የአዲስ አበባ ነዋሪዎች እንዳትደናገጡ!
🎆በአዲስ አበባ ከተማ በሚካሄደው #የዋዜማ ዝግጅት ለአዲሱ አመት ስጦታ ከቻይና መንግስት የተበረከተው ርችት አምባሳደር አካባቢ እየተገነባ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ግዙፍ ህንፃ ላይ #ይተኮሳል፡፡ በዚህም ህብረተሰቡ #በርችቱ ድምፅ እንዳይደናገጥ ከተማ አስተዳደሩ አስገንዝቧል፡፡
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🎆በአዲስ አበባ ከተማ በሚካሄደው #የዋዜማ ዝግጅት ለአዲሱ አመት ስጦታ ከቻይና መንግስት የተበረከተው ርችት አምባሳደር አካባቢ እየተገነባ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ግዙፍ ህንፃ ላይ #ይተኮሳል፡፡ በዚህም ህብረተሰቡ #በርችቱ ድምፅ እንዳይደናገጥ ከተማ አስተዳደሩ አስገንዝቧል፡፡
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia