"#የጎፋ #ዞንን #ብልጽግና፣ #ልማትና #ዕድገት #ትልም #እውን #ለማድረግ #ግብርን #በእኔነት #ስሜት እና #በታማኝነት #መክፈል #የኛ #የዜጎች #ኃላፊነት #ነው" #የጎፋ #ዞን #ዋና #አስተዳዳሪ #ዶ/ር #ጌትነት #በጋሻው።
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
የጎፋ ዞን የገቢዎች ባለስልጣን ዋና ቅርጫፍ መምሪያ ባካሄደው ሴክተር ጉባኤ የዞኑ አጠቃላይ ገቢ የሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እንዳመላከተው በቀጣይ ሁሉንም የዞኑን መዋቅሮች በትኩረት ሊያሰራ የሚያስችል መሆኑ ተገምግሟል።
የሴክተሩን የሩብ ዓመት አፈፃፀም የግምገማ መድረክ የመሩት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ዶ/ር ጌትነት በጋሻው እና የዞኑ የገቢዎች ዋና ቅርጫፍ መምሪያ ኃላፊ ወ/ሮ ጥሩነሽ ወዛ ሲሆኑ የሁሉም መዋቅሮች የሩብ ዓመት የገቢ አሰባሰብ አፈፃፀም ደረጃ የሚያመላክት ሰነድ ቀርቦ በጥንካሬና በድክመት በባለድርሻ አካላት ተገምግሟል።
ሀገራችን ከምትገኝበት ወቅታዊ ውስብስብ የፖለቲካ ነባራዊ ሆኔታ አንጻር ለዞኑ ገቢ አሰባሰብ ስኬትም ሆነ ድክመት የአንበሳውን ድርሻ የሚይዙት በዋናነት ሴክተሩን የሚመራው አመራሩና የገቢ አሰባሰብ ባለሙያው ሲሆን አመራሩና ባለሚያው በቁርጠኝነትና በቅንጅት በመሩበት ውስን የዞናችን መዋቅሮች ከነድክመቱም ቢሆን ተጨባጭ ውጤት አስመዝግበዋል ያሉት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ዶ/ር ጌትነት በጋሻው አገልግሎት አሰጣጣችንን ቀልጣፋና ዘመናዊ በማድረግ ግብር ከፋዮቻችንን ተሳትፎ ማሳደግ ህብረተሰቡ የሚፈልገውን ልማት ማስመዝገብ እንደሚገባ ጠቁመዋል።
የተቀናጀ ዕድገትና ልማት መገለጫ ጠንካራ ግብር ከፋይ ህዝብ መሆኑን የገለፁት ደግሞ የዞኑ ገቢዎች ዋና ቅርጫፍ መመሪያ ኃላፊ ወ/ሮ ጥሩነሽ ወዛ ሲሆኑ የግብር ማጭበርበርን መከላከል እና ማጋለጥ የሁሉም ዜጋ አገራዊ ግዴታና ኃላፊነት መሆኑን አስገንዝበዋል።
የጎፋ ዞን መንግስት ኮሚኒኬሽን
ጉዳዮች መምሪያ ነው።
ጥቅምት/24/2014 ዓ.ም
#ሣውላ
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
የጎፋ ዞን የገቢዎች ባለስልጣን ዋና ቅርጫፍ መምሪያ ባካሄደው ሴክተር ጉባኤ የዞኑ አጠቃላይ ገቢ የሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እንዳመላከተው በቀጣይ ሁሉንም የዞኑን መዋቅሮች በትኩረት ሊያሰራ የሚያስችል መሆኑ ተገምግሟል።
የሴክተሩን የሩብ ዓመት አፈፃፀም የግምገማ መድረክ የመሩት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ዶ/ር ጌትነት በጋሻው እና የዞኑ የገቢዎች ዋና ቅርጫፍ መምሪያ ኃላፊ ወ/ሮ ጥሩነሽ ወዛ ሲሆኑ የሁሉም መዋቅሮች የሩብ ዓመት የገቢ አሰባሰብ አፈፃፀም ደረጃ የሚያመላክት ሰነድ ቀርቦ በጥንካሬና በድክመት በባለድርሻ አካላት ተገምግሟል።
ሀገራችን ከምትገኝበት ወቅታዊ ውስብስብ የፖለቲካ ነባራዊ ሆኔታ አንጻር ለዞኑ ገቢ አሰባሰብ ስኬትም ሆነ ድክመት የአንበሳውን ድርሻ የሚይዙት በዋናነት ሴክተሩን የሚመራው አመራሩና የገቢ አሰባሰብ ባለሙያው ሲሆን አመራሩና ባለሚያው በቁርጠኝነትና በቅንጅት በመሩበት ውስን የዞናችን መዋቅሮች ከነድክመቱም ቢሆን ተጨባጭ ውጤት አስመዝግበዋል ያሉት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ዶ/ር ጌትነት በጋሻው አገልግሎት አሰጣጣችንን ቀልጣፋና ዘመናዊ በማድረግ ግብር ከፋዮቻችንን ተሳትፎ ማሳደግ ህብረተሰቡ የሚፈልገውን ልማት ማስመዝገብ እንደሚገባ ጠቁመዋል።
የተቀናጀ ዕድገትና ልማት መገለጫ ጠንካራ ግብር ከፋይ ህዝብ መሆኑን የገለፁት ደግሞ የዞኑ ገቢዎች ዋና ቅርጫፍ መመሪያ ኃላፊ ወ/ሮ ጥሩነሽ ወዛ ሲሆኑ የግብር ማጭበርበርን መከላከል እና ማጋለጥ የሁሉም ዜጋ አገራዊ ግዴታና ኃላፊነት መሆኑን አስገንዝበዋል።
የጎፋ ዞን መንግስት ኮሚኒኬሽን
ጉዳዮች መምሪያ ነው።
ጥቅምት/24/2014 ዓ.ም
#ሣውላ