TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update በምዕራብ ኦሮሚያ በቄለም ወለጋ አካባቢ #ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ አካላትን መንግስት በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን የመከላከያ ሚኒስትሯ ኢንጅነር #አይሻ_መሀመድ አስታወቁ፡፡ ሁኔታው ህዝብንና ህገ መንግስትን #አደጋ ላይ የሚጥል በመሆኑ መንግስት #እንደማይታገሰው ሚኒስትሯ ገልፀዋል፡፡

ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia