ቅሬታ‼️
"ቴሌ ስለነሱ የሚነሱ #ቅሬታዎች ቢዘረዘሩ አንድ ቀን እንኳን የሚበቃ አይመስለኝም። ህዝቡም አማራጭ ስላጣ እንጂ የነሱ አገልግሎት ተስማምቶት አደለም። አሁን ደግማ የADSL ወይንም የባለገመድ ኢንተርኔት አገልግሎት እናስገባለን ብለው ሲያስተዋውቁ የሰማችሁ ይመስለኛል አገልግሎቱም በፍጥነት እንሰጣለን ሲሉ እንዲሰማችሁ እርግጠኛ ነኝ ይህ ግን ከእውነታው የራቀ ነው እንኳን በፍጥነት ይቅርና በስርዓት እራሱ የሚያነጋግር የለም። በተለይ #በኮተቤ #መሳለሚያ ቴሌ ያለዉ ሁኔታ በጣም ያሳዝናል። ይኸው ከወር በፊት ያመለከቱት ለአገልግሎቱም ክፍያ ያጠናቀቁ እራሱ አገልግሎት ማግኘት አልቻሉም። ቅሬታ እንኳን የሚሰማ የለም። የሚገርመው ወር ሲማላ ክፍያ መጠየቃቸው ነዉ ላልተሰጠ አገልግሎት። ቴሌ ተቆጣጣሪ ያለው መስሪያ ቤት እራሱ መሆኑን እጠራለሁ። የሚመለከተው አካል ካለ ይህንን ቅሬታ ቢያተኩርበት መልካም ይመስለኛል ምክንያቱም ህዝብ የናንተን አገልግሎት ተስፋ በመቁረጥ እየጠበቀ ነዉና።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ቴሌ ስለነሱ የሚነሱ #ቅሬታዎች ቢዘረዘሩ አንድ ቀን እንኳን የሚበቃ አይመስለኝም። ህዝቡም አማራጭ ስላጣ እንጂ የነሱ አገልግሎት ተስማምቶት አደለም። አሁን ደግማ የADSL ወይንም የባለገመድ ኢንተርኔት አገልግሎት እናስገባለን ብለው ሲያስተዋውቁ የሰማችሁ ይመስለኛል አገልግሎቱም በፍጥነት እንሰጣለን ሲሉ እንዲሰማችሁ እርግጠኛ ነኝ ይህ ግን ከእውነታው የራቀ ነው እንኳን በፍጥነት ይቅርና በስርዓት እራሱ የሚያነጋግር የለም። በተለይ #በኮተቤ #መሳለሚያ ቴሌ ያለዉ ሁኔታ በጣም ያሳዝናል። ይኸው ከወር በፊት ያመለከቱት ለአገልግሎቱም ክፍያ ያጠናቀቁ እራሱ አገልግሎት ማግኘት አልቻሉም። ቅሬታ እንኳን የሚሰማ የለም። የሚገርመው ወር ሲማላ ክፍያ መጠየቃቸው ነዉ ላልተሰጠ አገልግሎት። ቴሌ ተቆጣጣሪ ያለው መስሪያ ቤት እራሱ መሆኑን እጠራለሁ። የሚመለከተው አካል ካለ ይህንን ቅሬታ ቢያተኩርበት መልካም ይመስለኛል ምክንያቱም ህዝብ የናንተን አገልግሎት ተስፋ በመቁረጥ እየጠበቀ ነዉና።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በ12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት ላይ እየተነሱ #ቅሬታዎች በተመለከተ ከዶክተር አርዓያ ገ/እግዛብሄር ጋር የተደረገ ቆይታ!
#FANA 10 mb
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#FANA 10 mb
@tsegabwolde @tikvahethiopia