TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63K photos
1.61K videos
216 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ኢትዮጵያ #ጌዴኦ

በሳውዲ አረቢያ ፤ ሪያድ 45ኛው የዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ኮሚቴ ስብሰባ እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን በዚህም ስብሰባው ፤ በኢትዮጵያ የቀረበው የጌድኦ ባህላዊ መልክአ-ምድር ፋይል በኮንቬሽኑ መሰረት መርምሮ #በዓለም_ቅርስነት  እንዲመዘገብ በሙሉ ድምጽ ማፅደቁን የቱሪዝም ሚኒስቴር አሳውቋል።

ይህም በኢትዮጵያ የተመዘገቡት የባህልና ተፈጥሮ ቅርሶች ወደ 10 እንዲያድጉ አድርጓል ፤ ለአፍሪካ ደግሞ 100ኛ ሆኖ ተመዝግቧል።

የጌድኦ ባህላዊ መልክአ-ምድር ፋይል ምዝገባ ከኮንሶ ከተመዘገበ ከ12 አመት ( እ.ኤ.አ ከ2011) በኃላ በዓለም ቅርስነት የተመዘበ ነው።

#ቱሪዝም_ሚኒስቴር

@tikvahethiopia
👍1.74K248🙏63👎53🕊30😢25🥰14😱14😡1