TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update በጎንደር ከተማ በ100 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው ዘመናዊ የምግብ ዘይት ፋብሪካ ተመረቀ። ፀሐይ ሁለገብ የገበሬዎች ሕብረት ሥራ ዩኒየን በጎንደር ከተማ በ100 ሚሊዮን ብር ወጪ ያስገነባውን ዘመናዊ የምግብ ዘይት ማምረቻ ፋብሪካ አስመርቋል። ፋብሪካውን ዛሬ #መርቀው የከፈቱት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ መላኩ አለበልና የፌደራል ሕብረት ሥራ ኤጀንሲ ዋና ዳሬክተር አቶ #ኡስማን_ሱሩር ናቸው፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia