ግጥም ብቻ 📘
Audio
#እንዴት ናችሁልኝ በተከታታይ ጊዜ "የመንፈስ ከፍታ በፋርስ መንገድ እና የህልሜ ደራሲ " ከተሰኘው የበረከት በላይነህ መፅሐፍ ላይ ሁለት የተለያዩ ባለቅኔዎችን ታሪካቸውንና ስራዎቻቸውን አይተናል ...ዛሬ መደምደሚያችን የሚሆነው #ሀፊዝ ነው። ከላይ በድምፅ ያለው የሱ ቁንጥር ታሪኩ ስትሆን ከዚህ በታች ያለችው ደሞ ከመፅሐፉ ላይ ካሉት የሱ ግጥሞች መካከለሰ የወደድኳትን ናት....
ነገ ሲሰራ
ወንድሜ!
ጨንቆሀል?
ቀፎሀል?
ፈርተሀል?
ሰግተሀል?
በል አንሳ 'ጽዋህን' -ሀዘንህ እስኪጨንቀው፣
የቀረህን ፍሬ በወኔ ጭመቀው
ታዲያ ዋ!
የጭማቂህ ሙሌት እንዳይበዛው አረፋ፣
ትዝታ የወለደው ነስንስበት ተስፋ።
ሸጋ ምሽት!❤️
@getem
@getem
@Nagayta
ነገ ሲሰራ
ወንድሜ!
ጨንቆሀል?
ቀፎሀል?
ፈርተሀል?
ሰግተሀል?
በል አንሳ 'ጽዋህን' -ሀዘንህ እስኪጨንቀው፣
የቀረህን ፍሬ በወኔ ጭመቀው
ታዲያ ዋ!
የጭማቂህ ሙሌት እንዳይበዛው አረፋ፣
ትዝታ የወለደው ነስንስበት ተስፋ።
ሸጋ ምሽት!❤️
@getem
@getem
@Nagayta
👍1