#እንድታውቁት
በአዲስ አበባ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎትን እስከ ምሽት 4:00 በማይሰጡ አገልግሎት ሰጪዎች ላይ እርምጃ መውሰድ እንደሚጀምር የትራንስፖርት ቢሮ አሳውቋል።
ማንኛውም የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ከምሽቱ 4፡00 በፊት ፦
- የትራንስፖርት አገልግሎትን ማቋረጥ፣
- ከስምሪት መስመር ውጪ አገልግሎት መስጠት፣
- አቆራርጦ መጫንና
- ቢሮው ካወጣው ህጋዊ ታሪፍ ውጪ ህብረተሰቡን ማስከፈል እንደማይቻል በጥብቅ አሳስቧል።
ከዚህ አሰራርና መመሪያ ውጪ በሚንቀሳቀሱ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ #ባለንብረቶች እና #አሽከርካሪዎች ላይ የ5000 ብር (አምስት ሺህ ብር) ቅጣት እንደሚጣልበት አሳውቋል።
#TransportBureau
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎትን እስከ ምሽት 4:00 በማይሰጡ አገልግሎት ሰጪዎች ላይ እርምጃ መውሰድ እንደሚጀምር የትራንስፖርት ቢሮ አሳውቋል።
ማንኛውም የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ከምሽቱ 4፡00 በፊት ፦
- የትራንስፖርት አገልግሎትን ማቋረጥ፣
- ከስምሪት መስመር ውጪ አገልግሎት መስጠት፣
- አቆራርጦ መጫንና
- ቢሮው ካወጣው ህጋዊ ታሪፍ ውጪ ህብረተሰቡን ማስከፈል እንደማይቻል በጥብቅ አሳስቧል።
ከዚህ አሰራርና መመሪያ ውጪ በሚንቀሳቀሱ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ #ባለንብረቶች እና #አሽከርካሪዎች ላይ የ5000 ብር (አምስት ሺህ ብር) ቅጣት እንደሚጣልበት አሳውቋል።
#TransportBureau
@tikvahethiopia
👏1.38K😡167❤153😭72🤔57🙏36🕊23😱12🥰10