TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
AU🔝

#በአፍሪካ_ህብረት በሚካሄደው የ32ኛው የመሪዎች ስብሰባ ላይ የግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ መታሰቢያ ሀውልት ዛሬ የካቲት 03 ቀን 2011.ዓ.ም በይፋ #ተመርቋል፡፡ በቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምስረታ ላይ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ለነበራቸው ግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ በህብረቱ ግቢ ውስጥ የቆመላቸው ሀውልት #ከነሃስ የተሰራ ነው፡፡

Via ETV
@tsegabwolde @tikvahethiopia