TIKVAH-ETHIOPIA
#ሐምሌ19 #ቁልቢ_ገብርኤል እጅግ ከፍተኛ ምዕመን የሚገኝበት ዓመታዊው የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል በሰላም ተከብሮ እንዲያልፍ የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ፖሊስ በቂ ዝግጅት ማድረጉን አሳውቋል። ምዕመናን ከወዲሁ ለንግስ በዓሉ ወደ አካባቢው እየተጓዙ ሲሆን ነገም በስፋት ይጓዛሉ፤ ቁልቢና አካባቢው ገብተውም ያድራሉ። ፖሊስ በዓሉ በሰላም ተከብሮ እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት መደረጉን አመልክቷል። በአካባቢው…
ፎቶ፦ ዓመታዊው የቅዱስ ገብርኤል የንግስ በዓል በቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
ዛሬ ሐምሌ 19 እየተከበረ ባለው የዓመቱ የቅዱስ ገብርኤል ንግስ በዓል ላይ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ምዕመን ቁልቢ ተገኝቷል።
#ቅዱስገብርኤል #ሐምሌ19
የፎቶ ባለቤት ፦ ኤፍኤምሲ
@tikvahethiopia
ዛሬ ሐምሌ 19 እየተከበረ ባለው የዓመቱ የቅዱስ ገብርኤል ንግስ በዓል ላይ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ምዕመን ቁልቢ ተገኝቷል።
#ቅዱስገብርኤል #ሐምሌ19
የፎቶ ባለቤት ፦ ኤፍኤምሲ
@tikvahethiopia
18❤3.44K🙏346🕊74😡70🥰41👏31😭20🤔14😢14😱8