TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update በኬንያ ሞያሌ ልዩ ሥሙ “ጋምቦ” ከተባለ ሥፍራ ሁለት ኢትዮጵያዊያን #መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ። የሞያሌ ከተማ ከንቲባ አቶ #ፉጊቸ_ደንጌ የግድያውን ዜና ትክክለኝነት አረጋግጠው፥ በአካባቢው ከሚገኙ የኬንያ መንግስት ባለስልጣናት ጋር የሚመካከሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።

በሌላ ዜና...

ከትላንት በስትያ አንስቶ በኢትዮጵያ ሞያሌ ግጭት ተቀስቅሶ የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን የሞያሌ ሆስፒታል አስታውቋል።

ምንጭ፦ የአሜሪላ ድምፅ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia