የአዲስ አበባ ነዋሪዎች እንዳትደናገጡ!
🎆በአዲስ አበባ ከተማ በሚካሄደው #የዋዜማ ዝግጅት ለአዲሱ አመት ስጦታ ከቻይና መንግስት የተበረከተው ርችት አምባሳደር አካባቢ እየተገነባ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ግዙፍ ህንፃ ላይ #ይተኮሳል፡፡ በዚህም ህብረተሰቡ #በርችቱ ድምፅ እንዳይደናገጥ ከተማ አስተዳደሩ አስገንዝቧል፡፡
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🎆በአዲስ አበባ ከተማ በሚካሄደው #የዋዜማ ዝግጅት ለአዲሱ አመት ስጦታ ከቻይና መንግስት የተበረከተው ርችት አምባሳደር አካባቢ እየተገነባ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ግዙፍ ህንፃ ላይ #ይተኮሳል፡፡ በዚህም ህብረተሰቡ #በርችቱ ድምፅ እንዳይደናገጥ ከተማ አስተዳደሩ አስገንዝቧል፡፡
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Alert ጅማ ከተማ ዳሸን ባንክ /መርካቶ/ አካባቢ የተለያዩ ሸቀጣ ሸቀጥ ሱቆች በሚገኙበት ቦታ የእሳት አደጋ መድረሱን በቦታው የሚገኙ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ጠቁመዋል። የእሳቱ መነሻ ለጊዜው አልታወቀም። በአካባቢው የእሳት አደጋ ሰራተኞች ደርሰዋል/ብዙ ንብረት ከወደመ በኃላ/፣ በስፍራው የመከላከያ ሠራዊት እና የፌደራል የፖሊስ አባላት እንደሚታዩም የቤተሰባችን አባላት ጠቁመዋል። ፎቶዎች…
#JIMMA በጅማ ከተማ መርካቶ ዳሽን ባንክ አካባቢ የሚገኙ የሸቀጣ ሸቀጥ ሱቆች በሚገኙበት ስፍራ ተነስቶ የነበረው እሳት በህብረተሰቡ ከፍተኛ ርብርብ እንዲሁም በእሳት አሰጋ ሰራተኞች ጥረት መቆጣጠር ተችሏል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"አልሞትኩም፤ ሞቴን ለተመኛችሁ እንሆ አልተሳካላችሁም" አባ ወ/ሰንበት ገ/ሚካኤል
በጅማ ከተማ የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም የከተማዋ ነዋሪዎችን ያሳተፈ የሰላም ኮንፍረንስ ተካሂደዋል። በዛሬው ዕለት በተለያዩ ማህበራዊ ድህረ ገፆች አንገታቸው #ተቆርጦ ሞተው ተገኙ ተብልው ሲናፈስ የነበረው አባ ወ/ሰንበት ገ/ሚካኤል ኮንፍረንሱ ላይ በመገኘት "እኔ አልሞትኩም! ሞቴን ላለማችሁ እንሆ አልተሳካላችሁም" በማለት የሀሰት ወሬ አራጋቢዎች ብሎም የግጭት እና ውድቀት ናፋቂዎች አላማ እንደማይሳካ እና ጅማ በምታወቅበት ፍቅር እና አንድነትዋ እንደ ምትዘልቅ አስገንዝበዋል። የኮንፍረንሱ ተሳታፊዎች ጅማ ለህዝቦችዋ ፍቅርን እንጂ መከፋፈልን የምትለግስ ከተማ አይደለችም በማለት እንደ ከዚህ ቀደሙ ሰላማችንን በአንድነት ጠብቀን ለዘላቂ ልማት እንተጋልን ብለዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በጅማ ከተማ የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም የከተማዋ ነዋሪዎችን ያሳተፈ የሰላም ኮንፍረንስ ተካሂደዋል። በዛሬው ዕለት በተለያዩ ማህበራዊ ድህረ ገፆች አንገታቸው #ተቆርጦ ሞተው ተገኙ ተብልው ሲናፈስ የነበረው አባ ወ/ሰንበት ገ/ሚካኤል ኮንፍረንሱ ላይ በመገኘት "እኔ አልሞትኩም! ሞቴን ላለማችሁ እንሆ አልተሳካላችሁም" በማለት የሀሰት ወሬ አራጋቢዎች ብሎም የግጭት እና ውድቀት ናፋቂዎች አላማ እንደማይሳካ እና ጅማ በምታወቅበት ፍቅር እና አንድነትዋ እንደ ምትዘልቅ አስገንዝበዋል። የኮንፍረንሱ ተሳታፊዎች ጅማ ለህዝቦችዋ ፍቅርን እንጂ መከፋፈልን የምትለግስ ከተማ አይደለችም በማለት እንደ ከዚህ ቀደሙ ሰላማችንን በአንድነት ጠብቀን ለዘላቂ ልማት እንተጋልን ብለዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
❤1