ለምን አልሰለምኩም?
3.01K subscribers
52 photos
10 videos
42 files
187 links
ይህ ቻነል ቅዱሱ የአምላካችን ቃል በ1ኛ ጴጥ 3:15 ላይ ባዘዘን መሠረት ሙስሊም ወገኖቻችን በክርስትና ላይ ለሚያነሷቸው ጥያቄዎች እና ትችቶች ምላሽ የምንሰጥበት፣ ጥያቄዎቻቸውን ከነመልሳቸው በየጊዜው እያዘጋጀን የምንለጥፍበት፣ ለምን እንዳልሰለምን ፣ እንደማንሰልምም የምንገልጥበት ፣ የኢስላምን የጨለማ መንገድነት በእውነት ብርሀን የሚገልጡ ፅሁፎችን የምናስነብብበት መድረክ ነው።
Download Telegram
👉 ታዘዙኝ ተከተሉኝ ሲል ሙሐመድ ዝም ብሎ አይደለም ንፅፅርን አቅርቦ እንጂ! ይኽውም #ተራን መከተል መታዘዝን ሳይሆን #ክርስትያኖች #እየሱስን #ይከተሉትና #ይታዘዙት #በነበረበት #ልክ፣ ጠርዝና ሙላት ነው እኮ ነው የሚሉን ኢብኑ አባስ ለምዕራፍ 3፥31-32 በሰጡት ማብራርያ። መቼም ሙሐመድ ከኔ በፊት ነበሩ እንዳላቸው የእስልምና ነብያት ሳይሆን አምላክ አድርገው ክርስትያኖች እየሱስን እንደያዙት ያዙኝ ማለት ቀጥታ አምልኩኝ ካልሆነ ምንድነው?🤦‍♂
👉 ሙሐመድ እኮ ውደዱኝ፤ ለኔ ያላችሁ ፍቅር ለዘላለማችሁ ወሳኝ ነው ያለው አሁንም በ ሳሂህ አል ቡካሪ ቅፅ 1 መፅሀፍ 2 ሀዲዝ ቁጥር 15 እና 16፣ ሳሂህ ሙስሊም መፅሀፍ 001 ሀዲዝ ቁጥር 70 እና 71 #ከሰውዘር ሁሉ በላይ እንዳለ ለምን እንዘነጋለን ጎበዝ?
- በመጨረሻም "መታዘዝ ማለት ማምለክ አይደለም!" ለሚል #ልክነው፤ እኛስ መች አልን እንደዛ? ነገር ግን ከትልቅ ምስጋና ጋር በዚህ የሚስማማና "ይህን የሚል ሐሰተኛ ነው!" የሚል ሙስሊም ካለ ካለበት ግዜ አንስቶ ሙስሊም አደለሁም ስላለ እጃችንን ዘርግተን እንቀነለዋለን። እንዴት ካላችሁ እንዲህ፦
🖊 አንድን የሐይማኖት አባት የሚሉትን መስማትና መታዘዝ እርሳቸውን #ማምለክ አደለም።
🖊 አይ መታዘዝና ያሉትን ማድረግ ማምለክ ነው! ያለ የተፋለሰን ሐሳብ #ተናግሯል
🖊 የተፋለሰን ሐሳብ የተናገረ #ስህተተኛ ነው።
📌 ሲጠቀለል ሙሐመድ(ኢብኑ ካቲር ለምዕራፍ 9፡31 በዘገበው ላይ) "መታዘዝና ሊቃውንቶች ያሉትን ማድረግ ማምለክ ማለት ነው።" ካለ ከላይ ባለው ዝርዝር መሰረት የተፋለሰን ሐሳብ ተናግሯል። እናም #ሙሐመድ "#ስህተተኛና የተፋለሰን ነገር #ተናጋሪ ነው!" የሚለውን ስለሚያረጋግጥልን እናመሰግናለን።🤓
.................//................
" እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል አላቸው።"
(የዮሐንስ ወንጌል 8:32)
🙏አርነት በእውነት ይሆንላችሁ ዘንድ ፀሎቴ ነው🙏🙏🙏