TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ጥንቃቄ! የኢትዮጵያ ወጣቶች ለሌላውም የህብረተሰብ ክፍል #ማን እና #ለምን እንደጠራው በማይታወቅ ሰልፍ ላይ ባለመገኘት እንዲሁም ባለመታደም እራሳችሁን እና የምትወዷትና የምትሳሱላትን ሀገራችሁን #ከጥፋት ጠብቁ።

#Security_Alert- U.S. Embassy Addis Ababa, Ethiopia (September 18, 2018)

Location: Addis Ababa

Event: On September 19, the U.S. Embassy will be closed for routine services in anticipation of protests planned throughout Addis Ababa. Embassy employees are instructed to stay at home. U.S. citizens in need of emergency assistance should contact the after-hours emergency number below.

Actions to Take:

▪️Remain at home/in a secure location.
▪️Inform family and friends of your location as communications may be disrupted during this period.
▪️Monitor local media for breaking events.
▪️Avoid large crowds and demonstrations
▪️Be aware of your surroundings.
▪️Keep a low profile.

Assistance:

U.S. Embassy Addis Ababa, Ethiopia

+251-111-306-000

+251-111-306-911 or 011-130-6000 (after-hours)

addisacs@state.gov

State Department – Consular Affairs

888-407-4747 or 202-501-4444

📌የአሜሪካ ኤምባሲ መረጃውን ከየት እንዳመጣው አልገለፀም።

🙏ውድ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰቦች በአዲስ አበባ የኢንተርኔት አገልግሎት በመቋረጡ ይህ መልዕክት ለምታውቋቸው በሙሉ እየደወላችሁ በማድረስ ሀላፊነታችሁን ተወጡ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Security_Alert

መንበረ ሠላም የሚገኙ የቲክቫህ አባላት በአሁን ሰዓት ከባድ ተኩስ እንዳለ ገልፀዋል።

ታጣቂዎች ወደ #ድባጤ ሰብረው ሊገቡ ነው ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።

በቂ የሆነ የሰላም አስከባሪ ኃይል እንደሌለ አሳውቀዋል።

* ይህ አካባቢ እስካሁን ድረስ ከስጋት ቀጠና አልተላቀቀም።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#Security_Alert

በደቡብ ክልል 'ጋቶ ቀበሌ' የፀጥታ ችግር መኖሩን የቲክቫህ አባላት አሳውቀዋል።

ዛሬም ከባድ የተኩስ ድምፅ ይሰማ እንደነበር ገልፀዋል።

በተመሳሳይ ሁኔታ 'ጉማይዴ' አካባቢ ከሰሞኑ የፀጥታ ችግር መኖሩን አባላቶቻችን አሳውቀዋል።

* የቲክቫህ አባላት ፣ አርሶ አደሮች በአካባቢው ላይ ዘላቂ እና አስተማማኝ ሰላም እንዲፈጠር ጠይቀዋል። የዜጎች ደህንነት ያሳስበኛል የሚል የመንግስት አካል መፍትሄ እንዲፈልግ ጥሪ አቅርበዋል።

@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
#Security_Alert

በደቡብ ክልል 'ጋቶ፣ ፉጩጫ' እንዲሁም ሌሎች አካባቢዎች ዛሬም (ማክሰኞ) የፀጥታ ችግር መኖሩን የቲክቫህ ኢትዮጵያ አባላት አሳውቀዋል።

ዛሬም የተኩስ ድምፅ ይሰማ እንደነበር ገልፀዋል።

በተመሳሳይ 'ጉማይዴ' አካባቢ ያለው የፀጥታ ችግር አሁንም እንዳልተፈታ አባላቶቻች ገልፀዋል።

* በዚህ አካባቢ ያሉ የሀገራችን ዜጎች በሰላም እጦት እጅጉን እየተሰቃዩ ነው ፤ መንግስት እጅግ አስቸኳይ የሆነ መፍትሄ እንዲሰጣቸው ጥሪ አቅርበዋል።

@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
#ጥቆማ

ለጥናታዊ ወረቀት አቅራቢዎች የቀረበ ጥሪ !!

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር እና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በጋራ በመሆን ከግንቦት 8 እስከ 10/2017 ዓ.ም (May 16-18 2025) የሚቆይ ዓለም-ዓቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖና ኮንፍረንስ “Ethiopian Tech Expo - ETEX 2025” ያዘጋጃሉ፡፡

በመሆኑም በዚህ በአይነቱ ልዩና የመጀመሪያ በሆነ ዓለም-ዓቀፍ የቴክኖሎጂ ኤክስፖና ኮንፍረንስ ላይ የአካዳሚክ ማኅበረሰቡ ጥናታዊ ወረቅት እንዲያቀርቡ እንጋብዛለን፡፡

Call for Papers – Ethiopian Tech Expo 2025 (ETEX 2025)!

We are excited to invite researchers, scholars, and professionals to submit their papers for ETEX 2025!

📅 Event Date: May 16th – 18th, 2025
📍 Venue: Addis International Convention Center (AICC)

🎯 Thematic Areas:
🔹 Cybersecurity in the AI Era
🔹 Cybersecurity in Smart Cities
🔹 Quantum Computing
🔹 Fintech
🔹 Trustworthy AI

📌 Submission Details:
Deadline: April 20, 2025
Acceptance Notification: April 30, 2025
Submission Mode: Email
Paper Template: IEEE Format
🏆 Incentives: Selected papers will receive special recognition!

📩 Submit your papers now:
Etexconference@insa.gov.et

Join us in shaping the future of AI, cybersecurity, and emerging technologies.

#ETEX2025 #CallForPapers #INSA #ArtificialIntelligence #Cybersecurity #Fintech #Innovation #Security #Transformation
72🙏11😭6🤔2😱2🕊2💔2