድርም በራሳችሁም መከራ ማንንም አትነካም *ሳንፈጥራት በፊት በመጽሐፍ የተመዘገበች ብትኾን እንጅ*፡፡ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው፡፡ مَا أَصَابَ مِن مُّصِيبَةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا فِي أَنفُسِكُمْ إِلَّا فِي كِتَابٍ مِّن قَبْلِ أَن نَّبْرَأَهَا ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ عَلَى اللَّهِ يَسِيرٌ
27፥75 *በሰማይና በምድር ውስጥ ምንም የተደበቀ ነገር የለም ገላጭ በኾነው መጽሐፍ ውስጥ ያለ ቢኾን እንጅ*፡፡ وَمَا مِنْ غَائِبَةٍ فِي السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ إِلَّا فِي كِتَابٍ مُّبِينٍ
6፥59 የሩቅ ነገርም መክፈቻዎች እርሱ ዘንድ ናቸው፡፡ ከእርሱ በቀር ማንም አያውቃቸውም፡፡ *በየብስና በባሕር ያለውንም ሁሉ ያውቃል፡፡ ከቅጠልም አንዲትም አትረግፍም የሚያውቃት ቢኾን እንጅ፡፡ ከቅንጣትም በመሬት ጨለማዎች ውስጥ የለም ከእርጥብም ከደረቅም አንድም የለም ግልጽ በኾነው መጽሐፍ ውሰጥ የተመዘገበ ቢኾን እንጅ*፡፡ وَعِندَهُ مَفَاتِحُ الْغَيْبِ لَا يَعْلَمُهَا إِلَّا هُوَ ۚ وَيَعْلَمُ مَا فِي الْبَرِّ وَالْبَحْرِ ۚ وَمَا تَسْقُطُ مِن وَرَقَةٍ إِلَّا يَعْلَمُهَا وَلَا حَبَّةٍ فِي ظُلُمَاتِ الْأَرْضِ وَلَا رَطْبٍ وَلَا يَابِسٍ إِلَّا فِي كِتَابٍ مُّبِينٍ
36፥22 እኛ ሙታንን እኛ በእርግጥ ሕያው እናደርጋለን፡፡ ያስቀደሙትንም ሥራ ፈለጎቻቸውንም እንጽፋለን፡፡ *ነገሩንም ሁሉ ገላጭ መሪ በኾነ መጽሐፍ ውስጥ አጠቃለልነው*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نُحْيِي الْمَوْتَىٰ وَنَكْتُبُ مَا قَدَّمُوا وَآثَارَهُمْ ۚ وَكُلَّ شَيْءٍ أَحْصَيْنَاهُ فِي إِمَامٍ مُّبِينٍ
34፥3 እነዚያ የካዱትም «ሰዓቲቱ አትመጣብንም» አሉ፡፡ በላቸው «አይደለም፤ *ሩቁን ሁሉ ዐዋቂ በኾነው ጌታዬ እምላለሁ፡፡ በእርግጥ ትመጣባችኋለች፡፡ የብናኝ ክብደት ያክል እንኳ በሰማያትና በምድር ውስጥ ከእርሱ አይርቅም፡፡ ከዚህ ያነሰም ኾነ የበለጠ የለም በግልጹ መጽሐፍ ውስጥ የተመዘገበ ቢኾን እንጅ*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَا تَأْتِينَا السَّاعَةُ ۖ قُلْ بَلَىٰ وَرَبِّي لَتَأْتِيَنَّكُمْ عَالِمِ الْغَيْبِ ۖ لَا يَعْزُبُ عَنْهُ مِثْقَالُ ذَرَّةٍ فِي السَّمَاوَاتِ وَلَا فِي الْأَرْضِ وَلَا أَصْغَرُ مِن ذَٰلِكَ وَلَا أَكْبَرُ إِلَّا فِي كِتَابٍ مُّبِينٍ
አላህ ድርጊቱን የከተበው ስለሚያውቀው እንጂ እንዲከናወን ብቻ አይደለም፤ ለምሳሌ ሀራም ነገር ማድረግ ከልክሏል፤ ያንን የከለከለው አንድ ሰው ከማድረጉ በፊት አላህ የከተበው ስለሚያውቀው እንጂ ያ ሰው እንዲያደርገው አይደለም፤ ያ ቢሆንማ አላህ እንዲያደርግ መከልከሉና በማድረጉ መቅጣቱ ትርጉም አይኖረውም ነበር፤ ሆነም ቀረ የተጠበቀው ሰሌዳ ላይ የተመዘገበው የአላህ ዕውቀት ብቻ ነው።
ኢንሻላህ ስለ ቀደር ሦስተኛ ደረጃ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ቀደር
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
ነጥብ ሦስት
“የአላህ ፈቃድ”
“ሻአ” شَآءَ ማለት “ፈቃድ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ በፍጥረተ-ዓለማት ውስጥ የሚሻውን ይፈጥራል፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
86፥16 *የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው*፡፡ فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ
5፥17 *የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥47 *አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
የአላህ ፈቃድ በሁለት መልክ ለፍጡራን ተቀድሯል፤ አንዱ ያለፈቃዳቸው ሲሆን ሁለተኛው በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ላይ ነው። የመጀመሪያው ፍጥረት ሲፈጠር ያለፈቃዱ በአላህ ፈቃድ የተፈጠረ ነው። ሰው በመወለድ፣ በሞት፣ በመተኛት፣ በማስነጠስ ምርጫ የለውም፤ ልጅ እንኳን ሲወልድ ወንድ ወይም ሴት እወልዳለው ብሎ ምርጫ የለውም፤ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፤ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል። ለሚሻው መንታ ያደርጋል፤ የሚሻውን መካን ያደርገዋል። ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም፦
42፥49 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የአላህ ነው፡፡ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል*፡፡ لِّلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ يَهَبُ لِمَن يَشَاءُ إِنَاثًا وَيَهَبُ لِمَن يَشَاءُ الذُّكُورَ
42፥50 *ወይም ወንዶችና ሴቶች አድርጎ ያጠናዳቸዋል፡፡ የሚሻውንም ሰው መካን ያደርገዋል፡፡ እርሱ ዐዋቂ ቻይ ነውና*፡፡ أَوْ يُزَوِّجُهُمْ ذُكْرَانًا وَإِنَاثًا ۖ وَيَجْعَلُ مَن يَشَاءُ عَقِيمًا ۚ إِنَّهُ عَلِيمٌ قَدِيرٌ
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
በዚህ ምርጫ በሌለው ነገር ፍጥረት አይጠየቅበትም፤ አይቀጣበትም፣ አይሸለምበትም። ሁለተኛው ፍጥረት በተሰጠው ነጻ ፈቃድና ምርጫ ይጠየቃሉ፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
አላህ በሚሰራው ሥራ አይጠየቅም፤ ምክንያቱም አላህ ለዓለማት በደልን የሚሻ አይደለም፤ አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፤ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ፦
3፥108 *አላህም ለዓለማት በደልን የሚሻ አይደለም*፡፡ وَمَا اللَّهُ يُرِيدُ ظُلْمًا لِّلْعَالَمِينَ
10፥44 *አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፤ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَظْلِمُ النَّاسَ شَيْئًا وَلَـٰكِنَّ النَّاسَ أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
ሰዎች የሚፈጽሙ እውነትና ውሸት፣ ትክክልና ስህተት፣ መልካሙና ክፉ፣ አላህ የሚወደውና የሚጠላው ሃራምና ሃላል በሙሉ አላህ ስለፈቀ ነው የሚከናወኑት፤ ያለ አላህ ፈቃድ ምንም የሚሆን ነገር የለም፣ አላህ ፈቀደ ማለት ግን ጉዳዩን ወዶታል አሊያም ተስማምቶበታል ማለት አይደለም፣ አላህ ስለፈቀደ ነው ሰው ነጻ ፈቃድ ያለው፣ አላህ ሳይፈቅድ ሰው ነጻ ፈቃድ አይኖረውም ነበር፦
81፥29 *የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
76፥30 *አላህም ካልሻ በስተቀር አትሹም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا
ገቢር ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
ነጥብ ሦስት
“የአላህ ፈቃድ”
“ሻአ” شَآءَ ማለት “ፈቃድ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ በፍጥረተ-ዓለማት ውስጥ የሚሻውን ይፈጥራል፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
86፥16 *የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው*፡፡ فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ
5፥17 *የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥47 *አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
የአላህ ፈቃድ በሁለት መልክ ለፍጡራን ተቀድሯል፤ አንዱ ያለፈቃዳቸው ሲሆን ሁለተኛው በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ላይ ነው። የመጀመሪያው ፍጥረት ሲፈጠር ያለፈቃዱ በአላህ ፈቃድ የተፈጠረ ነው። ሰው በመወለድ፣ በሞት፣ በመተኛት፣ በማስነጠስ ምርጫ የለውም፤ ልጅ እንኳን ሲወልድ ወንድ ወይም ሴት እወልዳለው ብሎ ምርጫ የለውም፤ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፤ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል። ለሚሻው መንታ ያደርጋል፤ የሚሻውን መካን ያደርገዋል። ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም፦
42፥49 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የአላህ ነው፡፡ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል*፡፡ لِّلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ يَهَبُ لِمَن يَشَاءُ إِنَاثًا وَيَهَبُ لِمَن يَشَاءُ الذُّكُورَ
42፥50 *ወይም ወንዶችና ሴቶች አድርጎ ያጠናዳቸዋል፡፡ የሚሻውንም ሰው መካን ያደርገዋል፡፡ እርሱ ዐዋቂ ቻይ ነውና*፡፡ أَوْ يُزَوِّجُهُمْ ذُكْرَانًا وَإِنَاثًا ۖ وَيَجْعَلُ مَن يَشَاءُ عَقِيمًا ۚ إِنَّهُ عَلِيمٌ قَدِيرٌ
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
በዚህ ምርጫ በሌለው ነገር ፍጥረት አይጠየቅበትም፤ አይቀጣበትም፣ አይሸለምበትም። ሁለተኛው ፍጥረት በተሰጠው ነጻ ፈቃድና ምርጫ ይጠየቃሉ፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
አላህ በሚሰራው ሥራ አይጠየቅም፤ ምክንያቱም አላህ ለዓለማት በደልን የሚሻ አይደለም፤ አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፤ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ፦
3፥108 *አላህም ለዓለማት በደልን የሚሻ አይደለም*፡፡ وَمَا اللَّهُ يُرِيدُ ظُلْمًا لِّلْعَالَمِينَ
10፥44 *አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፤ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَظْلِمُ النَّاسَ شَيْئًا وَلَـٰكِنَّ النَّاسَ أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
ሰዎች የሚፈጽሙ እውነትና ውሸት፣ ትክክልና ስህተት፣ መልካሙና ክፉ፣ አላህ የሚወደውና የሚጠላው ሃራምና ሃላል በሙሉ አላህ ስለፈቀ ነው የሚከናወኑት፤ ያለ አላህ ፈቃድ ምንም የሚሆን ነገር የለም፣ አላህ ፈቀደ ማለት ግን ጉዳዩን ወዶታል አሊያም ተስማምቶበታል ማለት አይደለም፣ አላህ ስለፈቀደ ነው ሰው ነጻ ፈቃድ ያለው፣ አላህ ሳይፈቅድ ሰው ነጻ ፈቃድ አይኖረውም ነበር፦
81፥29 *የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
76፥30 *አላህም ካልሻ በስተቀር አትሹም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا
አላህ ለሰዎች ነጻ ፈቃድ እንዲኖራቸው ፈቅዷል፤ ነገር ግን አላህ የሚወደው ብናመሰግነው እንጂ ብንክደው አይደለም፤ አላህ ለሰው ይህ የሚያስክድ መንገድ ነው፤ ይህ የሚያስመሰግን መንገድ ነው ብሎ ሁለቱንም መንገድ በቅዱስ ቃሉ ተናግሯል፦
39፥7 *ብትክዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው፡፡ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም፡፡ ብታመሰግኑም፤ እርሱን ይወድላችኋል*፡፡ إِن تَكْفُرُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنكُمْ ۖ وَلَا يَرْضَىٰ لِعِبَادِهِ الْكُفْرَ ۖ وَإِن تَشْكُرُوا يَرْضَهُ لَكُمْ፡
90፥10 *ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?* وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
76፥3 *እኛ ወይ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ ሲኾን መንገዱን መራነው፤ ገለጽንለት*፡፡ إِنَّا هَدَيْنَاهُ السَّبِيلَ إِمَّا شَاكِرًا وَإِمَّا كَفُورًا
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
ሰው የራሱ ነፃ ፈቃድ ባይኖረው ኖሮ ተጠያቂነት፣ ቅጣትና ሽልማት፣ ጀነትና ጀሃነም፣ ትክክል እና ስህተት ትርጉም አይኖራቸውም ነበር፤ ለዛ ነው አላህ፦ “የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ” ያለው፤ ለዛ ነው በምድር ላይ ከሓዲ እና አማኝ ያለው፦
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
64፥2 እርሱ ያ የፈጠራችሁ ነው፡፡ *ከእናንተም ከሓዲ አለ፡፡ ከእናንተም አማኝ አለ*፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُمْ فَمِنكُمْ كَافِرٌ وَمِنكُم مُّؤْمِنٌ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
ሰው በፈቃዱ በሚያምነት እምነት አላህ የሚሻውን ያንን ያመነውን ሰው ይምራል፤ ሰው በፈቃዱ በሚክደው ክህደት አላህ የሚሻውን ያንን የካደውን ሰው መቅጣት ይችላል፤ አማንያንን እና ከሃድያንን በቅጣትና በሽልማት እኩል አይመነዳም፦
5፥40 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የእርሱ ብቻ መኾኑን አላወቅክምን የሚሻውን ሰው ይቀጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ይምራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ يُعَذِّبُ مَن يَشَاءُ وَيَغْفِرُ لِمَن يَشَاءُ ۗ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥129 በሰማያት ያለው በምድርም ያለው ሁሉ የአላህ ነው፡፡ *ለሚሻው ሰው ይምራል፤ የሚሻውንም ሰው ይቀጣል፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው*፡፡ وَلِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۚ يَغْفِرُ لِمَن يَشَاءُ وَيُعَذِّبُ مَن يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
38፥28 *በእውነቱ እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችን የሠሩትን በምድር ውስጥ እንደሚያጠፉት እናደርጋለን? ወይስ አላህን ፊረዎቹን እንደ ከሓዲዎቹ እናደርጋለን?* أَمْ نَجْعَلُ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ كَالْمُفْسِدِينَ فِي الْأَرْضِ أَمْ نَجْعَلُ الْمُتَّقِينَ كَالْفُجَّار
ኢንሻላህ ስለ ቀደር አራተኛውና የመጨረሻው ደረጃ ይቀጥላል….
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
39፥7 *ብትክዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው፡፡ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም፡፡ ብታመሰግኑም፤ እርሱን ይወድላችኋል*፡፡ إِن تَكْفُرُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنكُمْ ۖ وَلَا يَرْضَىٰ لِعِبَادِهِ الْكُفْرَ ۖ وَإِن تَشْكُرُوا يَرْضَهُ لَكُمْ፡
90፥10 *ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?* وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
76፥3 *እኛ ወይ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ ሲኾን መንገዱን መራነው፤ ገለጽንለት*፡፡ إِنَّا هَدَيْنَاهُ السَّبِيلَ إِمَّا شَاكِرًا وَإِمَّا كَفُورًا
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
ሰው የራሱ ነፃ ፈቃድ ባይኖረው ኖሮ ተጠያቂነት፣ ቅጣትና ሽልማት፣ ጀነትና ጀሃነም፣ ትክክል እና ስህተት ትርጉም አይኖራቸውም ነበር፤ ለዛ ነው አላህ፦ “የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ” ያለው፤ ለዛ ነው በምድር ላይ ከሓዲ እና አማኝ ያለው፦
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
64፥2 እርሱ ያ የፈጠራችሁ ነው፡፡ *ከእናንተም ከሓዲ አለ፡፡ ከእናንተም አማኝ አለ*፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُمْ فَمِنكُمْ كَافِرٌ وَمِنكُم مُّؤْمِنٌ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
ሰው በፈቃዱ በሚያምነት እምነት አላህ የሚሻውን ያንን ያመነውን ሰው ይምራል፤ ሰው በፈቃዱ በሚክደው ክህደት አላህ የሚሻውን ያንን የካደውን ሰው መቅጣት ይችላል፤ አማንያንን እና ከሃድያንን በቅጣትና በሽልማት እኩል አይመነዳም፦
5፥40 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የእርሱ ብቻ መኾኑን አላወቅክምን የሚሻውን ሰው ይቀጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ይምራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ يُعَذِّبُ مَن يَشَاءُ وَيَغْفِرُ لِمَن يَشَاءُ ۗ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥129 በሰማያት ያለው በምድርም ያለው ሁሉ የአላህ ነው፡፡ *ለሚሻው ሰው ይምራል፤ የሚሻውንም ሰው ይቀጣል፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው*፡፡ وَلِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۚ يَغْفِرُ لِمَن يَشَاءُ وَيُعَذِّبُ مَن يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
38፥28 *በእውነቱ እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችን የሠሩትን በምድር ውስጥ እንደሚያጠፉት እናደርጋለን? ወይስ አላህን ፊረዎቹን እንደ ከሓዲዎቹ እናደርጋለን?* أَمْ نَجْعَلُ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ كَالْمُفْسِدِينَ فِي الْأَرْضِ أَمْ نَجْعَلُ الْمُتَّقِينَ كَالْفُجَّار
ኢንሻላህ ስለ ቀደር አራተኛውና የመጨረሻው ደረጃ ይቀጥላል….
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ቀደር
ገቢር አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው*፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
ነጥብ አራት
"የአላህ ፍጥረት"
"ፊዕል" فِعْل ማለት "ድርጊት"action" ማለት ሲሆን አራት ነገር ናቸው፤ እነርሱም፦ ጊዜ፣ ቦታ፣ ቁስ እና ነጻ ምርጫ ናቸው፤ እነዚህን ነገሮች የፈጠረው አላህ ነው፤ አላህ የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው*፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
"ነገር" በሚለው ቃል ውስጥ መልካም ነገር እና መጥፎ ነገር ይካተታሉ፤ አላህ እኛንም እኛ የምንሰራውን ሁሉ የፈጠረ ነው፦
37፥96 *አላህ እናንተንም የምትሠሩትንም የፈጠረ ሲኾን*፡፡ وَاللَّهُ خَلَقَكُمْ وَمَا تَعْمَلُون
ቁስን ማለት የምንሰማበት ጆሮ፣ የምናይበት ዐይን እና የምናስብበት ልብ የፈጠረልን አላህ ነው፤ መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ ስለተሰጠው የእነርሱ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَادَ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
"ነዒም" نَّعِيمِ ማለት "ጸጋ" ማለት ነው፤ በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል፤ ያስመነዳናል፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
45፥22 አላህም ሰማያትንና ምድርን ለችሎታው እንደሚያመለክትባቸውና *ነፍስም ሁሉ በሠራችው ሥራ ትምመነዳ ዘንድ በትክክል ፈጠረ፡፡ እነርሱም አይበደሉም*፡፡ وَخَلَقَ اللَّهُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ بِالْحَقِّ وَلِتُجْزَىٰ كُلُّ نَفْسٍ بِمَا كَسَبَتْ وَهُمْ لَا يُظْلَمُونَ
"ዐመል" عَمَل "ሥራ"deed" ማለት ሲሆን በዚህ ሥራችን እንጠየቃለን፤ በምንሠራው ሥራ ሰበቡ እኛው ነን፤ “ሰበብ” سَبَب ማለት “ምክንያት” ማለት ሲሆን አላህ ለሰው የራሱ ነጻ ፈቃድ ሰቶታል፣ አንድ ሰው ፈቃዱን ተጠቅሞ መልካም ነገር ሲፈልግ ያ መልካም ነገር ሰበቡ አላህ ሲሆን ነገር ግን በተቃራኒው መጥፎ ነገር ሲያገኝ የዛ የመጥፎ ነገር ሰበቡ እራሱ ሰውዬው ነው፦
4፥79 ከደግም የሚያገኝህ ከአላህ ነው፤ ከፉዉም የሚደርስብህ *ከራስህ* ነው፤ مَّا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ ۖ وَمَا أَصَابَكَ مِن سَيِّئَةٍ فَمِن نَّفْسِكَ ۚ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
“ራስህ” የሚለው ቃል “ነፍሲከ” نَفْسِكَ ሲሆን “ራስነትን”own self-hood” ያመለክታል፤ በራሳችን በምንሠራው ሥራ ሊፈትነን ሞት እና ሕይወትን ፈጠረ፦
67፥2 *ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን ሊፈትናችሁ ሞትንና ሕይወትን የፈጠረ ነው*፡፡ እርሱም አሸናፊው መሓሪው ነው፡፡ الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ
ገቢር አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው*፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
ነጥብ አራት
"የአላህ ፍጥረት"
"ፊዕል" فِعْل ማለት "ድርጊት"action" ማለት ሲሆን አራት ነገር ናቸው፤ እነርሱም፦ ጊዜ፣ ቦታ፣ ቁስ እና ነጻ ምርጫ ናቸው፤ እነዚህን ነገሮች የፈጠረው አላህ ነው፤ አላህ የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው*፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
"ነገር" በሚለው ቃል ውስጥ መልካም ነገር እና መጥፎ ነገር ይካተታሉ፤ አላህ እኛንም እኛ የምንሰራውን ሁሉ የፈጠረ ነው፦
37፥96 *አላህ እናንተንም የምትሠሩትንም የፈጠረ ሲኾን*፡፡ وَاللَّهُ خَلَقَكُمْ وَمَا تَعْمَلُون
ቁስን ማለት የምንሰማበት ጆሮ፣ የምናይበት ዐይን እና የምናስብበት ልብ የፈጠረልን አላህ ነው፤ መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ ስለተሰጠው የእነርሱ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَادَ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
"ነዒም" نَّعِيمِ ማለት "ጸጋ" ማለት ነው፤ በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል፤ ያስመነዳናል፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
45፥22 አላህም ሰማያትንና ምድርን ለችሎታው እንደሚያመለክትባቸውና *ነፍስም ሁሉ በሠራችው ሥራ ትምመነዳ ዘንድ በትክክል ፈጠረ፡፡ እነርሱም አይበደሉም*፡፡ وَخَلَقَ اللَّهُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ بِالْحَقِّ وَلِتُجْزَىٰ كُلُّ نَفْسٍ بِمَا كَسَبَتْ وَهُمْ لَا يُظْلَمُونَ
"ዐመል" عَمَل "ሥራ"deed" ማለት ሲሆን በዚህ ሥራችን እንጠየቃለን፤ በምንሠራው ሥራ ሰበቡ እኛው ነን፤ “ሰበብ” سَبَب ማለት “ምክንያት” ማለት ሲሆን አላህ ለሰው የራሱ ነጻ ፈቃድ ሰቶታል፣ አንድ ሰው ፈቃዱን ተጠቅሞ መልካም ነገር ሲፈልግ ያ መልካም ነገር ሰበቡ አላህ ሲሆን ነገር ግን በተቃራኒው መጥፎ ነገር ሲያገኝ የዛ የመጥፎ ነገር ሰበቡ እራሱ ሰውዬው ነው፦
4፥79 ከደግም የሚያገኝህ ከአላህ ነው፤ ከፉዉም የሚደርስብህ *ከራስህ* ነው፤ مَّا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ ۖ وَمَا أَصَابَكَ مِن سَيِّئَةٍ فَمِن نَّفْسِكَ ۚ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
“ራስህ” የሚለው ቃል “ነፍሲከ” نَفْسِكَ ሲሆን “ራስነትን”own self-hood” ያመለክታል፤ በራሳችን በምንሠራው ሥራ ሊፈትነን ሞት እና ሕይወትን ፈጠረ፦
67፥2 *ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን ሊፈትናችሁ ሞትንና ሕይወትን የፈጠረ ነው*፡፡ እርሱም አሸናፊው መሓሪው ነው፡፡ الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ
አላህ፦ መልካም ሥራ ስሩ፤ መጥፎ ሥራ አትስሩ ማለቱ የተሰጠ ጸጋ ፈተና መሆኑን ያሳያል፦
2፥195 በአላህም መንገድ ለግሱ፡፡ በእጆቻችሁም እራሳችሁን ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡ *በጎ ሥራንም ሥሩ፤ አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና*፡፡ وَأَنفِقُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةِ ۛ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
23፥51 *በጎ ሥራንም ሥሩ፡፡ እኔ የምተሠሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነኝ*፡፡ وَاعْمَلُوا صَالِحًا ۖ إِنِّي بِمَا تَعْمَلُونَ عَلِيمٌ
17፥32 *ዝሙትንም አትቅረቡ፡፡ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፡፡ መንገድነቱም ከፋ*! وَلَا تَقْرَبُوا الزِّنَىٰ ۖ إِنَّهُ كَانَ فَاحِشَةً وَسَاءَ سَبِيلًا
27፥11 ግን የበደለ ሰው ከዚያም *ከመጥፎ ሥራው በኋላ መልካምን የለወጠ እኔ መሓሪ አዛኝ ነኝ*፡፡ إِلَّا مَن ظَلَمَ ثُمَّ بَدَّلَ حُسْنًا بَعْدَ سُوءٍ فَإِنِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ምንዳውንያገኘዋል፤ የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ቅጣቱንያገኘዋል፦
99፥7 *የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል*፡፡ فَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ خَيْرًا يَرَهُ
99፥8 *የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል*፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ شَرًّا يَرَهُ
አንድ ሰው ሐራም ማድረጉ የተቀደረ ነው ማለት ሰበቡ ቀደር ነው ማለት አይደለም፤ አላህ የቀደረው ስለምናደርገው እንጂ እንድናደርገው አይደለም። አላህ ቀድሮታል ማለት አላህ ቀድሞኑ ያውቀዋል፤ ያወቀውን ከትቦታል፤ የከተበውን ፈቅዶታል ማለት ነው። እንግዲህ ከፍጥረት ጀምሮ እስከ ትንሳኤ ቀን ያለው ኸይር ይሁን ሸር ክስተት፣ ክንውን፣ ድርጊት በአላህ ዕውቀት፣ በአላህ መዝገብ፣ በአላህ ፈቃድ እና በአላህ ሥራ የተቀደረ ነው፦
13፥8 *ነገሩም ሁሉ እርሱ ዘንድ በቀደር የተወሰነ ነው*። وَكُلُّ شَيْءٍ عِندَهُ بِمِقْدَارٍ
በዚህ ሂደት ውስጥ አምላካችን አላህ ለሰው የሰጠው መልካም እና ክፋ የማሰብ፣ የመናገር፣ የማድረግ ነጻ ምርጫ በችሎታችን ልክ ነው፤ ያለ ችሎታችን ልክ አያስገድደንም፦
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
2፥286 *አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም*፡፡ لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
አላህ ስንፈራው እንኳን የቻልነውን ያክል ነው፤ በተረዳነው፣ በገባን፣ በደረስንበትና ባወቅነክ ልክ ነው፤ ይህ ተገቢ ፍርሃት ነው፦
65፥16 *አላህንም የቻላችሁትን ያክል ፍሩት*፤ ትዕዛዙን ስሙም፤ ታዘዙም፤ ለግሱም፤ ለነፍሶቻችሁ መልካምን ይሰጣችኋልና። فَاتَّقُوا اللَّهَ مَا اسْتَطَعْتُمْ وَاسْمَعُوا وَأَطِيعُوا وَأَنفِقُوا خَيْرًا لِّأَنفُسِكُمْ
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *አላህን ተገቢውን መፍራት ፍሩት*፡፡ እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
""""""""ተፈፀመ""""""""
ከላይ ያለውን ባለአራት ክፍል ደርስ ከኡስታዙና አቡሃይደር አላህ ይጠብቀው የተማርኩት ትምህርት ነው፤ ጊዜውና ሁኔታው ከተመቻቸላችሁ በድምጽ ደረጃ አዳምጡት➤ http://goo.gl/vcjPlJ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
2፥195 በአላህም መንገድ ለግሱ፡፡ በእጆቻችሁም እራሳችሁን ወደ ጥፋት አትጣሉ፡፡ *በጎ ሥራንም ሥሩ፤ አላህ በጎ ሠሪዎችን ይወዳልና*፡፡ وَأَنفِقُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا تُلْقُوا بِأَيْدِيكُمْ إِلَى التَّهْلُكَةِ ۛ وَأَحْسِنُوا ۛ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
23፥51 *በጎ ሥራንም ሥሩ፡፡ እኔ የምተሠሩትን ሁሉ ዐዋቂ ነኝ*፡፡ وَاعْمَلُوا صَالِحًا ۖ إِنِّي بِمَا تَعْمَلُونَ عَلِيمٌ
17፥32 *ዝሙትንም አትቅረቡ፡፡ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፡፡ መንገድነቱም ከፋ*! وَلَا تَقْرَبُوا الزِّنَىٰ ۖ إِنَّهُ كَانَ فَاحِشَةً وَسَاءَ سَبِيلًا
27፥11 ግን የበደለ ሰው ከዚያም *ከመጥፎ ሥራው በኋላ መልካምን የለወጠ እኔ መሓሪ አዛኝ ነኝ*፡፡ إِلَّا مَن ظَلَمَ ثُمَّ بَدَّلَ حُسْنًا بَعْدَ سُوءٍ فَإِنِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ምንዳውንያገኘዋል፤ የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ቅጣቱንያገኘዋል፦
99፥7 *የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል*፡፡ فَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ خَيْرًا يَرَهُ
99፥8 *የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል*፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِثْقَالَ ذَرَّةٍ شَرًّا يَرَهُ
አንድ ሰው ሐራም ማድረጉ የተቀደረ ነው ማለት ሰበቡ ቀደር ነው ማለት አይደለም፤ አላህ የቀደረው ስለምናደርገው እንጂ እንድናደርገው አይደለም። አላህ ቀድሮታል ማለት አላህ ቀድሞኑ ያውቀዋል፤ ያወቀውን ከትቦታል፤ የከተበውን ፈቅዶታል ማለት ነው። እንግዲህ ከፍጥረት ጀምሮ እስከ ትንሳኤ ቀን ያለው ኸይር ይሁን ሸር ክስተት፣ ክንውን፣ ድርጊት በአላህ ዕውቀት፣ በአላህ መዝገብ፣ በአላህ ፈቃድ እና በአላህ ሥራ የተቀደረ ነው፦
13፥8 *ነገሩም ሁሉ እርሱ ዘንድ በቀደር የተወሰነ ነው*። وَكُلُّ شَيْءٍ عِندَهُ بِمِقْدَارٍ
በዚህ ሂደት ውስጥ አምላካችን አላህ ለሰው የሰጠው መልካም እና ክፋ የማሰብ፣ የመናገር፣ የማድረግ ነጻ ምርጫ በችሎታችን ልክ ነው፤ ያለ ችሎታችን ልክ አያስገድደንም፦
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
2፥286 *አላህ ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም*፡፡ لَا يُكَلِّفُ اللَّهُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
አላህ ስንፈራው እንኳን የቻልነውን ያክል ነው፤ በተረዳነው፣ በገባን፣ በደረስንበትና ባወቅነክ ልክ ነው፤ ይህ ተገቢ ፍርሃት ነው፦
65፥16 *አላህንም የቻላችሁትን ያክል ፍሩት*፤ ትዕዛዙን ስሙም፤ ታዘዙም፤ ለግሱም፤ ለነፍሶቻችሁ መልካምን ይሰጣችኋልና። فَاتَّقُوا اللَّهَ مَا اسْتَطَعْتُمْ وَاسْمَعُوا وَأَطِيعُوا وَأَنفِقُوا خَيْرًا لِّأَنفُسِكُمْ
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *አላህን ተገቢውን መፍራት ፍሩት*፡፡ እናንተም ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
""""""""ተፈፀመ""""""""
ከላይ ያለውን ባለአራት ክፍል ደርስ ከኡስታዙና አቡሃይደር አላህ ይጠብቀው የተማርኩት ትምህርት ነው፤ ጊዜውና ሁኔታው ከተመቻቸላችሁ በድምጽ ደረጃ አዳምጡት➤ http://goo.gl/vcjPlJ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ነቢዩ ኢስማዒል
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥54 በመጽሐፉ ኢስማዒልንም አውሳ፡፡ እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና፡፡ *መልክተኛ ነቢይም ነበር*፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ إِسْمَاعِيلَ ۚ إِنَّهُ كَانَ صَادِقَ الْوَعْدِ وَكَانَ رَسُولًا نَّبِيًّا
“ኢስማኢል” إِسْمَٰعِيْل የሚለው የዐረቢኛው ቃል የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “ኢስማ” إِسْم ማለት “ሰማኝ” ማለት ሲሆን “ኢል” َٰعِيْل ማለት “አምላክ” ማለት ነው፤ “አምላክ ጸሎቴን ሰማኝ” ማለት ነው፤ ኢብራሂም ወደ አላህ ልመናው፦ “ጌታዬ ሆይ! ከመልካሞቹ የሆነን ልጅ ስጠኝ” የሚል ነበር፤ አላህም ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰረው፤ በዚህ ምክንያት “ጌታዬ ልመናን በእርግጥ ሰሚ ነውና” አለ፦
37፥100 *ጌታዬ ሆይ! ከመልካሞቹ የሆነን ልጅ ስጠኝ*፡፡ رَبِّ هَبْ لِى مِنَ ٱلصَّٰلِحِينَ
37፥101 *ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው*፡፡ فَبَشَّرْنَٰهُ بِغُلَٰمٍ حَلِيمٍۢ
14፥39 «ለእዚያ ከሽምግልና በኋላ *ኢስማዒልን ኢስሐቅንም ለእኔ ለሰጠኝ* አላህ ምሰጋና ይገባው፡፡ *ጌታዬ ልመናን በእርግጥ ሰሚ ነውና*፡፡ الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي وَهَبَ لِي عَلَى الْكِبَرِ إِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ ۚ إِنَّ رَبِّي لَسَمِيعُ الدُّعَاءِ
አላህ ወደ ኢስማዒል ወሕይ አውርዷል፤ አላህ ስለ ኢስማኢል ሲናገር “በኢስማዒልም ላይ በተወረደው አመንን በሉ” በማለት ግህደተ-መለኮት ወርዶለት እንደነበር ይናገራል፦
3፥84 «በአላህ አመንን፡፡ በእኛ ላይ በተወረደውም፣ በኢብራሂምና *በኢስማዒልም*፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ *በተወረደው*፤ ለሙሳና ለዒሳም ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው በተሰጠው *አመንን*፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ እኛ ለእርሱ ታዛዦች ነን» *በል*፡፡ قُلْ آمَنَّا بِاللَّهِ وَمَا أُنزِلَ عَلَيْنَا وَمَا أُنزِلَ عَلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَمَا أُوتِيَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَالنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
2፥136 «በአላህ እና ወደኛ በተወረደው ወደ ኢብራሂምም *ወደ ኢስማዒል* እና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም *በተወረደው* በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከእነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን *አመንን*፤ እኛም ለእርሱ ለአላህ ታዛዦች ነን» *በሉ*፡፡ قُولُوا آمَنَّا بِاللَّهِ وَمَا أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَا أُنزِلَ إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَمَا أُوتِيَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَا أُوتِيَ النَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
4፥163 እኛ ወደ ኑሕ እና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን ወደ አንተም አወረድን፡፡ ወደ ኢብራሂምም፣ *ወደ ኢስማዒልም*፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም *አወረድን*፡፡ ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ ۚ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَارُونَ وَسُلَيْمَانَ ۚ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
ኢስማዒልን መልክተኛ ነቢይም ነበር፦
19፥54 በመጽሐፉ ኢስማዒልንም አውሳ፡፡ እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና፡፡ *መልክተኛ ነቢይም ነበር*፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ إِسْمَاعِيلَ ۚ إِنَّهُ كَانَ صَادِقَ الْوَعْدِ وَكَانَ رَسُولًا نَّبِيًّا
19፥55 ቤተሰቦቹንም *በሶላትና በዘካ ያዝ ነበር*፡፡ እጌታውም ዘንድ ተወዳጅ ነበር፡፡ وَكَانَ يَأْمُرُ أَهْلَهُ بِالصَّلَاةِ وَالزَّكَاةِ وَكَانَ عِندَ رَبِّهِ مَرْضِيًّا
“እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና” ይለናል፤ የትኛውን ቀጠሮ አክባሪ ነው? ይህም ቀጠሮ ኢብራሂም ለሥራ በደረሰ ጊዜ «ልጄ ሆይ! እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፤ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው፤ እርሱም «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ» አለ፦
37፥102 ከእርሱ ጋርም ለሥራ በደረሰ ጊዜ *«ልጄ ሆይ! እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፡፡ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው፡፡ «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ»* አለ፡፡ فَلَمَّا بَلَغَ مَعَهُ ٱلسَّعْىَ قَالَ يَٰبُنَىَّ إِنِّىٓ أَرَىٰ فِى ٱلْمَنَامِ أَنِّىٓ أَذْبَحُكَ فَٱنظُرْ مَاذَا تَرَىٰ ۚ قَالَ يَٰٓأَبَتِ ٱفْعَلْ مَا تُؤْمَرُ ۖ سَتَجِدُنِىٓ إِن شَآءَ ٱللَّهُ مِنَ ٱلصَّٰبِرِينَ
እጌታውም ዘንድ ተወዳጅና ከመልካሞቹ የሆነ ይህ ልጅ አላህ ለኢብራሂም የሰጠው የበኩር ልጅ ነው፦
14፥39 «ለእዚያ ከሽምግልና በኋላ *ኢስማዒልን ኢስሐቅንም ለእኔ ለሰጠኝ* አላህ ምሰጋና ይገባው፡፡ ጌታዬ ልመናን በእርግጥ ሰሚ ነውና፡፡ الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي وَهَبَ لِي عَلَى الْكِبَرِ إِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ ۚ إِنَّ رَبِّي لَسَمِيعُ الدُّعَاءِ
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥54 በመጽሐፉ ኢስማዒልንም አውሳ፡፡ እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና፡፡ *መልክተኛ ነቢይም ነበር*፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ إِسْمَاعِيلَ ۚ إِنَّهُ كَانَ صَادِقَ الْوَعْدِ وَكَانَ رَسُولًا نَّبِيًّا
“ኢስማኢል” إِسْمَٰعِيْل የሚለው የዐረቢኛው ቃል የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “ኢስማ” إِسْم ማለት “ሰማኝ” ማለት ሲሆን “ኢል” َٰعِيْل ማለት “አምላክ” ማለት ነው፤ “አምላክ ጸሎቴን ሰማኝ” ማለት ነው፤ ኢብራሂም ወደ አላህ ልመናው፦ “ጌታዬ ሆይ! ከመልካሞቹ የሆነን ልጅ ስጠኝ” የሚል ነበር፤ አላህም ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰረው፤ በዚህ ምክንያት “ጌታዬ ልመናን በእርግጥ ሰሚ ነውና” አለ፦
37፥100 *ጌታዬ ሆይ! ከመልካሞቹ የሆነን ልጅ ስጠኝ*፡፡ رَبِّ هَبْ لِى مِنَ ٱلصَّٰلِحِينَ
37፥101 *ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው*፡፡ فَبَشَّرْنَٰهُ بِغُلَٰمٍ حَلِيمٍۢ
14፥39 «ለእዚያ ከሽምግልና በኋላ *ኢስማዒልን ኢስሐቅንም ለእኔ ለሰጠኝ* አላህ ምሰጋና ይገባው፡፡ *ጌታዬ ልመናን በእርግጥ ሰሚ ነውና*፡፡ الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي وَهَبَ لِي عَلَى الْكِبَرِ إِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ ۚ إِنَّ رَبِّي لَسَمِيعُ الدُّعَاءِ
አላህ ወደ ኢስማዒል ወሕይ አውርዷል፤ አላህ ስለ ኢስማኢል ሲናገር “በኢስማዒልም ላይ በተወረደው አመንን በሉ” በማለት ግህደተ-መለኮት ወርዶለት እንደነበር ይናገራል፦
3፥84 «በአላህ አመንን፡፡ በእኛ ላይ በተወረደውም፣ በኢብራሂምና *በኢስማዒልም*፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ *በተወረደው*፤ ለሙሳና ለዒሳም ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው በተሰጠው *አመንን*፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ እኛ ለእርሱ ታዛዦች ነን» *በል*፡፡ قُلْ آمَنَّا بِاللَّهِ وَمَا أُنزِلَ عَلَيْنَا وَمَا أُنزِلَ عَلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَمَا أُوتِيَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَالنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
2፥136 «በአላህ እና ወደኛ በተወረደው ወደ ኢብራሂምም *ወደ ኢስማዒል* እና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም *በተወረደው* በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከእነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን *አመንን*፤ እኛም ለእርሱ ለአላህ ታዛዦች ነን» *በሉ*፡፡ قُولُوا آمَنَّا بِاللَّهِ وَمَا أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَا أُنزِلَ إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَمَا أُوتِيَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَا أُوتِيَ النَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
4፥163 እኛ ወደ ኑሕ እና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን ወደ አንተም አወረድን፡፡ ወደ ኢብራሂምም፣ *ወደ ኢስማዒልም*፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም *አወረድን*፡፡ ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ ۚ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَارُونَ وَسُلَيْمَانَ ۚ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
ኢስማዒልን መልክተኛ ነቢይም ነበር፦
19፥54 በመጽሐፉ ኢስማዒልንም አውሳ፡፡ እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና፡፡ *መልክተኛ ነቢይም ነበር*፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ إِسْمَاعِيلَ ۚ إِنَّهُ كَانَ صَادِقَ الْوَعْدِ وَكَانَ رَسُولًا نَّبِيًّا
19፥55 ቤተሰቦቹንም *በሶላትና በዘካ ያዝ ነበር*፡፡ እጌታውም ዘንድ ተወዳጅ ነበር፡፡ وَكَانَ يَأْمُرُ أَهْلَهُ بِالصَّلَاةِ وَالزَّكَاةِ وَكَانَ عِندَ رَبِّهِ مَرْضِيًّا
“እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና” ይለናል፤ የትኛውን ቀጠሮ አክባሪ ነው? ይህም ቀጠሮ ኢብራሂም ለሥራ በደረሰ ጊዜ «ልጄ ሆይ! እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፤ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው፤ እርሱም «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ» አለ፦
37፥102 ከእርሱ ጋርም ለሥራ በደረሰ ጊዜ *«ልጄ ሆይ! እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፡፡ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው፡፡ «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ»* አለ፡፡ فَلَمَّا بَلَغَ مَعَهُ ٱلسَّعْىَ قَالَ يَٰبُنَىَّ إِنِّىٓ أَرَىٰ فِى ٱلْمَنَامِ أَنِّىٓ أَذْبَحُكَ فَٱنظُرْ مَاذَا تَرَىٰ ۚ قَالَ يَٰٓأَبَتِ ٱفْعَلْ مَا تُؤْمَرُ ۖ سَتَجِدُنِىٓ إِن شَآءَ ٱللَّهُ مِنَ ٱلصَّٰبِرِينَ
እጌታውም ዘንድ ተወዳጅና ከመልካሞቹ የሆነ ይህ ልጅ አላህ ለኢብራሂም የሰጠው የበኩር ልጅ ነው፦
14፥39 «ለእዚያ ከሽምግልና በኋላ *ኢስማዒልን ኢስሐቅንም ለእኔ ለሰጠኝ* አላህ ምሰጋና ይገባው፡፡ ጌታዬ ልመናን በእርግጥ ሰሚ ነውና፡፡ الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي وَهَبَ لِي عَلَى الْكِبَرِ إِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ ۚ إِنَّ رَبِّي لَسَمِيعُ الدُّعَاءِ
እዚህ አንቀጽ ላይ ከኢስሐቅ በፊት ኢስማዒል መጠቀሱ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ አላህ በልጅ ጉዳይ ኢብራሂም ያበሰረው ሁለት ጊዜ ነው፤ የመጀመሪያው፦ “ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው” የሚል ነው፦
37፥101 *ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው*፡፡ فَبَشَّرْنَٰهُ بِغُلَٰمٍ حَلِيمٍۢ
በመቀጠል ሁለተኛው፦ “በኢስሐቅም አበሰርነው” የሚል ነው፦
37፥103 *በኢስሐቅም አበሰርነው*፡፡ ከመልካሞቹ የሆነ ነቢይ ሲሆን፡፡ وَبَشَّرْنَٰهُ بِإِسْحَٰقَ نَبِيًّۭا مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ
“አበሰርነው” የሚለው ቃል አንድ ዐውድ ላይ ሁለቴ መምጣቱ ኢስሐቅ እና ከላይ የተጠቀሰው በዱዓ የመጣው ልጅ ይለያያሉ፤ በተጨማሪም “ወ” و የሚለው አርፉል አጥፍ ብስራቱ ሁለት ጊዜ መሆኑን ያሳያል፤ አንደኛው ረድፍ “ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅ” ሲሆን ሁለተኛው ረድፍ “በኢስሐቅም አበሰርነው” የሚለው ነው፤ ኢስሐቅ ደግሞ ኢብራሂም አላህን ለምኖ የተሰጠ ልጅ ሳይሆን አንወልድም ብለው ተስፋ በቆረጡበት የተበሰሩት ልጅ ነው፦
15፥53 «አትፍራ፤ እኛ ዐዋቂ በኾነ ወንድ ልጅ *እናበስርሃለን*» አሉት፡፡ قَالُوا۟ لَا تَوْجَلْ إِنَّا نُبَشِّرُكَ بِغُلَٰمٍ عَلِيمٍۢ
15፥54 *«እርጅና የደረሰብኝ ከመኾኔ ጋር አበሰራችሁኝን በምን ታበስሩኛላችሁ»* አለ፡፡ قَالَ أَبَشَّرْتُمُونِى عَلَىٰٓ أَن مَّسَّنِىَ ٱلْكِبَرُ فَبِمَ تُبَشِّرُونَ
15፥55 «በእውነት *አበሰርንህ፡፡ ከተሰፋ ቆራጮችም አትኹን*» አሉ፡፡ قَالُوا۟ بَشَّرْنَٰكَ بِٱلْحَقِّ فَلَا تَكُن مِّنَ ٱلْقَٰنِطِينَ
11፥71 ሚስቱም የቆመች ስትኾን አትፍራ አሉት፤ ሳቀችም፡፡ *በኢስሐቅም አበሰርናት፡፡ ከኢስሐቅም በኋላ በልጁ በያዕቁብ አበሰርናት*፡፡ وَٱمْرَأَتُهُۥ قَآئِمَةٌۭ فَضَحِكَتْ فَبَشَّرْنَٰهَا بِإِسْحَٰقَ وَمِن وَرَآءِ إِسْحَٰقَ يَعْقُوبَ
ኢብራሂም በኢስሀቅ ሲበሰር፦ “እርጅና የደረሰብኝ ከመኾኔ ጋር አበሰራችሁኝን በምን ታበስሩኛላችሁ?” ማለቱ ለምኖ ያገኘው ልጅ ሳይሆን ያላሰበው ልጅ መሆኑ ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል፤ ኢብራሂም የተበሰረው በኢስሀቅ ብቻ ሳይሆን በልጅ ልጁ በያዕቁብም ነው፤ ኢብራሂም ኢስሀቅ ሳይታረድ ተርፎ የልጅ ልጁ ያዕቆብ እንደሚወለድ ካወቀ፤ ኢስሀቅ ያዕቁብ የሚባል ልጅ እንደሚኖረዉ አስቀድሞ ከተበሰረ ልጅህን እረድልኝ ብሎ ማዘዙ ፈተናው ትርጉም አልባ ይሆን ነበር፤ ምክንያቱም ልጅህን እረድልኝ በእውነት ግልጽ ፈተና ነው፤ ፈተና ትርጉም የሚኖረው ተፈታኙ የሚፈተነውን የማያውቅ ሲሆን ብቻ ነው፦
37፥106 ይህ እርሱ በእውነት ግልጽ ፈተና ነው፡፡ إِنَّ هَٰذَا لَهُوَ ٱلْبَلَٰٓؤُا۟ ٱلْمُبِينُ
37፥102 ከእርሱ ጋርም ለሥራ በደረሰ ጊዜ «ልጄ ሆይ! እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፡፡ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው፡፡ «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ» አለ፡፡ فَلَمَّا بَلَغَ مَعَهُ ٱلسَّعْىَ قَالَ يَٰبُنَىَّ إِنِّىٓ أَرَىٰ فِى ٱلْمَنَامِ أَنِّىٓ أَذْبَحُكَ فَٱنظُرْ مَاذَا تَرَىٰ ۚ قَالَ يَٰٓأَبَتِ ٱفْعَلْ مَا تُؤْمَرُ ۖ سَتَجِدُنِىٓ إِن شَآءَ ٱللَّهُ مِنَ ٱلصَّٰبِرِينَ
በተጨማሪም አላህ ኢብራሂምንም በቃላት በፈተነው ጊዜ ተያይዞ ኢብራሂምና ኢስማኢል የአላህን ቤት መሠረቶቹን ከፍ በማድረግ እና አላህም፦ “ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ” ብሎ ያዘዘው ኢብራሂምና ኢስማኢል ነው፦
2፥124 *ኢብራሂምንም ጌታው በቃላት በፈተነው* እና በፈጸማቸው ጊዜ አስታውስ፤ «እኔ ለሰዎች መሪ አድራጊህ ነኝ» አለው፡፡ «ከዘሮቼም አድርግ» አለ፡፡ ቃል ኪዳኔ በዳዮቹን አያገኝም አለው፡፡ وَإِذِ ٱبْتَلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ رَبُّهُۥ بِكَلِمَٰتٍۢ فَأَتَمَّهُنَّ ۖ قَالَ إِنِّى جَاعِلُكَ لِلنَّاسِ إِمَامًۭا ۖ قَالَ وَمِن ذُرِّيَّتِى ۖ قَالَ لَا يَنَالُ عَهْدِى ٱلظَّٰلِمِينَ
2፥127 *ኢብራሂምና ኢስማኢልም «ጌታችን ሆይ! ከእኛ ተቀበል፡፡ አንተ ሰሚውና ዐዋቂው አንተ ነህና» የሚሉ ሲኾኑ ከቤቱ መሠረቶቹን ከፍ ባደረጉ ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ يَرْفَعُ إِبْرَاهِيمُ الْقَوَاعِدَ مِنَ الْبَيْتِ وَإِسْمَاعِيلُ رَبَّنَا تَقَبَّلْ مِنَّا ۖ إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
2፥125 ቤቱንም ለሰዎች መመለሻና ጸጥተኛ ባደረግን ጊዜ አስታውስ፡፡ ከኢብራሂምም መቆሚያ መስገጃን አድርጉ፡፡ *ወደ ኢብራሂምና ወደ ኢስማዒልም* ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ *ስንል* ቃል ኪዳን ያዝን፡፡ وَإِذْ جَعَلْنَا الْبَيْتَ مَثَابَةً لِّلنَّاسِ وَأَمْنًا وَاتَّخِذُوا مِن مَّقَامِ إِبْرَاهِيمَ مُصَلًّى ۖ وَعَهِدْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ أَن طَهِّرَا بَيْتِيَ لِلطَّائِفِينَ وَالْعَاكِفِينَ وَالرُّكَّعِ السُّجُودِ
ይህ እርድ የሚካሄድበት ቦታ በመካ እንጂ በሻም አለመሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። እንግዲህ ከእነርሱ የትውልድ መስመር በትንቢት ቃል ኪዳን የተገባላቸው የነብያት መደምደሚያ ነብያችን”ﷺ” መጥተዋል፦
2፥129 «ጌታችን ሆይ! *በውስጣቸውም ከእነርሱው የኾነን መልክተኛ በእነርሱ ላይ አንቀጾችህን የሚያነብላቸውን መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራቸውን ከክህደት የሚያጠራቸውንም ላክ*፤ አንተ አሸናፊው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና» የሚሉም ሲኾኑ፡፡ رَبَّنَا وَٱبْعَثْ فِيهِمْ رَسُولًۭا مِّنْهُمْ يَتْلُوا۟ عَلَيْهِمْ ءَايَٰتِكَ وَيُعَلِّمُهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْحِكْمَةَ وَيُزَكِّيهِمْ ۚ إِنَّكَ أَنتَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
2፥151 *በውስጣችሁ ከእናንተው የኾነን በእናንተ ላይ አንቀጾቻችንን የሚያነብላችሁና የሚያጠራችሁ፣ መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራችሁ፣ ታውቁት ያልነበራችሁትንም ነገር የሚያሳውቃችሁ የኾነን መልክተኛ እንደላክን ጸጋን ሞላንላችሁ*፡፡ كَمَا أَرْسَلْنَا فِيكُمْ رَسُولًا مِّنكُمْ يَتْلُو عَلَيْكُمْ آيَاتِنَا وَيُزَكِّيكُمْ وَيُعَلِّمُكُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَيُعَلِّمُكُم مَّا لَمْ تَكُونُوا تَعْلَمُونَ
በቁርአን ላይ ስለ ነቢዩ ኢስማዒል ያለውን ምልከታ ለእይታ ያክል ካየን ዘንዳ ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለ ነቢዩ ኢስማዒል በባይብል ላይ ያለውን ምልከታ ለእይታ ያክል እንመለከታለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
37፥101 *ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው*፡፡ فَبَشَّرْنَٰهُ بِغُلَٰمٍ حَلِيمٍۢ
በመቀጠል ሁለተኛው፦ “በኢስሐቅም አበሰርነው” የሚል ነው፦
37፥103 *በኢስሐቅም አበሰርነው*፡፡ ከመልካሞቹ የሆነ ነቢይ ሲሆን፡፡ وَبَشَّرْنَٰهُ بِإِسْحَٰقَ نَبِيًّۭا مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ
“አበሰርነው” የሚለው ቃል አንድ ዐውድ ላይ ሁለቴ መምጣቱ ኢስሐቅ እና ከላይ የተጠቀሰው በዱዓ የመጣው ልጅ ይለያያሉ፤ በተጨማሪም “ወ” و የሚለው አርፉል አጥፍ ብስራቱ ሁለት ጊዜ መሆኑን ያሳያል፤ አንደኛው ረድፍ “ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅ” ሲሆን ሁለተኛው ረድፍ “በኢስሐቅም አበሰርነው” የሚለው ነው፤ ኢስሐቅ ደግሞ ኢብራሂም አላህን ለምኖ የተሰጠ ልጅ ሳይሆን አንወልድም ብለው ተስፋ በቆረጡበት የተበሰሩት ልጅ ነው፦
15፥53 «አትፍራ፤ እኛ ዐዋቂ በኾነ ወንድ ልጅ *እናበስርሃለን*» አሉት፡፡ قَالُوا۟ لَا تَوْجَلْ إِنَّا نُبَشِّرُكَ بِغُلَٰمٍ عَلِيمٍۢ
15፥54 *«እርጅና የደረሰብኝ ከመኾኔ ጋር አበሰራችሁኝን በምን ታበስሩኛላችሁ»* አለ፡፡ قَالَ أَبَشَّرْتُمُونِى عَلَىٰٓ أَن مَّسَّنِىَ ٱلْكِبَرُ فَبِمَ تُبَشِّرُونَ
15፥55 «በእውነት *አበሰርንህ፡፡ ከተሰፋ ቆራጮችም አትኹን*» አሉ፡፡ قَالُوا۟ بَشَّرْنَٰكَ بِٱلْحَقِّ فَلَا تَكُن مِّنَ ٱلْقَٰنِطِينَ
11፥71 ሚስቱም የቆመች ስትኾን አትፍራ አሉት፤ ሳቀችም፡፡ *በኢስሐቅም አበሰርናት፡፡ ከኢስሐቅም በኋላ በልጁ በያዕቁብ አበሰርናት*፡፡ وَٱمْرَأَتُهُۥ قَآئِمَةٌۭ فَضَحِكَتْ فَبَشَّرْنَٰهَا بِإِسْحَٰقَ وَمِن وَرَآءِ إِسْحَٰقَ يَعْقُوبَ
ኢብራሂም በኢስሀቅ ሲበሰር፦ “እርጅና የደረሰብኝ ከመኾኔ ጋር አበሰራችሁኝን በምን ታበስሩኛላችሁ?” ማለቱ ለምኖ ያገኘው ልጅ ሳይሆን ያላሰበው ልጅ መሆኑ ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል፤ ኢብራሂም የተበሰረው በኢስሀቅ ብቻ ሳይሆን በልጅ ልጁ በያዕቁብም ነው፤ ኢብራሂም ኢስሀቅ ሳይታረድ ተርፎ የልጅ ልጁ ያዕቆብ እንደሚወለድ ካወቀ፤ ኢስሀቅ ያዕቁብ የሚባል ልጅ እንደሚኖረዉ አስቀድሞ ከተበሰረ ልጅህን እረድልኝ ብሎ ማዘዙ ፈተናው ትርጉም አልባ ይሆን ነበር፤ ምክንያቱም ልጅህን እረድልኝ በእውነት ግልጽ ፈተና ነው፤ ፈተና ትርጉም የሚኖረው ተፈታኙ የሚፈተነውን የማያውቅ ሲሆን ብቻ ነው፦
37፥106 ይህ እርሱ በእውነት ግልጽ ፈተና ነው፡፡ إِنَّ هَٰذَا لَهُوَ ٱلْبَلَٰٓؤُا۟ ٱلْمُبِينُ
37፥102 ከእርሱ ጋርም ለሥራ በደረሰ ጊዜ «ልጄ ሆይ! እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፡፡ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው፡፡ «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ» አለ፡፡ فَلَمَّا بَلَغَ مَعَهُ ٱلسَّعْىَ قَالَ يَٰبُنَىَّ إِنِّىٓ أَرَىٰ فِى ٱلْمَنَامِ أَنِّىٓ أَذْبَحُكَ فَٱنظُرْ مَاذَا تَرَىٰ ۚ قَالَ يَٰٓأَبَتِ ٱفْعَلْ مَا تُؤْمَرُ ۖ سَتَجِدُنِىٓ إِن شَآءَ ٱللَّهُ مِنَ ٱلصَّٰبِرِينَ
በተጨማሪም አላህ ኢብራሂምንም በቃላት በፈተነው ጊዜ ተያይዞ ኢብራሂምና ኢስማኢል የአላህን ቤት መሠረቶቹን ከፍ በማድረግ እና አላህም፦ “ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ” ብሎ ያዘዘው ኢብራሂምና ኢስማኢል ነው፦
2፥124 *ኢብራሂምንም ጌታው በቃላት በፈተነው* እና በፈጸማቸው ጊዜ አስታውስ፤ «እኔ ለሰዎች መሪ አድራጊህ ነኝ» አለው፡፡ «ከዘሮቼም አድርግ» አለ፡፡ ቃል ኪዳኔ በዳዮቹን አያገኝም አለው፡፡ وَإِذِ ٱبْتَلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ رَبُّهُۥ بِكَلِمَٰتٍۢ فَأَتَمَّهُنَّ ۖ قَالَ إِنِّى جَاعِلُكَ لِلنَّاسِ إِمَامًۭا ۖ قَالَ وَمِن ذُرِّيَّتِى ۖ قَالَ لَا يَنَالُ عَهْدِى ٱلظَّٰلِمِينَ
2፥127 *ኢብራሂምና ኢስማኢልም «ጌታችን ሆይ! ከእኛ ተቀበል፡፡ አንተ ሰሚውና ዐዋቂው አንተ ነህና» የሚሉ ሲኾኑ ከቤቱ መሠረቶቹን ከፍ ባደረጉ ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ يَرْفَعُ إِبْرَاهِيمُ الْقَوَاعِدَ مِنَ الْبَيْتِ وَإِسْمَاعِيلُ رَبَّنَا تَقَبَّلْ مِنَّا ۖ إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
2፥125 ቤቱንም ለሰዎች መመለሻና ጸጥተኛ ባደረግን ጊዜ አስታውስ፡፡ ከኢብራሂምም መቆሚያ መስገጃን አድርጉ፡፡ *ወደ ኢብራሂምና ወደ ኢስማዒልም* ቤቴን ለዘዋሪዎቹና ለተቀማጮቹም ለአጎንባሾች ሰጋጆቹም አጥሩ *ስንል* ቃል ኪዳን ያዝን፡፡ وَإِذْ جَعَلْنَا الْبَيْتَ مَثَابَةً لِّلنَّاسِ وَأَمْنًا وَاتَّخِذُوا مِن مَّقَامِ إِبْرَاهِيمَ مُصَلًّى ۖ وَعَهِدْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ أَن طَهِّرَا بَيْتِيَ لِلطَّائِفِينَ وَالْعَاكِفِينَ وَالرُّكَّعِ السُّجُودِ
ይህ እርድ የሚካሄድበት ቦታ በመካ እንጂ በሻም አለመሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። እንግዲህ ከእነርሱ የትውልድ መስመር በትንቢት ቃል ኪዳን የተገባላቸው የነብያት መደምደሚያ ነብያችን”ﷺ” መጥተዋል፦
2፥129 «ጌታችን ሆይ! *በውስጣቸውም ከእነርሱው የኾነን መልክተኛ በእነርሱ ላይ አንቀጾችህን የሚያነብላቸውን መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራቸውን ከክህደት የሚያጠራቸውንም ላክ*፤ አንተ አሸናፊው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህና» የሚሉም ሲኾኑ፡፡ رَبَّنَا وَٱبْعَثْ فِيهِمْ رَسُولًۭا مِّنْهُمْ يَتْلُوا۟ عَلَيْهِمْ ءَايَٰتِكَ وَيُعَلِّمُهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْحِكْمَةَ وَيُزَكِّيهِمْ ۚ إِنَّكَ أَنتَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
2፥151 *በውስጣችሁ ከእናንተው የኾነን በእናንተ ላይ አንቀጾቻችንን የሚያነብላችሁና የሚያጠራችሁ፣ መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራችሁ፣ ታውቁት ያልነበራችሁትንም ነገር የሚያሳውቃችሁ የኾነን መልክተኛ እንደላክን ጸጋን ሞላንላችሁ*፡፡ كَمَا أَرْسَلْنَا فِيكُمْ رَسُولًا مِّنكُمْ يَتْلُو عَلَيْكُمْ آيَاتِنَا وَيُزَكِّيكُمْ وَيُعَلِّمُكُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَيُعَلِّمُكُم مَّا لَمْ تَكُونُوا تَعْلَمُونَ
በቁርአን ላይ ስለ ነቢዩ ኢስማዒል ያለውን ምልከታ ለእይታ ያክል ካየን ዘንዳ ኢንሻላህ በክፍል ሁለት ስለ ነቢዩ ኢስማዒል በባይብል ላይ ያለውን ምልከታ ለእይታ ያክል እንመለከታለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ነብዩ ኢስማዒል
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥54 በመጽሐፉ ኢስማዒልንም አውሳ፡፡ እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና፡፡ *መልክተኛ ነቢይም ነበር*፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ إِسْمَاعِيلَ ۚ إِنَّهُ كَانَ صَادِقَ الْوَعْدِ وَكَانَ رَسُولًا نَّبِيًّا
መግቢያ
ከነብያችን”ﷺ” በፊት የተከሰቱን የሩቅ ወሬዎች ቁርአን ላይ ያሉት ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አንዱ አምላክ አላህ ያወረደው ነው፤ ኢብራሂም እንዲህ ብለን “አበሰርነው” እያለን የሚተርክልን እራሱ ሁሉን ዐዋቂው አላህ ነው፦
25፥6 «ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ ٱلَّذِى يَعْلَمُ ٱلسِّرَّ فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ غَفُورًۭا رَّحِيمًۭا
11፥120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች* ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን *እንተርክልሃለን*፡፡ وَكُلًّا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنبَاءِ الرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِ فُؤَادَكَ ۚ وَجَاءَكَ فِي هَـٰذِهِ الْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
37፥101 *ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው*፡፡ فَبَشَّرْنَٰهُ بِغُلَٰمٍ حَلِيمٍۢ
37፥103 *በኢስሐቅም አበሰርነው*፡፡ ከመልካሞቹ የሆነ ነቢይ ሲሆን፡፡ وَبَشَّرْنَٰهُ بِإِسْحَٰقَ نَبِيًّۭا مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ
ነገር ግን የዘፍጥረት ትረካ የአምላክ ንግግር ሳይሆን በቶራህ ላይ የተጨመረ ታሪክ ነው፤ ይህንን ታሪክ የሚተርክልን ማን እንደሆነ አይታወቅም። “ቶራህ” תּוֹרָה የሚለው የዕብራይስጥ ቃል “ሕግ” “ትዕዛዝ” “መመሪያ” “መርህ” ማለት ነው፣ ይህ ሕግ ለሙሴ የተሰጠው በ 1312 BC ሲሆን በዚህ ሕግ ላይ መጨመር ሆነ መቀነስ ክልክል ነው፦
ዘዳግም 4፥2 እኔ ያዘዝኋችሁን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን *ትእዛዝ* ትጠብቃላችሁ እንጂ ባዘዝኋችሁ ቃል ላይ *አትጨምሩም፥ ከእርሱም አታጎድሉም*።
ነገር ግን ከ 600 BC ተጀምሮ በ 400 BC ውስጥ “ፔንታተች” πεντάτευχος ተዘጋጀ፤ “ፔንታ” πεντά ማለት “አምስት” ማለት ሲሆን “ተች” τευχος ማለት ደግሞ “ጥቅል” ማለት ነው፤ አንድ የነበረውን መጽሐፍ ከፋፍለው አምስት አደረጉት፤ እነርሱም ዘፍጥረት፣ ዘጸአት፣ ዘሌዋውያን፣ ዘኁልቅ፣ ዘዳግም ናቸው፣ ዘፍጥረት ላይ ያለው ተራኪ ከ 600 BC ተጀምሮ በ 400 BC ያለ ታሪክ ዘጋቢ እንጂ ሙሴ ወይም ፈጣሪ የተናገረው አይደለም፤ ይህንን ለዘብተኛ ምሁራን ሆነ ጽንፈኛ ምሁራን ይስማማሉ፤ ከዚያም ባሻገር ከ 600 BC ተጀምሮ በ 400 BC የተዘጋጁት የመጀመሪያው “አሲል” أصیل ማለት “ሥረ-መሰረት”origin” የለም። ዛሬ ያለው ቀዳማይ እደ-ክታብ የግሪክ ሰፕቱአጀንት”LXX” ሲሆን ቅጂ ነው፤ የሙት ባህር ጥቅል የሚባሉትም ብጥስጣሽ ቅጂ እንጂ ኦርጅናል የሚባል ቃል የለም።
ያ ማለት ግን ውስጡ እውነታነት ያለው ቁም ነገር የለውም ማለት እንዳልሆነም አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ታሪክ ማስረጃ መሆን ባይችልም መረጃ ግን ይሆናል፤ ይህንን እሳቤ ይዘን ወደ ነብዩ ኢስማዒል ጉዳይ እንግባ፦
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥54 በመጽሐፉ ኢስማዒልንም አውሳ፡፡ እርሱ ቀጠሮን አክባሪ ነበረና፡፡ *መልክተኛ ነቢይም ነበር*፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ إِسْمَاعِيلَ ۚ إِنَّهُ كَانَ صَادِقَ الْوَعْدِ وَكَانَ رَسُولًا نَّبِيًّا
መግቢያ
ከነብያችን”ﷺ” በፊት የተከሰቱን የሩቅ ወሬዎች ቁርአን ላይ ያሉት ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አንዱ አምላክ አላህ ያወረደው ነው፤ ኢብራሂም እንዲህ ብለን “አበሰርነው” እያለን የሚተርክልን እራሱ ሁሉን ዐዋቂው አላህ ነው፦
25፥6 «ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ ٱلَّذِى يَعْلَمُ ٱلسِّرَّ فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ غَفُورًۭا رَّحِيمًۭا
11፥120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች* ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን *እንተርክልሃለን*፡፡ وَكُلًّا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنبَاءِ الرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِ فُؤَادَكَ ۚ وَجَاءَكَ فِي هَـٰذِهِ الْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
37፥101 *ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው*፡፡ فَبَشَّرْنَٰهُ بِغُلَٰمٍ حَلِيمٍۢ
37፥103 *በኢስሐቅም አበሰርነው*፡፡ ከመልካሞቹ የሆነ ነቢይ ሲሆን፡፡ وَبَشَّرْنَٰهُ بِإِسْحَٰقَ نَبِيًّۭا مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ
ነገር ግን የዘፍጥረት ትረካ የአምላክ ንግግር ሳይሆን በቶራህ ላይ የተጨመረ ታሪክ ነው፤ ይህንን ታሪክ የሚተርክልን ማን እንደሆነ አይታወቅም። “ቶራህ” תּוֹרָה የሚለው የዕብራይስጥ ቃል “ሕግ” “ትዕዛዝ” “መመሪያ” “መርህ” ማለት ነው፣ ይህ ሕግ ለሙሴ የተሰጠው በ 1312 BC ሲሆን በዚህ ሕግ ላይ መጨመር ሆነ መቀነስ ክልክል ነው፦
ዘዳግም 4፥2 እኔ ያዘዝኋችሁን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን *ትእዛዝ* ትጠብቃላችሁ እንጂ ባዘዝኋችሁ ቃል ላይ *አትጨምሩም፥ ከእርሱም አታጎድሉም*።
ነገር ግን ከ 600 BC ተጀምሮ በ 400 BC ውስጥ “ፔንታተች” πεντάτευχος ተዘጋጀ፤ “ፔንታ” πεντά ማለት “አምስት” ማለት ሲሆን “ተች” τευχος ማለት ደግሞ “ጥቅል” ማለት ነው፤ አንድ የነበረውን መጽሐፍ ከፋፍለው አምስት አደረጉት፤ እነርሱም ዘፍጥረት፣ ዘጸአት፣ ዘሌዋውያን፣ ዘኁልቅ፣ ዘዳግም ናቸው፣ ዘፍጥረት ላይ ያለው ተራኪ ከ 600 BC ተጀምሮ በ 400 BC ያለ ታሪክ ዘጋቢ እንጂ ሙሴ ወይም ፈጣሪ የተናገረው አይደለም፤ ይህንን ለዘብተኛ ምሁራን ሆነ ጽንፈኛ ምሁራን ይስማማሉ፤ ከዚያም ባሻገር ከ 600 BC ተጀምሮ በ 400 BC የተዘጋጁት የመጀመሪያው “አሲል” أصیل ማለት “ሥረ-መሰረት”origin” የለም። ዛሬ ያለው ቀዳማይ እደ-ክታብ የግሪክ ሰፕቱአጀንት”LXX” ሲሆን ቅጂ ነው፤ የሙት ባህር ጥቅል የሚባሉትም ብጥስጣሽ ቅጂ እንጂ ኦርጅናል የሚባል ቃል የለም።
ያ ማለት ግን ውስጡ እውነታነት ያለው ቁም ነገር የለውም ማለት እንዳልሆነም አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ታሪክ ማስረጃ መሆን ባይችልም መረጃ ግን ይሆናል፤ ይህንን እሳቤ ይዘን ወደ ነብዩ ኢስማዒል ጉዳይ እንግባ፦
ነጥብ አንድ
“ኢሽማኤል”
“ኢሽማኤል” יִשְׁמָעֵאל የሚለው የዕብራይስጥ ቃል የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “ኢሽማ” שָׁמַע ማለት “ሰማኝ” ማለት ሲሆን “ኤል” אֵל ማለት “አምላክ” ማለት ነው፤ “አምላክ ጸሎቴን ሰማኝ” ማለት ነው፤ ይህ ስም የወጣበት ምክንያት አብራምም፦ “አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ፥ ምንን ትሰጠኛለህ? ያለ ልጅ እሄዳለሁ” ብሎ ለለመነው ልመና መልስ ሲሆን “ከጉልበትህ የሚወጣው ይወርስሃል” የሚል ምላሽ ነው፤ ሲወለድም፦ “ስለ እስማኤልም ሰምቼሃለሁ” በማለት የአብርሃም ልመና መሆኑን ያሳያል፦
ዘፍጥረት 15፥2 አብራምም፦ *አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ፥ ምንን ትሰጠኛለህ? እኔም ያለ ልጅ እሄዳለሁ*፤ የቤቴም መጋቢ የደማስቆ ሰው ይህ ኤሊዔዘር ነው፡ አለ። አብራምም፦ *ለእኔ ዘር አልሰጠኸኝም፤ እነሆም፥ በቤቴ የተወለደ ሰው ይወርሰኛል* አለ። እነሆም፥ የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል መጣለት፦ ይህ አይወርስህም፤ ነገር ግን *ከጉልበትህ የሚወጣው ይወርስሃል*።
ዘፍጥረት 17፥20 *ስለ እስማኤልም ሰምቼሃለሁ፤ እነሆ ባርኬዋለሁ*፥ ፍሬያምም አደርገዋለሁ፥ እጅግም አበዛዋለሁ፤ አሥራ ሁለት አለቆችንም ይወልዳል፥ ታላቅ ሕዝብም እንዲሆን አደርገዋለሁ።
ይህንን ስም ያወጣው ሰው ሳይሆን ፈጣሪ በመልአኩ ያወጣለት ስም ነው፤ ከዚያ አብርሃምም የልጁን ስም እስማኤል ብሎ ጠራው፦
ዘፍጥረት 16፥11 የእግዚአብሔር መልአክም አላት፦ እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ *ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ*፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና።
ዘፍጥረት16፥15 አጋርም ለአብራም ወንድ ልጅን ወለደችለት፤ አብራምም አጋር የወለደችለትን *የልጁን ስም እስማኤል ብሎ ጠራው*።
ነጥብ ሁለት
“የበኵር ልጅ”
ብዙ ሰዎች እስማኤል የአብርሃም ልጅ አይደለም፤ ጭራሽ አልተባረከም የሚል ሙግት አላቸው፤ ይህ የሚያሳየው ምን ያህል መጽሐፋቸውን እንደማያነቡት ነው፤ እስማኤል የአብርሃም ልጅና ዘር ስለመሆኑና ስለመባረኩ በቁና መረጃ ይኸው፦
ዘፍጥረት 17፥26 በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ፥ *ልጁ እስማኤልም*።
ዘፍጥረት 16፥15 አጋርም ለአብራም ወንድ ልጅን ወለደችለት፤ አብራምም አጋር የወለደችለትን *የልጁን ስም እስማኤል* ብሎ ጠራው።
ዘፍጥረት25፥9 *ልጆቹ ይስሐቅና እስማኤልም* በመምሬ ፊት ለፊት ባለው በኬጢያዊ በሰዓር ልጅ በኤፍሮን እርሻ ላይ ባለ ድርብ ክፍል በሆነው ዋሻ ውስጥ ቀበሩት።
ገላቲያ 4፥22 አንዱ ከባሪያይቱ አንዱም ከጨዋይቱ የሆኑ *ሁለት ልጆች ለአብርሃም እንደ ነበሩት* ተጽፎአልና።
ዘፍጥረት 21፥13 የባሪያይቱን ልጅ ደግሞ ሕዝብ አደርገዋለሁ፥ *ዘርህ ነውና*።
ዘፍጥረት 17፥20 *ስለ እስማኤልም ሰምቼሃለሁ፤ እነሆ ባርኬዋለሁ*፥ ፍሬያምም አደርገዋለሁ፥ እጅግም አበዛዋለሁ፤ አሥራ ሁለት አለቆችንም ይወልዳል፥ ታላቅ ሕዝብም እንዲሆን አደርገዋለሁ።
እስማኤል የአብርሃም የበኵር ልጅ ማለትም የመጀመሪያ ልጅ ነው፤ ምክንያቱም አብርሃምም ልጁ እስማኤልን ሲወልድ የሰማንያ ስድስት ዓመት ዕድሜ ነበረ፤ ይስሐቅን ሲወልድ ደግሞ የመቶ ዓመት ዓመት ዕድሜ ነበረ፤ ስለዚህ እስማኤል ይስሐቅን በአስራ አራት ዓመት ይበልጠዋል፦
ዘፍጥረት 16፥16 አጋር እስማኤልን ለአብራም በወለደችለት ጊዜ *አብራም የሰማንያ ስድስት ዓመት ሰው ነበረ*።
ዘፍጥረት 21፥5 አብርሃምም ልጁ ይስሐቅ በተወለደለት ጊዜ *የመቶ ዓመት ዕድሜ ነበረ*።
አብርሃም አንዲቱ የተወደደች አንዲቱም የተጠላች ሁለት ሚስቶች ነበሩት፥ ለእርሱም የተወደደችው ደግሞም የተጠላችው ልጆችን ወልደውለታል፥ በኵሩም ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ ሲሆን፥ በሚያወርስበት ቀን ከተጠላችው ሚስት በተወለደው በበኵሩ ፊት ከተወደደችው ሚስት የተወለደውን ልጅ በኵር አላደረገም፤ ነገር ግን ሁለት እጥፍ ለእርሱ በመስጠት ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ በኵር እንደ ሆነ አስታውቋል፤ የኃይሉ መጀመሪያ ነውና በኵርነቱ የእርሱ ነው፤ ይህንን ሕግ አብርሃም ጠብቋል፦
ዘፍጥረት 26፥5 አብርሃም ቃሌን ሰምቶአልና፥ ፍርዴን ትእዛዜን ሥርዓቴን *ሕጌንም ጠብቆአልና*።
ዘዳግም 21፥15-17 *ለአንድ ሰው አንዲቱ የተወደደች አንዲቱም የተጠላች ሁለት ሚስቶች ቢኖሩት*፥ ለእርሱም የተወደደችው ደግሞም የተጠላችው ልጆችን ቢወልዱ፥ *በኵሩም ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ ቢሆን*፥ ለልጆቹ ከብቱን በሚያወርስበት ቀን ከተጠላችው ሚስት በተወለደው በበኵሩ ፊት ከተወደደችው ሚስት የተወለደውን ልጅ በኵር ያደርገው ዘንድ አይገባውም፤ ነገር ግን ከከብቱ ሁለት እጥፍ ለእርሱ በመስጠት *ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ በኵር እንደ ሆነ ያስታውቅ። የኃይሉ መጀመሪያ ነውና በኵርነቱ የእርሱ ነው*።
ልጆቹ እስማኤልና ይስሐቅ ሲሆኑ ጽድቅና ፍርድ በማድረግ የእግዚአብሔርን መንገድ ይጠብቁ ዘንድ አዟቸዋል፤ ይህም እግዚአብሔር በአብርሃም ላይ የተናገረውን ነገር ሁሉ ተፈጽሟል፦
ዘፍ 18፡18-19 ጽድቅንና ፍርድን በማድረግ *የእግዚአብሔርን መንገድ ይጠብቁ ዘንድ ልጆቹን እና ከእርሱ በኋላ ቤቱን እንዲያዝዝ አውቃለሁና፤ ይህም እግዚአብሔር በአብርሃም ላይ የተናገረውን ነገር ሁሉ ያመጣ ዘንድ ነው*።
“ኢሽማኤል”
“ኢሽማኤል” יִשְׁמָעֵאל የሚለው የዕብራይስጥ ቃል የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “ኢሽማ” שָׁמַע ማለት “ሰማኝ” ማለት ሲሆን “ኤል” אֵל ማለት “አምላክ” ማለት ነው፤ “አምላክ ጸሎቴን ሰማኝ” ማለት ነው፤ ይህ ስም የወጣበት ምክንያት አብራምም፦ “አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ፥ ምንን ትሰጠኛለህ? ያለ ልጅ እሄዳለሁ” ብሎ ለለመነው ልመና መልስ ሲሆን “ከጉልበትህ የሚወጣው ይወርስሃል” የሚል ምላሽ ነው፤ ሲወለድም፦ “ስለ እስማኤልም ሰምቼሃለሁ” በማለት የአብርሃም ልመና መሆኑን ያሳያል፦
ዘፍጥረት 15፥2 አብራምም፦ *አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ፥ ምንን ትሰጠኛለህ? እኔም ያለ ልጅ እሄዳለሁ*፤ የቤቴም መጋቢ የደማስቆ ሰው ይህ ኤሊዔዘር ነው፡ አለ። አብራምም፦ *ለእኔ ዘር አልሰጠኸኝም፤ እነሆም፥ በቤቴ የተወለደ ሰው ይወርሰኛል* አለ። እነሆም፥ የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል መጣለት፦ ይህ አይወርስህም፤ ነገር ግን *ከጉልበትህ የሚወጣው ይወርስሃል*።
ዘፍጥረት 17፥20 *ስለ እስማኤልም ሰምቼሃለሁ፤ እነሆ ባርኬዋለሁ*፥ ፍሬያምም አደርገዋለሁ፥ እጅግም አበዛዋለሁ፤ አሥራ ሁለት አለቆችንም ይወልዳል፥ ታላቅ ሕዝብም እንዲሆን አደርገዋለሁ።
ይህንን ስም ያወጣው ሰው ሳይሆን ፈጣሪ በመልአኩ ያወጣለት ስም ነው፤ ከዚያ አብርሃምም የልጁን ስም እስማኤል ብሎ ጠራው፦
ዘፍጥረት 16፥11 የእግዚአብሔር መልአክም አላት፦ እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ *ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ*፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና።
ዘፍጥረት16፥15 አጋርም ለአብራም ወንድ ልጅን ወለደችለት፤ አብራምም አጋር የወለደችለትን *የልጁን ስም እስማኤል ብሎ ጠራው*።
ነጥብ ሁለት
“የበኵር ልጅ”
ብዙ ሰዎች እስማኤል የአብርሃም ልጅ አይደለም፤ ጭራሽ አልተባረከም የሚል ሙግት አላቸው፤ ይህ የሚያሳየው ምን ያህል መጽሐፋቸውን እንደማያነቡት ነው፤ እስማኤል የአብርሃም ልጅና ዘር ስለመሆኑና ስለመባረኩ በቁና መረጃ ይኸው፦
ዘፍጥረት 17፥26 በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ፥ *ልጁ እስማኤልም*።
ዘፍጥረት 16፥15 አጋርም ለአብራም ወንድ ልጅን ወለደችለት፤ አብራምም አጋር የወለደችለትን *የልጁን ስም እስማኤል* ብሎ ጠራው።
ዘፍጥረት25፥9 *ልጆቹ ይስሐቅና እስማኤልም* በመምሬ ፊት ለፊት ባለው በኬጢያዊ በሰዓር ልጅ በኤፍሮን እርሻ ላይ ባለ ድርብ ክፍል በሆነው ዋሻ ውስጥ ቀበሩት።
ገላቲያ 4፥22 አንዱ ከባሪያይቱ አንዱም ከጨዋይቱ የሆኑ *ሁለት ልጆች ለአብርሃም እንደ ነበሩት* ተጽፎአልና።
ዘፍጥረት 21፥13 የባሪያይቱን ልጅ ደግሞ ሕዝብ አደርገዋለሁ፥ *ዘርህ ነውና*።
ዘፍጥረት 17፥20 *ስለ እስማኤልም ሰምቼሃለሁ፤ እነሆ ባርኬዋለሁ*፥ ፍሬያምም አደርገዋለሁ፥ እጅግም አበዛዋለሁ፤ አሥራ ሁለት አለቆችንም ይወልዳል፥ ታላቅ ሕዝብም እንዲሆን አደርገዋለሁ።
እስማኤል የአብርሃም የበኵር ልጅ ማለትም የመጀመሪያ ልጅ ነው፤ ምክንያቱም አብርሃምም ልጁ እስማኤልን ሲወልድ የሰማንያ ስድስት ዓመት ዕድሜ ነበረ፤ ይስሐቅን ሲወልድ ደግሞ የመቶ ዓመት ዓመት ዕድሜ ነበረ፤ ስለዚህ እስማኤል ይስሐቅን በአስራ አራት ዓመት ይበልጠዋል፦
ዘፍጥረት 16፥16 አጋር እስማኤልን ለአብራም በወለደችለት ጊዜ *አብራም የሰማንያ ስድስት ዓመት ሰው ነበረ*።
ዘፍጥረት 21፥5 አብርሃምም ልጁ ይስሐቅ በተወለደለት ጊዜ *የመቶ ዓመት ዕድሜ ነበረ*።
አብርሃም አንዲቱ የተወደደች አንዲቱም የተጠላች ሁለት ሚስቶች ነበሩት፥ ለእርሱም የተወደደችው ደግሞም የተጠላችው ልጆችን ወልደውለታል፥ በኵሩም ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ ሲሆን፥ በሚያወርስበት ቀን ከተጠላችው ሚስት በተወለደው በበኵሩ ፊት ከተወደደችው ሚስት የተወለደውን ልጅ በኵር አላደረገም፤ ነገር ግን ሁለት እጥፍ ለእርሱ በመስጠት ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ በኵር እንደ ሆነ አስታውቋል፤ የኃይሉ መጀመሪያ ነውና በኵርነቱ የእርሱ ነው፤ ይህንን ሕግ አብርሃም ጠብቋል፦
ዘፍጥረት 26፥5 አብርሃም ቃሌን ሰምቶአልና፥ ፍርዴን ትእዛዜን ሥርዓቴን *ሕጌንም ጠብቆአልና*።
ዘዳግም 21፥15-17 *ለአንድ ሰው አንዲቱ የተወደደች አንዲቱም የተጠላች ሁለት ሚስቶች ቢኖሩት*፥ ለእርሱም የተወደደችው ደግሞም የተጠላችው ልጆችን ቢወልዱ፥ *በኵሩም ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ ቢሆን*፥ ለልጆቹ ከብቱን በሚያወርስበት ቀን ከተጠላችው ሚስት በተወለደው በበኵሩ ፊት ከተወደደችው ሚስት የተወለደውን ልጅ በኵር ያደርገው ዘንድ አይገባውም፤ ነገር ግን ከከብቱ ሁለት እጥፍ ለእርሱ በመስጠት *ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ በኵር እንደ ሆነ ያስታውቅ። የኃይሉ መጀመሪያ ነውና በኵርነቱ የእርሱ ነው*።
ልጆቹ እስማኤልና ይስሐቅ ሲሆኑ ጽድቅና ፍርድ በማድረግ የእግዚአብሔርን መንገድ ይጠብቁ ዘንድ አዟቸዋል፤ ይህም እግዚአብሔር በአብርሃም ላይ የተናገረውን ነገር ሁሉ ተፈጽሟል፦
ዘፍ 18፡18-19 ጽድቅንና ፍርድን በማድረግ *የእግዚአብሔርን መንገድ ይጠብቁ ዘንድ ልጆቹን እና ከእርሱ በኋላ ቤቱን እንዲያዝዝ አውቃለሁና፤ ይህም እግዚአብሔር በአብርሃም ላይ የተናገረውን ነገር ሁሉ ያመጣ ዘንድ ነው*።
ነጥብ ሦስት
“የእርዱ ልጅ”
በሙሴ ሕግ አስቀድሞ የተወለደው የበኲር ልጅ ለእግዚአብሔር ይሆናል፤ የበኵር ልጅ በእርሱ ፋንታ እንስሳ ይታረዳል፦
ዘጸአት 13፥2 በእስራኤል ልጆች ዘንድ ከሰውም ከእንስሳም ማሕፀንን የሚከፈት *በኵር ሁሉ ለእኔ ቀድስልኝ የእኔ ነው*።
ዘጸአት 13፥12 ማሕፀንን የሚከፍተውን ሁሉ ለእግዚአብሔር ለይ፤ ከሚሆንልህ ከብት ሁሉ ተባት ሆኖ *አስቀድሞ የተወለደው ለእግዚአብሔር ይሆናል*።
ዘጸአት 13፥15 ስለዚህ ወንድ ሆኖ ማሕፀንን የከፈተውን ሁሉ *ለእግዚአብሔር እሠዋለሁ፥ ነገር ግን የልጆቼን በኵር ሁሉ እዋጃለሁ*።
ይህንን የሙሴ ሕግ አብርሃም ፈጽሞታል፦
ዘፍጥረት 26፥5 አብርሃም ቃሌን ሰምቶአልና፥ ፍርዴን ትእዛዜን ሥርዓቴን *ሕጌንም ጠብቆአልና*።
ዘፍጥረት 22፥16 እንዲህም አለው፦ እግዚአብሔር፦ በራሴ ማልሁ ይላል፤ ይህን ነገር አድርገሃልና፥ *አንድ ልጅህንም* አልከለከልህምና፤
“አንድ ልጅህን” የሚለው ይሰመርበት፤ አብርሐም አንድ ልጅ ብቻ ነው ያለው? በፍፁም ግን ሁለተኛ ልጅ እስኪመጣ ድረስ የበኲር ልጅ ለወላጅ አንድ ልጅ ነው፦
ሉቃስ 7፥12 ወደ ከተማይቱም በር በቀረበ ጊዜ፥ እነሆ፥ የሞተ ሰው ተሸክመው አወጡ፤ እርሱም ለእናቱ *አንድ ልጅ* ነበረ፥ እርስዋም መበለት ነበረች፥ ብዙም የከተማ ሕዝብ ከእርስዋ ጋር አብረው ነበሩ።
ሉቃስ 9፥38 እነሆም፥ ከሕዝቡ አንድ ሰው እንዲህ እያለ ጮኸ፦ መምህር ሆይ፥ ለእኔ *አንድ ልጅ* ነውና ልጄን እንድታይልኝ እለምንሃለሁ።
እውን ይስሐቅ ቢሆን የእርዱ ልጅ አንድ ልጅህን የሚለው ትርጉም ይሰጣልን? ይስሐቅ ከመወለዱ በፊት አድጎ ዘር እንደሚኖረው ለአብርሃም ተነግሮታልም፤ ያውቃልም፦
ዘፍጥረት 17፥19 እግዚአብሔርም አለ፦ በእውነት ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅን ትወልድልሃለች፥ *ስሙንም ይስሐቅ ብለህ ትጠራዋለህ፤ ከእርሱ በኋላ ለዘሩ* የዘላለም ቃል ኪዳን እንዲሆን ቃል ኪዳኔን ከእርሱ ጋር አቆማለሁ።
ታዲያ አብርሐም ልጁ ይስሐቅ ሳይወለድ ዘሩ እንደሚቀጥል እያወቀ ፈተና ነው ማለት ትርጉም ይኖረዋልን? ምክንያቱም ልጅህን እረድልኝ ፈተና ነው፤ ፈተና ትርጉም የሚኖረው ተፈታኙ የሚፈተነውን የማያውቅ ሲሆን ብቻ ነው፦
ዘፍጥረት 22፥1 ከእነዚህም ነገሮች በኋላ *እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው*፥ እንዲህም አለው፦ አብርሃም ሆይ። አብርሃምም፦ እነሆ፥ አለሁ፡ አለ።
ነጥብ አራት
“የተስፋ ቃል”
እስማኤል በባይብል ነብይ መሆኑ አልተገለጠም፤ እርሱ ብቻ ሳይሆን ይስሐቅም ያዕቆብም ነብይ መሆናቸው አልተገለጠም፤ ስለዚህ ነብይ ነው ወይስ አይደለም ብለን አንሞግትም፤ ነገር ግን እንደ ነብይ አምላክ ከእስማኤል ጋር ነበረ፦
ዘፍጥረት 21፥20 *እግዚአብሔርም ከብላቴናው ጋር ነበረ*፤ አደገም፥ በምድረ በዳም ተቀመጠ፥ ቀስተኛም ሆነ።
ዘፍጥረት 39፥2 *እግዚአብሔር ከዮሴፍ ጋር ነበረ*፥
ዘጸአት 34፥28 በዚያም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት *ከእግዚአብሔር ጋር ነበረ*፤
ኢያሱ 6፥27 *እግዚአብሔርም ከኢያሱ ጋር ነበረ*፤
1ኛ ሳሙኤል 3፥19 ሳሙኤልም አደገ፥ *እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነበረ*፤
1ኛ ሳሙኤል18፥14 ዳዊትም በአካሄዱ ሁሉ አስተውሎ ያደርግ ነበር፤ *እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነበረ*።
አንድ ነብይ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር የሚሆነው ሊያናግረው ነው፤ ነብይ ማለት አምላክ የሚያናግረው ማለት ነው፤ እስማኤል እና እናቱ በፋራን ምድረ-በዳ ተቀመጡ፤ “ዐረብ” ማለት ትርጉሙ “ምድረ-በዳ” ማለት ነው፦
ዘፍጥረት 21፥20 በ*ፋራን ምድረ በዳም ተቀመጠ*፤ እናቱም ከምድረ ግብፅ ሚስት ወሰደችለት።
ገላትያ 4፥25 ይህችም *አጋር በዓረብ ምድር ያለችው ደብረ-ሲና ናት*፤ አሁንም ያለችውን ኢየሩሳሌምን ትመስላለች፥ ከልጆችዋ ጋር በባርነት ናትና።
“ደብር” ማለት “ተራራ” ማለት ነው፤ “አድባር” ማለት “ተራሮች” ማለት ነው፤ “ደብረ ሲና” ማለት “የሲና ተራራ” ማለት ነው፤ ሲና ዐረብ አገር እንዳለች ይህ ጥቅስ ያስረዳል፤ ፋራን ማለት መካ፣ መዲና እና ታቡክ እንደሆነ የታሪክ ምሁራን በመድብለ-ዕውቀት ላይ አስፍረዋል፤ ከዚያም ባሻገር የቂሳርያው አውሳቢዮስና የሮሙ ጄሮም ፋራን በዐረቢያ ውስጥ እንደምትገኝ በድርሳናቸው ውስጥ አስፍረዋል፦ “Eusebius of Caesarea, Onomasticon Biblical Dictionary (1971) Translation. pp. 1-75. entry for Pharan No 917“ ከዚህ ከዐረብ ቦታ ካለችው ከፋራን የአምላክ ቅዱስ እንደሚመጣ ትንቢት ነበረ፦
ዕንባቆም 3፥3 እግዚአብሔር ከቴማን፥ *ቅዱሱም ከፋራን ተራራ ይመጣል*። ክብሩ ሰማያትን ከድኖአል፥ ምስጋናውም ምድርን ሞልቶአል።
“የእርሱ ቅዱስ”his holy one” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ “ኤሎሃ” אֱל֙וֹהַ֙ ማለት “አምላክ” ማለት ሲሆን “የእርሱ ቅዱስ” ከአምላክ ለመለየት “ወ” וְ የሚል መስተጻምር ይጠቀማል፤ ይህ የአምላክ ቅዱስ “የቦው” יָב֔וֹא ማለትም “ይመጣል” በሚል በወደፊት ግስ ተተንብዮ ነበር፤ ይህ የአምላክ ቅዱስ ከፋራን የመጡት ነብያችን”ﷺ” ብቻ ናቸው፤ አይ ሌላ የአምላክ ቅዱስ ነው የመጣው አሊያም ወደ ፊት የሚመጣው ነው ከተባለ መረጃና ማስረጃ ማስቀመጥ ነው፤ ምን ይህ ብቻ ነብያችን”ﷺ” ከባልደረቦቻቸው ጋር በ 622 AD ያደረጉትን ስደት ቁልጭ እና ፍትንው ተደርጎ በትንቢት ተቀምጧል፦
ኢሳይያስ 21፥13-15 *ስለ ዓረብ የተነገረ ሸክም*፤ የድዳናውያን ነጋዴዎች ሆይ፥ በዓረብ ዱር ውስጥ ታድራላችሁ። በቴማን የምትኖሩ ሆይ፥ *ወደ ተጠሙት ሰዎች ውኃ አምጡ እንጀራ ይዛችሁ የሸሹትን ሰዎች ተቀበሉአቸው*። *ከሰይፍ፥ ከተመዘዘው ሰይፍ፥ ከተለጠጠውም ቀስት ከጽኑም ሰልፍ ሸሽተዋልና*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“የእርዱ ልጅ”
በሙሴ ሕግ አስቀድሞ የተወለደው የበኲር ልጅ ለእግዚአብሔር ይሆናል፤ የበኵር ልጅ በእርሱ ፋንታ እንስሳ ይታረዳል፦
ዘጸአት 13፥2 በእስራኤል ልጆች ዘንድ ከሰውም ከእንስሳም ማሕፀንን የሚከፈት *በኵር ሁሉ ለእኔ ቀድስልኝ የእኔ ነው*።
ዘጸአት 13፥12 ማሕፀንን የሚከፍተውን ሁሉ ለእግዚአብሔር ለይ፤ ከሚሆንልህ ከብት ሁሉ ተባት ሆኖ *አስቀድሞ የተወለደው ለእግዚአብሔር ይሆናል*።
ዘጸአት 13፥15 ስለዚህ ወንድ ሆኖ ማሕፀንን የከፈተውን ሁሉ *ለእግዚአብሔር እሠዋለሁ፥ ነገር ግን የልጆቼን በኵር ሁሉ እዋጃለሁ*።
ይህንን የሙሴ ሕግ አብርሃም ፈጽሞታል፦
ዘፍጥረት 26፥5 አብርሃም ቃሌን ሰምቶአልና፥ ፍርዴን ትእዛዜን ሥርዓቴን *ሕጌንም ጠብቆአልና*።
ዘፍጥረት 22፥16 እንዲህም አለው፦ እግዚአብሔር፦ በራሴ ማልሁ ይላል፤ ይህን ነገር አድርገሃልና፥ *አንድ ልጅህንም* አልከለከልህምና፤
“አንድ ልጅህን” የሚለው ይሰመርበት፤ አብርሐም አንድ ልጅ ብቻ ነው ያለው? በፍፁም ግን ሁለተኛ ልጅ እስኪመጣ ድረስ የበኲር ልጅ ለወላጅ አንድ ልጅ ነው፦
ሉቃስ 7፥12 ወደ ከተማይቱም በር በቀረበ ጊዜ፥ እነሆ፥ የሞተ ሰው ተሸክመው አወጡ፤ እርሱም ለእናቱ *አንድ ልጅ* ነበረ፥ እርስዋም መበለት ነበረች፥ ብዙም የከተማ ሕዝብ ከእርስዋ ጋር አብረው ነበሩ።
ሉቃስ 9፥38 እነሆም፥ ከሕዝቡ አንድ ሰው እንዲህ እያለ ጮኸ፦ መምህር ሆይ፥ ለእኔ *አንድ ልጅ* ነውና ልጄን እንድታይልኝ እለምንሃለሁ።
እውን ይስሐቅ ቢሆን የእርዱ ልጅ አንድ ልጅህን የሚለው ትርጉም ይሰጣልን? ይስሐቅ ከመወለዱ በፊት አድጎ ዘር እንደሚኖረው ለአብርሃም ተነግሮታልም፤ ያውቃልም፦
ዘፍጥረት 17፥19 እግዚአብሔርም አለ፦ በእውነት ሚስትህ ሣራ ወንድ ልጅን ትወልድልሃለች፥ *ስሙንም ይስሐቅ ብለህ ትጠራዋለህ፤ ከእርሱ በኋላ ለዘሩ* የዘላለም ቃል ኪዳን እንዲሆን ቃል ኪዳኔን ከእርሱ ጋር አቆማለሁ።
ታዲያ አብርሐም ልጁ ይስሐቅ ሳይወለድ ዘሩ እንደሚቀጥል እያወቀ ፈተና ነው ማለት ትርጉም ይኖረዋልን? ምክንያቱም ልጅህን እረድልኝ ፈተና ነው፤ ፈተና ትርጉም የሚኖረው ተፈታኙ የሚፈተነውን የማያውቅ ሲሆን ብቻ ነው፦
ዘፍጥረት 22፥1 ከእነዚህም ነገሮች በኋላ *እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው*፥ እንዲህም አለው፦ አብርሃም ሆይ። አብርሃምም፦ እነሆ፥ አለሁ፡ አለ።
ነጥብ አራት
“የተስፋ ቃል”
እስማኤል በባይብል ነብይ መሆኑ አልተገለጠም፤ እርሱ ብቻ ሳይሆን ይስሐቅም ያዕቆብም ነብይ መሆናቸው አልተገለጠም፤ ስለዚህ ነብይ ነው ወይስ አይደለም ብለን አንሞግትም፤ ነገር ግን እንደ ነብይ አምላክ ከእስማኤል ጋር ነበረ፦
ዘፍጥረት 21፥20 *እግዚአብሔርም ከብላቴናው ጋር ነበረ*፤ አደገም፥ በምድረ በዳም ተቀመጠ፥ ቀስተኛም ሆነ።
ዘፍጥረት 39፥2 *እግዚአብሔር ከዮሴፍ ጋር ነበረ*፥
ዘጸአት 34፥28 በዚያም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት *ከእግዚአብሔር ጋር ነበረ*፤
ኢያሱ 6፥27 *እግዚአብሔርም ከኢያሱ ጋር ነበረ*፤
1ኛ ሳሙኤል 3፥19 ሳሙኤልም አደገ፥ *እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነበረ*፤
1ኛ ሳሙኤል18፥14 ዳዊትም በአካሄዱ ሁሉ አስተውሎ ያደርግ ነበር፤ *እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር ነበረ*።
አንድ ነብይ እግዚአብሔርም ከእርሱ ጋር የሚሆነው ሊያናግረው ነው፤ ነብይ ማለት አምላክ የሚያናግረው ማለት ነው፤ እስማኤል እና እናቱ በፋራን ምድረ-በዳ ተቀመጡ፤ “ዐረብ” ማለት ትርጉሙ “ምድረ-በዳ” ማለት ነው፦
ዘፍጥረት 21፥20 በ*ፋራን ምድረ በዳም ተቀመጠ*፤ እናቱም ከምድረ ግብፅ ሚስት ወሰደችለት።
ገላትያ 4፥25 ይህችም *አጋር በዓረብ ምድር ያለችው ደብረ-ሲና ናት*፤ አሁንም ያለችውን ኢየሩሳሌምን ትመስላለች፥ ከልጆችዋ ጋር በባርነት ናትና።
“ደብር” ማለት “ተራራ” ማለት ነው፤ “አድባር” ማለት “ተራሮች” ማለት ነው፤ “ደብረ ሲና” ማለት “የሲና ተራራ” ማለት ነው፤ ሲና ዐረብ አገር እንዳለች ይህ ጥቅስ ያስረዳል፤ ፋራን ማለት መካ፣ መዲና እና ታቡክ እንደሆነ የታሪክ ምሁራን በመድብለ-ዕውቀት ላይ አስፍረዋል፤ ከዚያም ባሻገር የቂሳርያው አውሳቢዮስና የሮሙ ጄሮም ፋራን በዐረቢያ ውስጥ እንደምትገኝ በድርሳናቸው ውስጥ አስፍረዋል፦ “Eusebius of Caesarea, Onomasticon Biblical Dictionary (1971) Translation. pp. 1-75. entry for Pharan No 917“ ከዚህ ከዐረብ ቦታ ካለችው ከፋራን የአምላክ ቅዱስ እንደሚመጣ ትንቢት ነበረ፦
ዕንባቆም 3፥3 እግዚአብሔር ከቴማን፥ *ቅዱሱም ከፋራን ተራራ ይመጣል*። ክብሩ ሰማያትን ከድኖአል፥ ምስጋናውም ምድርን ሞልቶአል።
“የእርሱ ቅዱስ”his holy one” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ “ኤሎሃ” אֱל֙וֹהַ֙ ማለት “አምላክ” ማለት ሲሆን “የእርሱ ቅዱስ” ከአምላክ ለመለየት “ወ” וְ የሚል መስተጻምር ይጠቀማል፤ ይህ የአምላክ ቅዱስ “የቦው” יָב֔וֹא ማለትም “ይመጣል” በሚል በወደፊት ግስ ተተንብዮ ነበር፤ ይህ የአምላክ ቅዱስ ከፋራን የመጡት ነብያችን”ﷺ” ብቻ ናቸው፤ አይ ሌላ የአምላክ ቅዱስ ነው የመጣው አሊያም ወደ ፊት የሚመጣው ነው ከተባለ መረጃና ማስረጃ ማስቀመጥ ነው፤ ምን ይህ ብቻ ነብያችን”ﷺ” ከባልደረቦቻቸው ጋር በ 622 AD ያደረጉትን ስደት ቁልጭ እና ፍትንው ተደርጎ በትንቢት ተቀምጧል፦
ኢሳይያስ 21፥13-15 *ስለ ዓረብ የተነገረ ሸክም*፤ የድዳናውያን ነጋዴዎች ሆይ፥ በዓረብ ዱር ውስጥ ታድራላችሁ። በቴማን የምትኖሩ ሆይ፥ *ወደ ተጠሙት ሰዎች ውኃ አምጡ እንጀራ ይዛችሁ የሸሹትን ሰዎች ተቀበሉአቸው*። *ከሰይፍ፥ ከተመዘዘው ሰይፍ፥ ከተለጠጠውም ቀስት ከጽኑም ሰልፍ ሸሽተዋልና*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ስለ ቀደር ተከታታይ ትምህርት ያንብቡ፦
ክፍል አንድ
https://www.facebook.com/groups/Why.I.am.not.Christian/permalink/994479660738872/
ክፍል ሁለት
https://www.facebook.com/groups/Why.I.am.not.Christian/permalink/995651747288330/
ክፍል ሦስት
https://www.facebook.com/groups/Why.I.am.not.Christian/permalink/996953107158194/
ክፍል አራት
https://www.facebook.com/groups/Why.I.am.not.Christian/permalink/998044057049099/
ለወዳጅ፣ ለባለንጀራዎ፣ ለቤተሰብዎ እና ለዘመድዎ ሼር በማድረግ የዳዋ ተደራሽነትዎን ይወጡ።
ክፍል አንድ
https://www.facebook.com/groups/Why.I.am.not.Christian/permalink/994479660738872/
ክፍል ሁለት
https://www.facebook.com/groups/Why.I.am.not.Christian/permalink/995651747288330/
ክፍል ሦስት
https://www.facebook.com/groups/Why.I.am.not.Christian/permalink/996953107158194/
ክፍል አራት
https://www.facebook.com/groups/Why.I.am.not.Christian/permalink/998044057049099/
ለወዳጅ፣ ለባለንጀራዎ፣ ለቤተሰብዎ እና ለዘመድዎ ሼር በማድረግ የዳዋ ተደራሽነትዎን ይወጡ።
የተፈጠርንበት ዓላማ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
ጂን እና ሰው የተፈጠረበት ዓላማ ሁሉንም የፈጠረውን አንዱን አምላክ አላህ በብቸኝነት እንዲያመልኩት ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ነጥብ አንድ
“ላም”
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
“የዕቡዱኒ” يَعْبُدُونِ በሚለው ግስ መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል መስተዋድድ አለች፤ ይህቺ “ላም” ل “ላሙል-ታዕሊል” ማለትም “የመንስኤ መስተዋድድ” prefixed particle of purpose” ትባላለች፤ ይህንን የሰዋስው ሙግት ለመረዳት ለናሙና ያክል አንድ ሌላ አንቀጽ እንመልከት፦
28፥9 *የፈርዖንም ሚስት፦ ለእኔም ለአንተም የዓይኔ መርጊያ ነው*፡፡ አትግደሉት፡፡ *”ሊ”ጠቅመን ወይም ልጅ አድርገን ልንይዘው ይከጀላልና» አለች፡፡ እነርሱም ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው አነሱት*፡፡ وَقَالَتِ امْرَأَتُ فِرْعَوْنَ قُرَّتُ عَيْنٍ لِّي وَلَكَ ۖ لَا تَقْتُلُوهُ عَسَىٰ أَن يَنفَعَنَا أَوْ نَتَّخِذَهُ وَلَدًا وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
የፈርዖን ቤተሰቦች ሙሳን ከባህር ያነሱበት ዓላማ ሊጠቅማቸው ወይም ልጅ አድርገው ሊያሳድጉት ነው፤ እዚህ ጋር የገባችው “ላም” ل “ላሙል-ታዕሊል” እንደሆነች አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ነገር ግን እነርሱ ማለትም የፈርዖን ቤተሰቦች ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው ከባህር አነሱት፤ አላህ ግን ፍጻሜውን ስለሚያውቅ፦ “ለእነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት” ብሎ ነገረን፦
28፥8 *የፈርዖን ቤተሰቦችም መጨረሻው “ለ”እነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት*፡፡ فَٱلْتَقَطَهُۥٓ ءَالُ فِرْعَوْنَ لِيَكُونَ لَهُمْ عَدُوًّۭا وَحَزَنًا
እዚህ ጋር ነው ነጥቡ፤ የፈርዖን ቤተሰቦች ሙሳን ከባህር ያነሱበት ዓላማ ሊጠቅማቸው ወይም ልጅ አድርገው ሊያሳድጉት ሆኖ ሳለ ነገር ግን ሙሳ ሲያድግ ለእነርሱ ጠላትና ሐዘን ሆነባቸው፤ አላህ ፍጻሜውን ስለሚያውቅ፦ “ለእነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት” አለን፤ እዚህ ጋር “የኩነ” يَكُونَ በሚለው ግስ መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል መስተዋድድ አለች፤ ይህቺ “ላም” ل “ላሙል-ዓቂባህ” ማለትም “የውጤት መስተዋድድ” prefixed particle of result” ትባላለች፤ ፍጻሜያቸውና መጨረሻቸው ምን እንደሆነ ቀድሞ በመታወቁ ምክንያት የምትመጣ መስተዋድድ ናት፤ ይህንን የሰዋሰው ሙግት ከተረዳን ጂን እና ሰው የተፈጠሩበት ዓላማ አላህን እንዲያመልክ ሆኖ ሳለ ነገር ግን ከጂን እና ከሰው በነጻ ፈቃዳቸው ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ጀሃነም ይገባሉ፤ አላህ የእነዚህን ፍጻሜ ስለሚያውቅ፦ “ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን” አለ፦
7፥179 *ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ለእነርሱ በእርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው*። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُونَ
እዚሁ አንቀጽ ላይ “ጀሃነም” جَهَنَّمَ በሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል “ላም” ل “ላሙል-ዓቂባህ” የተባለችው የውጤት መስተዋድድ መግባቷ አንባቢ ልብ ይላታል፤ ስለዚህ እነዚያ ዘንጊዎቹ መጨረሻቸው ለገሃነም ናቸው፤ እነዚያን ዘንጊዎቹ የፈጠራቸው አላህ ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾች ላይ “አምልኩኝ” እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥92 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
ጂን እና ሰው የተፈጠረበት ዓላማ ሁሉንም የፈጠረውን አንዱን አምላክ አላህ በብቸኝነት እንዲያመልኩት ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ነጥብ አንድ
“ላም”
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
“የዕቡዱኒ” يَعْبُدُونِ በሚለው ግስ መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል መስተዋድድ አለች፤ ይህቺ “ላም” ل “ላሙል-ታዕሊል” ማለትም “የመንስኤ መስተዋድድ” prefixed particle of purpose” ትባላለች፤ ይህንን የሰዋስው ሙግት ለመረዳት ለናሙና ያክል አንድ ሌላ አንቀጽ እንመልከት፦
28፥9 *የፈርዖንም ሚስት፦ ለእኔም ለአንተም የዓይኔ መርጊያ ነው*፡፡ አትግደሉት፡፡ *”ሊ”ጠቅመን ወይም ልጅ አድርገን ልንይዘው ይከጀላልና» አለች፡፡ እነርሱም ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው አነሱት*፡፡ وَقَالَتِ امْرَأَتُ فِرْعَوْنَ قُرَّتُ عَيْنٍ لِّي وَلَكَ ۖ لَا تَقْتُلُوهُ عَسَىٰ أَن يَنفَعَنَا أَوْ نَتَّخِذَهُ وَلَدًا وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
የፈርዖን ቤተሰቦች ሙሳን ከባህር ያነሱበት ዓላማ ሊጠቅማቸው ወይም ልጅ አድርገው ሊያሳድጉት ነው፤ እዚህ ጋር የገባችው “ላም” ل “ላሙል-ታዕሊል” እንደሆነች አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ነገር ግን እነርሱ ማለትም የፈርዖን ቤተሰቦች ፍጻሜውን የማያውቁ ሆነው ከባህር አነሱት፤ አላህ ግን ፍጻሜውን ስለሚያውቅ፦ “ለእነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት” ብሎ ነገረን፦
28፥8 *የፈርዖን ቤተሰቦችም መጨረሻው “ለ”እነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት*፡፡ فَٱلْتَقَطَهُۥٓ ءَالُ فِرْعَوْنَ لِيَكُونَ لَهُمْ عَدُوًّۭا وَحَزَنًا
እዚህ ጋር ነው ነጥቡ፤ የፈርዖን ቤተሰቦች ሙሳን ከባህር ያነሱበት ዓላማ ሊጠቅማቸው ወይም ልጅ አድርገው ሊያሳድጉት ሆኖ ሳለ ነገር ግን ሙሳ ሲያድግ ለእነርሱ ጠላትና ሐዘን ሆነባቸው፤ አላህ ፍጻሜውን ስለሚያውቅ፦ “ለእነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት” አለን፤ እዚህ ጋር “የኩነ” يَكُونَ በሚለው ግስ መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል መስተዋድድ አለች፤ ይህቺ “ላም” ل “ላሙል-ዓቂባህ” ማለትም “የውጤት መስተዋድድ” prefixed particle of result” ትባላለች፤ ፍጻሜያቸውና መጨረሻቸው ምን እንደሆነ ቀድሞ በመታወቁ ምክንያት የምትመጣ መስተዋድድ ናት፤ ይህንን የሰዋሰው ሙግት ከተረዳን ጂን እና ሰው የተፈጠሩበት ዓላማ አላህን እንዲያመልክ ሆኖ ሳለ ነገር ግን ከጂን እና ከሰው በነጻ ፈቃዳቸው ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ጀሃነም ይገባሉ፤ አላህ የእነዚህን ፍጻሜ ስለሚያውቅ፦ “ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን” አለ፦
7፥179 *ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ ለእነርሱ በእርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው*። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُونَ
እዚሁ አንቀጽ ላይ “ጀሃነም” جَهَنَّمَ በሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ “ሊ” لِ የምትል “ላም” ل “ላሙል-ዓቂባህ” የተባለችው የውጤት መስተዋድድ መግባቷ አንባቢ ልብ ይላታል፤ ስለዚህ እነዚያ ዘንጊዎቹ መጨረሻቸው ለገሃነም ናቸው፤ እነዚያን ዘንጊዎቹ የፈጠራቸው አላህ ነው።
ነጥብ ሁለት
“ሚን”
አላህ፦ ”ጂኒዎችም ሰዎችም ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን” አላለም፤ ጂኒዎችም ሰዎችም በሚሉት ቃላት መነሻ ቅጥያ ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፣ ይህም የሚያስረዳው ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ የገሃነም መሆናቸውን ነው፤ ይህንን ለመረዳት የሚቀጥለውን አንቀጽ እንመልከት፦
30፥8 *”ከ”ሰዎቹም ብዙዎቹ በጌታቸው መገናኘት ከሓዲዎች ናቸው*፡፡ وَإِنَّ كَثِيرًا مِّنَ النَّاسِ بِلِقَاءِ رَبِّهِمْ لَكَافِرُون
አንቀጹ ላይ የሚለው “ሰዎች በጌታቸው መገናኘት ከሐዲዎች ናቸው” ሳይሆን “ከሰዎቹም ብዙዎቹ በጌታቸው መገናኘት ከሐዲዎች ናቸው” ነው፤ “ሰዎች” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِن የሚል መስተዋድድ አለ፣ ሌላ ናሙና እስቲ እንመልከት፦
4፥124 *”ከ”ወንድ ወይም “ከ”ሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ*፡፡ በተምር ፍሬ ላይ ያለችን ነጥብ ያክል እንኳ አይበደሉም፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِنَ الصَّالِحَاتِ مِن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ وَلَا يُظْلَمُونَ نَقِيرًا
አንቀጹ ላይ የሚለው “ወንድ ወይም ሴት እነዚያ ገነትን ይገባሉ” ሳይሆን “ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ” ነው፤ “ወንድ እና ሴት” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِن የሚል መስተዋድድ አለ፣ ይህ የሚያሳየው ከወንድ ወይም ከሴት መካከል አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው ገነትን ይገባሉ ነው፤ እንዲሁ በተቃራኒው ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ጀሃነም ይገባሉ ነው።
ነጥብ ሦስት
“አውላዒከ”
“አውላዒከ” أُولَـٰئِكَ ማለት “እነዚያ” ማለት ሲሆን አመልካች ተውላጠ-ስም ነው፤ የአንቀጹን ዓረፍተ-ነገር ከሃረጉ አፋቶ ማንበብ ክፉኛ መሃይምነት ነው፤ ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል “እነዚያ” የተባሉት ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ናቸው፤ ሆን ብለው የአላህን መልእክት ያስተባበሉ ናቸው፤ እነርሱ ልክ እንደ እንስሳ ውሳጣዊ ተፈጥሮአቸው ደንድኗል፣ ታውሯል፣ ደንቁሯል፦
25፥44 ይልቁንም *አብዛኛዎቻቸው የሚሰሙ ወይም የሚያውቁ መኾናቸውን ታስባለህን እነርሱ እንደ እንስሳዎች እንጂ ሌላ አይደሉም*፡፡ ከቶውንም እነሱ ይልቅ መንገድን የተሳሳቱ ናቸው፡፡ أَمْ تَحْسَبُ أَنَّ أَكْثَرَهُمْ يَسْمَعُونَ أَوْ يَعْقِلُونَ ۚ إِنْ هُمْ إِلَّا كَالْأَنْعَامِ ۖ بَلْ هُمْ أَضَلُّ سَبِيلًا
2:171 *የእነዚያም የካዱት እና ወደ ቅን መንገድ የሚጠራቸው ሰው ምሳሌ እንደዚያ ድምጽንና ጥሪን በስተቀር ሌላን በማይሰማ እንስሳ ላይ እንደሚጮህ ብጤ ነው፡፡ እነርሱ ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው፤ ስለዚህ እነርሱ አያውቁም*፡፡ وَمَثَلُ الَّذِينَ كَفَرُوا كَمَثَلِ الَّذِي يَنْعِقُ بِمَا لَا يَسْمَعُ إِلَّا دُعَاءً وَنِدَاءً ۚ صُمٌّ بُكْمٌ عُمْيٌ فَهُمْ لَا يَعْقِلُونَ
7፥179 ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *ለእነርሱ በእርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው*። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُونَ
“ሚን”
አላህ፦ ”ጂኒዎችም ሰዎችም ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን” አላለም፤ ጂኒዎችም ሰዎችም በሚሉት ቃላት መነሻ ቅጥያ ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፣ ይህም የሚያስረዳው ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ የገሃነም መሆናቸውን ነው፤ ይህንን ለመረዳት የሚቀጥለውን አንቀጽ እንመልከት፦
30፥8 *”ከ”ሰዎቹም ብዙዎቹ በጌታቸው መገናኘት ከሓዲዎች ናቸው*፡፡ وَإِنَّ كَثِيرًا مِّنَ النَّاسِ بِلِقَاءِ رَبِّهِمْ لَكَافِرُون
አንቀጹ ላይ የሚለው “ሰዎች በጌታቸው መገናኘት ከሐዲዎች ናቸው” ሳይሆን “ከሰዎቹም ብዙዎቹ በጌታቸው መገናኘት ከሐዲዎች ናቸው” ነው፤ “ሰዎች” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِن የሚል መስተዋድድ አለ፣ ሌላ ናሙና እስቲ እንመልከት፦
4፥124 *”ከ”ወንድ ወይም “ከ”ሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ*፡፡ በተምር ፍሬ ላይ ያለችን ነጥብ ያክል እንኳ አይበደሉም፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِنَ الصَّالِحَاتِ مِن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ وَلَا يُظْلَمُونَ نَقِيرًا
አንቀጹ ላይ የሚለው “ወንድ ወይም ሴት እነዚያ ገነትን ይገባሉ” ሳይሆን “ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ” ነው፤ “ወንድ እና ሴት” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِن የሚል መስተዋድድ አለ፣ ይህ የሚያሳየው ከወንድ ወይም ከሴት መካከል አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው ገነትን ይገባሉ ነው፤ እንዲሁ በተቃራኒው ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ጀሃነም ይገባሉ ነው።
ነጥብ ሦስት
“አውላዒከ”
“አውላዒከ” أُولَـٰئِكَ ማለት “እነዚያ” ማለት ሲሆን አመልካች ተውላጠ-ስም ነው፤ የአንቀጹን ዓረፍተ-ነገር ከሃረጉ አፋቶ ማንበብ ክፉኛ መሃይምነት ነው፤ ከጂንዎችና ከሰዎች መካከል “እነዚያ” የተባሉት ልቦች እያላቸው የማያውቁ፣ አይኖች እያላቸው የማያዩ፣ ጆሮዎች እያላቸው የማይሰሙ ናቸው፤ ሆን ብለው የአላህን መልእክት ያስተባበሉ ናቸው፤ እነርሱ ልክ እንደ እንስሳ ውሳጣዊ ተፈጥሮአቸው ደንድኗል፣ ታውሯል፣ ደንቁሯል፦
25፥44 ይልቁንም *አብዛኛዎቻቸው የሚሰሙ ወይም የሚያውቁ መኾናቸውን ታስባለህን እነርሱ እንደ እንስሳዎች እንጂ ሌላ አይደሉም*፡፡ ከቶውንም እነሱ ይልቅ መንገድን የተሳሳቱ ናቸው፡፡ أَمْ تَحْسَبُ أَنَّ أَكْثَرَهُمْ يَسْمَعُونَ أَوْ يَعْقِلُونَ ۚ إِنْ هُمْ إِلَّا كَالْأَنْعَامِ ۖ بَلْ هُمْ أَضَلُّ سَبِيلًا
2:171 *የእነዚያም የካዱት እና ወደ ቅን መንገድ የሚጠራቸው ሰው ምሳሌ እንደዚያ ድምጽንና ጥሪን በስተቀር ሌላን በማይሰማ እንስሳ ላይ እንደሚጮህ ብጤ ነው፡፡ እነርሱ ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው፤ ስለዚህ እነርሱ አያውቁም*፡፡ وَمَثَلُ الَّذِينَ كَفَرُوا كَمَثَلِ الَّذِي يَنْعِقُ بِمَا لَا يَسْمَعُ إِلَّا دُعَاءً وَنِدَاءً ۚ صُمٌّ بُكْمٌ عُمْيٌ فَهُمْ لَا يَعْقِلُونَ
7፥179 ከጂኒዎችም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *ለእነርሱ በእርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፡፡ ለእነርሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው*። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُونَ
መደምደሚያ
ከላይ ያለውን ሙግት ከኡስታዙና አቡሃይደር አላህ ይጠብቀው የተማርኩት ሙግት ነው፤ ብዙ ጊዜ ካፊሮች የራሳቸው እያረረባቸው የእኛን ማማሰል ከጀመሩ ሰነበቱ፣ የተረዳነው ነገር ቢኖር መጽሐፋቸው ዞር ብለው እንደማያዩት ነው፣ እስቲ ይህንን ሂስ በነካ እጃችን እንሞግት፤ እግዚአብሔር ኀጥአንን ማለት ኀጢያተኞችን ለክፉ ቀን እንደፈጠራቸው ይናገራል፦
ምሳሌ 16:4 እግዚአብሔር ሁሉን ለእርሱ ለራሱ ፈጠረ፥ *ኀጥእን ደግሞ ”ለክፉ ቀን”*።
ክፉ ከሚለው ቃል በፊት “ለ” לְ ማለትም ”ለ” የሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ሆኖ የመጣ መስተዋድድ ነው፣ ጥያቄ እግዚአብሔር ኀጢያተኞችን የፈጠረ ለክፉ ቀን ነውን? ከዚህ የባሰ ክፋትን የፈጠረውስ? የሚያፈርሰውንም እንዲያጠፋ የፈጠረው እግዚአብሔር መሆኑን ይናገራል፦
ኢሳይያስ 45፥7 ብርሃንን ሠራሁ፥ ጨለማውንም ፈጠርሁ፤ ደኅንነትን እሠራለሁ፥ *”ክፋትንም እፈጥራለሁ”*፤ እነነዚህን ሁሉ ያደረግሁ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፤
ኢሳይያስ 54፥16 እነሆ፥ ፍሙን በወናፍ የሚያናፋ ለሥራውም መሣሪያ የሚያወጣ ብረት ሠሪን እኔ ፈጥሬአለሁ፤ *”የሚያፈርሰውንም እንዲያጠፋ ፈጥሬአለሁ”*።
ቢያንስም ቢበዛም ቁርኣን ላይ ላለው ጥያቄ መልስ ተሰጦበታል፣ ይህ ጥያቄ ሲመጣባቸው የሚሰጡት መልሱ፦
ሮሜ 9፥20-24 *አንተ ሰው ሆይ፥ ለእግዚአብሔር የምትመልስ ማን ነህ? ሥራ ሠሪውን፦ ስለ ምን እንዲህ አድርገህ ሠራኸኝ ይለዋልን? ወይም ሸክላ ሠሪ ከአንዱ ጭቃ ክፍል አንዱን ዕቃ ”ለ”ክብር አንዱንም ”ለ”ውርደት ሊሠራ በጭቃ ላይ ሥልጣን የለውምን?*
ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ ነገር ነው። ጥያቄ እግዚአብሔር ሁሉን የፈጠረው ለራሱ? ወይስ ለክፉ ቀን? ወይስ ለውርደት? ወይስ ለክብር? ሸክላ ሠሪ እግዚአብሔር አንዱን ለውርደት አንዱን ለክብር ለምን ይፈጥራል? ቁርአን ላይ ሲጠይቁ ልክ የራሳቸው ባይብል ሙሉ መልስ እንዳለው አድርገው ነው የሚጠይቁት፣ ነገር ግን ባይብል ላይ ሲጠየቁ እርርና ምርር ብለው ሲንጨረጨሩና ሲንተከተኩ ነው የሚገኙት፣ አላህ ሂዳያ ይስጣቸው ለእኛም ጽናቱን።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ከላይ ያለውን ሙግት ከኡስታዙና አቡሃይደር አላህ ይጠብቀው የተማርኩት ሙግት ነው፤ ብዙ ጊዜ ካፊሮች የራሳቸው እያረረባቸው የእኛን ማማሰል ከጀመሩ ሰነበቱ፣ የተረዳነው ነገር ቢኖር መጽሐፋቸው ዞር ብለው እንደማያዩት ነው፣ እስቲ ይህንን ሂስ በነካ እጃችን እንሞግት፤ እግዚአብሔር ኀጥአንን ማለት ኀጢያተኞችን ለክፉ ቀን እንደፈጠራቸው ይናገራል፦
ምሳሌ 16:4 እግዚአብሔር ሁሉን ለእርሱ ለራሱ ፈጠረ፥ *ኀጥእን ደግሞ ”ለክፉ ቀን”*።
ክፉ ከሚለው ቃል በፊት “ለ” לְ ማለትም ”ለ” የሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ሆኖ የመጣ መስተዋድድ ነው፣ ጥያቄ እግዚአብሔር ኀጢያተኞችን የፈጠረ ለክፉ ቀን ነውን? ከዚህ የባሰ ክፋትን የፈጠረውስ? የሚያፈርሰውንም እንዲያጠፋ የፈጠረው እግዚአብሔር መሆኑን ይናገራል፦
ኢሳይያስ 45፥7 ብርሃንን ሠራሁ፥ ጨለማውንም ፈጠርሁ፤ ደኅንነትን እሠራለሁ፥ *”ክፋትንም እፈጥራለሁ”*፤ እነነዚህን ሁሉ ያደረግሁ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፤
ኢሳይያስ 54፥16 እነሆ፥ ፍሙን በወናፍ የሚያናፋ ለሥራውም መሣሪያ የሚያወጣ ብረት ሠሪን እኔ ፈጥሬአለሁ፤ *”የሚያፈርሰውንም እንዲያጠፋ ፈጥሬአለሁ”*።
ቢያንስም ቢበዛም ቁርኣን ላይ ላለው ጥያቄ መልስ ተሰጦበታል፣ ይህ ጥያቄ ሲመጣባቸው የሚሰጡት መልሱ፦
ሮሜ 9፥20-24 *አንተ ሰው ሆይ፥ ለእግዚአብሔር የምትመልስ ማን ነህ? ሥራ ሠሪውን፦ ስለ ምን እንዲህ አድርገህ ሠራኸኝ ይለዋልን? ወይም ሸክላ ሠሪ ከአንዱ ጭቃ ክፍል አንዱን ዕቃ ”ለ”ክብር አንዱንም ”ለ”ውርደት ሊሠራ በጭቃ ላይ ሥልጣን የለውምን?*
ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ ነገር ነው። ጥያቄ እግዚአብሔር ሁሉን የፈጠረው ለራሱ? ወይስ ለክፉ ቀን? ወይስ ለውርደት? ወይስ ለክብር? ሸክላ ሠሪ እግዚአብሔር አንዱን ለውርደት አንዱን ለክብር ለምን ይፈጥራል? ቁርአን ላይ ሲጠይቁ ልክ የራሳቸው ባይብል ሙሉ መልስ እንዳለው አድርገው ነው የሚጠይቁት፣ ነገር ግን ባይብል ላይ ሲጠየቁ እርርና ምርር ብለው ሲንጨረጨሩና ሲንተከተኩ ነው የሚገኙት፣ አላህ ሂዳያ ይስጣቸው ለእኛም ጽናቱን።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ትንቅንቅ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
40፥41 *«ወገኖቼም ሆይ! ወደ መዳን የምጠራችሁ ስኾን ወደ እሳትም የምትጠሩኝ ስትኾኑ ለእኔ ምን አለኝ?!* وَيَا قَوْمِ مَا لِي أَدْعُوكُمْ إِلَى النَّجَاةِ وَتَدْعُونَنِي إِلَى النَّارِ
“ኢሥላም” إِسْلَٰم ማለት “አምላክ አንድ አምላክ ብቻ ነው ብሎ ለእርሱ ብቻ መገዛት ነው፦
22፥34 *አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱም ብቻ ታዘዙ*፡፡ ለአላህ ተዋራጆችንም አብስራቸው፡፡ فَإِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَلَهُ أَسْلِمُوا ۗ وَبَشِّرِ الْمُخْبِتِين
እዚህ አንቀጽ ላይ “ታዘዙ” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አሥሊሙ” أَسْلِمُوا ሲሆን “አሥለመ” أَسْلَمَ ማለትም “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” ከሚል ግስ የመጣ ነው፤ “አሥሊሙ” የሚለው ቃል “ሙሥሊም” مُسْلِم ለሚለው ቃል ትእዛዛዊ ግስ ነው፤ ሙስሊም ወደ አላህ በመጥራት ቃሉ ያማረ ነው፦
41፥33 *ወደ አላህ ከጠራ እና መልካምንም ከሠራ፦ «እኔ ከሙስሊሞች ነኝ» ካለም ሰው ይበልጥ ቃሉ ያማረ ማን ነው?* وَمَنْ أَحْسَنُ قَوْلًا مِّمَّن دَعَا إِلَى اللَّهِ وَعَمِلَ صَالِحًا وَقَالَ إِنَّنِي مِنَ الْمُسْلِمِينَ
ሙስሊም ሰዎችን የሚጠራው ወደ መዳን ነው፤ ሰዎች ከእሳት እንዲያመልጡ ነው፤ ሙሽሪክ ደግሞ ወደ እሳት ነው የሚጠራው፦
40፥41 *«ወገኖቼም ሆይ! ወደ መዳን የምጠራችሁ ስኾን ወደ እሳትም የምትጠሩኝ ስትኾኑ ለእኔ ምን አለኝ?!* وَيَا قَوْمِ مَا لِي أَدْعُوكُمْ إِلَى النَّجَاةِ وَتَدْعُونَنِي إِلَى النَّارِ
ሙሽሪክ ጥሪው በአላህ ለማስካድ እና በእርሱም ዕውቀት የሌለንን ነገር በእርሱ እንዳጋራ እንድናጋራ ነው፤ ሙስሊም ግን ወደ አሸናፊው፤ መሓሪው አላህ ነው፦
40፥42 *«በአላህ ልክድ እና በእርሱም ለእኔ ዕውቀት የሌለኝን ነገር በእርሱ እንዳጋራ ትጠሩኛላችሁ፡፡ እኔም ወደ አሸናፊው፤ መሓሪው አላህ እጠራችኋለሁ*፡፡ تَدْعُونَنِي لِأَكْفُرَ بِاللَّهِ وَأُشْرِكَ بِهِ مَا لَيْسَ لِي بِهِ عِلْمٌ وَأَنَا أَدْعُوكُمْ إِلَى الْعَزِيزِ الْغَفَّارِ
እንግዲህ በሙስሊም እና በሙሽሪክ መካከል ያለው ትንቅንቅ ይህ ነው፤ ወደ አላህ መጣራት ይህ መንገዳችን ነው፤ ከአጋሪዎች አይደለንም፤ ይህም ቀጥተኛ መንገድ ነው፤ ሌሎች የጥመት መንገዶችንም አትከተል፤ ከቀጥተኛው መንገድ እኛን ለመለየት ነው ጥሪው፦
12፥108 *«ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* በል፡፡ قُلْ هَـٰذِهِ سَبِيلِي أَدْعُو إِلَى اللَّهِ ۚ عَلَىٰ بَصِيرَةٍ أَنَا وَمَنِ اتَّبَعَنِي ۖ وَسُبْحَانَ اللَّهِ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
6፥153 *«ይህም ቀጥተኛ ሲኾን መንገዴ ነው፤ ተከተሉትም፡፡ የጥመት መንገዶችንም አትከተሉ፡፡ ከቀጥተኛው መንገዱ እናንተን ይለያዩዋችኋልና*፡፡እነሆ ትጠነቀቁ ዘንድ በእርሱ አዘዛችሁ፡፡» وَأَنَّ هَـٰذَا صِرَاطِي مُسْتَقِيمًا فَاتَّبِعُوهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعُوا السُّبُلَ فَتَفَرَّقَ بِكُمْ عَن سَبِيلِهِ ۚ ذَٰلِكُمْ وَصَّاكُم بِهِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
አምላካችን አላህ ይህንን እውነተኛ የተውሒድ መንገድ አመጣልን፤ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች እውነቱን ጠይዎች ናቸዉ፦
43፥78 *እውነተኛውን መንገድ በእርግጥ አመጣንላችሁ፡፡ ግን አብዛኞቻችሁ እውነቱን ጠይዎች ናችሁ*፡፡ لَقَدْ جِئْنَاكُم بِالْحَقِّ وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَكُمْ لِلْحَقِّ كَارِهُونَ
ሙስሊም ወደ አንድ አምላክ መንገድ ሲጣራ መጣራት ያለበት “ስሙር ሙግት”valid argument” ተጠቅሞ ነው፤ ይህ ሙግት በእማኝነትና በአስረጂነት ጠቅሶና አጣቅሶ መሟገት ነው፤ በትክክለኛው የአስተላለፍ ስልትና አወቃቀር ስለተዋቀረ የራሱ የሆነ መንደርደሪ፣ የሙግት ነጥብ”premise” እና መደምደሚያ ያለው ነው፤ ዕውቀት ላይ የተመሰረተ ማስረጃ በአጽንኦትና በአንክሮት ለማዳመጥ ጥልና ጥንፍፍ ያለ መረዳት ነው፤ ይህን ሙግት አምላካችን አላህ መልካም ክርክር ይለዋል፤ ይህ ዘዴ ርቱዕ አካሄድ”optimistic approach” ነው፦
16:125 *ወደ ጌታህ መንገድ በብልሃትና በመልካም ግሣጼ በለዘብታ ቃል ጥራ”፤ በዚያችም እርሷ መልካም በሆነችው “ዘዴ ተከራከራቸው”*፤ ٱدْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِٱلْحِكْمَةِ وَٱلْمَوْعِظَةِ ٱلْحَسَنَةِ ۖ وَجَٰدِلْهُم بِٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ ۚ إِنَّ رَبَّكَ هُوَ أَعْلَمُ بِمَن ضَلَّ عَن سَبِيلِهِۦ ۖ وَهُوَ أَعْلَمُ بِٱلْمُهْتَدِينَ
“ሙሽሪክ” مُشْرِك የሚለው ቃል “አሽረከ” أَشْرَكَ ማለትም “አጋራ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን በአንድ አምላክ ላይ ሌሎች ማንነቶችንና ምንነቶችን “አጋሪ” ማለት ነው፤ ድርጊቱ “ሺርክ” شِرْك ማለትም “ማጋራት” ይባላል፤ በአላህ ላይ የሚያጋሩት ማንነትና ምንነት “ሸሪክ” شَرِيك ማለትም “ተጋሪ” ይባላሉ።
ይህ ትንቅንቅ ይቀጥላል፤ ሙሽሪክ፦
1ኛ ሦስት ማንነቶችን ማለትም ሥላሴን እንድናመልክ ይጠሩናል፤ ግን መመለክ ያለበት አንድ ማንነት ብቻ ነው።
2ኛ ሰው እንድናመልክ ይጠሩናል፤ ኢየሱስ ሰውነቱ ይመለካል፤ በሰውነቱ ፍጡር ነው ይላሉና።
3ኛ ፍጡራንን እንድናመልክ ይጠሩናል፤ ፍጡራንን በሌሉበት ወደ እነርሱ መጎባደድ፣ መተናነስ፣ ማሸርገድ፣ መለማመን፣ መጸለይ፣ ስለት መሳል፣ መስዋዕት ማቅረብ፣ ስማቸውን መጥራት የአምልኮ ክፍል ነው፤ ሁሉን የሚሰማ፣ የሚያይ፣ የሚያውቅ አንድ መለኮት ብቻ ሆኖ ሳለ ወደ መላእክትና ቅዱሳን ይህንን ማድረግ ሺርክ ነው።
4ኛ. ለተቀረጸ ምስል እንድንሰግድ ይጠሩናል፤ ለተቀረጸ ምስል አትስገድ ተብሎ ነገር ግን በተቃራኒው ከእንጨት፣ ከብር፣ ከወርቅ፣ ከብረት፣ ከድንጋይ ለተቀረጹ መስቀል፣ ስዕል እና ሃውልት ይሰግዳሉ። ወገኖቼም ሆይ! ወደ መዳን የምጠራችሁ ስኾን ወደ እሳትም የምትጠሩኝ ስትኾኑ ለእኔ ምን አለኝ? እሳት መግባት አልፈልግም፦
40፥41 *«ወገኖቼም ሆይ! ወደ መዳን የምጠራችሁ ስኾን ወደ እሳትም የምትጠሩኝ ስትኾኑ ለእኔ ምን አለኝ?!* وَيَا قَوْمِ مَا لِي أَدْعُوكُمْ إِلَى النَّجَاةِ وَتَدْعُونَنِي إِلَى النَّارِ
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
40፥41 *«ወገኖቼም ሆይ! ወደ መዳን የምጠራችሁ ስኾን ወደ እሳትም የምትጠሩኝ ስትኾኑ ለእኔ ምን አለኝ?!* وَيَا قَوْمِ مَا لِي أَدْعُوكُمْ إِلَى النَّجَاةِ وَتَدْعُونَنِي إِلَى النَّارِ
“ኢሥላም” إِسْلَٰم ማለት “አምላክ አንድ አምላክ ብቻ ነው ብሎ ለእርሱ ብቻ መገዛት ነው፦
22፥34 *አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱም ብቻ ታዘዙ*፡፡ ለአላህ ተዋራጆችንም አብስራቸው፡፡ فَإِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَلَهُ أَسْلِمُوا ۗ وَبَشِّرِ الْمُخْبِتِين
እዚህ አንቀጽ ላይ “ታዘዙ” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አሥሊሙ” أَسْلِمُوا ሲሆን “አሥለመ” أَسْلَمَ ማለትም “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” ከሚል ግስ የመጣ ነው፤ “አሥሊሙ” የሚለው ቃል “ሙሥሊም” مُسْلِم ለሚለው ቃል ትእዛዛዊ ግስ ነው፤ ሙስሊም ወደ አላህ በመጥራት ቃሉ ያማረ ነው፦
41፥33 *ወደ አላህ ከጠራ እና መልካምንም ከሠራ፦ «እኔ ከሙስሊሞች ነኝ» ካለም ሰው ይበልጥ ቃሉ ያማረ ማን ነው?* وَمَنْ أَحْسَنُ قَوْلًا مِّمَّن دَعَا إِلَى اللَّهِ وَعَمِلَ صَالِحًا وَقَالَ إِنَّنِي مِنَ الْمُسْلِمِينَ
ሙስሊም ሰዎችን የሚጠራው ወደ መዳን ነው፤ ሰዎች ከእሳት እንዲያመልጡ ነው፤ ሙሽሪክ ደግሞ ወደ እሳት ነው የሚጠራው፦
40፥41 *«ወገኖቼም ሆይ! ወደ መዳን የምጠራችሁ ስኾን ወደ እሳትም የምትጠሩኝ ስትኾኑ ለእኔ ምን አለኝ?!* وَيَا قَوْمِ مَا لِي أَدْعُوكُمْ إِلَى النَّجَاةِ وَتَدْعُونَنِي إِلَى النَّارِ
ሙሽሪክ ጥሪው በአላህ ለማስካድ እና በእርሱም ዕውቀት የሌለንን ነገር በእርሱ እንዳጋራ እንድናጋራ ነው፤ ሙስሊም ግን ወደ አሸናፊው፤ መሓሪው አላህ ነው፦
40፥42 *«በአላህ ልክድ እና በእርሱም ለእኔ ዕውቀት የሌለኝን ነገር በእርሱ እንዳጋራ ትጠሩኛላችሁ፡፡ እኔም ወደ አሸናፊው፤ መሓሪው አላህ እጠራችኋለሁ*፡፡ تَدْعُونَنِي لِأَكْفُرَ بِاللَّهِ وَأُشْرِكَ بِهِ مَا لَيْسَ لِي بِهِ عِلْمٌ وَأَنَا أَدْعُوكُمْ إِلَى الْعَزِيزِ الْغَفَّارِ
እንግዲህ በሙስሊም እና በሙሽሪክ መካከል ያለው ትንቅንቅ ይህ ነው፤ ወደ አላህ መጣራት ይህ መንገዳችን ነው፤ ከአጋሪዎች አይደለንም፤ ይህም ቀጥተኛ መንገድ ነው፤ ሌሎች የጥመት መንገዶችንም አትከተል፤ ከቀጥተኛው መንገድ እኛን ለመለየት ነው ጥሪው፦
12፥108 *«ይህች መንገዴ ናት፡፡ ወደ አላህ እጠራለሁ፡፡ እኔም የተከተለኝም ሰው በግልጽ ማስረጃ ላይ ነን፡፡ ጥራትም ለአላህ ይገባው፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም»* በል፡፡ قُلْ هَـٰذِهِ سَبِيلِي أَدْعُو إِلَى اللَّهِ ۚ عَلَىٰ بَصِيرَةٍ أَنَا وَمَنِ اتَّبَعَنِي ۖ وَسُبْحَانَ اللَّهِ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
6፥153 *«ይህም ቀጥተኛ ሲኾን መንገዴ ነው፤ ተከተሉትም፡፡ የጥመት መንገዶችንም አትከተሉ፡፡ ከቀጥተኛው መንገዱ እናንተን ይለያዩዋችኋልና*፡፡እነሆ ትጠነቀቁ ዘንድ በእርሱ አዘዛችሁ፡፡» وَأَنَّ هَـٰذَا صِرَاطِي مُسْتَقِيمًا فَاتَّبِعُوهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعُوا السُّبُلَ فَتَفَرَّقَ بِكُمْ عَن سَبِيلِهِ ۚ ذَٰلِكُمْ وَصَّاكُم بِهِ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
አምላካችን አላህ ይህንን እውነተኛ የተውሒድ መንገድ አመጣልን፤ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች እውነቱን ጠይዎች ናቸዉ፦
43፥78 *እውነተኛውን መንገድ በእርግጥ አመጣንላችሁ፡፡ ግን አብዛኞቻችሁ እውነቱን ጠይዎች ናችሁ*፡፡ لَقَدْ جِئْنَاكُم بِالْحَقِّ وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَكُمْ لِلْحَقِّ كَارِهُونَ
ሙስሊም ወደ አንድ አምላክ መንገድ ሲጣራ መጣራት ያለበት “ስሙር ሙግት”valid argument” ተጠቅሞ ነው፤ ይህ ሙግት በእማኝነትና በአስረጂነት ጠቅሶና አጣቅሶ መሟገት ነው፤ በትክክለኛው የአስተላለፍ ስልትና አወቃቀር ስለተዋቀረ የራሱ የሆነ መንደርደሪ፣ የሙግት ነጥብ”premise” እና መደምደሚያ ያለው ነው፤ ዕውቀት ላይ የተመሰረተ ማስረጃ በአጽንኦትና በአንክሮት ለማዳመጥ ጥልና ጥንፍፍ ያለ መረዳት ነው፤ ይህን ሙግት አምላካችን አላህ መልካም ክርክር ይለዋል፤ ይህ ዘዴ ርቱዕ አካሄድ”optimistic approach” ነው፦
16:125 *ወደ ጌታህ መንገድ በብልሃትና በመልካም ግሣጼ በለዘብታ ቃል ጥራ”፤ በዚያችም እርሷ መልካም በሆነችው “ዘዴ ተከራከራቸው”*፤ ٱدْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِٱلْحِكْمَةِ وَٱلْمَوْعِظَةِ ٱلْحَسَنَةِ ۖ وَجَٰدِلْهُم بِٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ ۚ إِنَّ رَبَّكَ هُوَ أَعْلَمُ بِمَن ضَلَّ عَن سَبِيلِهِۦ ۖ وَهُوَ أَعْلَمُ بِٱلْمُهْتَدِينَ
“ሙሽሪክ” مُشْرِك የሚለው ቃል “አሽረከ” أَشْرَكَ ማለትም “አጋራ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን በአንድ አምላክ ላይ ሌሎች ማንነቶችንና ምንነቶችን “አጋሪ” ማለት ነው፤ ድርጊቱ “ሺርክ” شِرْك ማለትም “ማጋራት” ይባላል፤ በአላህ ላይ የሚያጋሩት ማንነትና ምንነት “ሸሪክ” شَرِيك ማለትም “ተጋሪ” ይባላሉ።
ይህ ትንቅንቅ ይቀጥላል፤ ሙሽሪክ፦
1ኛ ሦስት ማንነቶችን ማለትም ሥላሴን እንድናመልክ ይጠሩናል፤ ግን መመለክ ያለበት አንድ ማንነት ብቻ ነው።
2ኛ ሰው እንድናመልክ ይጠሩናል፤ ኢየሱስ ሰውነቱ ይመለካል፤ በሰውነቱ ፍጡር ነው ይላሉና።
3ኛ ፍጡራንን እንድናመልክ ይጠሩናል፤ ፍጡራንን በሌሉበት ወደ እነርሱ መጎባደድ፣ መተናነስ፣ ማሸርገድ፣ መለማመን፣ መጸለይ፣ ስለት መሳል፣ መስዋዕት ማቅረብ፣ ስማቸውን መጥራት የአምልኮ ክፍል ነው፤ ሁሉን የሚሰማ፣ የሚያይ፣ የሚያውቅ አንድ መለኮት ብቻ ሆኖ ሳለ ወደ መላእክትና ቅዱሳን ይህንን ማድረግ ሺርክ ነው።
4ኛ. ለተቀረጸ ምስል እንድንሰግድ ይጠሩናል፤ ለተቀረጸ ምስል አትስገድ ተብሎ ነገር ግን በተቃራኒው ከእንጨት፣ ከብር፣ ከወርቅ፣ ከብረት፣ ከድንጋይ ለተቀረጹ መስቀል፣ ስዕል እና ሃውልት ይሰግዳሉ። ወገኖቼም ሆይ! ወደ መዳን የምጠራችሁ ስኾን ወደ እሳትም የምትጠሩኝ ስትኾኑ ለእኔ ምን አለኝ? እሳት መግባት አልፈልግም፦
40፥41 *«ወገኖቼም ሆይ! ወደ መዳን የምጠራችሁ ስኾን ወደ እሳትም የምትጠሩኝ ስትኾኑ ለእኔ ምን አለኝ?!* وَيَا قَوْمِ مَا لِي أَدْعُوكُمْ إِلَى النَّجَاةِ وَتَدْعُونَنِي إِلَى النَّارِ
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
በእኔም በእናንተም ምን እንደሚሠራም አላውቅም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
43፥43 ያንንም ወደ አንተ የተወረደልህን አጥብቀህ ያዝ፡፡ *አንተ በቀጥተኛው መንገድ ላይ ነህና*፡፡ فَٱسْتَمْسِكْ بِٱلَّذِىٓ أُوحِىَ إِلَيْكَ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ صِرَٰطٍۢ مُّسْتَقِيمٍۢ
መግቢያ
መቼም ሚሽነሪዎች ቆዳዬ ጠበበኝ ብለው የሚያላዝኑት ነገር ቢገርምም የአገራችን ሰዎች ደግሞ እነርሱን በቁርአን ላይ የሚያነሷቸውን ሂሶች እንደ ገደል ማሚቱ ሲያስተጋቡ ማየት ያስደምማል፤ ሚሽነሪዎ እራሳቸው መጽሐፍት ላይ ያሉትን አበሳና አሳር እንደማይወጡት ስለሚያውቁት በጊዜ ቁርአን ላይ መደበቁን መርጠዋል፤ የእኛ ጥያቄ ግን ተከድኖ ይብሰል ከተባለ ይኸው ጊዜ አስቆጠረ፤ እኛም ጠቃሚውን ነገር ከማይጠቅም ነገር ጋር ሳይሆን ጠቃሚውን ነገር ከሚጐዳ ነገር ጋር እያነጻጸርነው እንገኛለን፤ መቼም ስላቅና ፈሊጥ በአሉታዊ ሳይሆን በአውንታዊ ተመልክተን እዳው ገብስ ስለሆነ ሰው እንዲማርበት መልስ እንሰጣለን፤ ወደ ጉዳዩ ስንገባ ነብያችን”ﷺ” ወሕይ ከመጣላቸው በኃላ በቀጥተኛው መንገድ ላይ እንደሆኑ አምላካችን አላህ ተናግሯል፦
43፥43 ያንንም ወደ አንተ የተወረደልህን አጥብቀህ ያዝ፡፡ *አንተ በቀጥተኛው መንገድ ላይ ነህና*፡፡ فَٱسْتَمْسِكْ بِٱلَّذِىٓ أُوحِىَ إِلَيْكَ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ صِرَٰطٍۢ مُّسْتَقِيمٍۢ
አላህ ነብያችን”ﷺ” በቀጥተኛ መንገድ መሆናቸው ብቻ ሳይሆን ጀነት ገብተውም በጀነት ያለው ፀጋ እንደሚሰጣቸው ቃል ገብቶላቸዋል፦
108፥1 *እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ*፡፡ إِنَّآ أَعْطَيْنَٰكَ ٱلْكَوْثَرَ
በዚህ አንቀጽ ላይ "በጎ ነገር” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ከውሰር” كَوْثَر ሲሆን በጀነት ውስጥ ያለ ከወተት የነጻና ከማር የጣፈጠ ወንዝ ነው፤ ይህ ከውሰር ለነብያችን”ﷺ” የተሰጠ ዋስትና ነው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3684
አነስ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ “እኛ ከውሰርን ሰጠንህ” ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ በጀነት ወንዝ ነው፤ በጀነት ወንዝ ድንኳኖቹ ከድንጋይ የተሠሩ አየው፤ ጂብሪል ሆይ! ምንድን ነው? አልኩት፤ እርሱም ከውሰር ነው፤ አላህ ለአንተ የሰጠህ” አለኝ። عَنْ أَنَسٍ : ( إناَّ، أَعْطَيْنَاكَ الْكَوْثَرَ ) أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” هُوَ نَهْرٌ فِي الْجَنَّةِ ” . قَالَ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ” رَأَيْتُ نَهْرًا فِي الْجَنَّةِ حَافَتَاهُ قِبَابُ اللُّؤْلُؤِ قُلْتُ مَا هَذَا يَا جِبْرِيلُ قَالَ هَذَا الْكَوْثَرُ الَّذِي قَدْ أَعْطَاكَهُ اللَّهُ ” . قَالَ أَبُو عِيسَى هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ
ነብያችን”ﷺ” ጀነት አይደለም መግባት በተጨማሪ የጀነት ጀረጃቸውንም አላህ እንደነገረን ከላይ ያለው አንቀጽ በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል በቂ ነው፤ ታዲያ ይህ ዋስትና እያለ አላህ ነብያችንን”ﷺ” “በእኔም በእናንተም ምን እንደሚሠራም አላውቅም” በል ሲላቸው እውን ሚሽነሪዎች እንደሚሉት ወደ ፊት የት እንደምንገባ አናውቅም በል ማለታቸውን ያሳያልን? ይህንን የተንሸዋረረና የተወላገደ መረዳት ጥንልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እንየው፦
46:9 *ከመልክተኞች ብጤ የሌለኝ አይደለሁም፤ በእኔም በእናንተም ምን እንደሚሠራም አላውቅም፤ ወደ እኔ የሚወረደውን እጅግ ሌላን አልከተልም፤ እኔም ግልጽ አስጠንቃቂ እንጅ ሌላ አይደለሁም* በላቸው። قُلْ مَا كُنتُ بِدْعًۭا مِّنَ ٱلرُّسُلِ وَمَآ أَدْرِى مَا يُفْعَلُ بِى وَلَا بِكُمْ ۖ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ وَمَآ أَنَا۠ إِلَّا نَذِيرٌۭ مُّبِينٌۭ
ነጥብ አንድ
“ብጤ የሌለኝ አይደለሁም”
ከነቢያችን”ﷺ” በፊት የመጡት በእርግጥ ምግብን የሚበሉ፣ በገበያዎችም የሚሄዱ ሰዎች ነበሩ፣ በተመሳሳይም ነቢያችን”ﷺ” ሰው ናቸው፣ በደረጃ እንጂ በሃልዎት ከሰው የተለዩ አልነበሩም፣ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆኑ መልክተኛ ነበሩ፦
36:3 አንተ በእርግጥ *ከመልክተኞቹ ነህ*። إِنَّكَ لَمِنَ ٱلْمُرْسَلِينَ
2:252 አንተም *በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነህ*፡፡ وَإِنَّكَ لَمِنَ ٱلْمُرْسَلِينَ
3:144 ሙሐመድም *ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም*፤ وَمَا مُحَمَّدٌ إِلَّا رَسُولٌۭ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ ٱلرُّسُلُ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
43፥43 ያንንም ወደ አንተ የተወረደልህን አጥብቀህ ያዝ፡፡ *አንተ በቀጥተኛው መንገድ ላይ ነህና*፡፡ فَٱسْتَمْسِكْ بِٱلَّذِىٓ أُوحِىَ إِلَيْكَ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ صِرَٰطٍۢ مُّسْتَقِيمٍۢ
መግቢያ
መቼም ሚሽነሪዎች ቆዳዬ ጠበበኝ ብለው የሚያላዝኑት ነገር ቢገርምም የአገራችን ሰዎች ደግሞ እነርሱን በቁርአን ላይ የሚያነሷቸውን ሂሶች እንደ ገደል ማሚቱ ሲያስተጋቡ ማየት ያስደምማል፤ ሚሽነሪዎ እራሳቸው መጽሐፍት ላይ ያሉትን አበሳና አሳር እንደማይወጡት ስለሚያውቁት በጊዜ ቁርአን ላይ መደበቁን መርጠዋል፤ የእኛ ጥያቄ ግን ተከድኖ ይብሰል ከተባለ ይኸው ጊዜ አስቆጠረ፤ እኛም ጠቃሚውን ነገር ከማይጠቅም ነገር ጋር ሳይሆን ጠቃሚውን ነገር ከሚጐዳ ነገር ጋር እያነጻጸርነው እንገኛለን፤ መቼም ስላቅና ፈሊጥ በአሉታዊ ሳይሆን በአውንታዊ ተመልክተን እዳው ገብስ ስለሆነ ሰው እንዲማርበት መልስ እንሰጣለን፤ ወደ ጉዳዩ ስንገባ ነብያችን”ﷺ” ወሕይ ከመጣላቸው በኃላ በቀጥተኛው መንገድ ላይ እንደሆኑ አምላካችን አላህ ተናግሯል፦
43፥43 ያንንም ወደ አንተ የተወረደልህን አጥብቀህ ያዝ፡፡ *አንተ በቀጥተኛው መንገድ ላይ ነህና*፡፡ فَٱسْتَمْسِكْ بِٱلَّذِىٓ أُوحِىَ إِلَيْكَ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ صِرَٰطٍۢ مُّسْتَقِيمٍۢ
አላህ ነብያችን”ﷺ” በቀጥተኛ መንገድ መሆናቸው ብቻ ሳይሆን ጀነት ገብተውም በጀነት ያለው ፀጋ እንደሚሰጣቸው ቃል ገብቶላቸዋል፦
108፥1 *እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ*፡፡ إِنَّآ أَعْطَيْنَٰكَ ٱلْكَوْثَرَ
በዚህ አንቀጽ ላይ "በጎ ነገር” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ከውሰር” كَوْثَر ሲሆን በጀነት ውስጥ ያለ ከወተት የነጻና ከማር የጣፈጠ ወንዝ ነው፤ ይህ ከውሰር ለነብያችን”ﷺ” የተሰጠ ዋስትና ነው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3684
አነስ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ “እኛ ከውሰርን ሰጠንህ” ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ በጀነት ወንዝ ነው፤ በጀነት ወንዝ ድንኳኖቹ ከድንጋይ የተሠሩ አየው፤ ጂብሪል ሆይ! ምንድን ነው? አልኩት፤ እርሱም ከውሰር ነው፤ አላህ ለአንተ የሰጠህ” አለኝ። عَنْ أَنَسٍ : ( إناَّ، أَعْطَيْنَاكَ الْكَوْثَرَ ) أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” هُوَ نَهْرٌ فِي الْجَنَّةِ ” . قَالَ فَقَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ” رَأَيْتُ نَهْرًا فِي الْجَنَّةِ حَافَتَاهُ قِبَابُ اللُّؤْلُؤِ قُلْتُ مَا هَذَا يَا جِبْرِيلُ قَالَ هَذَا الْكَوْثَرُ الَّذِي قَدْ أَعْطَاكَهُ اللَّهُ ” . قَالَ أَبُو عِيسَى هَذَا حَدِيثٌ حَسَنٌ صَحِيحٌ
ነብያችን”ﷺ” ጀነት አይደለም መግባት በተጨማሪ የጀነት ጀረጃቸውንም አላህ እንደነገረን ከላይ ያለው አንቀጽ በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል በቂ ነው፤ ታዲያ ይህ ዋስትና እያለ አላህ ነብያችንን”ﷺ” “በእኔም በእናንተም ምን እንደሚሠራም አላውቅም” በል ሲላቸው እውን ሚሽነሪዎች እንደሚሉት ወደ ፊት የት እንደምንገባ አናውቅም በል ማለታቸውን ያሳያልን? ይህንን የተንሸዋረረና የተወላገደ መረዳት ጥንልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እንየው፦
46:9 *ከመልክተኞች ብጤ የሌለኝ አይደለሁም፤ በእኔም በእናንተም ምን እንደሚሠራም አላውቅም፤ ወደ እኔ የሚወረደውን እጅግ ሌላን አልከተልም፤ እኔም ግልጽ አስጠንቃቂ እንጅ ሌላ አይደለሁም* በላቸው። قُلْ مَا كُنتُ بِدْعًۭا مِّنَ ٱلرُّسُلِ وَمَآ أَدْرِى مَا يُفْعَلُ بِى وَلَا بِكُمْ ۖ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ وَمَآ أَنَا۠ إِلَّا نَذِيرٌۭ مُّبِينٌۭ
ነጥብ አንድ
“ብጤ የሌለኝ አይደለሁም”
ከነቢያችን”ﷺ” በፊት የመጡት በእርግጥ ምግብን የሚበሉ፣ በገበያዎችም የሚሄዱ ሰዎች ነበሩ፣ በተመሳሳይም ነቢያችን”ﷺ” ሰው ናቸው፣ በደረጃ እንጂ በሃልዎት ከሰው የተለዩ አልነበሩም፣ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆኑ መልክተኛ ነበሩ፦
36:3 አንተ በእርግጥ *ከመልክተኞቹ ነህ*። إِنَّكَ لَمِنَ ٱلْمُرْسَلِينَ
2:252 አንተም *በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነህ*፡፡ وَإِنَّكَ لَمِنَ ٱلْمُرْسَلِينَ
3:144 ሙሐመድም *ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም*፤ وَمَا مُحَمَّدٌ إِلَّا رَسُولٌۭ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ ٱلرُّسُلُ
ነጥብ ሁለት
“አላውቅም”
ነቢያችን”ﷺ” በራሳቸውና በሰዎች ምን እንደሚከናወን የወደፊቱን አያውቁም፣ ያ ማለት ሰዎች የሚያስጠነቅቁበት ቅርብ ይሁን እሩቅ አያውቁም፣ ከሚወርድላቸው ግህደተ-መለኮት ውጪ ምንም አያውቁም፦
6:50 «ለእናንተ የአላህ ግምጃ ቤቶች እኔ ዘንድ ናቸው አልልም፡፡ *ሩቅንም አላውቅም*፡፡ ለእናንተም እኔ መልአክ ነኝ አልልም፡፡ *ወደእኔ የሚወርድልኝን እንጅ ሌላን አልከተልም*» በላቸው፡፡ قُل لَّآ أَقُولُ لَكُمْ عِندِى خَزَآئِنُ ٱللَّهِ وَلَآ أَعْلَمُ ٱلْغَيْبَ وَلَآ أَقُولُ لَكُمْ إِنِّى مَلَكٌ ۖ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ ۚ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلْأَعْمَىٰ وَٱلْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
7:188 አላህ የሻውን በስተቀር ለራሴ ጥቅምንም፣ ጉዳትንም፣ ማምጣት አልችልም፣ *ሩቅንም የማውቅ በነበርኩ ኖሮ* ከመልካም ነገር ባበዛሁና ክፉም ነገር ባልነካኝ ነበር፤ እኔ ለሚያምኑ ሕዝቦች አስጠንቃቂና አብሳሪ እንጂ ሌላ አይደለሁም” በላቸው። قُل لَّآ أَمْلِكُ لِنَفْسِى نَفْعًۭا وَلَا ضَرًّا إِلَّا مَا شَآءَ ٱللَّهُ ۚ وَلَوْ كُنتُ أَعْلَمُ ٱلْغَيْبَ لَٱسْتَكْثَرْتُ مِنَ ٱلْخَيْرِ وَمَا مَسَّنِىَ ٱلسُّوٓءُ ۚ إِنْ أَنَا۠ إِلَّا نَذِيرٌۭ وَبَشِيرٌۭ لِّقَوْمٍۢ يُؤْمِنُونَ
21:109 እምቢም ቢሉ በማወቅ በእኩልነት ላይ ሆነን የታዘዝኩትን አስታወቅኋችሁ፤ *የምትስፈራሩበትም ነገር ቅርብ፣ ወይም ሩቅ፣ መሆኑን አላውቅም*፤ በላቸው። فَإِن تَوَلَّوْا۟ فَقُلْ ءَاذَنتُكُمْ عَلَىٰ سَوَآءٍۢ ۖ وَإِنْ أَدْرِىٓ أَقَرِيبٌ أَم بَعِيدٌۭ مَّا تُوعَدُونَ
21:111 እርሱም *ቅጣትን ማቆየት ምናልባት ለእናንተ ፈተናና እስከ ጊዜው መጣቀሚያ እንደኾነም “አላውቅም”*፤ በላቸው። وَإِنْ أَدْرِى لَعَلَّهُۥ فِتْنَةٌۭ لَّكُمْ وَمَتَٰعٌ إِلَىٰ حِينٍۢ
ነጥብ ሶስት
“ሚወረደው”
ወደ ነቢያችን”ﷺ” የሚወርደው ለቀደሙት መልክተኞች የሚወርደው የነበረው የአንድ አምላክ አስተምህሮት ነው፣ ከነቢያችን በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው ይህ የተውሒድ ተስተምህሮት ነው ነቢያችን”ﷺ” የሚከተሉት፦
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
18፥110 እኔም ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚወረድልኝ፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለት ነው”*፤ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም አምልኮ አንድንም አያጋራ» *”በላቸው”*፡፡ قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ *ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ፣ በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*። وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
41:43 ከአንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች *የተባለው ቢጤ* እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፤ مَّا يُقَالُ لَكَ إِلَّا مَا قَدْ قِيلَ لِلرُّسُلِ مِن قَبْلِكَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ لَذُو مَغْفِرَةٍۢ وَذُو عِقَابٍ أَلِيمٍۢ
ነጥብ አራት
“አስጠንቃቂ”
አላህ የነቢያችን”ﷺ” ቢጤዎች መልክተኞችን አብሳሪና አስጠንቃቂ አድርጎ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ልኳል፦
18:56 መልክተኞችንም *አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች* ሆነው እንጂ አንልክም፤ وَمَا نُرْسِلُ ٱلْمُرْسَلِينَ إِلَّا مُبَشِّرِينَ وَمُنذِرِين
4:165 ከመልክተኞቹ በኋላ ለሰዎች በአላህ ላይ አስረጅ እንዳይኖር *አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች* የሆኑን መልክተኞች ላክን፤ رُّسُلًۭا مُّبَشِّرِينَ وَمُنذِرِينَ لِئَلَّا يَكُونَ لِلنَّاسِ عَلَى ٱللَّهِ حُجَّةٌۢ بَعْدَ ٱلرُّسُلِ ۚ وَكَانَ ٱللَّهُ عَزِيزًا حَكِيمًۭا
2:213 አላህም ነቢያትን *አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች* አድርጎ ላከ፡፡ وَٰحِدَةًۭ فَبَعَثَ ٱللَّهُ ٱلنَّبِيِّـۧنَ مُبَشِّرِينَ وَمُنذِرِينَ
በተመሳሳይ መልኩ በጀነት አብሳሪ በጀሃነም አስጠንቃቂ ይሆኑ ዘንድ ነብያችንን”ﷺ” አብሳሪና አስጠንቃቂ አድርጎ ልኳል፦
2:119 እኛ *አብሳሪና አስጠንቃቂ* ኾነህ በእውነት ላክንህ፡፡ ከእሳትም ጓዶች አትጠየቅም፡፡ إِنَّآ أَرْسَلْنَٰكَ بِٱلْحَقِّ بَشِيرًۭا وَنَذِيرًۭا ۖ وَلَا تُسْـَٔلُ عَنْ أَصْحَٰبِ ٱلْجَحِيمِ
34:28 አንተንም ለሰዎች ሁሉ በሙሉ *አብሳሪና አስጠንቃቂ* አድርገን ቢሆን እንጂ አላክንህም፤ وَمَآ أَرْسَلْنَٰكَ إِلَّا كَآفَّةًۭ لِّلنَّاسِ بَشِيرًۭا وَنَذِيرًۭا وَلَٰكِنَّ أَكْثَرَ ٱلنَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
33:45 አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ መስካሪ *አብሳሪና አስጠንቃቂ* አድርገን ላክንህ። يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّبِىُّ إِنَّآ أَرْسَلْنَٰكَ شَٰهِدًۭا وَمُبَشِّرًۭا وَنَذِيرًۭا
አላህም፦ ”አላህን እንጂ ሌላን አታምልኩ፤ አንድ ከኾነው አላህ በቀር ምንም አምላክ የለም፤ እኔ ለእናንተ ከእርሱ የተላክሁ አስጠንቃቂ ነኝ” በል በማለት አስጠንቃቂ መሆናቸውን አውርዷል፦
11:2 እንዲህ በላቸው ፦ አላህን እንጂ ሌላን አታምልኩ፤ *እኔ ለእናንተ ከእርሱ የተላክሁ አስጠንቃቂ ነኝ*። أَلَّا تَعْبُدُوٓا۟ إِلَّا ٱللَّهَ ۚ إِنَّنِى لَكُم مِّنْهُ نَذِيرٌۭ وَبَشِيرٌۭ
22:49 ፦ እላንተ ስዎች ሆይ እኔ ለእናንተ *ግልጽ አስጠንቃቂ ብቻ ነኝ*፣ በላቸው። قُلْ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ إِنَّمَآ أَنَا۠ لَكُمْ نَذِيرٌۭ مُّبِينٌۭ
ስለዚህ ከላይ ያለውን አንቀጽ የወረደበትም አውድ ስንመለከተው ነብያችን”ﷺ” ጀነት ስለ አለመግባታቸው ምንም የሚያወራው ነገር የለም፣ አውዱ ለማስተላለፍ የፈለገውን በግድ ጠምዝዞ ይህን ለማለት ነው የፈለገው ብሎ ማጣመም ከሥነ-አፈታት ጥናት “hermeneutics” ጋር መላተም እና የደፈረሰ የተሳከረ መረዳት ነው፣ ይህ ሙግት የአውድ ሙግት”contextual approach” ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“አላውቅም”
ነቢያችን”ﷺ” በራሳቸውና በሰዎች ምን እንደሚከናወን የወደፊቱን አያውቁም፣ ያ ማለት ሰዎች የሚያስጠነቅቁበት ቅርብ ይሁን እሩቅ አያውቁም፣ ከሚወርድላቸው ግህደተ-መለኮት ውጪ ምንም አያውቁም፦
6:50 «ለእናንተ የአላህ ግምጃ ቤቶች እኔ ዘንድ ናቸው አልልም፡፡ *ሩቅንም አላውቅም*፡፡ ለእናንተም እኔ መልአክ ነኝ አልልም፡፡ *ወደእኔ የሚወርድልኝን እንጅ ሌላን አልከተልም*» በላቸው፡፡ قُل لَّآ أَقُولُ لَكُمْ عِندِى خَزَآئِنُ ٱللَّهِ وَلَآ أَعْلَمُ ٱلْغَيْبَ وَلَآ أَقُولُ لَكُمْ إِنِّى مَلَكٌ ۖ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ ۚ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلْأَعْمَىٰ وَٱلْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
7:188 አላህ የሻውን በስተቀር ለራሴ ጥቅምንም፣ ጉዳትንም፣ ማምጣት አልችልም፣ *ሩቅንም የማውቅ በነበርኩ ኖሮ* ከመልካም ነገር ባበዛሁና ክፉም ነገር ባልነካኝ ነበር፤ እኔ ለሚያምኑ ሕዝቦች አስጠንቃቂና አብሳሪ እንጂ ሌላ አይደለሁም” በላቸው። قُل لَّآ أَمْلِكُ لِنَفْسِى نَفْعًۭا وَلَا ضَرًّا إِلَّا مَا شَآءَ ٱللَّهُ ۚ وَلَوْ كُنتُ أَعْلَمُ ٱلْغَيْبَ لَٱسْتَكْثَرْتُ مِنَ ٱلْخَيْرِ وَمَا مَسَّنِىَ ٱلسُّوٓءُ ۚ إِنْ أَنَا۠ إِلَّا نَذِيرٌۭ وَبَشِيرٌۭ لِّقَوْمٍۢ يُؤْمِنُونَ
21:109 እምቢም ቢሉ በማወቅ በእኩልነት ላይ ሆነን የታዘዝኩትን አስታወቅኋችሁ፤ *የምትስፈራሩበትም ነገር ቅርብ፣ ወይም ሩቅ፣ መሆኑን አላውቅም*፤ በላቸው። فَإِن تَوَلَّوْا۟ فَقُلْ ءَاذَنتُكُمْ عَلَىٰ سَوَآءٍۢ ۖ وَإِنْ أَدْرِىٓ أَقَرِيبٌ أَم بَعِيدٌۭ مَّا تُوعَدُونَ
21:111 እርሱም *ቅጣትን ማቆየት ምናልባት ለእናንተ ፈተናና እስከ ጊዜው መጣቀሚያ እንደኾነም “አላውቅም”*፤ በላቸው። وَإِنْ أَدْرِى لَعَلَّهُۥ فِتْنَةٌۭ لَّكُمْ وَمَتَٰعٌ إِلَىٰ حِينٍۢ
ነጥብ ሶስት
“ሚወረደው”
ወደ ነቢያችን”ﷺ” የሚወርደው ለቀደሙት መልክተኞች የሚወርደው የነበረው የአንድ አምላክ አስተምህሮት ነው፣ ከነቢያችን በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው ይህ የተውሒድ ተስተምህሮት ነው ነቢያችን”ﷺ” የሚከተሉት፦
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
18፥110 እኔም ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚወረድልኝ፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለት ነው”*፤ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም አምልኮ አንድንም አያጋራ» *”በላቸው”*፡፡ قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
21:25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ *ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ፣ በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*። وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
41:43 ከአንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች *የተባለው ቢጤ* እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፤ مَّا يُقَالُ لَكَ إِلَّا مَا قَدْ قِيلَ لِلرُّسُلِ مِن قَبْلِكَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ لَذُو مَغْفِرَةٍۢ وَذُو عِقَابٍ أَلِيمٍۢ
ነጥብ አራት
“አስጠንቃቂ”
አላህ የነቢያችን”ﷺ” ቢጤዎች መልክተኞችን አብሳሪና አስጠንቃቂ አድርጎ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ልኳል፦
18:56 መልክተኞችንም *አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች* ሆነው እንጂ አንልክም፤ وَمَا نُرْسِلُ ٱلْمُرْسَلِينَ إِلَّا مُبَشِّرِينَ وَمُنذِرِين
4:165 ከመልክተኞቹ በኋላ ለሰዎች በአላህ ላይ አስረጅ እንዳይኖር *አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች* የሆኑን መልክተኞች ላክን፤ رُّسُلًۭا مُّبَشِّرِينَ وَمُنذِرِينَ لِئَلَّا يَكُونَ لِلنَّاسِ عَلَى ٱللَّهِ حُجَّةٌۢ بَعْدَ ٱلرُّسُلِ ۚ وَكَانَ ٱللَّهُ عَزِيزًا حَكِيمًۭا
2:213 አላህም ነቢያትን *አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች* አድርጎ ላከ፡፡ وَٰحِدَةًۭ فَبَعَثَ ٱللَّهُ ٱلنَّبِيِّـۧنَ مُبَشِّرِينَ وَمُنذِرِينَ
በተመሳሳይ መልኩ በጀነት አብሳሪ በጀሃነም አስጠንቃቂ ይሆኑ ዘንድ ነብያችንን”ﷺ” አብሳሪና አስጠንቃቂ አድርጎ ልኳል፦
2:119 እኛ *አብሳሪና አስጠንቃቂ* ኾነህ በእውነት ላክንህ፡፡ ከእሳትም ጓዶች አትጠየቅም፡፡ إِنَّآ أَرْسَلْنَٰكَ بِٱلْحَقِّ بَشِيرًۭا وَنَذِيرًۭا ۖ وَلَا تُسْـَٔلُ عَنْ أَصْحَٰبِ ٱلْجَحِيمِ
34:28 አንተንም ለሰዎች ሁሉ በሙሉ *አብሳሪና አስጠንቃቂ* አድርገን ቢሆን እንጂ አላክንህም፤ وَمَآ أَرْسَلْنَٰكَ إِلَّا كَآفَّةًۭ لِّلنَّاسِ بَشِيرًۭا وَنَذِيرًۭا وَلَٰكِنَّ أَكْثَرَ ٱلنَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
33:45 አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ መስካሪ *አብሳሪና አስጠንቃቂ* አድርገን ላክንህ። يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّبِىُّ إِنَّآ أَرْسَلْنَٰكَ شَٰهِدًۭا وَمُبَشِّرًۭا وَنَذِيرًۭا
አላህም፦ ”አላህን እንጂ ሌላን አታምልኩ፤ አንድ ከኾነው አላህ በቀር ምንም አምላክ የለም፤ እኔ ለእናንተ ከእርሱ የተላክሁ አስጠንቃቂ ነኝ” በል በማለት አስጠንቃቂ መሆናቸውን አውርዷል፦
11:2 እንዲህ በላቸው ፦ አላህን እንጂ ሌላን አታምልኩ፤ *እኔ ለእናንተ ከእርሱ የተላክሁ አስጠንቃቂ ነኝ*። أَلَّا تَعْبُدُوٓا۟ إِلَّا ٱللَّهَ ۚ إِنَّنِى لَكُم مِّنْهُ نَذِيرٌۭ وَبَشِيرٌۭ
22:49 ፦ እላንተ ስዎች ሆይ እኔ ለእናንተ *ግልጽ አስጠንቃቂ ብቻ ነኝ*፣ በላቸው። قُلْ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ إِنَّمَآ أَنَا۠ لَكُمْ نَذِيرٌۭ مُّبِينٌۭ
ስለዚህ ከላይ ያለውን አንቀጽ የወረደበትም አውድ ስንመለከተው ነብያችን”ﷺ” ጀነት ስለ አለመግባታቸው ምንም የሚያወራው ነገር የለም፣ አውዱ ለማስተላለፍ የፈለገውን በግድ ጠምዝዞ ይህን ለማለት ነው የፈለገው ብሎ ማጣመም ከሥነ-አፈታት ጥናት “hermeneutics” ጋር መላተም እና የደፈረሰ የተሳከረ መረዳት ነው፣ ይህ ሙግት የአውድ ሙግት”contextual approach” ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ዲርሃም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
12:20 *በርካሽ ዋጋም በሚቆጠሩ ዲርሃሞች ሸጡት*፤ በእርሱም ከቸልተኞቹ ነበሩ። وَشَرَوْهُ بِثَمَنٍ بَخْسٍ دَرَاهِمَ مَعْدُودَةٍ وَكَانُوا فِيهِ مِنَ الزَّاهِدِينَ
“ደራሂም” دَرَاهِمَ ብዜት ሲሆን በነጠላ “ዲርሃም” درهم ሲሆን ትርጉሙ “የብር ሳንቲም”silver coin” ማለት ነው፣ “የወርቅ ሳንቲም"gold coin” ደግሞ “ዲናር” دينار ይባላል። ነቢያችን"ﷺ" በመጡበት ዘመን አላህ ቁርአንን ሲያወርድ በዐረቢኛ ቋንቋ ስለሆነ፣ በወቅቱ ዩሱፍን የሸጡትን በብር ሳንቲም ስለሆነ የብር ሳንቲም ደግሞ በዐረቢኛ “ዲርሃም” ይባላል፣ አምላካችን አላህ ይህ የዩሱፍን ታሪክ ከመጀመሩ፦ "ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርአን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው" በማለት ይናገራል፦
12:2 እኛ *”ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርአን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው”*። إِنَّا أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
በዐረቦች የብር ሳንቲም መጠቀም የተጀመረው ከዩሱፍ በኃላ ቢሆንም በዩሱፍ ዘመንና ቦታ ግን የብር ሳንቲም እንደነበረ ባይብሉ እራሱ ይናገራል፤ በዮሴፍ ዘመን ግብጻውያን የሚገበያዩበት ገንዘብ ምን እንደነበረ የሥነ-ቅርጽ ጥናት ባያረጋግጥም የዘፍጥረት ጸሐፊ ግን ከዮሴፍ 1200 አመት በኋላ የሥነ-ቅርጽ ጥናት በፋርሳውያን ዘመን 612-330 BC ኮይኑ እንደተጀመረ ያረጋገጠውን የመገበያያ ገንዘብ ይጠቀማል፦
ዘፍጥረት 37፥28 የምድያም ነጋዶችም አለፉ፤ እነርሱም ዮሴፍን አንሥተው ከጕድጓድ አወጡት፤ *ለእስማኤላውያንም ዮሴፍን በሀያ "ብር" כָּ֑סֶף ሸጡት*፤
ካሴፍ כָּ֑סֶף የብር ግብይት በፋርሳውያን ዘመን 612-330 BC ከተጀመረ በዮሴፍና በበፋርሳውያን መካከል የ 1200 አመት ልዩነት ካለ ታዲያ ለምንድን ነው የዘፍጥረት ጸሐፊ በዮሴፍ ዘመን መገበያያው ያልነበረውን ገንዘብ ካሴፍን የተጠቀመው? ብለን ጥያቄ ስናቀርብ አይ የዘፍጥረት ጸሐፊ በወቅቱ የነበረውን የመገበያያ ገንዘብ ሊገባው በሚችለው በወቅቱ የግብይት ስርዓት ተጠቅሞ ጽፏል ብለው ይመልሳሉ። ከላይ ያለውንም አንቀጽ በዚህ መልኩ መረዳት ይቻላል።
ሌላው በዳዊት ዘመን የነበሩ ሰዎች ለእግዚአብሔርም ቤት አገልግሎት አሥር ሺህ “ዳሪክ” እንደሰጡ የዜና መዋዕል ጸሐፊ ይነግረናል፦
1ዜና.29:7፤ ለእግዚአብሔርም ቤት አገልግሎት *አምስት ሺህ መክሊት ወርቅና አሥር ሺህ "ዳሪክ"፥ አሥር ሺህም መክሊት ብር፥ አሥራ ስምንት ሺህም መክሊት ናስ፥ መቶ ሺህም መክሊት ብረት ሰጡ*።
ዳሪክ ደግሞ መገበያያነቱ የተጀመረው በ 521-486 BC በፐርሺያን ንጉስ በዳሪዮስ ዘመነ-መንግስት ነው፣ ታዲያ በዳዊትና በዳሪዮስ መካከል የ 400 አመት ልዩነት ካለ ለምንድን ነው የዜና መዋዕል ጸሐፊ በዳዊት ዘመን መገበያያው ያልነበረውን ገንዘብ ዳሪክን የተጠቀመው? ብለን ጥያቄ ስናቀርብ አይ የዜና መዋዕል ጸሐፊ በወቅቱ የነበረውን የመገበያያ ገንዘብ ሊገባው በሚችለው በወቅቱ የግብይት ስርዓት ተጠቅሞ ጽፏል ብለው ይመልሳሉ። በተመሳሳይ መልኩም ታዲያ አላህ የወቅቱን ግብይት መሰረት አድርጎ ለነቢያች"ﷺ" ቢናገር ምን ይደንቃል? ምንስ ሚዛን ተይዞ ነው ሚሽነሪዎች የአላህ ንግግር የሚተቹት? ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ ነው ነገሩ፣ ጥያቄ ሲጠየቁ በመዋተት እና በመቃተት መቆዘም ልማዳቸው ነው፤ ሲጠይቁ ግን ለማንኳሰስና ለማሸማቀቅ አንደኛ ናቸው፤ ለማንኛውም ያልተጠረጠረ ተመነጠረ የተጠረጠረ አስመነጠረ ይሉሃል እንደዚህ ነው። አላህ ሂዳያ ይስጣቸው ለእኛም ጽናቱን አሚን።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
12:20 *በርካሽ ዋጋም በሚቆጠሩ ዲርሃሞች ሸጡት*፤ በእርሱም ከቸልተኞቹ ነበሩ። وَشَرَوْهُ بِثَمَنٍ بَخْسٍ دَرَاهِمَ مَعْدُودَةٍ وَكَانُوا فِيهِ مِنَ الزَّاهِدِينَ
“ደራሂም” دَرَاهِمَ ብዜት ሲሆን በነጠላ “ዲርሃም” درهم ሲሆን ትርጉሙ “የብር ሳንቲም”silver coin” ማለት ነው፣ “የወርቅ ሳንቲም"gold coin” ደግሞ “ዲናር” دينار ይባላል። ነቢያችን"ﷺ" በመጡበት ዘመን አላህ ቁርአንን ሲያወርድ በዐረቢኛ ቋንቋ ስለሆነ፣ በወቅቱ ዩሱፍን የሸጡትን በብር ሳንቲም ስለሆነ የብር ሳንቲም ደግሞ በዐረቢኛ “ዲርሃም” ይባላል፣ አምላካችን አላህ ይህ የዩሱፍን ታሪክ ከመጀመሩ፦ "ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርአን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው" በማለት ይናገራል፦
12:2 እኛ *”ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርአን ሲሆን በእርግጥ አወረድነው”*። إِنَّا أَنزَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
በዐረቦች የብር ሳንቲም መጠቀም የተጀመረው ከዩሱፍ በኃላ ቢሆንም በዩሱፍ ዘመንና ቦታ ግን የብር ሳንቲም እንደነበረ ባይብሉ እራሱ ይናገራል፤ በዮሴፍ ዘመን ግብጻውያን የሚገበያዩበት ገንዘብ ምን እንደነበረ የሥነ-ቅርጽ ጥናት ባያረጋግጥም የዘፍጥረት ጸሐፊ ግን ከዮሴፍ 1200 አመት በኋላ የሥነ-ቅርጽ ጥናት በፋርሳውያን ዘመን 612-330 BC ኮይኑ እንደተጀመረ ያረጋገጠውን የመገበያያ ገንዘብ ይጠቀማል፦
ዘፍጥረት 37፥28 የምድያም ነጋዶችም አለፉ፤ እነርሱም ዮሴፍን አንሥተው ከጕድጓድ አወጡት፤ *ለእስማኤላውያንም ዮሴፍን በሀያ "ብር" כָּ֑סֶף ሸጡት*፤
ካሴፍ כָּ֑סֶף የብር ግብይት በፋርሳውያን ዘመን 612-330 BC ከተጀመረ በዮሴፍና በበፋርሳውያን መካከል የ 1200 አመት ልዩነት ካለ ታዲያ ለምንድን ነው የዘፍጥረት ጸሐፊ በዮሴፍ ዘመን መገበያያው ያልነበረውን ገንዘብ ካሴፍን የተጠቀመው? ብለን ጥያቄ ስናቀርብ አይ የዘፍጥረት ጸሐፊ በወቅቱ የነበረውን የመገበያያ ገንዘብ ሊገባው በሚችለው በወቅቱ የግብይት ስርዓት ተጠቅሞ ጽፏል ብለው ይመልሳሉ። ከላይ ያለውንም አንቀጽ በዚህ መልኩ መረዳት ይቻላል።
ሌላው በዳዊት ዘመን የነበሩ ሰዎች ለእግዚአብሔርም ቤት አገልግሎት አሥር ሺህ “ዳሪክ” እንደሰጡ የዜና መዋዕል ጸሐፊ ይነግረናል፦
1ዜና.29:7፤ ለእግዚአብሔርም ቤት አገልግሎት *አምስት ሺህ መክሊት ወርቅና አሥር ሺህ "ዳሪክ"፥ አሥር ሺህም መክሊት ብር፥ አሥራ ስምንት ሺህም መክሊት ናስ፥ መቶ ሺህም መክሊት ብረት ሰጡ*።
ዳሪክ ደግሞ መገበያያነቱ የተጀመረው በ 521-486 BC በፐርሺያን ንጉስ በዳሪዮስ ዘመነ-መንግስት ነው፣ ታዲያ በዳዊትና በዳሪዮስ መካከል የ 400 አመት ልዩነት ካለ ለምንድን ነው የዜና መዋዕል ጸሐፊ በዳዊት ዘመን መገበያያው ያልነበረውን ገንዘብ ዳሪክን የተጠቀመው? ብለን ጥያቄ ስናቀርብ አይ የዜና መዋዕል ጸሐፊ በወቅቱ የነበረውን የመገበያያ ገንዘብ ሊገባው በሚችለው በወቅቱ የግብይት ስርዓት ተጠቅሞ ጽፏል ብለው ይመልሳሉ። በተመሳሳይ መልኩም ታዲያ አላህ የወቅቱን ግብይት መሰረት አድርጎ ለነቢያች"ﷺ" ቢናገር ምን ይደንቃል? ምንስ ሚዛን ተይዞ ነው ሚሽነሪዎች የአላህ ንግግር የሚተቹት? ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ ነው ነገሩ፣ ጥያቄ ሲጠየቁ በመዋተት እና በመቃተት መቆዘም ልማዳቸው ነው፤ ሲጠይቁ ግን ለማንኳሰስና ለማሸማቀቅ አንደኛ ናቸው፤ ለማንኛውም ያልተጠረጠረ ተመነጠረ የተጠረጠረ አስመነጠረ ይሉሃል እንደዚህ ነው። አላህ ሂዳያ ይስጣቸው ለእኛም ጽናቱን አሚን።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የሰላሳው ጥያቄ መልስ
ክፍል 1
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=555222371331272
ክፍል 2
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=555578967962279
ክፍል 3
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=556063294580513
ክፍል 4
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=556983494488493
ክፍል 5
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=557378637782312
ክፍል 6
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=557790211074488
ክፍል 1
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=555222371331272
ክፍል 2
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=555578967962279
ክፍል 3
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=556063294580513
ክፍል 4
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=556983494488493
ክፍል 5
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=557378637782312
ክፍል 6
https://m.facebook.com/groups/136374273216086?view=permalink&id=557790211074488
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ተሕሪም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
66:1 አንተ ነቢዩ ሆይ አላህ ለአንተ የፈቀደልህን ነገር ሚስቶችህን ማስወደድን የምትፈልግ ስትሆን በአንተ ላይ ለምን “እርም” ታደርጋለህ?፤ አላህ እጅግ መሐሪ አዛኝ ነው يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّبِىُّ لِمَ تُحَرِّمُ مَآ أَحَلَّ ٱللَّهُ لَكَ ۖ تَبْتَغِى مَرْضَاتَ أَزْوَٰجِكَ ۚ وَٱللَّهُ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ ።
መግቢያ
ሚሽነሪዎች ኢስላምን ለማጠልሸት የማይፈነቅሉት ድንጋይ የማይደረምሱት መሬት የለም ብዬ ብናገር ግነት፣ እብለት ወይም ቅጥፈት አይሆንብኝም፤ በባይብል ላይ ስለ ነብያት የተዘገበው ለሰሚም ለተመልካችም ግራ የሆነው ትረካ በዋል ፈሰስ አስቀርተው የነብያት መደምደሚያ የሆኑትን ነብያችንን”ﷺ” ሊወርፉ ሲነሱ ማየት የሚያጅብ ነው፤ ለማንኛውም እግር እራስን አያክምና ቅድሚያ የራሳችሁን ባይብል ፈትሹት፤ ወደ አርስታችን ስንገባ ሱረቱ አተሕሪም የተባለው ሱራህ የወረደበት ሰበብ ሪዋያህ ነጥብ በነጥብ እንመለከታለን፦
ነጥብ አንድ
“እርም”
“ተሕሪም” تَحريم የሚለው ቃል “ሐርረመ” حَرَّمَ ማለትም “ከለከለ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “እርም” ወይም “ክልክል” ማለት ነው፤ “ሐራም” حَرَام “የተከለከለ” የረባበት ግስ እና ተሕሪም አንድ ሥርወ-ግንድ ነው፤ አንድ ጊዜ ነብያችን”ﷺ” ከባለቤታቸው ከዘይነብ ቢንት ጀህሽ”ረ.ዓ.” ቤት ሄደው ማር አጠጥታቸው፤ ሌሎች የነብያችን”ﷺ” ባልተቤቶች ይህንን ሲያውቁ ቅናት ተሰምቷቸው በመመካከር፦ ምንድን ነው የበላኸው? የአፍህ ጠረን “መጋፊር” مَغَافِيرَ ይሸታል፤ መጋፊር በልተሃል ወይ? በማለት ጠየቁ፤ “መጋፊር” ማለት የአበባ አይነት ሲሆን ጠረኑ መጥፎ ሲሆን ይህንን በልተው የአፋቸው ሽታ እንደተቀየረ ለማስመሰል ተናገሩ፤ ከዚያ ነብያችንም”ﷺ” ከዛሬ በኃላ ማር አልጠጣም ብለው ባለቤቶቻቸውን ለማስደሰት እርም አሉ፤ አላህም፦ ሚስቶችን ለማስወደድ ብለህ ለምን አላህ ለአንተ የፈቀደልህን ነገር በአንተ ላይ ለምን እርም ታደርጋለህ? የሚለውን አንቀፅ አወረደ፦
66:1-4 አንተ ነቢዩ ሆይ አላህ ለአንተ “የፈቀደልህን” ነገር “ሚስቶችህን ማስወደድን” የምትፈልግ ስትሆን በአንተ ላይ ለምን “እርም” ታደርጋለህ?፤ አላህ እጅግ መሐሪ አዛኝ ነው يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّبِىُّ لِمَ تُحَرِّمُ مَآ أَحَلَّ ٱللَّهُ لَكَ ۖ تَبْتَغِى مَرْضَاتَ أَزْوَٰجِكَ ۚ وَٱللَّهُ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
66:1 አንተ ነቢዩ ሆይ አላህ ለአንተ የፈቀደልህን ነገር ሚስቶችህን ማስወደድን የምትፈልግ ስትሆን በአንተ ላይ ለምን “እርም” ታደርጋለህ?፤ አላህ እጅግ መሐሪ አዛኝ ነው يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّبِىُّ لِمَ تُحَرِّمُ مَآ أَحَلَّ ٱللَّهُ لَكَ ۖ تَبْتَغِى مَرْضَاتَ أَزْوَٰجِكَ ۚ وَٱللَّهُ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ ።
መግቢያ
ሚሽነሪዎች ኢስላምን ለማጠልሸት የማይፈነቅሉት ድንጋይ የማይደረምሱት መሬት የለም ብዬ ብናገር ግነት፣ እብለት ወይም ቅጥፈት አይሆንብኝም፤ በባይብል ላይ ስለ ነብያት የተዘገበው ለሰሚም ለተመልካችም ግራ የሆነው ትረካ በዋል ፈሰስ አስቀርተው የነብያት መደምደሚያ የሆኑትን ነብያችንን”ﷺ” ሊወርፉ ሲነሱ ማየት የሚያጅብ ነው፤ ለማንኛውም እግር እራስን አያክምና ቅድሚያ የራሳችሁን ባይብል ፈትሹት፤ ወደ አርስታችን ስንገባ ሱረቱ አተሕሪም የተባለው ሱራህ የወረደበት ሰበብ ሪዋያህ ነጥብ በነጥብ እንመለከታለን፦
ነጥብ አንድ
“እርም”
“ተሕሪም” تَحريم የሚለው ቃል “ሐርረመ” حَرَّمَ ማለትም “ከለከለ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “እርም” ወይም “ክልክል” ማለት ነው፤ “ሐራም” حَرَام “የተከለከለ” የረባበት ግስ እና ተሕሪም አንድ ሥርወ-ግንድ ነው፤ አንድ ጊዜ ነብያችን”ﷺ” ከባለቤታቸው ከዘይነብ ቢንት ጀህሽ”ረ.ዓ.” ቤት ሄደው ማር አጠጥታቸው፤ ሌሎች የነብያችን”ﷺ” ባልተቤቶች ይህንን ሲያውቁ ቅናት ተሰምቷቸው በመመካከር፦ ምንድን ነው የበላኸው? የአፍህ ጠረን “መጋፊር” مَغَافِيرَ ይሸታል፤ መጋፊር በልተሃል ወይ? በማለት ጠየቁ፤ “መጋፊር” ማለት የአበባ አይነት ሲሆን ጠረኑ መጥፎ ሲሆን ይህንን በልተው የአፋቸው ሽታ እንደተቀየረ ለማስመሰል ተናገሩ፤ ከዚያ ነብያችንም”ﷺ” ከዛሬ በኃላ ማር አልጠጣም ብለው ባለቤቶቻቸውን ለማስደሰት እርም አሉ፤ አላህም፦ ሚስቶችን ለማስወደድ ብለህ ለምን አላህ ለአንተ የፈቀደልህን ነገር በአንተ ላይ ለምን እርም ታደርጋለህ? የሚለውን አንቀፅ አወረደ፦
66:1-4 አንተ ነቢዩ ሆይ አላህ ለአንተ “የፈቀደልህን” ነገር “ሚስቶችህን ማስወደድን” የምትፈልግ ስትሆን በአንተ ላይ ለምን “እርም” ታደርጋለህ?፤ አላህ እጅግ መሐሪ አዛኝ ነው يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّبِىُّ لِمَ تُحَرِّمُ مَآ أَحَلَّ ٱللَّهُ لَكَ ۖ تَبْتَغِى مَرْضَاتَ أَزْوَٰجِكَ ۚ وَٱللَّهُ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ ።