TIKVAH-ETHIOPIA
Regulation-No.-557-2016.pdf
#እንድታውቁት
ከተሻሻለው የመንገድ ትራንስፖርት ትራፊክን ለመቆጣጠር የወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ፦
➡ ከፖሊስ በተሽከርካሪ ላይ የደረሰውን የጉዳት አይነት የሚገልጽ የፅሁፍ ማስረጃ ሳይቀበሉ ጥገና የሚያከናውኑ ጋራዦች / የጋራዥ ባለቤቶች / በወንጀል ህግ የሚጠየቁት እንዳለ ሆኑ የ20 ሺህ ብር ቅጣት ይጣልባቸዋል።
➡ አመታዊ የተሽከርካሪ ምርመራ ያላደረገ የተሽከርካሪ ባለንብረት 3,000 ብር ይቀጣል።
➡ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሳይኖረው ተሽከርካሪ ያሽከረከረ ማንኛውም ሰው 5,000 ብር ይቀጣል።
➡ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሳይኖረው ተሽከርካሪ በማሽከርከር በንብረት ላይ ጉዳት ያደረሰ ማንኛውም ሰው 7000 ብር ይቀጣል።
➡ ከባለቤትነት ወይም በይዞታው የተያዘውን ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለሌላው ሰው አሳልፎ የሰጠ ማንኛውም የተሸከርካሪ ባለንብረት 3,000 ብር ይቀጣል።
🚨የትራፊክ ግጭት ወይም ጉዳት አድርሶ በቦታው ላይ ያልቆመ ወይም ባደረሰው የትራፊክ ጉዳት የተጎዳውን እና ሕክምና የሚያስፈልገውን ሰው ወደ ህክምና በመውሰድ እንዲታከም ያላደረገ 👉 በወንጀል ህጉ መሰረት ይጠየቃል።
➡ ወጣት አሽከርካሪዎች፣ ጀማሪ አሽከርካሪዎች ፣ ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች ፣ የንግድ ተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች እና አደገኛ ጭነት የጫኑ አሽከርካሪዎች የአልኮል መጠን በትንፋሽ በየትኛውም መጠን ከተገኘ 2,000 ብር ቅጣት ይጠብቃቸዋል።
➡ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ታግዶበት ሳለ ያሽከረከረ 3,000 ብር ቅጣት ይጣልበታል።
➡ አልኮል መጠን በትንፋሽ ውስጥ ፦
🍻 0.24 እስከ 0.6 ሚሊግራም/ሊትር 1,500 ብር ያስቀጣል።
🍻 0.61 እስከ 0.8 ሚሊግራም /ሊትር 2,000 ብር ያስቀጣል።
🍻 0.81 እስከ 1.0 ሚሊግራም/ሊትር 2,000 ብር ያስቀጣል።
🍻 1.0 ሚሊግራም/ሊትር በላይ የተገኘበት 3,000 ብር ይቀጣል።
➡ በተሽከርካሪ ላይ ተገቢ ያልሆነ አካል የጨመረ ወይም ከተፈቀደለት ወንበር ውጭ ተጨማሪ ወንበር ወይም መቀመጫ የጨመረ የተሽከርካሪ ባለንብረት 400 ብር ይቀጣል።
➡ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ሞተር እየሰራና በተሽከርካሪው ውስጥ መንገደኞች እያሉ ነዳጅ መሙላት 1,500 ብር ያስቅጣል።
➡ ቴሌቪዥን ወይም ሌሎች ምስሎችን ተሽከርካሪ ውስጥ እየተመለከተ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።
➡ የደህንነት ቀበቶ ሳያስር ወይም ተሳፋሪዎች የደህንነት ቀበቶ ማሰራቸውን ሳያረጋግጥ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።
➡ የተንቀሳቃሽ ስልክ በእጁ ይዞ እያነጋገረ፣ ወይም መልዕክት እየጻፈ እየላከ ወይም እያነበበ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።
➡ ጫት ቅሞ ወይም እየቃመ ወይም አደንዛዥ ዕፅ ወስዶ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።
➡ የተሽከርካሪ የፊት ወይም የኃላ ሰሌዳ ሳይኖረው ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።
➡ ለአውቶብስ ብቻ ተብሎ በተለየ መንገድ ላይ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።
➡ ቀይ መብራት የጣሰ 1,500 ብር ይቀጣል።
➡ የትራፊክ ተቆጣጣሪ ትዕዛዝ ያልፈጸመ፣ ወይም የተሳሳተ መረጃ የሰጠ ወይም እንዲቆም ሲታዘዝ በእንቢተኝነት ሳይቆም የሄደ 1,000 ብር ይቀጣል።
➡ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ኖሮት ሳይዝ ያሽከረከረ ወይም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱን ሳያሳድስ ያሽከረከረ 1,000 ብር ይቀጣል።
➡ ከተፈቀደው ፍጥናት በታች ያሽከረከረ ወይም የቀኙን ጠርዝ ሳይዝ በዝግታ ያሽከረከረ 1,000 ብር ይቀጣል።
➡ ከመጠን በላይ ድምጽ እያሰማ ወይም የጆሮ ማዳመጫ እያዳመጠ ያሽከረከረ 1,000 ብር ይቀጣል።
➡ መንገድ ላይ ያለን ውሃ በተሽከርካሪው አማካኝነት እግረኛ ላይ እንዲረጭ ያደረገ 1,000 ብር ይቀጣል።
(ተጨማሪ የጥፋት ዝርዝር እና ቅጣቶቹን ከላይ ያንብቡ)
@tikvahethiopia
ከተሻሻለው የመንገድ ትራንስፖርት ትራፊክን ለመቆጣጠር የወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ፦
➡ ከፖሊስ በተሽከርካሪ ላይ የደረሰውን የጉዳት አይነት የሚገልጽ የፅሁፍ ማስረጃ ሳይቀበሉ ጥገና የሚያከናውኑ ጋራዦች / የጋራዥ ባለቤቶች / በወንጀል ህግ የሚጠየቁት እንዳለ ሆኑ የ20 ሺህ ብር ቅጣት ይጣልባቸዋል።
➡ አመታዊ የተሽከርካሪ ምርመራ ያላደረገ የተሽከርካሪ ባለንብረት 3,000 ብር ይቀጣል።
➡ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሳይኖረው ተሽከርካሪ ያሽከረከረ ማንኛውም ሰው 5,000 ብር ይቀጣል።
➡ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሳይኖረው ተሽከርካሪ በማሽከርከር በንብረት ላይ ጉዳት ያደረሰ ማንኛውም ሰው 7000 ብር ይቀጣል።
➡ ከባለቤትነት ወይም በይዞታው የተያዘውን ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለሌላው ሰው አሳልፎ የሰጠ ማንኛውም የተሸከርካሪ ባለንብረት 3,000 ብር ይቀጣል።
🚨የትራፊክ ግጭት ወይም ጉዳት አድርሶ በቦታው ላይ ያልቆመ ወይም ባደረሰው የትራፊክ ጉዳት የተጎዳውን እና ሕክምና የሚያስፈልገውን ሰው ወደ ህክምና በመውሰድ እንዲታከም ያላደረገ 👉 በወንጀል ህጉ መሰረት ይጠየቃል።
➡ ወጣት አሽከርካሪዎች፣ ጀማሪ አሽከርካሪዎች ፣ ሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች ፣ የንግድ ተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች እና አደገኛ ጭነት የጫኑ አሽከርካሪዎች የአልኮል መጠን በትንፋሽ በየትኛውም መጠን ከተገኘ 2,000 ብር ቅጣት ይጠብቃቸዋል።
➡ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ታግዶበት ሳለ ያሽከረከረ 3,000 ብር ቅጣት ይጣልበታል።
➡ አልኮል መጠን በትንፋሽ ውስጥ ፦
🍻 0.24 እስከ 0.6 ሚሊግራም/ሊትር 1,500 ብር ያስቀጣል።
🍻 0.61 እስከ 0.8 ሚሊግራም /ሊትር 2,000 ብር ያስቀጣል።
🍻 0.81 እስከ 1.0 ሚሊግራም/ሊትር 2,000 ብር ያስቀጣል።
🍻 1.0 ሚሊግራም/ሊትር በላይ የተገኘበት 3,000 ብር ይቀጣል።
➡ በተሽከርካሪ ላይ ተገቢ ያልሆነ አካል የጨመረ ወይም ከተፈቀደለት ወንበር ውጭ ተጨማሪ ወንበር ወይም መቀመጫ የጨመረ የተሽከርካሪ ባለንብረት 400 ብር ይቀጣል።
➡ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ሞተር እየሰራና በተሽከርካሪው ውስጥ መንገደኞች እያሉ ነዳጅ መሙላት 1,500 ብር ያስቅጣል።
➡ ቴሌቪዥን ወይም ሌሎች ምስሎችን ተሽከርካሪ ውስጥ እየተመለከተ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።
➡ የደህንነት ቀበቶ ሳያስር ወይም ተሳፋሪዎች የደህንነት ቀበቶ ማሰራቸውን ሳያረጋግጥ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።
➡ የተንቀሳቃሽ ስልክ በእጁ ይዞ እያነጋገረ፣ ወይም መልዕክት እየጻፈ እየላከ ወይም እያነበበ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።
➡ ጫት ቅሞ ወይም እየቃመ ወይም አደንዛዥ ዕፅ ወስዶ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።
➡ የተሽከርካሪ የፊት ወይም የኃላ ሰሌዳ ሳይኖረው ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።
➡ ለአውቶብስ ብቻ ተብሎ በተለየ መንገድ ላይ ያሽከረከረ 1,500 ብር ይቀጣል።
➡ ቀይ መብራት የጣሰ 1,500 ብር ይቀጣል።
➡ የትራፊክ ተቆጣጣሪ ትዕዛዝ ያልፈጸመ፣ ወይም የተሳሳተ መረጃ የሰጠ ወይም እንዲቆም ሲታዘዝ በእንቢተኝነት ሳይቆም የሄደ 1,000 ብር ይቀጣል።
➡ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ኖሮት ሳይዝ ያሽከረከረ ወይም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱን ሳያሳድስ ያሽከረከረ 1,000 ብር ይቀጣል።
➡ ከተፈቀደው ፍጥናት በታች ያሽከረከረ ወይም የቀኙን ጠርዝ ሳይዝ በዝግታ ያሽከረከረ 1,000 ብር ይቀጣል።
➡ ከመጠን በላይ ድምጽ እያሰማ ወይም የጆሮ ማዳመጫ እያዳመጠ ያሽከረከረ 1,000 ብር ይቀጣል።
➡ መንገድ ላይ ያለን ውሃ በተሽከርካሪው አማካኝነት እግረኛ ላይ እንዲረጭ ያደረገ 1,000 ብር ይቀጣል።
(ተጨማሪ የጥፋት ዝርዝር እና ቅጣቶቹን ከላይ ያንብቡ)
@tikvahethiopia
😡1.29K🙏711❤489👏271🤔69😭56🕊50🥰45😢37😱33
#AddisAbaba #እንድታውቁት
የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ።
ከጥር 10 እስከ ጥር 12 ቀን 2017 ዓ/ም ድረስ ጃን ሜዳ እና አቃቂ ቃሊቲ ታቦት ማደሪያ በሚከበረው የከተራና የጥምቀት በዓል ምክንያት መንገዶች ይዘጋሉ።
አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪ አቅርቧል።
➡️ ከ6 ኪሎ አደባባይ - ምኒልክ ሆስፒታል
➡️ ከምኒልክ ሆስፒታል - መከላከያ 3ኛ ሻለቃ አደባባይ
➡️ ከ3ኛ ሻለቃ አደባባይ - 6 ኪሎ አደባባይ እንዲሁም አቃቂ ቃሊቲ አካባቢ
➡️ ከዋልያ ቢራ - ጥሩነሽ ቤይጂንግ ሆስፒታል
➡️ ከአቃቂ ዋናው መንገድ - ጥሩነሽ ቤይጂንግ ሆስፒታል
➡️ ከ08 - አቃቂ ድልድይ ድረስ ከጥር 10 ቀን 2017 ዓ/ም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይሆናሉ።
በተጨማሪ ከጥር 10 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ በ11ዱም ክ/ከተሞች ጥምቀተ ባህር ባሉባቸው ቦታዎች ሁሉ በ500 ሜትር ክልል ውስጥ ታቦታት ሲወጡና ሲገቡ እንዲሁም በሚሄዱባቸው መንገዶች ለአጭር ጊዜም ይሁን ለረዥም ጊዜ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ፖሊስ አስታውቋል።
@tikvahethiopia
የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ።
ከጥር 10 እስከ ጥር 12 ቀን 2017 ዓ/ም ድረስ ጃን ሜዳ እና አቃቂ ቃሊቲ ታቦት ማደሪያ በሚከበረው የከተራና የጥምቀት በዓል ምክንያት መንገዶች ይዘጋሉ።
አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጥሪ አቅርቧል።
➡️ ከ6 ኪሎ አደባባይ - ምኒልክ ሆስፒታል
➡️ ከምኒልክ ሆስፒታል - መከላከያ 3ኛ ሻለቃ አደባባይ
➡️ ከ3ኛ ሻለቃ አደባባይ - 6 ኪሎ አደባባይ እንዲሁም አቃቂ ቃሊቲ አካባቢ
➡️ ከዋልያ ቢራ - ጥሩነሽ ቤይጂንግ ሆስፒታል
➡️ ከአቃቂ ዋናው መንገድ - ጥሩነሽ ቤይጂንግ ሆስፒታል
➡️ ከ08 - አቃቂ ድልድይ ድረስ ከጥር 10 ቀን 2017 ዓ/ም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይሆናሉ።
በተጨማሪ ከጥር 10 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ በ11ዱም ክ/ከተሞች ጥምቀተ ባህር ባሉባቸው ቦታዎች ሁሉ በ500 ሜትር ክልል ውስጥ ታቦታት ሲወጡና ሲገቡ እንዲሁም በሚሄዱባቸው መንገዶች ለአጭር ጊዜም ይሁን ለረዥም ጊዜ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ፖሊስ አስታውቋል።
@tikvahethiopia
1❤1.49K🙏257😡166🕊85🥰36👏36😭29😢26🤔17😱12
#እንድታውቁት
" የሀጅ ጉዞ ምዝገባ ጥር 15 ይጀምራል የሀጅ ጉዞ ዋጋ አሁን ባለው 625,000 (ስድስት መቶ ሃያ አምስት ሺ) ብር ነው " - ጠቅላይ ምክር ቤቱ
የ1446ኛው የሀጅ እና ዑምራ ጉዞ ምዝገባ ከጥር 15 ቀን 2017 ጀምሮ እስከ የካቲት 21 ብቻ እንደሚከናወን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ገልጿል።
ምዝገባው ጥር 15/2017 በሁሉም የክልል እና የከተማ አስተዳደር የምዝገባ ጣቢያዎች ይጀመራል።
የሳውዲ ሀጅ ሚኒስቴር ባስቀመጠው አሰራር መሰረት ያለው የምዝገባ ጊዜ አጭር በመሆኑ ሁጃጆች (ተጓዦች) በወቅቱ ቅድመ ዝግጅታቸውን እንዲያጠናቅቁ ጥሪ ቀርቧል።
የዘንድሮ የሀጅ እና ዑምራ የጉዞ ዋጋ 625 ሺህ ብር መሆኑ ተገልጿል።
ምክር ቤቱ " የጉዞው ዋጋ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር ተያይዞ የታየው የዶላር ጭማሪና በአየር መንገዶች ላይ ያለው የትኬት ዋጋ መናር ዋጋው ከፍ እንዲል አድርጎታል " ብሏል።
" የሀጅ ዋሃ ከዶላር አንፃር የ4,921 ዶላር ቅናሽ እንዲደረግበት ቢደረግም በብር ግን ጭማሪ አሳይቷል " ሲል ገልጿል።
ጠቅላይ ምክር-ቤቱ የአገልግሎት ዋጋን በመቀነስ በዕቅድ የተያዙ ፕሮጀክቶችን በማጠፍና በሳውዲ የሚቀርበውን አገልግሎት ተመጣጣኝ እንዲሆን በማድረግ 108 ሺህ ብር ቅናሽ እንዲኖረው ማድረጉን አሳውቋል።
የዶላር ዋጋ ከፍ በማለቱ ግን ብሩ መጨመሩ ተገልጿል።
ባለፈው ዓመት ለአንድ ሀጅ ዋጋ አጠቃላይ ብር 329,000 እንደነበር ይታወሳል።
@tikvahethiopia
" የሀጅ ጉዞ ምዝገባ ጥር 15 ይጀምራል የሀጅ ጉዞ ዋጋ አሁን ባለው 625,000 (ስድስት መቶ ሃያ አምስት ሺ) ብር ነው " - ጠቅላይ ምክር ቤቱ
የ1446ኛው የሀጅ እና ዑምራ ጉዞ ምዝገባ ከጥር 15 ቀን 2017 ጀምሮ እስከ የካቲት 21 ብቻ እንደሚከናወን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ገልጿል።
ምዝገባው ጥር 15/2017 በሁሉም የክልል እና የከተማ አስተዳደር የምዝገባ ጣቢያዎች ይጀመራል።
የሳውዲ ሀጅ ሚኒስቴር ባስቀመጠው አሰራር መሰረት ያለው የምዝገባ ጊዜ አጭር በመሆኑ ሁጃጆች (ተጓዦች) በወቅቱ ቅድመ ዝግጅታቸውን እንዲያጠናቅቁ ጥሪ ቀርቧል።
የዘንድሮ የሀጅ እና ዑምራ የጉዞ ዋጋ 625 ሺህ ብር መሆኑ ተገልጿል።
ምክር ቤቱ " የጉዞው ዋጋ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር ተያይዞ የታየው የዶላር ጭማሪና በአየር መንገዶች ላይ ያለው የትኬት ዋጋ መናር ዋጋው ከፍ እንዲል አድርጎታል " ብሏል።
" የሀጅ ዋሃ ከዶላር አንፃር የ4,921 ዶላር ቅናሽ እንዲደረግበት ቢደረግም በብር ግን ጭማሪ አሳይቷል " ሲል ገልጿል።
ጠቅላይ ምክር-ቤቱ የአገልግሎት ዋጋን በመቀነስ በዕቅድ የተያዙ ፕሮጀክቶችን በማጠፍና በሳውዲ የሚቀርበውን አገልግሎት ተመጣጣኝ እንዲሆን በማድረግ 108 ሺህ ብር ቅናሽ እንዲኖረው ማድረጉን አሳውቋል።
የዶላር ዋጋ ከፍ በማለቱ ግን ብሩ መጨመሩ ተገልጿል።
ባለፈው ዓመት ለአንድ ሀጅ ዋጋ አጠቃላይ ብር 329,000 እንደነበር ይታወሳል።
@tikvahethiopia
😭943😡292❤209😱103🤔64🙏62🥰25😢25🕊25👏18
#እንድታውቁት #አዲስአበባ
ከነገ ጀምሮ ከፊጋ - ወደ ሳፋሪ እንዲሁም ከሳፋሪ -ወደ ፊጋ የሁለቱም አቅጠጫ መንገዶች ላልተወሰኑ ቀናት ዝግ ይሆናሉ።
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ፤ በአዲስ አበባ ከተማ በ2ኛው ዙር ከሚለሙት የኮሪደር መስመሮች መካከል የሲሚት- ጎሮ መንገድ አንደኛው መሆኑ አስታውሷል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በለሚ ኩራ ክ/ከተማ የሲ ኤም ሲ- ፔፕሲ - ጎሮ - መንገድ ልዩ ቦታው ሳፋሪ መብራት አካባቢ ብሪቲሽ ትምህርት ቤት አጠገብ የመንገድ ቆረጣ እንደሚከናወን ገልጿል።
ከነገ ጥር 20/2017 ዓ.ም ጀምሮ ከፊጋ - ወደ ሳፋሪ እንዲሁም ከሳፋሪ -ወደ ፊጋ የሁለቱም አቅጠጫ መንገዶቹ ላልተወሰኑ ቀናት ዝግ እንደሚሆኑ አሳውቋል።
አሽከርከሪዎች ይህንኑ አውቀው አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ጥሪ አስተላልፏል።
@tikvahethiopia
ከነገ ጀምሮ ከፊጋ - ወደ ሳፋሪ እንዲሁም ከሳፋሪ -ወደ ፊጋ የሁለቱም አቅጠጫ መንገዶች ላልተወሰኑ ቀናት ዝግ ይሆናሉ።
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ፤ በአዲስ አበባ ከተማ በ2ኛው ዙር ከሚለሙት የኮሪደር መስመሮች መካከል የሲሚት- ጎሮ መንገድ አንደኛው መሆኑ አስታውሷል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በለሚ ኩራ ክ/ከተማ የሲ ኤም ሲ- ፔፕሲ - ጎሮ - መንገድ ልዩ ቦታው ሳፋሪ መብራት አካባቢ ብሪቲሽ ትምህርት ቤት አጠገብ የመንገድ ቆረጣ እንደሚከናወን ገልጿል።
ከነገ ጥር 20/2017 ዓ.ም ጀምሮ ከፊጋ - ወደ ሳፋሪ እንዲሁም ከሳፋሪ -ወደ ፊጋ የሁለቱም አቅጠጫ መንገዶቹ ላልተወሰኑ ቀናት ዝግ እንደሚሆኑ አሳውቋል።
አሽከርከሪዎች ይህንኑ አውቀው አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ጥሪ አስተላልፏል።
@tikvahethiopia
😡734❤302🙏134👏67🕊43🤔41😭38😢36😱34🥰21
#እንድታውቁት
ልዩ መለያ ኮድ (QR Cod) የተካተተበት የደረሰኝ ህትመት ጥያቄ የማቅረቢያ ቀነ ገደብ እስከ የካቲት 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ እንዲራዘም ተወሰነ።
ከዚህ ቀደም የደረሰኝ ህትመት ጥያቄ ማቅረብ የሚቻለው እስከ ጥር 30 ቀን 2017 ዓ.ም ብቻ መሆኑ ተገልጾ ነበር።
በዚህ መሰረት ቁጥራቸው 88,717 የሆኑ ግብር ከፋዮች የህትመት ጥያቄ ማቅረብ መቻላቸውን የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሤ ከክልል እና ከተማ አስተዳደር የገቢ ዘርፍ አመራሮች ጋር በበይነ መረብ ባደረጉት ውይይት ገልጸዋል፡፡
ሆኖም በተለያዩ ምክንያቶች የህትመት ጥያቄያቸውን ያላቀረቡ ግብር ከፋዮች መኖራቸው ታሳቢ በማድረግ የህትመት ጥያቄ ማቅረቢያ ቀነ ገደብ እስከ የካቲት 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ እንዲራዘም በውይይቱ ተወስኗል፡፡
እስከ አሁን ድርስ የህትምት ጥያቄ ያላቀረቡ ግብር ከፋዮች በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ የህትምት ጥያቄ እንዲያቀርቡ የተባለ ሲሆን የሲስተም መጨናነቅ እንዳይፈጠር የሲስተም ማሻሻያዎችን ማከናውን፣ የህትመት እና ስርጭት ተግባራት በሚፈለገው ደረጃ ለማከናወን ተጨማሪ የህትመት ማሽኖችን ወደ ስራ ማስገባት እና አትሞ በፍጥነት ማሰራጨት እንደሚገባ ስምምነት ላይ መደረሱ ተገልጿል።
@tikvahethiopia
ልዩ መለያ ኮድ (QR Cod) የተካተተበት የደረሰኝ ህትመት ጥያቄ የማቅረቢያ ቀነ ገደብ እስከ የካቲት 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ እንዲራዘም ተወሰነ።
ከዚህ ቀደም የደረሰኝ ህትመት ጥያቄ ማቅረብ የሚቻለው እስከ ጥር 30 ቀን 2017 ዓ.ም ብቻ መሆኑ ተገልጾ ነበር።
በዚህ መሰረት ቁጥራቸው 88,717 የሆኑ ግብር ከፋዮች የህትመት ጥያቄ ማቅረብ መቻላቸውን የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሤ ከክልል እና ከተማ አስተዳደር የገቢ ዘርፍ አመራሮች ጋር በበይነ መረብ ባደረጉት ውይይት ገልጸዋል፡፡
ሆኖም በተለያዩ ምክንያቶች የህትመት ጥያቄያቸውን ያላቀረቡ ግብር ከፋዮች መኖራቸው ታሳቢ በማድረግ የህትመት ጥያቄ ማቅረቢያ ቀነ ገደብ እስከ የካቲት 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ እንዲራዘም በውይይቱ ተወስኗል፡፡
እስከ አሁን ድርስ የህትምት ጥያቄ ያላቀረቡ ግብር ከፋዮች በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ የህትምት ጥያቄ እንዲያቀርቡ የተባለ ሲሆን የሲስተም መጨናነቅ እንዳይፈጠር የሲስተም ማሻሻያዎችን ማከናውን፣ የህትመት እና ስርጭት ተግባራት በሚፈለገው ደረጃ ለማከናወን ተጨማሪ የህትመት ማሽኖችን ወደ ስራ ማስገባት እና አትሞ በፍጥነት ማሰራጨት እንደሚገባ ስምምነት ላይ መደረሱ ተገልጿል።
@tikvahethiopia
❤253🙏67😡39👏34🥰19😭19😢13🕊13😱12
#እንድታውቁት
" የመክፈያ ጊዜ እየተጠናቀቀ በመሆኑ ግብራችሁን ያልከፈላችሁ እንድትከፍሉ እናሳስባለን " -የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ
የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መግለጫ " በተለመዶ የጣራና ግድግዳ ግብር እየተባለ የሚጠራው የቤትና ቦታ ግብር የሚከፍሉ ግብር ከፋዮች ግብሩን ያለቅጣትና ወለድ የሚከፈልበት ጊዜ እየተጠናቀቀ በመሆኑ እንድትከፍሉ እናሳስባለን " ብሏል።
በዚሁ መግለጫው ግብሩ የከተማ ቦታና ቤት ግብር በከተማ ቤት ግብር አዋጅ ቁጥር 80/1968 መሰረት የሚሰበሰብ ግብር መሆኑ መገንዘብ እንደሚገባ ያሳሰበ ሲሆን 429 ሺህ 829 ግብርከፋዮች የቤትና ቦታ ግብር ክፍያ እንዲፈፅሙ ይጠበቃል ብሏል።
የቢሮው የኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሰውነት አየለ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ፥ " ግብር ከፋይ ነዋሪዎች ያለቅጣት መክፈያው ጊዜ ሳይጠናቀቅ ከየካቲት 30 በፊት እንዲከፍሉ እና ያልከፈሉ ነዋሪዎች ግን ቅጣቱን ከነወለዱ ለመክፈል እንደሚገደዱ " ገልጸዋል።
አቶ ሰውነት " እናት ፓርቲ ካስተላለፈው መልእክት ጋር በተያያዘ እኛን የሚመለከተን ነገር የለም " ያሉ ሲሆን ለቢሮው የደረሰው ምንም አይነት የፍርድ ቤት እግድም ሆነ መመሪያ አለመኖሩን በመግለጽ " ሰው ጋር መዘናጋት ይታያል ይህ ደግሞ ለቅጣት ሊዳርጋቸው ይችላል በቀረው ጊዜ ክፍያችሁን ፈጽሙ " ሲሉ አሳስበዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
" የመክፈያ ጊዜ እየተጠናቀቀ በመሆኑ ግብራችሁን ያልከፈላችሁ እንድትከፍሉ እናሳስባለን " -የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ
የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መግለጫ " በተለመዶ የጣራና ግድግዳ ግብር እየተባለ የሚጠራው የቤትና ቦታ ግብር የሚከፍሉ ግብር ከፋዮች ግብሩን ያለቅጣትና ወለድ የሚከፈልበት ጊዜ እየተጠናቀቀ በመሆኑ እንድትከፍሉ እናሳስባለን " ብሏል።
በዚሁ መግለጫው ግብሩ የከተማ ቦታና ቤት ግብር በከተማ ቤት ግብር አዋጅ ቁጥር 80/1968 መሰረት የሚሰበሰብ ግብር መሆኑ መገንዘብ እንደሚገባ ያሳሰበ ሲሆን 429 ሺህ 829 ግብርከፋዮች የቤትና ቦታ ግብር ክፍያ እንዲፈፅሙ ይጠበቃል ብሏል።
የቢሮው የኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሰውነት አየለ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ፥ " ግብር ከፋይ ነዋሪዎች ያለቅጣት መክፈያው ጊዜ ሳይጠናቀቅ ከየካቲት 30 በፊት እንዲከፍሉ እና ያልከፈሉ ነዋሪዎች ግን ቅጣቱን ከነወለዱ ለመክፈል እንደሚገደዱ " ገልጸዋል።
አቶ ሰውነት " እናት ፓርቲ ካስተላለፈው መልእክት ጋር በተያያዘ እኛን የሚመለከተን ነገር የለም " ያሉ ሲሆን ለቢሮው የደረሰው ምንም አይነት የፍርድ ቤት እግድም ሆነ መመሪያ አለመኖሩን በመግለጽ " ሰው ጋር መዘናጋት ይታያል ይህ ደግሞ ለቅጣት ሊዳርጋቸው ይችላል በቀረው ጊዜ ክፍያችሁን ፈጽሙ " ሲሉ አሳስበዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
😡1.01K❤133😭59🤔36🕊31👏21😱11😢10🥰8
#እንድታውቁት
" ለአጭር ደቂቃም ሆነ ለሰዓት በመንገድ ዳር መቆም አይቻልም " - የትራንስፖርት ቢሮ
ወደ አዲስ አበባ ከተለያዩ የአፍሪካ ብሎም ዓለም አገራት እንግዶች እየገቡ ናቸው።
ይህን ተከትሎ ከዛሬ ጀምሮ እስከ የካቲት 09/2017 ዓ.ም ማታ 12:00 ድረስ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ፦
- በኤሌክትሮኒክ ታክሲ ስርዓት (ኤታስ) አገልግሎት የሚሰጡ የሜትር ታክሲ፣
- የላዳ፣
- የታክሲ እና መሰል ተሽከርካሪዎችን የሚያሽከረክሩ አሽከርካሪዎች በኮሪደር ልማት በለሙና የእንግዶች መተላለፊያ በሆኑ መንገዶች ላይ ለአጭር ደቂቃም ሆነ ለሰዓት በመንገድ ዳር መቆም እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አሳውቋል።
@tikvahethiopia
" ለአጭር ደቂቃም ሆነ ለሰዓት በመንገድ ዳር መቆም አይቻልም " - የትራንስፖርት ቢሮ
ወደ አዲስ አበባ ከተለያዩ የአፍሪካ ብሎም ዓለም አገራት እንግዶች እየገቡ ናቸው።
ይህን ተከትሎ ከዛሬ ጀምሮ እስከ የካቲት 09/2017 ዓ.ም ማታ 12:00 ድረስ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ፦
- በኤሌክትሮኒክ ታክሲ ስርዓት (ኤታስ) አገልግሎት የሚሰጡ የሜትር ታክሲ፣
- የላዳ፣
- የታክሲ እና መሰል ተሽከርካሪዎችን የሚያሽከረክሩ አሽከርካሪዎች በኮሪደር ልማት በለሙና የእንግዶች መተላለፊያ በሆኑ መንገዶች ላይ ለአጭር ደቂቃም ሆነ ለሰዓት በመንገድ ዳር መቆም እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አሳውቋል።
@tikvahethiopia
😡1.04K😭98❤58🤔54🙏48🥰46👏42🕊26😱12😢3
#እንድታውቁት
አዲስ አበባ በሚከናወነው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እና ሌሎች ተያያዥ ስብሰባዎች ምክንያት ከነገ ማለትም ረቡዕ የካቲት 5/ 2017 ዓ.ም ረፋዱ 4፡00 ጀምሮ እስከ መጪው ሰኞ ማለትም የካቲት 10/2017 ዓ.ም ድረስ :-
1. አረቄ ፋብሪካ አጠገብ የነበረው ተርሚናል ወደ ዲያፍሪክ ሆቴል አካባቢ ፤
2. ዋቢ ሸበሌ ሆቴል አጠገብ የነበረው ተርሚናል ወደ ለገሐር ተርሚናል፤
3. በተለምዶ ጠማማ ፎቅ የሚባለው አካባቢ የነበረው ተርሚናል ወደ ሳር ቤት ድልድይ ስር መዘዋወራቸውን እና ስብሰባዎቹ እንደተጠናቀቁ ወደ ቀድሞ ቦታዎቻቸው እንደሚመለሰ የአዲስ አባባ ከተማ አስታዳደር አሳውቋል።
#AU #ADDISABABA
@tikvahethiopia
አዲስ አበባ በሚከናወነው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እና ሌሎች ተያያዥ ስብሰባዎች ምክንያት ከነገ ማለትም ረቡዕ የካቲት 5/ 2017 ዓ.ም ረፋዱ 4፡00 ጀምሮ እስከ መጪው ሰኞ ማለትም የካቲት 10/2017 ዓ.ም ድረስ :-
1. አረቄ ፋብሪካ አጠገብ የነበረው ተርሚናል ወደ ዲያፍሪክ ሆቴል አካባቢ ፤
2. ዋቢ ሸበሌ ሆቴል አጠገብ የነበረው ተርሚናል ወደ ለገሐር ተርሚናል፤
3. በተለምዶ ጠማማ ፎቅ የሚባለው አካባቢ የነበረው ተርሚናል ወደ ሳር ቤት ድልድይ ስር መዘዋወራቸውን እና ስብሰባዎቹ እንደተጠናቀቁ ወደ ቀድሞ ቦታዎቻቸው እንደሚመለሰ የአዲስ አባባ ከተማ አስታዳደር አሳውቋል።
#AU #ADDISABABA
@tikvahethiopia
😡1.21K❤189😭130🙏125👏50🕊48🤔37🥰29😢16😱1
#እንድታውቁት
የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እና ተያያዥ ስብሰባዎች እስከሚጠናቀቁ ድረስ በአዲስ አበባ ከተማ ሞተር ብስክሌት ማሽከርከር ክልክል መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
የመሪዎች ጉባኤ እስከሚጠናቅ ድረስ ባሉ ቀናቶች ውስጥ በየትኛውም የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ሞተር ብስክሌት ማሽከርከር ፍፁም ክልክል መሆኑን ነው ፖሊስ አሳስቧል።
ትእዛዝ በመተላለፍ ሲንቀሳቀሱ በሚገኙ የሞተር አሽከርካሪዎች ላይ ሆነ ባለ ንብረቶች ላይ እርምጃ እንዳሚወሰድ አስገንዝቧል።
@tikvahethiopia
የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እና ተያያዥ ስብሰባዎች እስከሚጠናቀቁ ድረስ በአዲስ አበባ ከተማ ሞተር ብስክሌት ማሽከርከር ክልክል መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
የመሪዎች ጉባኤ እስከሚጠናቅ ድረስ ባሉ ቀናቶች ውስጥ በየትኛውም የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ሞተር ብስክሌት ማሽከርከር ፍፁም ክልክል መሆኑን ነው ፖሊስ አሳስቧል።
ትእዛዝ በመተላለፍ ሲንቀሳቀሱ በሚገኙ የሞተር አሽከርካሪዎች ላይ ሆነ ባለ ንብረቶች ላይ እርምጃ እንዳሚወሰድ አስገንዝቧል።
@tikvahethiopia
3😡585❤138😭54🙏46👏26🕊14😢13🥰12🤔10😱9
#እንድታውቁት #AddisAbaba
ከዛሬ ለሊት 6:00 ሠዓት ጀምሮ እስከ ነገ 7:00 ሠዓት ድረስ መንገዶች ይዘጋሉ።
129ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ነገ ፒያሳ በሚገኘው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ይከበራል።
ይህን ተከትሎ ፦
- በቸርችል ጎዳና በቴዎድሮስ አደባባይ ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የሚወስደው መንገድ ባንኮ ዲሮማ መብራት
- ከአራት ኪሎ በራስ መኮንን ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የሚወስደው መንገድ ራስ መኮንን ድልድይ
- ከመነን አካባቢ እና የካቲት 12 ሆስፒታል በአፍንጮ በር ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የሚወስደው መንገድ አፍንጮ በር
- ከእሪ በከንቱ በኤሌክትሪክ ህንፃ ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የሚወስደው መንገድ ደጎል አደባባይ
- ከአዲሱ ገበያ በሰሜን ሆቴል ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የሚወስደው መንገድ ሰሜን መብራት
- ከመርካቶ በአቡነ ጴጥሮስ ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የሚወስደው መንገድ ደጃዝማች ሀብተጊዮርጊስ ድልድይ
- ከእንቁላል ፋብሪካ በቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የሚወስደው መንገድ ቅዱስ ዮሐንስ መብራት የሚወስዱት መንገዶች ከዛሬ የካቲት 22 ቀን 2017 ዓ/ም ከለሊቱ 6፡00 ሠዓት ጀምሮ እስከ የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ/ም ከቀኑ 7፡00 ሠዓት ድረስ ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ።
አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀርቧል።
ህብረተሰቡም ማንኛውም አጠራጣሪ ጉዳዮች ሲያጋጥሙ በ 011-1-11-01-11 ወይም በነፃ ስልክ መስመር 991 መጠቀም የሚቻል መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልጿል።
@tikvahethiopia
ከዛሬ ለሊት 6:00 ሠዓት ጀምሮ እስከ ነገ 7:00 ሠዓት ድረስ መንገዶች ይዘጋሉ።
129ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ነገ ፒያሳ በሚገኘው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ይከበራል።
ይህን ተከትሎ ፦
- በቸርችል ጎዳና በቴዎድሮስ አደባባይ ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የሚወስደው መንገድ ባንኮ ዲሮማ መብራት
- ከአራት ኪሎ በራስ መኮንን ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የሚወስደው መንገድ ራስ መኮንን ድልድይ
- ከመነን አካባቢ እና የካቲት 12 ሆስፒታል በአፍንጮ በር ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የሚወስደው መንገድ አፍንጮ በር
- ከእሪ በከንቱ በኤሌክትሪክ ህንፃ ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የሚወስደው መንገድ ደጎል አደባባይ
- ከአዲሱ ገበያ በሰሜን ሆቴል ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የሚወስደው መንገድ ሰሜን መብራት
- ከመርካቶ በአቡነ ጴጥሮስ ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የሚወስደው መንገድ ደጃዝማች ሀብተጊዮርጊስ ድልድይ
- ከእንቁላል ፋብሪካ በቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን ወደ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም የሚወስደው መንገድ ቅዱስ ዮሐንስ መብራት የሚወስዱት መንገዶች ከዛሬ የካቲት 22 ቀን 2017 ዓ/ም ከለሊቱ 6፡00 ሠዓት ጀምሮ እስከ የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ/ም ከቀኑ 7፡00 ሠዓት ድረስ ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ።
አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀርቧል።
ህብረተሰቡም ማንኛውም አጠራጣሪ ጉዳዮች ሲያጋጥሙ በ 011-1-11-01-11 ወይም በነፃ ስልክ መስመር 991 መጠቀም የሚቻል መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልጿል።
@tikvahethiopia
❤734😡383🙏100😁82🕊38👏35🤔27😭14🥰11😱7😢5
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#እንድታውቁት
ነገ ቅዳሜ እና እሁድ የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከቢሊግርሃም ኢቫንጀሊስቲክ አሶሴሽን ጋር በመተባበር የካቲት 29 እና 30 ቀን 2017 ዓ/ም በመስቀል አደባባይ የሚያደረገው የስብከተ ወንጌል አገልግሎት መርሀ ግብር ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ የሚዘጉ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ይፋ አድርጓል።
በዚህም መሠረት በሁለቱም ቀናት ከቀኑ 5:00 ሠዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስኪጠናቀቅ ድረስ፦
➡️ ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
➡️ ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ላይ)
➡️ ከለገሀር መብራት ወደ መስቀል አደባባይ (ለገሃር መብራት)
➡️ ከቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታድየም (ቴሌ ማቋረጫ ላይ)
➡️ ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ (ሀራምቤ መብራት ላይ )
➡️ ከብሔራዊ ቤተ መንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ)
➡️ ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መታጠፊያ) ላይ የሚዘጋ መሆኑ ተገልጿል።
አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ አሳስቧል።
@tikvahethiopia
ነገ ቅዳሜ እና እሁድ የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ።
የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከቢሊግርሃም ኢቫንጀሊስቲክ አሶሴሽን ጋር በመተባበር የካቲት 29 እና 30 ቀን 2017 ዓ/ም በመስቀል አደባባይ የሚያደረገው የስብከተ ወንጌል አገልግሎት መርሀ ግብር ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ የሚዘጉ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ይፋ አድርጓል።
በዚህም መሠረት በሁለቱም ቀናት ከቀኑ 5:00 ሠዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስኪጠናቀቅ ድረስ፦
➡️ ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
➡️ ከጥላሁን አደባባይ ወደ ሳንጆሴፍ መብራት (ጥላሁን አደባባይ ላይ)
➡️ ከለገሀር መብራት ወደ መስቀል አደባባይ (ለገሃር መብራት)
➡️ ከቴሌ ማቋረጫ ወደ ስታድየም (ቴሌ ማቋረጫ ላይ)
➡️ ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ (ሀራምቤ መብራት ላይ )
➡️ ከብሔራዊ ቤተ መንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ)
➡️ ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መታጠፊያ) ላይ የሚዘጋ መሆኑ ተገልጿል።
አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ አሳስቧል።
@tikvahethiopia
9😡3.76K❤2.84K😁568🙏248😭217👏122🕊121🥰86🤔71😢26😱17
#እንድታውቁት
አዲስ አበባ ነገ ከንጋቱ 12:00 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል።
1446ኛውን የዒድ አልፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ መድፍ እንደሚተኮስ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ሚኒስቴሩ ፤ ነገ እሁድ የሚከበረውን 1446ኛውን የዒድ አልፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ ገልጿል።
@tikvahethiopia
አዲስ አበባ ነገ ከንጋቱ 12:00 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል።
1446ኛውን የዒድ አልፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ መድፍ እንደሚተኮስ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ሚኒስቴሩ ፤ ነገ እሁድ የሚከበረውን 1446ኛውን የዒድ አልፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ ገልጿል።
@tikvahethiopia
45❤3.03K😭1.04K😡452🤔196🙏134🕊109💔83🥰71👏67😱41😢40
#እንድታውቁት
በአዲስ አበባ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎትን እስከ ምሽት 4:00 በማይሰጡ አገልግሎት ሰጪዎች ላይ እርምጃ መውሰድ እንደሚጀምር የትራንስፖርት ቢሮ አሳውቋል።
ማንኛውም የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ከምሽቱ 4፡00 በፊት ፦
- የትራንስፖርት አገልግሎትን ማቋረጥ፣
- ከስምሪት መስመር ውጪ አገልግሎት መስጠት፣
- አቆራርጦ መጫንና
- ቢሮው ካወጣው ህጋዊ ታሪፍ ውጪ ህብረተሰቡን ማስከፈል እንደማይቻል በጥብቅ አሳስቧል።
ከዚህ አሰራርና መመሪያ ውጪ በሚንቀሳቀሱ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ #ባለንብረቶች እና #አሽከርካሪዎች ላይ የ5000 ብር (አምስት ሺህ ብር) ቅጣት እንደሚጣልበት አሳውቋል።
#TransportBureau
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎትን እስከ ምሽት 4:00 በማይሰጡ አገልግሎት ሰጪዎች ላይ እርምጃ መውሰድ እንደሚጀምር የትራንስፖርት ቢሮ አሳውቋል።
ማንኛውም የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ከምሽቱ 4፡00 በፊት ፦
- የትራንስፖርት አገልግሎትን ማቋረጥ፣
- ከስምሪት መስመር ውጪ አገልግሎት መስጠት፣
- አቆራርጦ መጫንና
- ቢሮው ካወጣው ህጋዊ ታሪፍ ውጪ ህብረተሰቡን ማስከፈል እንደማይቻል በጥብቅ አሳስቧል።
ከዚህ አሰራርና መመሪያ ውጪ በሚንቀሳቀሱ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ #ባለንብረቶች እና #አሽከርካሪዎች ላይ የ5000 ብር (አምስት ሺህ ብር) ቅጣት እንደሚጣልበት አሳውቋል።
#TransportBureau
@tikvahethiopia
👏1.38K😡167❤153😭72🤔57🙏36🕊23😱12🥰10
#እንድታውቁት
አዲስ አበባ በአራት ኪሎ ቤተመንግስት ዙሪያ ያሉ መንገዶች አንድ አቅጣጫ ብቻ ሆነው ለዛሬና ለነገ እንዲያገለግሉ መደረጉን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አስታውቋል።
የትኞቹ መንገዶች ናቸው ?
🛣 ከጥይት ቤት እስከ ፓርላማ ትራፊክ መብራት
🛣 ከቤተመንግስት ፖርኪንግ እስከ ጥይት ቤት
🛣 ከፓርላማ ትራፊክ መብራት እስከ ሳይንስ ሙዝየም ያሉ መንገዶች ናቸው።
በእነዚህ መንገዶች ቀድሞ የነበረው ባለ ሁለት አቅጣጫ መንገድ (Two way) የነበሩት ለሁለት ቀን ወደ አንድ አቅጣጫ መንገድ (One way) ተደርገው አገልግሎት ይሰጣሉ ተብሏል።
" አሽከርካሪዎች በተተከሉ የመንገድ ትራፊክ ምልክቶች መሰረት እንድትጓዙ " ሲል ባለ ሥልጣን መስሪያ ቤቱ አስታውቋል።
ይህ የሆነው በምን ምክንያት ነው ? ሲል ቲክቫህ ኢትዮጵያ የባለስልጣን መስሪያ ቤቱን ዋና ዳይሬክተር አቶ ክበበው ሚደቅሳን ጠይቋል።
ዋና ዳይሬክተሩ ፥ " ይህ የተደረገው ማንዋሊይ እየተሰራ ነው፣ መንገዶቹ ላይ አቅጣጫ ጠቋሚ፣ የቀለም ስራ እና ሌሎችም የሚሰሩ ስላሉ ነው በ one way የተደረገው " ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
አያይዘውም " ዛሬ እና ነገ ስራው ተሰርቶ ያልቃል፣ ነገ ሁሉም ነገር ይጠናቀቃል፣ ከሰኞ ጀምሮ ሙሉ አገልግሎት መስጠቱን ይቀጥላል " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
Via @Tikvahethmagazine
አዲስ አበባ በአራት ኪሎ ቤተመንግስት ዙሪያ ያሉ መንገዶች አንድ አቅጣጫ ብቻ ሆነው ለዛሬና ለነገ እንዲያገለግሉ መደረጉን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አስታውቋል።
የትኞቹ መንገዶች ናቸው ?
🛣 ከጥይት ቤት እስከ ፓርላማ ትራፊክ መብራት
🛣 ከቤተመንግስት ፖርኪንግ እስከ ጥይት ቤት
🛣 ከፓርላማ ትራፊክ መብራት እስከ ሳይንስ ሙዝየም ያሉ መንገዶች ናቸው።
በእነዚህ መንገዶች ቀድሞ የነበረው ባለ ሁለት አቅጣጫ መንገድ (Two way) የነበሩት ለሁለት ቀን ወደ አንድ አቅጣጫ መንገድ (One way) ተደርገው አገልግሎት ይሰጣሉ ተብሏል።
" አሽከርካሪዎች በተተከሉ የመንገድ ትራፊክ ምልክቶች መሰረት እንድትጓዙ " ሲል ባለ ሥልጣን መስሪያ ቤቱ አስታውቋል።
ይህ የሆነው በምን ምክንያት ነው ? ሲል ቲክቫህ ኢትዮጵያ የባለስልጣን መስሪያ ቤቱን ዋና ዳይሬክተር አቶ ክበበው ሚደቅሳን ጠይቋል።
ዋና ዳይሬክተሩ ፥ " ይህ የተደረገው ማንዋሊይ እየተሰራ ነው፣ መንገዶቹ ላይ አቅጣጫ ጠቋሚ፣ የቀለም ስራ እና ሌሎችም የሚሰሩ ስላሉ ነው በ one way የተደረገው " ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
አያይዘውም " ዛሬ እና ነገ ስራው ተሰርቶ ያልቃል፣ ነገ ሁሉም ነገር ይጠናቀቃል፣ ከሰኞ ጀምሮ ሙሉ አገልግሎት መስጠቱን ይቀጥላል " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
Via @Tikvahethmagazine
👏149😡69❤50🕊17🙏10🤔6😭6😱4😢4
TIKVAH-ETHIOPIA
#እንድታውቁት አዲስ አበባ በአራት ኪሎ ቤተመንግስት ዙሪያ ያሉ መንገዶች አንድ አቅጣጫ ብቻ ሆነው ለዛሬና ለነገ እንዲያገለግሉ መደረጉን የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አስታውቋል። የትኞቹ መንገዶች ናቸው ? 🛣 ከጥይት ቤት እስከ ፓርላማ ትራፊክ መብራት 🛣 ከቤተመንግስት ፖርኪንግ እስከ ጥይት ቤት 🛣 ከፓርላማ ትራፊክ መብራት እስከ ሳይንስ ሙዝየም ያሉ መንገዶች ናቸው። በእነዚህ…
#እንድታውቁት
" 4 ኪሎ ቤተመንግስት ዙሪያ ያሉ መንገዶች ከዚህ በኋላ በአንድ አቅጣጫ ብቻ አገልግሎት ይሰጣሉ " - የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን
ከዚህ በኋላ 4 ኪሎ ቤተመንግስት ዙሪያ ያሉ መንገዶች በአንድ አቅጣጫ ብቻ አገልግሎት እንደሚሰጡ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስታውቋል።
በመሆኑም ፦
- ከጥይት ቤት እስከ ፓርላማ ትራፊክ መብራት፣
- ከቤተመንግስት ፖርክንግ እስከ ጥይት ቤት
- ከፓርላማ ትራፊክ መብራት እስከ ሳይንስ ሙዝየም ድረስ ያሉ መንገዶች ቀድሞ ከነበረው ባለሁለት አቅጣጫ መንገድ ወደ አንድ አቅጣጫ መንገድ ተቀይረዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ክበበው ሚደቅሳን መስመሮቹ እንደ ቀድሞው ባለ ሁለት አቅጣጫ ሆነው አገልግሎት መስጠታቸውን መቼ ይጀምራሉ ? ሲል ጠይቋል።
በምላሻቸው በአንድ አቅጣጫ እንጂ ወደበፊቱ ተመልሶ በሁለት አቅጣጫ አገልግሎት እንደማይሰጡ ገልጸዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ አስቀድመው " ለሁለት ቀን ወደ አንድ አቅጣጫ (One way) ተደርገው አገልግሎት ይሰጣሉ " በሚል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸው ነበር።
ሆኖም " ለሁለት ቀን ያልኩት በአንድ አቅጣጫ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ የሚሰሩ ስራዎች እና የጎደሉትን የማሟላት ስራ ለመስራት ነው " ሲሉ መንገዶቹ በቀጣይነትም ባለ አንድ አቅጣጫ መንገድ ሆነው እንደሚቀጥሉ አስረድተዋል።
አክለውም " የትራፊክ ስራ ዳይናሚክ ነው፣ እንደ የአስፈላጊነቱ በየጊዜው የማሻሻል ስራዎች ሊኖሩ ይችላሉ " በማለት ጠቁመዋል።
ከዚህ በኃላ ግን መንገዶቹ ባለ አንድ አቅጣጫ ብቻ እንደሆኑ አስገንዝበዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
Via @Tikvahethmagazine
" 4 ኪሎ ቤተመንግስት ዙሪያ ያሉ መንገዶች ከዚህ በኋላ በአንድ አቅጣጫ ብቻ አገልግሎት ይሰጣሉ " - የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን
ከዚህ በኋላ 4 ኪሎ ቤተመንግስት ዙሪያ ያሉ መንገዶች በአንድ አቅጣጫ ብቻ አገልግሎት እንደሚሰጡ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስታውቋል።
በመሆኑም ፦
- ከጥይት ቤት እስከ ፓርላማ ትራፊክ መብራት፣
- ከቤተመንግስት ፖርክንግ እስከ ጥይት ቤት
- ከፓርላማ ትራፊክ መብራት እስከ ሳይንስ ሙዝየም ድረስ ያሉ መንገዶች ቀድሞ ከነበረው ባለሁለት አቅጣጫ መንገድ ወደ አንድ አቅጣጫ መንገድ ተቀይረዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ክበበው ሚደቅሳን መስመሮቹ እንደ ቀድሞው ባለ ሁለት አቅጣጫ ሆነው አገልግሎት መስጠታቸውን መቼ ይጀምራሉ ? ሲል ጠይቋል።
በምላሻቸው በአንድ አቅጣጫ እንጂ ወደበፊቱ ተመልሶ በሁለት አቅጣጫ አገልግሎት እንደማይሰጡ ገልጸዋል።
ዋና ዳይሬክተሩ አስቀድመው " ለሁለት ቀን ወደ አንድ አቅጣጫ (One way) ተደርገው አገልግሎት ይሰጣሉ " በሚል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸው ነበር።
ሆኖም " ለሁለት ቀን ያልኩት በአንድ አቅጣጫ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ የሚሰሩ ስራዎች እና የጎደሉትን የማሟላት ስራ ለመስራት ነው " ሲሉ መንገዶቹ በቀጣይነትም ባለ አንድ አቅጣጫ መንገድ ሆነው እንደሚቀጥሉ አስረድተዋል።
አክለውም " የትራፊክ ስራ ዳይናሚክ ነው፣ እንደ የአስፈላጊነቱ በየጊዜው የማሻሻል ስራዎች ሊኖሩ ይችላሉ " በማለት ጠቁመዋል።
ከዚህ በኃላ ግን መንገዶቹ ባለ አንድ አቅጣጫ ብቻ እንደሆኑ አስገንዝበዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
Via @Tikvahethmagazine
😡1.85K❤258🤔104😭91🕊37👏35😱28💔28🥰27🙏19😢10
" ሲ3ኤአይ (C3 AI) በተባለና ህጋዊ ንግድ ፈቃድ አለው ብለን ባመነው ተቋም እንደ ግለሰብ ከ200 ሺ ብር በላይ ተጭበርብረናል " - በኦንላይን ስራ የተጭበረበሩ ግለሰቦች
" ሲ3ኤአይ (C3 AI) በሚል ስም ' በትርፍ ሰዓት ኦላይን ላይ በመስራት ታተርፋላችሁ ' ተብለን ሥራ ብለን በገባንበት ተጭበርብረናል " ያሉ ቅሬታ አቅራቢዎች
- ከጅማ፣
- ከጎንደር፣
- ከአዲስ አበባ፣
- ከባህርዳር፣
- ከባሌሮቤ እና ከበርካታ የሀገሪቱ ክፍሎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ቅሬታ አስገብተዋል።
ቅሬታ አቅራቢዎቹ " ትሰሩታላችሁ " የተባሉት ሥራ በተዘጋጁ ድረ-ገጾች ላይ ይወጣሉ የተባሉ ሰርቨሮችን መከራየት እና የሚገኘውን ኮሚሽን መካፈል እንደነበር ገልፀዋል።
አዳዲስ አባላት በስራቸው ሲያስመዘግቡም ደረጃቸው ከፍ እያለ እንደሚሄድ ተናግረዋል።
በመጀመሪያ ብር እንደሚያስገቡ ለምሳሌ ፦ 1,000 ብር ከሆነ አትርፋችኃል ተብሎ 2,000 ብር ሆኖ እንደሚላክላቸው በዚህም እንዲያምኑ ተደርገው ብዙ ብር እንደሚልኩ ከዛ ግን ነገሩ የውሃ ሽታ እንደሆነባቸው ጠቁመዋል።
ሥራ ነው ብለው ሲሰሩበት የነበሩበት ሁለት ድረ-ገጾች ካልፈው ሰኞ ሚያዚያ 13 ቀን ከቀኑ 6 ሰዓት በኋላ ዝግትግት ብሎ መጥፋቱን ተናግረዋል።
ለቲክቫህ ኢትዮጵያ " ከ200 ሺህ ብር በላይ ተጭበርብረናል " ያሉ በርካታ ሰዎችን ቃላቸውን የሰጡ ሲሆን #በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ " ተጨበረበርን " ያሉም አሉ።
ቅሬታ አቅራቢዎቹ " ድርጅቱ " በተለያዩ ዋና ዋና የሚባሉ ሚዲያዎች እንደ አሻም ቴሌቪዥን ፣ ናሁ ቴሌቪዥን ፣ ሪፖርተር ጋዜጣ፣ ባላገሩ ቴሌቪዥን እንዲሁም የተለያዩ በርካታ ተከታይ ያላቸው የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች ላይ የዘገባ ሽፋን ማግኘቱ እንድናምነው አድርጎናል ብለዋል።
" ድርጅቱ " ለመቄዶኒያ አረጋዊያን መርጃ ማኅበር ድጋፍ አድርጎ እንደነበር በእነዚህ የሚዲያ ተቋማት የዜና ሽፋን ማግኘቱን ለማወቅ ተችሏል።
በመቄዶኒያ አረጋዊያን መርጃ ማኅበር ላይ ድጋፍ ለማድረግ አስተባባሪ የነበሩትና ማርኬቲንግ ማናጀር የተባሉት አቶ ጌታቸው ጫኔ ናቸው።
አቶ ጌታቸውንም ስለጉዳዩ ጠይቀናቸዋል።
በምላሻቸውም " እኔ ወደ ስራ የገባሁት ከ5 ወር በፊት ነው፣ የገባሁትም እንደማንኛውም ሰው በዋትስአፕ በተላከልኝ መልዕክት የ500 ብር ገዝቸ ነው፣ ድርጅቱን በማመኔ ከግሌ ከ2 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ አድርጊያለሁ፣ በዚህም ከፍተኛ ኪሳራ ደርሶብኛል " ብለዋል።
አያይዘውም " የማወራቸው ሰዎች ሀገር ውስጥ የሌሉ እና በዋትስአፕ ላይ ብቻ ነው፣ በአካል ከሀገር ውስጥ ያገኘሁት ሰው የለም " ሲሉ አስረድተዋል።
የመቄዶንያው ዝግጅት እንዴት ተካሄደ ?
" ድርጅቱ " ቡድን ለሚሰበስቡ ሰዎች የስብሰባ እና የበጎ አድራጎት ሥራ እንዲሰሩ ገንዘብ እንደሚሰጥ ፤ በእሳቸው ቡድን ያሉ ሰዎችን በማስተባበርም እራት ማብላታቸውን ተናግረዋል።
እነዚህን ሰዎች ለማሰባሰብ እንዲሁም ድጋፍ ለማድረግ ገንዘቡ ከየት መጣ ?
አቶ ጌታቸው ለዚህ ሥራ ከውጪ በእሳቸው አካውንት 500 ሺህ ብር እንደገባላቸው በመግለጽ ከዚህ ውስጥ 160 ሺ ብር ወጪ በማድረግ ለአረጋውያኑ ግብዣ እንዳደረጉ፤ ቀሪው ገንዘብ ከቡድናቸው ጋር አዲስ አበባ ላላቸው ስብሰባ የምግብ፤ ትራንስፖርት እና ማደሪያ ወጪ እንደተደረገ ተናግረዋል።
እናንተ የተቋሙ አመራሮች ናችሁ ?
አቶ ጌታቸው ፥ " እኛ ሌሎችን ለማገዝ፤ መረጃ ለመስጠት፤ ለማስተባበር ፊት ለፊት ስለወጣን እንጂ የተለየ ያገኘነው ወይም ሰዎች በእኛ በግል አካውንት ያስገቡት ብር የለም " ሲሉ የእነሱ ሥራ ማስተባበር እንደነበር አስረድተዋል፡፡
ቃላቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የሰጡ በርካታ ቅሬታ አቅራቢዎች " የተጭበረበርንበት መንገድ ይለያል " ብለው የገለጹ ሲሆን ይህንም እንዴት እንደሆነ አስረድተዋል።
ምን አሉ ?
- ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ሲስሪ ኤአይ ቴክኖሎጂ / SEE THREE AI TECHNOLOGY PLC በሚል ስም እንዲሁም በኢ ትሬድ ማረጋገጫ 0093931744 ቲን ቁጥር መኖሩ።
- በቅርቡ በስካይ ላይት ሆቴል ትልቅ ዝግጅት ለማድረግ ታቅዶ፤ የአዳራሽ ክፍያ ከተስማሙት 1 ሚሊዮን ብር ግማሹን መክፈሉን የባንክ ስቴትመንትና የሆቴሉን ደረሰኝ በግሩፖች ላይ መጋራቱ፤ በዚህም ብዙዎች ተስፋ እንዲያደርጉ መደረጉ።
- ገንዘቡ የሚገባው ሆነ ክፍያ የሚፈጸመው በአንድ ሂሳብ ቁጥር 1000687201888 በሚል መሆኑ።
እንድናምን አድርጎናል ሲሉ ገልጸዋል።
በጉዳዩ ላይ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከሚመለከታቸው አካላት ለማጣራት ጥረት አድርጓል።
➡️ በንግድ ፈቃዱ ላይ በሥራ አስኪያጅነት የተጠቀሰውን ግለሰብ ለማግኘት ቢጥርም አልተሳካም ፤ ስልክ አይሰራም ቴሌግራም ላይም አይመልስም።
➡️ ንግድ ፈቃዱን በተመለከተ በአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ እና ገቢዎች ቢሮ በኩል ለማጣራት ጥረት እያደረግን ነው።
➡️ የባንክ አካውንቱን በተመለከተ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጉዳዩን ያሳወቅን ሲሆን የባንኩን ምላሽ በመጠባበቅ ላይ እንገኛለን።
➡️ ስካይ ላይት ሆቴል ተዘጋጅቷል ለተባለው ዝግጅት በእርግጥም ለሆቴሉ የተከፈለ ነገር መኖሩንና ዝግጅቱ መያዙን ለማጣራት ጥያቄ አቅርበናል።
የብዙዎች ጥያቄ ገንዘብ ሲወጣ ሲገባ የነበረበት አካውንት በአስቸኳይ ይታገድልን የሚል ሲሆን የሚመለከተው የህግ አካልም አስፈላጊውን ማጣራት ያድርግልን ሲሉ ጠይቀዋል።
🔴 ቅሬታ አቅራቢዎች ላነሱት ጉዳይ " ምላሽ እሰጣለሁ ፤ አብራራለሁ ፥ አስረዳለሁ " የሚል የትኛውም ወገን ከመጣ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ያስተናግዳል።
#እንድታውቁት ፦ C3 AI የአሜሪካ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በአርተፊሻል ኢንተለጀንስ ላይ የሚሰራ ነው። ነገር ግን ባደረግነው ማጣራት በተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት በዚህ ተቋም ስም ገንዘብ የሚሰበስቡ አሉ።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
" ሲ3ኤአይ (C3 AI) በሚል ስም ' በትርፍ ሰዓት ኦላይን ላይ በመስራት ታተርፋላችሁ ' ተብለን ሥራ ብለን በገባንበት ተጭበርብረናል " ያሉ ቅሬታ አቅራቢዎች
- ከጅማ፣
- ከጎንደር፣
- ከአዲስ አበባ፣
- ከባህርዳር፣
- ከባሌሮቤ እና ከበርካታ የሀገሪቱ ክፍሎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ቅሬታ አስገብተዋል።
ቅሬታ አቅራቢዎቹ " ትሰሩታላችሁ " የተባሉት ሥራ በተዘጋጁ ድረ-ገጾች ላይ ይወጣሉ የተባሉ ሰርቨሮችን መከራየት እና የሚገኘውን ኮሚሽን መካፈል እንደነበር ገልፀዋል።
አዳዲስ አባላት በስራቸው ሲያስመዘግቡም ደረጃቸው ከፍ እያለ እንደሚሄድ ተናግረዋል።
በመጀመሪያ ብር እንደሚያስገቡ ለምሳሌ ፦ 1,000 ብር ከሆነ አትርፋችኃል ተብሎ 2,000 ብር ሆኖ እንደሚላክላቸው በዚህም እንዲያምኑ ተደርገው ብዙ ብር እንደሚልኩ ከዛ ግን ነገሩ የውሃ ሽታ እንደሆነባቸው ጠቁመዋል።
ሥራ ነው ብለው ሲሰሩበት የነበሩበት ሁለት ድረ-ገጾች ካልፈው ሰኞ ሚያዚያ 13 ቀን ከቀኑ 6 ሰዓት በኋላ ዝግትግት ብሎ መጥፋቱን ተናግረዋል።
ለቲክቫህ ኢትዮጵያ " ከ200 ሺህ ብር በላይ ተጭበርብረናል " ያሉ በርካታ ሰዎችን ቃላቸውን የሰጡ ሲሆን #በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ " ተጨበረበርን " ያሉም አሉ።
ቅሬታ አቅራቢዎቹ " ድርጅቱ " በተለያዩ ዋና ዋና የሚባሉ ሚዲያዎች እንደ አሻም ቴሌቪዥን ፣ ናሁ ቴሌቪዥን ፣ ሪፖርተር ጋዜጣ፣ ባላገሩ ቴሌቪዥን እንዲሁም የተለያዩ በርካታ ተከታይ ያላቸው የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች ላይ የዘገባ ሽፋን ማግኘቱ እንድናምነው አድርጎናል ብለዋል።
" ድርጅቱ " ለመቄዶኒያ አረጋዊያን መርጃ ማኅበር ድጋፍ አድርጎ እንደነበር በእነዚህ የሚዲያ ተቋማት የዜና ሽፋን ማግኘቱን ለማወቅ ተችሏል።
በመቄዶኒያ አረጋዊያን መርጃ ማኅበር ላይ ድጋፍ ለማድረግ አስተባባሪ የነበሩትና ማርኬቲንግ ማናጀር የተባሉት አቶ ጌታቸው ጫኔ ናቸው።
አቶ ጌታቸውንም ስለጉዳዩ ጠይቀናቸዋል።
በምላሻቸውም " እኔ ወደ ስራ የገባሁት ከ5 ወር በፊት ነው፣ የገባሁትም እንደማንኛውም ሰው በዋትስአፕ በተላከልኝ መልዕክት የ500 ብር ገዝቸ ነው፣ ድርጅቱን በማመኔ ከግሌ ከ2 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ አድርጊያለሁ፣ በዚህም ከፍተኛ ኪሳራ ደርሶብኛል " ብለዋል።
አያይዘውም " የማወራቸው ሰዎች ሀገር ውስጥ የሌሉ እና በዋትስአፕ ላይ ብቻ ነው፣ በአካል ከሀገር ውስጥ ያገኘሁት ሰው የለም " ሲሉ አስረድተዋል።
የመቄዶንያው ዝግጅት እንዴት ተካሄደ ?
" ድርጅቱ " ቡድን ለሚሰበስቡ ሰዎች የስብሰባ እና የበጎ አድራጎት ሥራ እንዲሰሩ ገንዘብ እንደሚሰጥ ፤ በእሳቸው ቡድን ያሉ ሰዎችን በማስተባበርም እራት ማብላታቸውን ተናግረዋል።
እነዚህን ሰዎች ለማሰባሰብ እንዲሁም ድጋፍ ለማድረግ ገንዘቡ ከየት መጣ ?
አቶ ጌታቸው ለዚህ ሥራ ከውጪ በእሳቸው አካውንት 500 ሺህ ብር እንደገባላቸው በመግለጽ ከዚህ ውስጥ 160 ሺ ብር ወጪ በማድረግ ለአረጋውያኑ ግብዣ እንዳደረጉ፤ ቀሪው ገንዘብ ከቡድናቸው ጋር አዲስ አበባ ላላቸው ስብሰባ የምግብ፤ ትራንስፖርት እና ማደሪያ ወጪ እንደተደረገ ተናግረዋል።
እናንተ የተቋሙ አመራሮች ናችሁ ?
አቶ ጌታቸው ፥ " እኛ ሌሎችን ለማገዝ፤ መረጃ ለመስጠት፤ ለማስተባበር ፊት ለፊት ስለወጣን እንጂ የተለየ ያገኘነው ወይም ሰዎች በእኛ በግል አካውንት ያስገቡት ብር የለም " ሲሉ የእነሱ ሥራ ማስተባበር እንደነበር አስረድተዋል፡፡
ቃላቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የሰጡ በርካታ ቅሬታ አቅራቢዎች " የተጭበረበርንበት መንገድ ይለያል " ብለው የገለጹ ሲሆን ይህንም እንዴት እንደሆነ አስረድተዋል።
ምን አሉ ?
- ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ሲስሪ ኤአይ ቴክኖሎጂ / SEE THREE AI TECHNOLOGY PLC በሚል ስም እንዲሁም በኢ ትሬድ ማረጋገጫ 0093931744 ቲን ቁጥር መኖሩ።
- በቅርቡ በስካይ ላይት ሆቴል ትልቅ ዝግጅት ለማድረግ ታቅዶ፤ የአዳራሽ ክፍያ ከተስማሙት 1 ሚሊዮን ብር ግማሹን መክፈሉን የባንክ ስቴትመንትና የሆቴሉን ደረሰኝ በግሩፖች ላይ መጋራቱ፤ በዚህም ብዙዎች ተስፋ እንዲያደርጉ መደረጉ።
- ገንዘቡ የሚገባው ሆነ ክፍያ የሚፈጸመው በአንድ ሂሳብ ቁጥር 1000687201888 በሚል መሆኑ።
እንድናምን አድርጎናል ሲሉ ገልጸዋል።
በጉዳዩ ላይ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከሚመለከታቸው አካላት ለማጣራት ጥረት አድርጓል።
➡️ በንግድ ፈቃዱ ላይ በሥራ አስኪያጅነት የተጠቀሰውን ግለሰብ ለማግኘት ቢጥርም አልተሳካም ፤ ስልክ አይሰራም ቴሌግራም ላይም አይመልስም።
➡️ ንግድ ፈቃዱን በተመለከተ በአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ እና ገቢዎች ቢሮ በኩል ለማጣራት ጥረት እያደረግን ነው።
➡️ የባንክ አካውንቱን በተመለከተ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጉዳዩን ያሳወቅን ሲሆን የባንኩን ምላሽ በመጠባበቅ ላይ እንገኛለን።
➡️ ስካይ ላይት ሆቴል ተዘጋጅቷል ለተባለው ዝግጅት በእርግጥም ለሆቴሉ የተከፈለ ነገር መኖሩንና ዝግጅቱ መያዙን ለማጣራት ጥያቄ አቅርበናል።
የብዙዎች ጥያቄ ገንዘብ ሲወጣ ሲገባ የነበረበት አካውንት በአስቸኳይ ይታገድልን የሚል ሲሆን የሚመለከተው የህግ አካልም አስፈላጊውን ማጣራት ያድርግልን ሲሉ ጠይቀዋል።
#እንድታውቁት ፦ C3 AI የአሜሪካ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በአርተፊሻል ኢንተለጀንስ ላይ የሚሰራ ነው። ነገር ግን ባደረግነው ማጣራት በተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት በዚህ ተቋም ስም ገንዘብ የሚሰበስቡ አሉ።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
1❤265😱85👏63😭50🤔40😢38🙏36😡19🕊16💔10🥰8
#እንድታውቁት
ነገ በአዲስ አበባ መንገዶች ይዘጋሉ።
ነገ ሚያዝያ 19 ቀን 2017 ዓ/ም በ " ኢትዮጵያ ታምርት " የ10 ኪ.ሜ የሩጫ ውድድር ምክንያት መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳውቋል።
የውድድሩ መነሻ ቦታ መስቀል አደባባይ ሲሆን ለገሃር መብራት፣ ቡናና ሻይ ሜክሲኮ አደባባይ፣ አፍሪካ ህብረት ሳር ቤት (ፑሽኪን አደባባይ) ፣ ቄራ አዲሱ መሿለኪያ ድልድይ፣ ጎተራ ማሳለጫ ፣ አጎና ሲኒማ ፣ ግሎባል ሆቴል፣ መስከረም ማዞሪያ ፣ ጥላሁን አደባባይ፣ ሳንጆሴፍ መብራት አድርጎ መስቀል አደባባይ ያበቃል።
በዚህም መሠረት ፡-
➡️ ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ)
➡️ ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደቤይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
➡️ ከብሔራዊ ቤተመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ)
➡️ ከሀራምቤ መብራት ወደ ሳንጆሴፍ መብራት
➡️ ከብሔራዊ ቲያትር ወደ ለገሀር መብራት
➡️ ከሠንጋ ተራ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
➡️ ከአረቄ ፋብሪካ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
➡️ ከልደታ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
➡️ ከልደታ ፀበል ወደ አፍሪካ ህብረት መብራት
➡️ ከካርል አደባባይ ወደ ሳር ቤት አደባባይ
➡️ ከቫቲካን ወደ ሳርቤት አደባባይ
➡️ ከቄራ አልማዝዬ ሜዳ ወደ ቄራ መብራት
➡️ ከጎፋ ገብርኤል አቅጣጫ ወደ ጎፋ መስቀለኛ በስር
➡️ ከዮሴፍ ወደ ጎተራ ማሳለጫ
➡️ ከመስቀል ፍላዎር ወደ አጎና መስቀለኛ
➡️ ከጋዜቦ አደባባይ ወደ በቅሎ ቤት ድልድይ ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ ተገልጿል።
በተጠቀሱት መስመሮች ከዛሬ ሚያዝያ 18 ቀን 2017 ዓ/ም ምሽት 12፡00 ሠዓት ጀምሮ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድም ፈጽሞ መከልከሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል፡፡
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
ነገ በአዲስ አበባ መንገዶች ይዘጋሉ።
ነገ ሚያዝያ 19 ቀን 2017 ዓ/ም በ " ኢትዮጵያ ታምርት " የ10 ኪ.ሜ የሩጫ ውድድር ምክንያት መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳውቋል።
የውድድሩ መነሻ ቦታ መስቀል አደባባይ ሲሆን ለገሃር መብራት፣ ቡናና ሻይ ሜክሲኮ አደባባይ፣ አፍሪካ ህብረት ሳር ቤት (ፑሽኪን አደባባይ) ፣ ቄራ አዲሱ መሿለኪያ ድልድይ፣ ጎተራ ማሳለጫ ፣ አጎና ሲኒማ ፣ ግሎባል ሆቴል፣ መስከረም ማዞሪያ ፣ ጥላሁን አደባባይ፣ ሳንጆሴፍ መብራት አድርጎ መስቀል አደባባይ ያበቃል።
በዚህም መሠረት ፡-
➡️ ከቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ (ባምቢስ መቅረዝ ሆስፒታል መስቀለኛ ላይ)
➡️ ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል አደቤይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
➡️ ከብሔራዊ ቤተመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ (ብሔራዊ ቤተመንግሥት ላይ)
➡️ ከሀራምቤ መብራት ወደ ሳንጆሴፍ መብራት
➡️ ከብሔራዊ ቲያትር ወደ ለገሀር መብራት
➡️ ከሠንጋ ተራ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
➡️ ከአረቄ ፋብሪካ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
➡️ ከልደታ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ
➡️ ከልደታ ፀበል ወደ አፍሪካ ህብረት መብራት
➡️ ከካርል አደባባይ ወደ ሳር ቤት አደባባይ
➡️ ከቫቲካን ወደ ሳርቤት አደባባይ
➡️ ከቄራ አልማዝዬ ሜዳ ወደ ቄራ መብራት
➡️ ከጎፋ ገብርኤል አቅጣጫ ወደ ጎፋ መስቀለኛ በስር
➡️ ከዮሴፍ ወደ ጎተራ ማሳለጫ
➡️ ከመስቀል ፍላዎር ወደ አጎና መስቀለኛ
➡️ ከጋዜቦ አደባባይ ወደ በቅሎ ቤት ድልድይ ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ ተገልጿል።
በተጠቀሱት መስመሮች ከዛሬ ሚያዝያ 18 ቀን 2017 ዓ/ም ምሽት 12፡00 ሠዓት ጀምሮ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድም ፈጽሞ መከልከሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል፡፡
#AddisAbabaPolice
@tikvahethiopia
😡797❤217😭68🤔62👏33🙏28🕊19🥰16😱15💔10😢6
#AddisAbaba #እንድታውቁት
ዛሬ ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም ከሌሊቱ 6:00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ ሴንተር ወይም በሜክሲኮ ማከፋፈያ ትራንስፎርመር ላይ አስቸኳይ የጥገና ሥራ እንደሚከናወን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አሳውቋል።
በዚህም ምክንያት ፦
- በሜክሲኮ፣
- በአፍሪካ ህብረት፣
- በቄራ፣
- በገነት ሆቴል፣
- በደንበል፣
- በመስቀል ፍላወር፣
- በወሎ ስፈር፣
- በመስቀል አደባባይ በባምቢስ እና አካባቢው ኤሌክትሪክ ተቋርጦ እንደሚቆይ አሳውቋል።
የጥገና ሥራው እስኪጠናቀቅ ድረስ ነዋሪዎች ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ አሳስቧል።
#EEP
@tikvahethiopia
ዛሬ ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም ከሌሊቱ 6:00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ ሴንተር ወይም በሜክሲኮ ማከፋፈያ ትራንስፎርመር ላይ አስቸኳይ የጥገና ሥራ እንደሚከናወን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አሳውቋል።
በዚህም ምክንያት ፦
- በሜክሲኮ፣
- በአፍሪካ ህብረት፣
- በቄራ፣
- በገነት ሆቴል፣
- በደንበል፣
- በመስቀል ፍላወር፣
- በወሎ ስፈር፣
- በመስቀል አደባባይ በባምቢስ እና አካባቢው ኤሌክትሪክ ተቋርጦ እንደሚቆይ አሳውቋል።
የጥገና ሥራው እስኪጠናቀቅ ድረስ ነዋሪዎች ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ አሳስቧል።
#EEP
@tikvahethiopia
❤782😭175😡86🙏73👏47😢17🕊15😱11🥰9🤔9
TIKVAH-ETHIOPIA
#ሐምሌ19 #ቁልቢ_ገብርኤል እጅግ ከፍተኛ ምዕመን የሚገኝበት ዓመታዊው የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል በሰላም ተከብሮ እንዲያልፍ የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ፖሊስ በቂ ዝግጅት ማድረጉን አሳውቋል። ምዕመናን ከወዲሁ ለንግስ በዓሉ ወደ አካባቢው እየተጓዙ ሲሆን ነገም በስፋት ይጓዛሉ፤ ቁልቢና አካባቢው ገብተውም ያድራሉ። ፖሊስ በዓሉ በሰላም ተከብሮ እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት መደረጉን አመልክቷል። በአካባቢው…
#እንድታውቁት
ሐምሌ18 እና ሐምሌ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ከጨለንቆ እስከ ቀርሳ ከተማ ባሉት ከተሞች ዋና መንገድ ላይ ከባድ ተሽከርካሪ ማለፍ ክልክል መሆኑ ተገልጿል።
@tikvahethiopia
ሐምሌ18 እና ሐምሌ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ከጨለንቆ እስከ ቀርሳ ከተማ ባሉት ከተሞች ዋና መንገድ ላይ ከባድ ተሽከርካሪ ማለፍ ክልክል መሆኑ ተገልጿል።
@tikvahethiopia
❤661🙏70🕊40🤔32😡25🥰19😭6👏3