TIKVAH-ETHIOPIA
#Ethiopia🌱 የ2017 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ዛሬ ተጀመረ። በአጠቃላይ 7.5 ቢሊየን ችግኞችን ለመትከል ዕቅድ ተይዟል። በዛሬው ዕለት በወንዝ ዳርቻ ልማት አንዱ ክፍል በሆነው በእንጦጦ ዙሪያ ጠ/ሚ ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) ፣ የናይጄሪያ ምክትል ፕረዚዳንት ካቲም ሼቲማን ጨምሮ የክልል አመራሮችና ሚኒስትሮች በተገኙበት የችግኝ ተከላ ተካሂዷል። በዚህ ወቅት መልዕክት ያስተላለፉት…
#Ethiopia 🌱 🇪🇹
ነገ ከንጋቱ አስራ ሁለት ሰዓት ጀምሮ በሀገር ደረጃ 700 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል ዘመቻ ይካሄዳል።
የኢፌዴሪ ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ " ነገ ለንጋቱ አስራ ሁለት ሰዓት ጀምሮ የአረንጓዴ ዐሻራ ሥራችን አካል የሆነውን በአንድ ጀንበር 700 ሚሊዮን ችግኞች የመትከል አላማን ለማሳካት እንነሳለን " ብለዋል።
" ከፍ ያለ ግብ ነው። ግን ጥንካሬያችንን፣ አንድነታችንን እና ለሕዝባችን ያለንን ቁርጠኝነት ያሳያል " ሲሉ ገልጸዋል።
" ይኽ ችግኝ ከመትከል በላይ ነው " ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ " ትንሽ ትልቅ፣ የከተማ የገጠር ሳንል ዜጎች ሁሉ አካባቢያችን እንዲያገግም፣ የውሃ ምንጮቻችን እንዲጠበቁ፣ የኑሮ ሁኔታችን እንዲሻሻል እንዲሁም ለመጪው ትውልዶች ዘላቂነት ያለው ነገን ለማረጋገጥ የምንሳተፍበት ተግባር ነው " ብለዋል።
ሁሉም በዚህ ታላቅ ሀገራዊ ሥራ ላይ እንዲሳተፍ እና እንዲያስተባብር አሳስበዋል።
" በጋራ ጠንካራ ዛፎችን ብቻ ሳይሆን ጠንካራ እና የበለጠ አረንጓዴ የሆነች ኢትዮጵያን እናሳድጋለን " ብለዋል።
#Ethiopia🇪🇹 #GreenLegacy #የአረንጓዴ_ዐሻራ
@tikvahethiopia
ነገ ከንጋቱ አስራ ሁለት ሰዓት ጀምሮ በሀገር ደረጃ 700 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል ዘመቻ ይካሄዳል።
የኢፌዴሪ ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ " ነገ ለንጋቱ አስራ ሁለት ሰዓት ጀምሮ የአረንጓዴ ዐሻራ ሥራችን አካል የሆነውን በአንድ ጀንበር 700 ሚሊዮን ችግኞች የመትከል አላማን ለማሳካት እንነሳለን " ብለዋል።
" ከፍ ያለ ግብ ነው። ግን ጥንካሬያችንን፣ አንድነታችንን እና ለሕዝባችን ያለንን ቁርጠኝነት ያሳያል " ሲሉ ገልጸዋል።
" ይኽ ችግኝ ከመትከል በላይ ነው " ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ " ትንሽ ትልቅ፣ የከተማ የገጠር ሳንል ዜጎች ሁሉ አካባቢያችን እንዲያገግም፣ የውሃ ምንጮቻችን እንዲጠበቁ፣ የኑሮ ሁኔታችን እንዲሻሻል እንዲሁም ለመጪው ትውልዶች ዘላቂነት ያለው ነገን ለማረጋገጥ የምንሳተፍበት ተግባር ነው " ብለዋል።
ሁሉም በዚህ ታላቅ ሀገራዊ ሥራ ላይ እንዲሳተፍ እና እንዲያስተባብር አሳስበዋል።
" በጋራ ጠንካራ ዛፎችን ብቻ ሳይሆን ጠንካራ እና የበለጠ አረንጓዴ የሆነች ኢትዮጵያን እናሳድጋለን " ብለዋል።
#Ethiopia
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
😡691❤565👏42🙏25😭18🕊14🤔12😢9🥰5😱2