የዲላ ነዋሪዎች!
የዲላ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች!
(ስንተባበር ሁሉን ማድረግ እንችላለን)
እኛ እያለን ማንም ተርቦና ተጠምቶ አያድርም!
የዲላ ወጣቶች በያላችሁበት ይመጣሉ፦
1. ቢኒይም ሽፈራው፦ 0911-991503
2. ሰብስቤ ጌታሁን፦ 0949-162551
3. ነፃነት ሰዪም፦ 0911-736545
4. እዮኤል ሰብስቤ፦ 0916-177279
5. ሜላት እንደሻው፦ 0942-078911
6. ማሙሽ ረጋሳ፦ 0916-445167
7. ዳንኤል ፀጋዬ፦ 0926-499567
8. ነብዩ ዶዬ፦ 0937-218667
9. ወገኔ ወረቅነህ፦ 0916-862236
10. አንዋር ከድር፦0930-655275
እንዲሁም፦ ሰናይት ሱፐር ማርኬት በመሄድ ማስቀመጥ ትችላላችሁ!
#ጌዴኦ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የዲላ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች!
(ስንተባበር ሁሉን ማድረግ እንችላለን)
እኛ እያለን ማንም ተርቦና ተጠምቶ አያድርም!
የዲላ ወጣቶች በያላችሁበት ይመጣሉ፦
1. ቢኒይም ሽፈራው፦ 0911-991503
2. ሰብስቤ ጌታሁን፦ 0949-162551
3. ነፃነት ሰዪም፦ 0911-736545
4. እዮኤል ሰብስቤ፦ 0916-177279
5. ሜላት እንደሻው፦ 0942-078911
6. ማሙሽ ረጋሳ፦ 0916-445167
7. ዳንኤል ፀጋዬ፦ 0926-499567
8. ነብዩ ዶዬ፦ 0937-218667
9. ወገኔ ወረቅነህ፦ 0916-862236
10. አንዋር ከድር፦0930-655275
እንዲሁም፦ ሰናይት ሱፐር ማርኬት በመሄድ ማስቀመጥ ትችላላችሁ!
#ጌዴኦ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
#ጌዴኦ
TIKVAH-ETH ከዲላ ከተማ ወጣቶች ጋር ተቀናጅቶ ለጌዴኦ ተፈናቃዮች እገዛ ለማድረግ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል። በሀዋሳ፣ አዲስ አበባና ዲላ ከተማ በቁሳቁስ ከሚደረገው ድጋፍ ውጭ በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች የምትገኙ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ድጋፍ ለማድረግ በጠየቃችሁት መሰረት ይህን በዶክተር መላኩ እና በወጣት ሜላት የተከፈተ የባንክ አካውንት አዘጋጅተናል።
Account number: 1000277462439
በድጋፉ የሚገኘው ገንዘብ እንደተለመደው በዕለቱ በማስረጃ ይቀርባል።
ጉዳዩ የሚመለከተው የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላትን ብቻ ነው!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETH ከዲላ ከተማ ወጣቶች ጋር ተቀናጅቶ ለጌዴኦ ተፈናቃዮች እገዛ ለማድረግ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል። በሀዋሳ፣ አዲስ አበባና ዲላ ከተማ በቁሳቁስ ከሚደረገው ድጋፍ ውጭ በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች የምትገኙ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ድጋፍ ለማድረግ በጠየቃችሁት መሰረት ይህን በዶክተር መላኩ እና በወጣት ሜላት የተከፈተ የባንክ አካውንት አዘጋጅተናል።
Account number: 1000277462439
በድጋፉ የሚገኘው ገንዘብ እንደተለመደው በዕለቱ በማስረጃ ይቀርባል።
ጉዳዩ የሚመለከተው የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላትን ብቻ ነው!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
TIKVAH-ETH--እስከ ምሽቱ 1 ሰዓት ብቻ 5,855 ብር ገቢ ሆኗል! በኦሮሚያ፣ በአፋር፣ በሱማሌ፣ በትግራይ፣ በቤንሻንጉል፣ በአማራ፣ በጋምቤላ፣ በደቡብ፣ በሀረሪ ክልሎች እንዲሁም በአዲስ አበባ እና በድሬዳዋ የሚገኙ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት በንቃት እየተሳተፉ ነው! #ጌዴኦ #ኢትዮጵያ
በውጭ ሀገር የምትገኙ የቤተሰባችን አባላት ብታግዙን በቀናት ውስጥ ይህ አጠናቀቀን ወደቀጣዩ ምዕራፍ እንሸጋገራለን!
👉500,000 ብር(ግብ)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በውጭ ሀገር የምትገኙ የቤተሰባችን አባላት ብታግዙን በቀናት ውስጥ ይህ አጠናቀቀን ወደቀጣዩ ምዕራፍ እንሸጋገራለን!
👉500,000 ብር(ግብ)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ጌዴኦ በማህበራዊ ሚዲያ በስፋት ምስሏ ሲሰራጭ የነበረው እህታችን እናታችን ዲላ ሆስፒታል ገብታ የህክምና ክትትል እየተደረገላት ይገኛል። በመልካም ሁኔታ ላይ እንደምትገኝም ተነግሮኛል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ጌዴኦ በጌዴኦ ዞን ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች በእናተ በTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት በኩል የተሰባሰበው ገንዘብ ከ95 ሺ ብር በላይ መሆኑ ትላንት አሳውቀን ነበር። በዛሬው ዕለት በነበረው የኔትዎርክ ችግር ምክንያት ምን ያህል እንደደረሰ ሳንገልፅላችሁ ውለናል። በነገው ዕለት የምዕራፍ 1 ማጠቃለያ ይሆናል። በመጀመሪያው ምዕራፍ የሚገኘውን 100,000 ብር በምን ላይ መዋል እንዳለበት፤ በምን ላይ እንደዋለ እና በአግባቡ ወገኖቻችን ጋር እንደደረሰ #በማስረጃዎች አስደግፌ ይፋ አደርጋለሁ።
አሁንም ድጋፍ ማድረግ የምትፈልጉ፦
#ዶክተር_መላኩ #ወጣት_ሜላት
Account number(CBE): 1000277462439
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አሁንም ድጋፍ ማድረግ የምትፈልጉ፦
#ዶክተር_መላኩ #ወጣት_ሜላት
Account number(CBE): 1000277462439
@tsegabwolde @tikvahethiopia
122,383 ብር --- የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት እያደረጋችሁት ያለው ድጋፍ ቀጥሏል። በየሰዓቱ መጠኑ የሚጨምር ስለሆነ ያለውን እንቅስቃሴ በፍጥነት አሳውቃችኃለሁ። #ጌዴኦ #ቲክቫህኢትዮጵያ
#ዶክተር_መላኩ #ወጣት_ሜላት
Account number(CBE): 1000277462439
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ዶክተር_መላኩ #ወጣት_ሜላት
Account number(CBE): 1000277462439
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ: በጌዴኦ ዞን ለሚገኙ #የተፈናቀሉ ዜጎች በናተው በኩል በተሰበሰበ ገንዘብ #ድጋፍ ለማድረግ የተደረገ ጉዞ። #TIKVAH_ETH #ጌዴኦ #ኢትዮጵያ
ዝርዝር መረጃዎች ይኖሩኛል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዝርዝር መረጃዎች ይኖሩኛል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#TIKVAH_ETH🔝ያዋጣችሁት ገንዘብ ምን ላይ እንደዋለ #የሚያሳይ መረጃ (ግዢ ተፈፀመበት ደረሰኝም ጭምር)👆ላደረጋችሁት ነገር ሁሉ ፈጣሪ #ያክብራችሁ፤ ረጅም እድሜና ጤናን ይስጣችሁ! #ኢትዮጵያ #ጌዴኦ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ኢትዮጵያ #ጌዴኦ
በሳውዲ አረቢያ ፤ ሪያድ 45ኛው የዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ኮሚቴ ስብሰባ እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን በዚህም ስብሰባው ፤ በኢትዮጵያ የቀረበው የጌድኦ ባህላዊ መልክአ-ምድር ፋይል በኮንቬሽኑ መሰረት መርምሮ #በዓለም_ቅርስነት እንዲመዘገብ በሙሉ ድምጽ ማፅደቁን የቱሪዝም ሚኒስቴር አሳውቋል።
ይህም በኢትዮጵያ የተመዘገቡት የባህልና ተፈጥሮ ቅርሶች ወደ 10 እንዲያድጉ አድርጓል ፤ ለአፍሪካ ደግሞ 100ኛ ሆኖ ተመዝግቧል።
የጌድኦ ባህላዊ መልክአ-ምድር ፋይል ምዝገባ ከኮንሶ ከተመዘገበ ከ12 አመት ( እ.ኤ.አ ከ2011) በኃላ በዓለም ቅርስነት የተመዘበ ነው።
#ቱሪዝም_ሚኒስቴር
@tikvahethiopia
በሳውዲ አረቢያ ፤ ሪያድ 45ኛው የዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ኮሚቴ ስብሰባ እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን በዚህም ስብሰባው ፤ በኢትዮጵያ የቀረበው የጌድኦ ባህላዊ መልክአ-ምድር ፋይል በኮንቬሽኑ መሰረት መርምሮ #በዓለም_ቅርስነት እንዲመዘገብ በሙሉ ድምጽ ማፅደቁን የቱሪዝም ሚኒስቴር አሳውቋል።
ይህም በኢትዮጵያ የተመዘገቡት የባህልና ተፈጥሮ ቅርሶች ወደ 10 እንዲያድጉ አድርጓል ፤ ለአፍሪካ ደግሞ 100ኛ ሆኖ ተመዝግቧል።
የጌድኦ ባህላዊ መልክአ-ምድር ፋይል ምዝገባ ከኮንሶ ከተመዘገበ ከ12 አመት ( እ.ኤ.አ ከ2011) በኃላ በዓለም ቅርስነት የተመዘበ ነው።
#ቱሪዝም_ሚኒስቴር
@tikvahethiopia
👍1.74K❤248🙏63👎53🕊30😢25🥰14😱14😡1
ሐይቻ ጅብቾ ቦራሚ !
የጌዴኦ ብሔር ታሪክ ውስጥ በቀዳሚነት ከምጠቀሱ ታሪካዊ አባቶች አንዱ የወንጌል አርበኛ ሐይቻ ጅብቾ ቦራሚ በ112 ዓመታቸው ማረፋቸውንና ስርዓተ ቀብራቸውም መፈጸሙን የጌዴኦ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ የባህል ጉዳዮች መረጃ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ ዳንኤል ከተማ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
አቶ ዳንኤል " ሐይቻ ጅብቾ ቦራሚ ለብሔጉ ነጻነት እና እኩልነት የታገሉ ጀግና ነበሩ " ብለዋል።
" በህይወት ዘመናቸውም ለብሔርና ብሔረሰቦች አንድነት ሰላምና መቻቻል አበክሮ የተጉ ፣ አንድነትን ያሰፈኑ፣ ሰለምን ያረጋገጡ የህዝብ አባት ነበሩ " ሲሉ ገልጸዋል።
በ1905 የተወለዱት ሐይቻ ጅብቾ ቦራሚ የወጣትነት ጊዜያቸውን በነጻነት ትግልና በተለይም የጭሰኛና ባላባት ስርዓትን በመቃወም ያሳለፉ መሆኑን አካባቢውንም በአውራጃነት ማስተዳደራቸውን ገልጸዋል።
" ሀይቻ ጅብቾ ታሪክ ከማይዘነጋዉና ከትዉልድ ወደ ትዉልድ እየተላለፈ ከሚነገርላቸዉ አኩሪ ስራቸዉ ዉስጥ በወቅቱ ብሔሩ በተሳሳተ መንገድ ይጠራ የነበረበትን ' ዴራሳ ' የሚል የወል ስያሜ በመቃወም በ1938 #ጌዴኦ ተብሎ እንዲጠራ አስደርገዋል " ሲሉም አክለዋል።
ሐይቻ ጅብቾ ለህዝብ ፣ ለመንግሥት ብቻ ሳይሆን ለወንጌል አገልግሎት ትልቅ መስዋእትነትን የከፈሉ አባት እንደነበሩ ተገልጿል።
ውልደታቸው በጌዴኦ ዞን ዲላ ዙሪያ የሆኑት ሐይቻና የወንጌል አርበኛ አቶ ጅብቾ ቦራሚ በተወለዱ በ112 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ሲሆን የቀብር ስነስርዓታቸው መኖሪያቸውን አድርገው በነበሩበት በአባያ ወረዳ ቡናታ ቀበሌ በቡናታ ቃለህይወት መቃብር ተፈጽሟል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
የጌዴኦ ብሔር ታሪክ ውስጥ በቀዳሚነት ከምጠቀሱ ታሪካዊ አባቶች አንዱ የወንጌል አርበኛ ሐይቻ ጅብቾ ቦራሚ በ112 ዓመታቸው ማረፋቸውንና ስርዓተ ቀብራቸውም መፈጸሙን የጌዴኦ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ የባህል ጉዳዮች መረጃ ዘርፍ አስተባባሪ አቶ ዳንኤል ከተማ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
አቶ ዳንኤል " ሐይቻ ጅብቾ ቦራሚ ለብሔጉ ነጻነት እና እኩልነት የታገሉ ጀግና ነበሩ " ብለዋል።
" በህይወት ዘመናቸውም ለብሔርና ብሔረሰቦች አንድነት ሰላምና መቻቻል አበክሮ የተጉ ፣ አንድነትን ያሰፈኑ፣ ሰለምን ያረጋገጡ የህዝብ አባት ነበሩ " ሲሉ ገልጸዋል።
በ1905 የተወለዱት ሐይቻ ጅብቾ ቦራሚ የወጣትነት ጊዜያቸውን በነጻነት ትግልና በተለይም የጭሰኛና ባላባት ስርዓትን በመቃወም ያሳለፉ መሆኑን አካባቢውንም በአውራጃነት ማስተዳደራቸውን ገልጸዋል።
" ሀይቻ ጅብቾ ታሪክ ከማይዘነጋዉና ከትዉልድ ወደ ትዉልድ እየተላለፈ ከሚነገርላቸዉ አኩሪ ስራቸዉ ዉስጥ በወቅቱ ብሔሩ በተሳሳተ መንገድ ይጠራ የነበረበትን ' ዴራሳ ' የሚል የወል ስያሜ በመቃወም በ1938 #ጌዴኦ ተብሎ እንዲጠራ አስደርገዋል " ሲሉም አክለዋል።
ሐይቻ ጅብቾ ለህዝብ ፣ ለመንግሥት ብቻ ሳይሆን ለወንጌል አገልግሎት ትልቅ መስዋእትነትን የከፈሉ አባት እንደነበሩ ተገልጿል።
ውልደታቸው በጌዴኦ ዞን ዲላ ዙሪያ የሆኑት ሐይቻና የወንጌል አርበኛ አቶ ጅብቾ ቦራሚ በተወለዱ በ112 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ሲሆን የቀብር ስነስርዓታቸው መኖሪያቸውን አድርገው በነበሩበት በአባያ ወረዳ ቡናታ ቀበሌ በቡናታ ቃለህይወት መቃብር ተፈጽሟል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሀዋሳ
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
😭327❤190🙏63🕊50🤔34👏12😢9😱3😡3🥰2