#Security_Alert
መንበረ ሠላም የሚገኙ የቲክቫህ አባላት በአሁን ሰዓት ከባድ ተኩስ እንዳለ ገልፀዋል።
ታጣቂዎች ወደ #ድባጤ ሰብረው ሊገቡ ነው ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በቂ የሆነ የሰላም አስከባሪ ኃይል እንደሌለ አሳውቀዋል።
* ይህ አካባቢ እስካሁን ድረስ ከስጋት ቀጠና አልተላቀቀም።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
መንበረ ሠላም የሚገኙ የቲክቫህ አባላት በአሁን ሰዓት ከባድ ተኩስ እንዳለ ገልፀዋል።
ታጣቂዎች ወደ #ድባጤ ሰብረው ሊገቡ ነው ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በቂ የሆነ የሰላም አስከባሪ ኃይል እንደሌለ አሳውቀዋል።
* ይህ አካባቢ እስካሁን ድረስ ከስጋት ቀጠና አልተላቀቀም።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia