"...ፌክ ኒውሶች ናቸው!"
አቶ አዲሱ አረጋ ከላይ በምትመለከቱት #የዋዜማ_ሬድዮ ሪፖርት ላይ ክልሉ ምን ይላል ተብለው በጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት ለቀረበላቸው ጥያቄ ከሰጡት ምላሽ፦
"እነዚህ ህዝብ መሀል #ጥርጣሬ ለመፍጠር የሚሰራጩ #ፌክ_ኒውሶች ናቸው። እንግዲህ ጠ/ሚሩ #ኦሮሞ ነው፣ ከንቲባውም ኦሮሞ ነው በማለት ከተማዋን በኦሮሞ #ለማስወረር ነው በሚል ኦሮሞን ስግብግብ አድርጎ ለመሳል ነው። እኛ ከሶማሌ የተፈናቀሉትን ዜጎቻችንን የማስፈር ስራ #ጨርሰናል። እኛ #በወረራ አዲስ አበባ ላይ ያለንን ጥያቄ እናሳካለን የሚል አቋም የለንም። ስንጠላው እና ስንታገለው የነበረውን አይነት #አሻጥር የመስራት ፍላጎቱም አእምሮውም የለንም።"
Via ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አቶ አዲሱ አረጋ ከላይ በምትመለከቱት #የዋዜማ_ሬድዮ ሪፖርት ላይ ክልሉ ምን ይላል ተብለው በጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት ለቀረበላቸው ጥያቄ ከሰጡት ምላሽ፦
"እነዚህ ህዝብ መሀል #ጥርጣሬ ለመፍጠር የሚሰራጩ #ፌክ_ኒውሶች ናቸው። እንግዲህ ጠ/ሚሩ #ኦሮሞ ነው፣ ከንቲባውም ኦሮሞ ነው በማለት ከተማዋን በኦሮሞ #ለማስወረር ነው በሚል ኦሮሞን ስግብግብ አድርጎ ለመሳል ነው። እኛ ከሶማሌ የተፈናቀሉትን ዜጎቻችንን የማስፈር ስራ #ጨርሰናል። እኛ #በወረራ አዲስ አበባ ላይ ያለንን ጥያቄ እናሳካለን የሚል አቋም የለንም። ስንጠላው እና ስንታገለው የነበረውን አይነት #አሻጥር የመስራት ፍላጎቱም አእምሮውም የለንም።"
Via ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ነዋሪዎች እንዳትደናገጡ!
🎆በአዲስ አበባ ከተማ በሚካሄደው #የዋዜማ ዝግጅት ለአዲሱ አመት ስጦታ ከቻይና መንግስት የተበረከተው ርችት አምባሳደር አካባቢ እየተገነባ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ግዙፍ ህንፃ ላይ #ይተኮሳል፡፡ በዚህም ህብረተሰቡ #በርችቱ ድምፅ እንዳይደናገጥ ከተማ አስተዳደሩ አስገንዝቧል፡፡
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🎆በአዲስ አበባ ከተማ በሚካሄደው #የዋዜማ ዝግጅት ለአዲሱ አመት ስጦታ ከቻይና መንግስት የተበረከተው ርችት አምባሳደር አካባቢ እየተገነባ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ግዙፍ ህንፃ ላይ #ይተኮሳል፡፡ በዚህም ህብረተሰቡ #በርችቱ ድምፅ እንዳይደናገጥ ከተማ አስተዳደሩ አስገንዝቧል፡፡
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia