#የስደተኛ_ስንቅ
ቢጠበኝ ጎዳናው ፥ ቢቀጥን መስመሩ
ለፌሽታና ሀዘን
የሰው ልጅን እድሜ ፥ ቀናት ቢወጥሩ
መስሎ ማደር መልካም ፥ ለምዶ ማለፍ ጥሩ
አልጋ እንደሁ ፥ አልጋ ነው ፥ መርጠው ቢሳፈሩ
መጥፎ ሆነ መልካም ፥ ሳይተኙም አያድሩ
ቀን ሰጥቶ ማለፊያ ፥ ቦታ እስኪቀይሩ።
✍ #አብርሀም_ተክሉ
@getem
@getem
@getem
ቢጠበኝ ጎዳናው ፥ ቢቀጥን መስመሩ
ለፌሽታና ሀዘን
የሰው ልጅን እድሜ ፥ ቀናት ቢወጥሩ
መስሎ ማደር መልካም ፥ ለምዶ ማለፍ ጥሩ
አልጋ እንደሁ ፥ አልጋ ነው ፥ መርጠው ቢሳፈሩ
መጥፎ ሆነ መልካም ፥ ሳይተኙም አያድሩ
ቀን ሰጥቶ ማለፊያ ፥ ቦታ እስኪቀይሩ።
✍ #አብርሀም_ተክሉ
@getem
@getem
@getem
👍1