ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
✍✍ #ተአምረ ማርያም የተባለው ጉደኛ መጽሐፍ የምንወዳትን ድንግል ማርያምን ያከበረ የሚመስል ነገር ግን #ስድብ እና #ክህደት የሞላበት ስለመሆኑ እርግጥ ነው። መጽሐፍ ቅዱስ ከተጻፈ #ከ1400 ዓመት በኋላ በኢትዮጵያ ንጉሥ በዘርዓ ያዕቆብ የተደረሰ ሲሆን በወቅቱ የነበሩ የቤተ ክርስቲያናችን ሊቃውንት እና ምእመናን ይህ ልዩ ወንጌል ከሐዋርያት ትምህርት የወጣ ስለሆነ #አንቀበለውም በማለታቸው፣ እስከ…
✍✍
ታሪኩ ሲጀምር
መጽሐፉ “ #ቅምር” በሚባል አገር አንድ ሰው ነበር
“ #ወኢየበልዕ እክለ ወኢ ሥጋ ላሕም ወኢ ካልአ እንሥሣ አላ ይበልዕ ሥጋ ሰብእ”
ትርጉም:- እህል፥ የላም፥ ሥጋ የሌሎችንም እንሥሳ ሥጋ አይበላም ነበር የሰው ሥጋ ይበላ ነበር እንጂ” #ቁ 68።)
« #ወዘበልዖሙሰ ሰብእ የአክሉ ፸ወ፰ተ ነፍሳተ ወኀልቁ ወተወድኡ ዓርካኒሁ ወፍቁራኒሁ ወአዝማዲሁ ወመገብቱ»
ትርጉም:- «የበላቸውም ሰዎች #78 ነፍሳት ያህላሉ ባልንጀሮቹ ወዳጆቹም ዘመዶቹም ቤተ ሰቦቹም አለቁ ተጨረሱ» #ቁ 69)
ሰውየው ልጆቹን #ከበላ በኋላ ከቤት ወጥቶ ሄደ በማለት ታሪኩ ይቀጥላል። ሲዞርም ሁለንተናው #በደዌ #ሥጋ #የታመመ ሰው አገኘ።( #ቁ 92) #ሊበላው #አስቦ ነበር ነገር ግን #በደዌው ምክንያት ሰለጠላው #ሊበላው #አልወደደም። በደዌ የተያዘው ሰው ግን ፈጽሞ #የተጠማ ስለነበረ " #በላዔ ሰብን "
ስለ
#እ #ግ #ዚ #አ #ብ #ሄ #ር
ብለህ #ውሃ #አጠጣኝ አለው " በላዔ ሰብ ግን
#ተ
#ቆ
#ጣ፣
#ለሁለተኛ ጊዜ ስለ #ጻድቃን እና ስለ #ሰማዕታት #አጠጣኝ አለው፤ አሁንም #በላዔ ሰብእ ፈጽሞ #ተቆጣው #ሊያጠጣው #አልፈለገም። #የተጠማው #ሰው #ሦስተኛ
#ፈጣሪን #ስለወለደች
ስለ #ማ #ር #ያ #ም #አጠጣኝ አለው። በዚህ ጊዜ #በላዔ ሰብእ እስኪ #ቃልህን #ድገመው አለ፤ #አምላክን #ስለወለደች #ስለማርያም ብለህ #አጠጣኝ #አለው በዚህ ጊዜ #በላዔ ሰብእ « #ስለዚህች ስም ከሲኦል #እንደምታድን ሰምቻለሁ» አለ አሁንም እኔ በሷ #ተማጽኛለሁ #በማርያም #ስም #እንካ #ጠጣ #አለው። #ውሃው ትንሽ ስለነበር እጁ ላይ ፈሶ ቀረ ጉሮሮውንም አንጣጣው እንጂ ጥሙን አልቆረጠለትም በማለት ያጭውተናል።
እስቲ እንደው ይሄን ምን #ትሉታላቹ
ለነገሩ ይሄን ያነበበ ትክክለኛ ክርስቲያን ምን እንደሚል መገመት አይከብደውም።
#ነገርዬውን ስናስተውለው #በላዔ #ሰብእ #ስለ #እግዚአብሔር ተብሎ #በእግዚአብሔር #ስም #ሲለመን፣ #እግዚአብሔርን #አላውቅም ብሏል። ይህ ሰው #እምነት #የለሽ ከመሆኑም በላይ እንዲያውም ውሃ በመስጠት ፈንታ ስሙ ሲጠራ ተቆጥቷል። #በማርያም ተብሎ ሲለመን ግን #ውሃውን #ሰጠ። የእግዚአብሔርን ይቅርታ ተጠራጥሮ በማርያም ስም #በሰጠው ውሃ #እንደሚድን ነው #ያመነው። #የክህደቱ ምሥጢር፣ ምንፍቅናው፣ ኑፋቄው እዚህ ላይ ነው። ይህ ትምህርት ህዝባችንን
በሚቀቀለው #ንፍሮ፣
በሚጠመቀው #ጠላ፣
በሚዘከረው #ዝክር #እድናለሁ የሚል አጉል #ተስፋ እንዲይዝ አድርጎታል።
#ዝክርሽን የዘከረ፣ #ስምሽን #የጠራ #ይድናል #የሚለው ባዕድ ወንጌል ተቀባይነት እንዲያገኝ #የበላዔ ሰብን #ልብ ወለድ ታሪክ #እንደማስረጃ አድርጎ #ለማሳመን #ለሕዝብ #የቀረበ ነው።
ታሪኩ ይቀጥልና የምድሩን ጨርሶ በላይ በሰማይ በእግዚአብሐር የፍርድ ዙፋን የተከናወነውን በታዛቢነት ተቀምጦ ያየ ይመስል ሊነግረን ይሞክራል። #በላዔ ሰብ #አንድ #ዋሻ ውስጥ #ገብቶ #ሞተ
« #ወመጽኡ መላእክተ ጽልመት በአፍርሆ ወበ አደንግጾ ወከበብዎ ወአውጽኡ ነፍሶ በጕጸት ወበግዱድ»
ትርጉም:- « #በማስፈራትና በማስደንገጥ የጨለማ አበጋዞች አጋንንት መጥተው ከበቡት በመቀማትና በግድ ነፍሱን ከሥጋው ለዩ»
ይላል #ደራሲው ይህ ሁሉ ሲሆን ቁጭ ብሎ የሚመለከት #ይመስላል። ይህ በእንዲህ እንዳለ መላእክት ይህን ጉዳይ #ለማርያም ነገራት #ድንግል ማርያም #ግን #በስሟ #ያጠጣውን #ቀዝቃዛ #ጽዋ #ውሃ #በጎኑ #ተሸክሞ #ስላየችው ደስ አላት
« #ወርእየት እግዝእትነ ቅድስት ድንግል ወላዲተ አምላክ በገቦሁ ማየ ምልአ ሕፍን ዘአስተየ ለነዳይ ምጽዋተ ቤእንተ ስማ ወተፈስሐት ሶቤሃ»
ትርጉም:- « #እመቤታችን ስለ ስሟ ለድሀ ምጽዋት አድርጎ ያጠጣውን ጥርኝ ውሃ በጎኑ አይታ ያን ጊዜ ደስ አላት» ማለት ነው።
#ነፍሳት በምድር ላይ እንደፈለጋቸው ሲቀላውጡ ኖረው አንድ ቀን የሰጡትን #ውሃ ወደ ሰማይ ሲሄዱ ተሸክመው እንደሚገኙ የሚያስተምር #የክርስትና #ትምህርት የለም። የዚህ ነፍሰ ገዳይ ነፍስ ግን በጎኗ ጥርኝ ውሃ ተሸክማ ስትሄድ ማርያም አየችና ደስ አላት ይለናል። ነፍሳት ወደ #ማርያም ሳይደርሱ ወደ #እግዚአብሔር #እንደማይቀርቡ ( #ቁ 111) ላይ ይናገራል #ድንግል ማርያም #የበላዔ #ሰብን #ነፍስ #ውሃ ተሸክማ #ያየቻት በዚህ ምክንያት ነው።
በመጨረሻ #መላእክት #የበላዔ ሰብን #ነፍስ ወደ #እግዚአብሔር ፊት #አደረሷትና #ልቅሶና #ጥርስ ማፋጨት #ወዳለበት #ጣሏት የሚል ትእዛዝ #ከዙፋኑ ወጣ ይላል። በዚህ ጊዜ #ድንግል ማርያም #ማርልኝ #እያለች ለመነች #በስሜ #ቀዝቃዛ #ጽዋ #ውሃ ያጠጣውን #ልትምርልኝአሳየ ቃል #ገብተህልኝ #አልነበረምን? አለች። እግዚአብሔርም ፍርዱን ገልብጦ ሚካኤልን #ጥርኝ ውሃንና #78ቱን #ነፍሳት መዝንልኝ አለው። #ሚካኤልም #ውሃንና #78ቱን #ነፍሳት ሲመዝን #ውሃ ቀለለ #ነፍሳት ግን #ክብደት #አሳዩ ይላል።
#ድንግል ማርያም ግን #ፈጠን
ብላ #በውሃው ላይ #ጥላዋን #ጣለችበት #በዚህ ጊዜ #ውሃው #ከበደ #ነፍሳት #ግን #ቀለሉ
#በላዔ ሰብም በማርያም #ጥላ
ምክንያት #ለትንሽ
#ከሲኦል #አመለጠ #በማለት #አስቂኝ #ልቦለድ #ያስነብበናል። #ይህም ታሪክ #እውነት ነው ተብሎ #አመታዊ በአል ሆኖ #እንዲከበር፣ #ዜማ ተዘጋጅቶለት #መልክ #ተድርሶለት #እንዲነገር #ተብሎ #በየካቲት 16 ቀን #ታስቦ ይውላል። የየካቲት አስራ ስድስት #የኪዳነ ምሕረት በዓል ይህን ቃል ኪዳን የተመለከተ ነው።
@gedlatnadersanat
👇👇👇
ታሪኩ ሲጀምር
መጽሐፉ “ #ቅምር” በሚባል አገር አንድ ሰው ነበር
“ #ወኢየበልዕ እክለ ወኢ ሥጋ ላሕም ወኢ ካልአ እንሥሣ አላ ይበልዕ ሥጋ ሰብእ”
ትርጉም:- እህል፥ የላም፥ ሥጋ የሌሎችንም እንሥሳ ሥጋ አይበላም ነበር የሰው ሥጋ ይበላ ነበር እንጂ” #ቁ 68።)
« #ወዘበልዖሙሰ ሰብእ የአክሉ ፸ወ፰ተ ነፍሳተ ወኀልቁ ወተወድኡ ዓርካኒሁ ወፍቁራኒሁ ወአዝማዲሁ ወመገብቱ»
ትርጉም:- «የበላቸውም ሰዎች #78 ነፍሳት ያህላሉ ባልንጀሮቹ ወዳጆቹም ዘመዶቹም ቤተ ሰቦቹም አለቁ ተጨረሱ» #ቁ 69)
ሰውየው ልጆቹን #ከበላ በኋላ ከቤት ወጥቶ ሄደ በማለት ታሪኩ ይቀጥላል። ሲዞርም ሁለንተናው #በደዌ #ሥጋ #የታመመ ሰው አገኘ።( #ቁ 92) #ሊበላው #አስቦ ነበር ነገር ግን #በደዌው ምክንያት ሰለጠላው #ሊበላው #አልወደደም። በደዌ የተያዘው ሰው ግን ፈጽሞ #የተጠማ ስለነበረ " #በላዔ ሰብን "
ስለ
#እ #ግ #ዚ #አ #ብ #ሄ #ር
ብለህ #ውሃ #አጠጣኝ አለው " በላዔ ሰብ ግን
#ተ
#ቆ
#ጣ፣
#ለሁለተኛ ጊዜ ስለ #ጻድቃን እና ስለ #ሰማዕታት #አጠጣኝ አለው፤ አሁንም #በላዔ ሰብእ ፈጽሞ #ተቆጣው #ሊያጠጣው #አልፈለገም። #የተጠማው #ሰው #ሦስተኛ
#ፈጣሪን #ስለወለደች
ስለ #ማ #ር #ያ #ም #አጠጣኝ አለው። በዚህ ጊዜ #በላዔ ሰብእ እስኪ #ቃልህን #ድገመው አለ፤ #አምላክን #ስለወለደች #ስለማርያም ብለህ #አጠጣኝ #አለው በዚህ ጊዜ #በላዔ ሰብእ « #ስለዚህች ስም ከሲኦል #እንደምታድን ሰምቻለሁ» አለ አሁንም እኔ በሷ #ተማጽኛለሁ #በማርያም #ስም #እንካ #ጠጣ #አለው። #ውሃው ትንሽ ስለነበር እጁ ላይ ፈሶ ቀረ ጉሮሮውንም አንጣጣው እንጂ ጥሙን አልቆረጠለትም በማለት ያጭውተናል።
እስቲ እንደው ይሄን ምን #ትሉታላቹ
ለነገሩ ይሄን ያነበበ ትክክለኛ ክርስቲያን ምን እንደሚል መገመት አይከብደውም።
#ነገርዬውን ስናስተውለው #በላዔ #ሰብእ #ስለ #እግዚአብሔር ተብሎ #በእግዚአብሔር #ስም #ሲለመን፣ #እግዚአብሔርን #አላውቅም ብሏል። ይህ ሰው #እምነት #የለሽ ከመሆኑም በላይ እንዲያውም ውሃ በመስጠት ፈንታ ስሙ ሲጠራ ተቆጥቷል። #በማርያም ተብሎ ሲለመን ግን #ውሃውን #ሰጠ። የእግዚአብሔርን ይቅርታ ተጠራጥሮ በማርያም ስም #በሰጠው ውሃ #እንደሚድን ነው #ያመነው። #የክህደቱ ምሥጢር፣ ምንፍቅናው፣ ኑፋቄው እዚህ ላይ ነው። ይህ ትምህርት ህዝባችንን
በሚቀቀለው #ንፍሮ፣
በሚጠመቀው #ጠላ፣
በሚዘከረው #ዝክር #እድናለሁ የሚል አጉል #ተስፋ እንዲይዝ አድርጎታል።
#ዝክርሽን የዘከረ፣ #ስምሽን #የጠራ #ይድናል #የሚለው ባዕድ ወንጌል ተቀባይነት እንዲያገኝ #የበላዔ ሰብን #ልብ ወለድ ታሪክ #እንደማስረጃ አድርጎ #ለማሳመን #ለሕዝብ #የቀረበ ነው።
ታሪኩ ይቀጥልና የምድሩን ጨርሶ በላይ በሰማይ በእግዚአብሐር የፍርድ ዙፋን የተከናወነውን በታዛቢነት ተቀምጦ ያየ ይመስል ሊነግረን ይሞክራል። #በላዔ ሰብ #አንድ #ዋሻ ውስጥ #ገብቶ #ሞተ
« #ወመጽኡ መላእክተ ጽልመት በአፍርሆ ወበ አደንግጾ ወከበብዎ ወአውጽኡ ነፍሶ በጕጸት ወበግዱድ»
ትርጉም:- « #በማስፈራትና በማስደንገጥ የጨለማ አበጋዞች አጋንንት መጥተው ከበቡት በመቀማትና በግድ ነፍሱን ከሥጋው ለዩ»
ይላል #ደራሲው ይህ ሁሉ ሲሆን ቁጭ ብሎ የሚመለከት #ይመስላል። ይህ በእንዲህ እንዳለ መላእክት ይህን ጉዳይ #ለማርያም ነገራት #ድንግል ማርያም #ግን #በስሟ #ያጠጣውን #ቀዝቃዛ #ጽዋ #ውሃ #በጎኑ #ተሸክሞ #ስላየችው ደስ አላት
« #ወርእየት እግዝእትነ ቅድስት ድንግል ወላዲተ አምላክ በገቦሁ ማየ ምልአ ሕፍን ዘአስተየ ለነዳይ ምጽዋተ ቤእንተ ስማ ወተፈስሐት ሶቤሃ»
ትርጉም:- « #እመቤታችን ስለ ስሟ ለድሀ ምጽዋት አድርጎ ያጠጣውን ጥርኝ ውሃ በጎኑ አይታ ያን ጊዜ ደስ አላት» ማለት ነው።
#ነፍሳት በምድር ላይ እንደፈለጋቸው ሲቀላውጡ ኖረው አንድ ቀን የሰጡትን #ውሃ ወደ ሰማይ ሲሄዱ ተሸክመው እንደሚገኙ የሚያስተምር #የክርስትና #ትምህርት የለም። የዚህ ነፍሰ ገዳይ ነፍስ ግን በጎኗ ጥርኝ ውሃ ተሸክማ ስትሄድ ማርያም አየችና ደስ አላት ይለናል። ነፍሳት ወደ #ማርያም ሳይደርሱ ወደ #እግዚአብሔር #እንደማይቀርቡ ( #ቁ 111) ላይ ይናገራል #ድንግል ማርያም #የበላዔ #ሰብን #ነፍስ #ውሃ ተሸክማ #ያየቻት በዚህ ምክንያት ነው።
በመጨረሻ #መላእክት #የበላዔ ሰብን #ነፍስ ወደ #እግዚአብሔር ፊት #አደረሷትና #ልቅሶና #ጥርስ ማፋጨት #ወዳለበት #ጣሏት የሚል ትእዛዝ #ከዙፋኑ ወጣ ይላል። በዚህ ጊዜ #ድንግል ማርያም #ማርልኝ #እያለች ለመነች #በስሜ #ቀዝቃዛ #ጽዋ #ውሃ ያጠጣውን #ልትምርልኝአሳየ ቃል #ገብተህልኝ #አልነበረምን? አለች። እግዚአብሔርም ፍርዱን ገልብጦ ሚካኤልን #ጥርኝ ውሃንና #78ቱን #ነፍሳት መዝንልኝ አለው። #ሚካኤልም #ውሃንና #78ቱን #ነፍሳት ሲመዝን #ውሃ ቀለለ #ነፍሳት ግን #ክብደት #አሳዩ ይላል።
#ድንግል ማርያም ግን #ፈጠን
ብላ #በውሃው ላይ #ጥላዋን #ጣለችበት #በዚህ ጊዜ #ውሃው #ከበደ #ነፍሳት #ግን #ቀለሉ
#በላዔ ሰብም በማርያም #ጥላ
ምክንያት #ለትንሽ
#ከሲኦል #አመለጠ #በማለት #አስቂኝ #ልቦለድ #ያስነብበናል። #ይህም ታሪክ #እውነት ነው ተብሎ #አመታዊ በአል ሆኖ #እንዲከበር፣ #ዜማ ተዘጋጅቶለት #መልክ #ተድርሶለት #እንዲነገር #ተብሎ #በየካቲት 16 ቀን #ታስቦ ይውላል። የየካቲት አስራ ስድስት #የኪዳነ ምሕረት በዓል ይህን ቃል ኪዳን የተመለከተ ነው።
@gedlatnadersanat
👇👇👇